RemedialResult #Debrabirhan
የሪሚዲያል ውጤት ተለቋል
ውጤታችሁን ለማየት ..........Click
ለፈተናው ከአሁን በፊት የተሰጣችሁን Admission Number በማስገባት View Result የሚለውን Button ክሊክ አድርጉ።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
የሪሚዲያል ውጤት ተለቋል
ውጤታችሁን ለማየት ..........Click
ለፈተናው ከአሁን በፊት የተሰጣችሁን Admission Number በማስገባት View Result የሚለውን Button ክሊክ አድርጉ።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
Forwarded from Entrance
Hulepay is paying 🔥🔥🔥
Withdrawal confirmed
👫 ይጋብዙ እና ገንዘብ ይስሩ !
🎁 አንድ ሰው ሲጋብዙ 3 ብር ይሰራሉ ።
መጋበዣ ሊንክ : https://www.tg-me.com/hulepay_official_bot?start=r0101528986
✅ Start bot ቦቱን ለመጠቀም ሁለቱንም ቻናሎችን ከተቀለቀሉ በኋላ Check ምለውን መንካት አትርሱ
📣 @hulepay_payment
📣 @hulepay_official
ከዛን 1 ሰው ስጋብዙ 3 ብር ያገኛሉ minimum withdrawal 10 birr
✅ ዛሬውኑ ጀምሮ ገንዘብ ያካማቹ እና በቴሌብር ይቀበሉ ።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
Withdrawal confirmed
👫 ይጋብዙ እና ገንዘብ ይስሩ !
🎁 አንድ ሰው ሲጋብዙ 3 ብር ይሰራሉ ።
መጋበዣ ሊንክ : https://www.tg-me.com/hulepay_official_bot?start=r0101528986
✅ Start bot ቦቱን ለመጠቀም ሁለቱንም ቻናሎችን ከተቀለቀሉ በኋላ Check ምለውን መንካት አትርሱ
📣 @hulepay_payment
📣 @hulepay_official
ከዛን 1 ሰው ስጋብዙ 3 ብር ያገኛሉ minimum withdrawal 10 birr
✅ ዛሬውኑ ጀምሮ ገንዘብ ያካማቹ እና በቴሌብር ይቀበሉ ።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
#RemedialProgram
በግል ተቋማት የሬሚድያል ትምህርት ተከታተላቹህ በማዕከል የተዘጋጀውን የማጠቃለያ ፈተና ያቋረጣቹህ ተማሪዎች የተቋረጠው የማጠቃለያ ፈተናው የሚሰጠው ከነሐሴ 23-26/2015 ዓ.ም በኦንላይን የሚሰጥ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ሰምተናል።
ተፈታኝ የሆናቹህ ተማሪዎች በዚህ መረጃ መሰረት ከወዲሁ ዝግጅት ታደርጉ ዘንድ እናስታውሳለን።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
በግል ተቋማት የሬሚድያል ትምህርት ተከታተላቹህ በማዕከል የተዘጋጀውን የማጠቃለያ ፈተና ያቋረጣቹህ ተማሪዎች የተቋረጠው የማጠቃለያ ፈተናው የሚሰጠው ከነሐሴ 23-26/2015 ዓ.ም በኦንላይን የሚሰጥ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ሰምተናል።
ተፈታኝ የሆናቹህ ተማሪዎች በዚህ መረጃ መሰረት ከወዲሁ ዝግጅት ታደርጉ ዘንድ እናስታውሳለን።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
Entrance
Photo
ሞክሩት ይሰራል 🫡
እንደምሚሰራ ሞክሬ አረጋግጭዋለው ለ ካርድ ይሆናችሁአል ::
Withdrawal confirmed✅
እንደምሚሰራ ሞክሬ አረጋግጭዋለው ለ ካርድ ይሆናችሁአል ::
Withdrawal confirmed✅
Entrance
Photo
እንዴት እንመዝገብ ላላችሁ በውስጥ መስመር እና ግሩፕ ላይ እነዚህን ሁለቱን ቻናሎች መጀመርያ በመቀላቀል
@hulepay_payment
@hulepay_official
በመቀጠል ይሄን ሊንክ ተጭኖ Start በማለት
https://www.tg-me.com/hulepay_official_bot?start=r0101528986
የራሳችሁን ሊንክ ተጠቅማችሁ ለሌሎች ማጋራት ነው 10 ሰው ሼር ብታረጉ በቀላሉ 30 ብር የካርድ አገኛችሁ ማለት ነው
ይሞክሩት
ቻናሎቹን መቀላቀል ግዴታ ነው ለመጀመር
@hulepay_payment
@hulepay_official
በመቀጠል ይሄን ሊንክ ተጭኖ Start በማለት
https://www.tg-me.com/hulepay_official_bot?start=r0101528986
የራሳችሁን ሊንክ ተጠቅማችሁ ለሌሎች ማጋራት ነው 10 ሰው ሼር ብታረጉ በቀላሉ 30 ብር የካርድ አገኛችሁ ማለት ነው
ይሞክሩት
ቻናሎቹን መቀላቀል ግዴታ ነው ለመጀመር
#UnityUniversity
#RemedialExam
ለዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ የሁሉም ሴክሽን የሬሚዲያል ክፍል ተወካዮች
የተቋረጠው የሬሚድያል ማጠቃለያ ፈተና ከነሐሴ 23-26/2015 ዓ.ም በኦንላይን የሚሰጥ በመሆኑ ተማሪዎችን ለፈተናው ዝግጁ ስለማድረግ ለመመካከር የሁሉም ሴክሽን ተወካዮች የክፍል ተማሪዎችን ስም ዝርዝር እና ስልክ ቁጥር ይዛቹህ ነገ ሰኞ ሐምሌ 24/2015 ጥዋት 2፡30 በገርጂ አል-አሙዲ ካምፓስ እንድትቀርቡ ተብላቹሃል።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
#RemedialExam
ለዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ የሁሉም ሴክሽን የሬሚዲያል ክፍል ተወካዮች
የተቋረጠው የሬሚድያል ማጠቃለያ ፈተና ከነሐሴ 23-26/2015 ዓ.ም በኦንላይን የሚሰጥ በመሆኑ ተማሪዎችን ለፈተናው ዝግጁ ስለማድረግ ለመመካከር የሁሉም ሴክሽን ተወካዮች የክፍል ተማሪዎችን ስም ዝርዝር እና ስልክ ቁጥር ይዛቹህ ነገ ሰኞ ሐምሌ 24/2015 ጥዋት 2፡30 በገርጂ አል-አሙዲ ካምፓስ እንድትቀርቡ ተብላቹሃል።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
#wolkite
ለሬሚዲያል_ተማሪዎች_በሙሉ፦
ውድ የሬሚዲያል ተማሪዎች የአጠቃላይ ውጤታችሁን የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ(Link) ተጭናችሁ የመታወቂያ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጥሩ ውጤት እንድታስመዘግቡ መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን።
ውጤት የምታዩበት ማስፈንጠሪያ(Link)👇
https://www.wku.edu.et/en/index.php/en/57-anouncement/571-remwedial-exam-result
ለሬሚዲያል_ተማሪዎች_በሙሉ፦
ውድ የሬሚዲያል ተማሪዎች የአጠቃላይ ውጤታችሁን የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ(Link) ተጭናችሁ የመታወቂያ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጥሩ ውጤት እንድታስመዘግቡ መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን።
ውጤት የምታዩበት ማስፈንጠሪያ(Link)👇
https://www.wku.edu.et/en/index.php/en/57-anouncement/571-remwedial-exam-result
Samara_University_Social_Science_Remedial_Students_Results_Announcement.pdf
899.6 KB
📝SAMARA UNIVERSITY REMEDIAL RESULT
✅የሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሪሜዲያል ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። ከላይ ባያያዝነው ፋይል የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ውጤት መመልከት ትችላላችሁ።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
✅የሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሪሜዲያል ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። ከላይ ባያያዝነው ፋይል የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ውጤት መመልከት ትችላላችሁ።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
" ተማሪዎች ውጤታቸውን በ https://aa6.ministry.et/#/result ወይም በ @G6MinistryResultQMTBot " መመልከት ይችላሉ " - የአ/አ ትምህርት ቢሮ
በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ የተሰጠው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
ከ28 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብቻ የተሰጠው ከተማ አቀፉ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በዛሬው እለት ይፋ ሆኗል።
ዘንድሮ ፈተናውን 73,667 ተማሪዎች የወሰዱ ሲሆን 50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ 7ኛ ክፍል እንዲዘዋወሩ ተወስኗል።
የተለያየ የአካል ጉዳት ላለባቸው ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑ ተገልጿል።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ የተሰጠው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
ከ28 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብቻ የተሰጠው ከተማ አቀፉ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በዛሬው እለት ይፋ ሆኗል።
ዘንድሮ ፈተናውን 73,667 ተማሪዎች የወሰዱ ሲሆን 50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ 7ኛ ክፍል እንዲዘዋወሩ ተወስኗል።
የተለያየ የአካል ጉዳት ላለባቸው ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑ ተገልጿል።
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 80.2% ያህሉ 50 ፐርሰንት እና ከዛ በላይ በማምጣት ማለፋቸው ተነግሯል።
67,939 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 56,842 የሚሆኑት ማለትም 83.6 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን ተዘዋውረዋል።
ከ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሀገሪቱን ስርአተ ትምህርት ተግባራዊ የማያደርጉ አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች(international school) የሚማሩ ተማሪዎች የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል መልቀቂያን ጨምሮ የ12ኛ ክፍል ፈተና መፈተን እንደማይችሉ ቢሮው አሳውቋል።
ወላጆች ከወዲሁ ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ ውሳኔ በመወሰን ልጆቻቸውን ማስመዝገብ እንደሚጠበቅባቸው መልዕክት ተለልፏል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ተከታቹ ሊንኮቹን በመጫን መመልከት ይችላሉ።
https://aa6.ministry.et/#/result
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
67,939 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 56,842 የሚሆኑት ማለትም 83.6 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን ተዘዋውረዋል።
ከ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሀገሪቱን ስርአተ ትምህርት ተግባራዊ የማያደርጉ አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች(international school) የሚማሩ ተማሪዎች የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል መልቀቂያን ጨምሮ የ12ኛ ክፍል ፈተና መፈተን እንደማይችሉ ቢሮው አሳውቋል።
ወላጆች ከወዲሁ ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ ውሳኔ በመወሰን ልጆቻቸውን ማስመዝገብ እንደሚጠበቅባቸው መልዕክት ተለልፏል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ተከታቹ ሊንኮቹን በመጫን መመልከት ይችላሉ።
https://aa6.ministry.et/#/result
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
"ዘንድሮ በየትኛውም ዩኒቨርሲቲ የክረምት ትምህርት አይኖርም" ትምህርት ሚኒስቴር
ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ባሉበት
ጉዳዩ፡- የ2015 ዓ.ም የክረምት ትምህርት ፕሮግራምን ይመለከታል
ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ ምክንያቶች ላለፉት ዓመታት የተዛነፈውን የትምህርት ካለንደር ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማስተካከል እየሰራ ይገኛል።
በመሆኑም በቀሪው አንድ ወር ውስጥ ብቻ የክረምት ትምህርትን ማስቀጠል የማይቻል በመሆኑና ጊዜውን ለማራዘም ደግሞ እንዲስተካከል እየተሰራ ያለውን የትምህርት ካላንደርን መልሶ የሚያዛባ በመሆኑ የ2015 ዓ.ም የክረምት ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።
ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ባሉበት
ጉዳዩ፡- የ2015 ዓ.ም የክረምት ትምህርት ፕሮግራምን ይመለከታል
ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ ምክንያቶች ላለፉት ዓመታት የተዛነፈውን የትምህርት ካለንደር ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማስተካከል እየሰራ ይገኛል።
በመሆኑም በቀሪው አንድ ወር ውስጥ ብቻ የክረምት ትምህርትን ማስቀጠል የማይቻል በመሆኑና ጊዜውን ለማራዘም ደግሞ እንዲስተካከል እየተሰራ ያለውን የትምህርት ካላንደርን መልሶ የሚያዛባ በመሆኑ የ2015 ዓ.ም የክረምት ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።
ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
Remadial GMS Final CSS.pdf
1.1 MB
ሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ የ አቅም ማሻሻያ (remedial ) ውጤት ይፋ ሆነ
የሶሻል ሳይንስ ውጤት በፋይሉ ተያይዟል
Share
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
የሶሻል ሳይንስ ውጤት በፋይሉ ተያይዟል
Share
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
ሲውዲን ያለ ምንም ክፍያ የመኖሪያ ቤት ተሰቷቹ መኖር ለምትፈልጉ
በቀላሉ እንዴት Apply ማረግ እንደምችሉ በጆሲ የተሰራ ቪድዮ ልንለቅላችሁ ነው
Like share በማረግ አብሮነታችሁን አሳዩን
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
በቀላሉ እንዴት Apply ማረግ እንደምችሉ በጆሲ የተሰራ ቪድዮ ልንለቅላችሁ ነው
Like share በማረግ አብሮነታችሁን አሳዩን
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation