ሌላም ሁለተኛ መጽሐፍ፡ ይሄ በፈረንሳይኛ ቢሆንም ስለ ኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቫንቶች እና የኢህአዴግ ዘመን አሠራር ነው። ቆንጅዬ ሥራ፡
የግርማ ተስፋው የንጋት መንገደኞች ገበያ ላይ ወጥቷል። ድሮ በሰልፍ ሜዳ ታውቁት ይሆናል ግርማዬን፣ አዲስ ነገርም ላይ እንዲሁ.. ይጽፈዋል አይገልጸውም። ከአብዮቱ ውጥንቅጥ እና የሰው ልጅ ሕይወት አንዱ ካንዱ መተሣሠር ጋር የተያያዙት ድርሰቶቹ የተረሳ የተረጋጋ የመጻፍ እና የማንበብ ዘመንን እንድንናፍቅ ያደርጋሉ። ደስ የሚለው ደግሞ ሰልፍ ሜዳም ላይ እዚህም ድርሰቱ ላይ አህዮች ያላቸው ቦታ ነው ፡) ብዙ አላበላሽባችሁ ታሪኩን፣ መጽሐፉ 400 ብር ነው (ሁሉም ጣራ ነክቷል) ግን ከቻላችሁ አንብቡለት። ካልሆነ ኮንትሮባንድ እንሠራለን እንግዲህ ፎቶ እያነሳን 😁
ለቅምሻ ያህል፡
«ሁለተኛ ልጃቸው ከዘመቻ ተመልሶ ዐብሯቸው መኖር ጀምሮ ነበር። በወንድሙ ሞት ሐዘን ላጠቃቸው እናቱ ለዘር እንኳን ለመትረፍ፣ ወጣቱ ሁሉ እንደ ዐዲስ ሃይማኖት ከሚያብድለት ፖሊቲካ ራሱን ይለያል የሚል ግምት ነበር።
እርሱ ግን ከዘመቻ መልስ የሰፈሩን ወጣት ሁሉ ለኢሕአፓ ከመመልመልም ዐልፎ፣ የእናቱን መኖሪያ ቤት የፓርቲው "የጥናት ማእከል" እንዳደረገው የአደባባይ ምስጢር ነበር። ገዳም ሰፈርን ያስገረመው ግን እናትዬው፣ የገዳም ሰፈር ዋናዋ የኢሕአፓ "የኡኡታ ኮሚቴ" አስተባባሪ መሆን ነበር።
ያኔ፣ በቀይ ሽብር ዘመን የደርግ አብዮት ጠባቂዎች የተጠቆመባቸውን የኢሕአፓ አባላት ለመያዝ እና ለዐሠሣ ወደ ሰፈር ብቅ ሲሉ፣ በ'የሰፈሩ ያሉ የኡኡታ ኮሚቴ አባላት እሪታቸውን ያቀልጡት ነበር - ሊያዝ፣ ሊታሰር፣ ሊገደል የሚፈለገውን ተጠርጣሪ ለማስመለጥ። ማታ፥ ማታ የወይዘሮ አሰለፈች ኡኡታ ቀድሞ ይሰማ ነበር። በዚያ በጨለማ ኡኡታቸውን ሲያቀልጡት የልጃቸውን ደም የተበቀሉ ይመስላቸዋል። ሁለተኛው ልጃቸው 1970 ዓ.ም. መግቢያ ወደ እስር ተወረወረ። እንደ ድፍረቱ፣ እንደ እብደቱ፣ አብዮት ጠባቂዎች እንዴት ነጻ ርምጃ ሳይወስዱበት እንደቀሩ ገዳም ሰፈርን ያስገረመ ጉዳይ ነበር።
ቀይ ሽብር ዐልፎ፣ ሁለተኛው የሶማልያ ጦርነት ካራማራ ላይ በድል ተደምድሞም፣ የወይዘሮ አሰለፈች የምሽት ኡኡታ አልቆመም።»
ገጽ 23
ለቅምሻ ያህል፡
«ሁለተኛ ልጃቸው ከዘመቻ ተመልሶ ዐብሯቸው መኖር ጀምሮ ነበር። በወንድሙ ሞት ሐዘን ላጠቃቸው እናቱ ለዘር እንኳን ለመትረፍ፣ ወጣቱ ሁሉ እንደ ዐዲስ ሃይማኖት ከሚያብድለት ፖሊቲካ ራሱን ይለያል የሚል ግምት ነበር።
እርሱ ግን ከዘመቻ መልስ የሰፈሩን ወጣት ሁሉ ለኢሕአፓ ከመመልመልም ዐልፎ፣ የእናቱን መኖሪያ ቤት የፓርቲው "የጥናት ማእከል" እንዳደረገው የአደባባይ ምስጢር ነበር። ገዳም ሰፈርን ያስገረመው ግን እናትዬው፣ የገዳም ሰፈር ዋናዋ የኢሕአፓ "የኡኡታ ኮሚቴ" አስተባባሪ መሆን ነበር።
ያኔ፣ በቀይ ሽብር ዘመን የደርግ አብዮት ጠባቂዎች የተጠቆመባቸውን የኢሕአፓ አባላት ለመያዝ እና ለዐሠሣ ወደ ሰፈር ብቅ ሲሉ፣ በ'የሰፈሩ ያሉ የኡኡታ ኮሚቴ አባላት እሪታቸውን ያቀልጡት ነበር - ሊያዝ፣ ሊታሰር፣ ሊገደል የሚፈለገውን ተጠርጣሪ ለማስመለጥ። ማታ፥ ማታ የወይዘሮ አሰለፈች ኡኡታ ቀድሞ ይሰማ ነበር። በዚያ በጨለማ ኡኡታቸውን ሲያቀልጡት የልጃቸውን ደም የተበቀሉ ይመስላቸዋል። ሁለተኛው ልጃቸው 1970 ዓ.ም. መግቢያ ወደ እስር ተወረወረ። እንደ ድፍረቱ፣ እንደ እብደቱ፣ አብዮት ጠባቂዎች እንዴት ነጻ ርምጃ ሳይወስዱበት እንደቀሩ ገዳም ሰፈርን ያስገረመ ጉዳይ ነበር።
ቀይ ሽብር ዐልፎ፣ ሁለተኛው የሶማልያ ጦርነት ካራማራ ላይ በድል ተደምድሞም፣ የወይዘሮ አሰለፈች የምሽት ኡኡታ አልቆመም።»
ገጽ 23
ሐዋሳ ያላችሁ ተማሪዎች፣ ተመራማሪዎች (on account of the International Conference of Ethiopian Studies) ረቡዕ ከሰዓት ከፓናል 9.8 በኋላ ለዶ/ር ኤልሳቤጥ ወ/ጊዮርጊስ የተዘጋጀ የማስታወሻ ፕሮግራም አለ እሺ? ከቻላችሁ እንድትገኙ ነው።
ለማትሳተፉ፡ ፕሮግራሙን (የኮንፈረንሱን) እዚህ ማየት ትችላላችሁ፡ https://ices22.hu.edu.et/
ለማትሳተፉ፡ ፕሮግራሙን (የኮንፈረንሱን) እዚህ ማየት ትችላላችሁ፡ https://ices22.hu.edu.et/
ICES 22 HU
Home | ICES 22 HU
This is the homepage of the website
Greetings everyone:
here's something worth reading, about Peter Brown's autobiography: https://www.lrb.co.uk/the-paper/v47/n10/diarmaid-macculloch/with-fresh-eyes
here's something worth reading, about Peter Brown's autobiography: https://www.lrb.co.uk/the-paper/v47/n10/diarmaid-macculloch/with-fresh-eyes
London Review of Books
Diarmaid MacCulloch · With Fresh Eyes: Peter Brown’s Achievement
All autobiography is inherently mendacious, if only by omission and with the intent of protecting the innocent. In his...
ጥያቄ፡
ስለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሥርዓት አወቃቀር በእንግሊዝኛ አርቲክሎች አንብቦ ይታተም አይታተም የሚል ግምገማ መስጠት የሚፈልግ ካለ ጻፉልኝ እባካችሁ። ለጆርናል ሪቪው የሚያደርጉ እየፈለግን ነው።
ከምስጋና ጋር
ስለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሥርዓት አወቃቀር በእንግሊዝኛ አርቲክሎች አንብቦ ይታተም አይታተም የሚል ግምገማ መስጠት የሚፈልግ ካለ ጻፉልኝ እባካችሁ። ለጆርናል ሪቪው የሚያደርጉ እየፈለግን ነው።
ከምስጋና ጋር
ዛሬ ሸገርደርቢ ወደ አዲስ አበባ ስታድየም ይመለሳል 😍 እቺን በማስመልከት የዛሬ ስንት ጊዜ ስለእግርኳስ ደጋፊዎች የጻፍኩትን አርቲክል በድጋሚ፡
አሰላም አሌይኩም ብለናል።
አባዬ ከዮናስ ጋር በኢቢኤስ ስላሳተመው የግጥም መድብል ያደረገውን ጨዋታ መስማት ለምትፈልጉ እዚህ ቼክ አድርጉት፡ https://youtu.be/yKPkNy-NZmk
አባዬ ከዮናስ ጋር በኢቢኤስ ስላሳተመው የግጥም መድብል ያደረገውን ጨዋታ መስማት ለምትፈልጉ እዚህ ቼክ አድርጉት፡ https://youtu.be/yKPkNy-NZmk
YouTube
ዛፉ ትዝታ ነዉ...!! (ጥዱ) 'የአያቴ እኩያ ዛፍ' ደራሲ ስምዖን ማርዬ //በቅዳሜን ከሰዓት//
Saturday afternoon infotainment show with magazine format; lifestyle, tea time guests, book review, music, cooking segment, and many more…, every Saturday at @2:00 PM only on EBS TV. #SaturdayAfternoonShow_EBSTV Subscribe to EBS worldwide: https://linktr…
በዛውም ስለ ፀሐይ ግርዶሽ በ1918 ዓ/ም ላይ በብርሃንና ሰላም ጋዜጣ ምን እንደተባለ ላሳያችሁ።
«ብዙ ያልተማሩ ሰዎች ግን የምትሐት ነገር ይመስላቸውና መዓት ሊመጣ ምልክት ነው እያሉ ያወራሉ ግን በየዘመኑ የሚሆን የፍጥረት ሕግ ነው።» ይሉናል ብርሃንና ሰላሞች።
ቅጽ 2፣ ቁጥር 3፣ 1918 ዓ/ም
«ብዙ ያልተማሩ ሰዎች ግን የምትሐት ነገር ይመስላቸውና መዓት ሊመጣ ምልክት ነው እያሉ ያወራሉ ግን በየዘመኑ የሚሆን የፍጥረት ሕግ ነው።» ይሉናል ብርሃንና ሰላሞች።
ቅጽ 2፣ ቁጥር 3፣ 1918 ዓ/ም
የሰሎሞን ገብረየስ መጽሐፍ Ethiopic Hagiographical Texts፡ Textual Transmission, Edition, Translation,
and Interpretation ታትሞ ተለቋል። 🎉
ለኤትዮፒካ መጽሔት supplement ሆኖ ነው የወጣው እና የኔም "Chronicling the Battle of ʾƎmbābo, 1882" ጽሑፍ ውስጡ አለ።
ማውጫውን እና አርቲክሉን ከሥር ልኬያለሁ። ሙሉውን መጸሐፍ ግን ኦንላይን ሲለቀቅ ነው ገና የምናገኘው። እዚህ ቼክ አድርጉ https://www.harrassowitz-verlag.de/Ethiopic_Historiographical_Texts/titel_8566.ahtml
and Interpretation ታትሞ ተለቋል። 🎉
ለኤትዮፒካ መጽሔት supplement ሆኖ ነው የወጣው እና የኔም "Chronicling the Battle of ʾƎmbābo, 1882" ጽሑፍ ውስጡ አለ።
ማውጫውን እና አርቲክሉን ከሥር ልኬያለሁ። ሙሉውን መጸሐፍ ግን ኦንላይን ሲለቀቅ ነው ገና የምናገኘው። እዚህ ቼክ አድርጉ https://www.harrassowitz-verlag.de/Ethiopic_Historiographical_Texts/titel_8566.ahtml
www.harrassowitz-verlag.de
Ethiopic Historiographical Texts
Buch | Harrassowitz Verlag