Telegram Web Link
ለአገር ሰላምና ለሕዝብ ደኅንነት ሲባል ቁርሾዎች ይወገዱ!

#Ethiopia: መሰንበቻውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በሥራ ላይ ካሉና ከቀድሞ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በኦሮሚያ ክልል በባሌ ዞን ያደረጉትን ጉብኝት አስመልክቶ፣ ‹‹የሶፍ ዑመር ዋሻ ወግ›› በሚል ርዕስ ለሕዝብ በቴሌቪዥን ፕሮግራም ተላልፏል፡፡ በዚህ ፕሮግራም ላይ ከዚህ ቀደም በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሄደው ጦርነት ከመንግሥት በተቃራኒ ተሠልፈው አመራር ሲሰጡ የነበሩ ጭምር ተሳታፊ እንደነበሩ ታይቷል፡፡ በፕሮግራሙ በአመዛኙ የባሌን የተፈጥሮ ሀብት ከመዳሰስ ባለፈ በተለያዩ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ያጠነጠኑ ውይይቶች ተደርገዋል፡፡ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ውስጥ የሚገኙ ዕምቅ የተፈጥሮ ፀጋዎችን በ...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/147022/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ bit.ly/3Ruxsyv
ትሬድስ ↠ bit.ly/466VBCG

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
የ ጨረታ ማስታወቂያዎች ↠ ReporterTenders.com

ለዜና ጥቆማ እና መረጃ በዚህ ኢሜይል አድራሻ ያግኙን። [email protected]

✍️ ነጻ ፕሬስ፣ ነጻ ሐሳብ፣ ነጻ መንፈስ
11🤪1
#ማስታወቂያ

ባወጣነው ቅናሽ ብዙዎች ከተጠቀሙበት እድል ከቀሩን ጥቂት ቤቶች እርሶም ተጠቃሚ ይሁኑ እንላለን። በዋና ዋና ቦታዎች በአያት፣ በፒያሳ፣በጋርመንት እና ሶማሌ ተራ እስከ 35% የሚደርስ ቅናሻችን ጥቂት እርቶታል።
————————————————-
Time doesn’t wait and neither should you.
Many have already secured their homes through our exclusive 35% discount.
Hurry and claim yours at Temer Properties’ prime city locations - Ayat, Piassa, Garment, and Somale Tera.
Opportunity this rare doesn’t last long.

TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver

#TemerProperties #LuxuryLiving #EthiopianRealEstate #AddisAbabaHomes #PropertyDeals #LimitedOffer #BuildingTheFuture #VisionIntoReality
1
በተፈጥሮ ጋዝ የሚሠሩ ከባድ ተሽከርካሪዎችን በአገር ውስጥ መገጣጠም ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ

#Ethiopia: በያሬድ ንጉሤ
ቢአኤካ ጄኔራል ቢዝነስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ከቻይናው ግዙፍ የከባድ ተሽከርካሪዎች አምራች ሻክማን ከተባለ የቻይና ኩባንያ ጋር በመተባበር፣ በተፈጥሮ ጋዝ የሚሠሩ ከባድ ተሽከርካሪዎችን በአገር ውስጥ መገጣጠም ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡
ተቋሙ ይህንን ያስታወቀው ትናንት ማክሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በሸራተን አዲስ በተካሄደው የኢትዮ ቻይና ንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ነው፡፡
የተቋሙ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ሚካኤል ካሳ፣ ‹‹በሦስት ወራት ውስጥ የከባድ ተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያ ፋብሪካ ዝግጅቱን አጠናቆ፣ በተፈጥሮ ጋዝ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን በአገር ውስጥ መገጣጠም እንጀምራለን፤››...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/147016/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ bit.ly/3Ruxsyv
ትሬድስ ↠ bit.ly/466VBCG

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
የ ጨረታ ማስታወቂያዎች ↠ ReporterTenders.com

ለዜና ጥቆማ እና መረጃ በዚህ ኢሜይል አድራሻ ያግኙን። [email protected]

✍️ ነጻ ፕሬስ፣ ነጻ ሐሳብ፣ ነጻ መንፈስ
13👍1🤔1
#ማስታወቂያ

ኦሮሚያ ባንክ “ተደራሽ የብድር አገልግሎት ለሁሉም ዜጎች” በሚል መሪ ቃል ለአንድ ወር የሚቆይ የሚልኪ ዲጂታል የብድር አገልግሎት የገበያ ንቅናቄ አስጀመረ፡፡

የንቅናቄው የማስጀመሪያ መርኃ-ግብርን በንግግር የከፈቱት የኦሮሚያ ባንክ የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎት ቺፍ ኦፍሴር ኦቦ እርስቴ ወ/ማርያም፤ ሚልኪ ዲጂታል የብድር አገልግሎት፤ በዋስትና እጦት ምክንያት ከፋይናንስ አቅርቦት ርቀዉ የቆዩ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡ የባንኩን ማስያዣ አልባ የብድር አገልግሎት ለሰፊዉ ማህበረሰብ ለማዳረስ እና የፍይናንስ አካታችነትን ለማረጋገጥ ለአንድ ወር የሚቆይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርኃ ግብር መጀመሩንም አብስረዋል፡፡

የኳንተም ቴክኖሎጂ መስራች እና ማኔጂንግ ዳይሬክተር ኦቦ ሶፎንያስ እምቢበል በበኩላቸዉ ተቋማቸዉ ከባንኩ ጋር በመተባበር ስራ ላይ ያዋለዉ ሚልኪ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የብድር ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግ መልካም ዉጤት እያስመዘገበ ይገኛል ብለዋል፡፡ ሚልኪ ዘመኑን የዋጀ የሰዉ ሰራሽ አስተዉሎት ቴክኖሎጂ በመጠቀም የብድር አሰጣጡን ስራ እያሳለጠ ነዉ ያሉት ኦቦ ሶፎኒያስ ሁሉም ማህበረሰብ እንዲጠቀም ጥሪ አቅርበዋል፡፡

ሚልኪ ዲጂታል የብድር አገልግሎት ገና ስራ ከጀመረ 100 ቀናት ዉስጥ ለ75ሺ ዜጎችን ያለምንም ማስያጃ ብድር በመስጠት ተጠቃሚ በማድረግ ከ250 ሚሊዮን ብር በላይ አቅርቧል።
6😁3👏2👍1
#ማስታወቂያ

ታምሪን ሞተርስ ምቹ፣ ዘመናዊ እና ውበት የተላበሱትን የJAC ሞተርስ ኤሌክትሪክ መኪና E-JS1 ሞዴሎችን ባትሪን ባካተተ አስተማማኝ የአምራች አገልግሎት ዋስትና ጋር ለገበያ አቅርበናል!

ለተጨማሪ መረጃዎች
📍 በአዲስ አበባ እንዲሁም በሐዋሳ እና መቐለ ያገኙናል!
ወይም
0975121212
0975191919 ላይ ይደውሉልን!

🔷 ታምሪን ሞተርስ 🔶
#JAC #Ethiopia #ConfidentlyEV
3
ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የውጭ ዜጎች በባንክ ላይ የባለቤትነት ድርሻንና አክሲዮን ዝውውርን መቆጣጠር የሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ

#Ethiopia: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ዜጎችና የውጭ ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን፣ በባንኮች ውስጥ ሊኖራቸው የሚችለውን የባለቤትነት ድርሻና ገደብ፣ እንዲሁም የተፅዕኖ ፈጣሪ ባለአክሲዮኖችን፣ የአክሲዮን ዝውውሮችን በተመለከቱ ድንጋጌዎችን ያካተተ ረቂቅ ተዘጋጅቶ ውይይት ሊካሄድበት ስለመሆኑ ተጠቆመ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንክ ሥራ ፈቃድና ቁጥጥርን የሚመለከተውን አዋጅ ተንተርሶ የወጣው ይህ ረቂቅ በአዋጅ፣ የተቀመጡ ድንጋጌዎችን ለማስፈጸም የሚውል ነው፡፡ የአክሲዮን ዝውውሮችን የመቆጣጠሩ ሥራ ከዓለም አቀፍ አሠራር ጋር እንዲጣጣም ለማድረግ ጭምር ታስቦ የተዘጋጀው ይህ ረቂቅ፣ በተለይ የአክሲዮን ዝውውሮችን በተመለከተ አዲስ ድንጋ...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/147078/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ bit.ly/3Ruxsyv
ትሬድስ ↠ bit.ly/466VBCG

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
የ ጨረታ ማስታወቂያዎች ↠ ReporterTenders.com

ለዜና ጥቆማ እና መረጃ በዚህ ኢሜይል አድራሻ ያግኙን። [email protected]

✍️ ነጻ ፕሬስ፣ ነጻ ሐሳብ፣ ነጻ መንፈስ
8
በአዲስ አበባ ለአራት ወራት የሚቆይ የንግድ ድርጅቶች ቆጠራ ተጀመረ

#Ethiopia
ቆጠራው ኢመደበኛ የሆኑ ሥራዎችን ያካትታል ተብሏል

ከፖሊሲና ከሕግ ጋር የተጣጣሙ የቁጠባ፣ የኢንቨስትመንት፣ የወጪና ገቢ ንግድ ከተማ አቀፍ የማክሮ ኢኮኖሚ ግቦችን ለማዘጋጀት የሚያግዝና ለሚቀጥሉት ለአራት ወራት የሚቆይ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ መጀመሩን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮና የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስታወቁ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮና የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት ከነዋሪዎች፣ ከባለድርሻ አካላትና ከግል ድርጅቶች ጋር በመተባበር በከተማዋ መካሄድ የጀመረውን የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ አስመልክቶ ሰኞ ጥቅምት 1...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/147029/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ bit.ly/3Ruxsyv
ትሬድስ ↠ bit.ly/466VBCG

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
የ ጨረታ ማስታወቂያዎች ↠ ReporterTenders.com

ለዜና ጥቆማ እና መረጃ በዚህ ኢሜይል አድራሻ ያግኙን። [email protected]

✍️ ነጻ ፕሬስ፣ ነጻ ሐሳብ፣ ነጻ መንፈስ
13👍1
የቀድሞ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ሳርኮዚ መታሰር

#Ethiopia: ፈረንሣይን እ.ኤ.አ. ከ2007 እስከ 2012 ድረስ በፕሬዚዳንትነት አገልግለዋል፡፡ የፈረንሣይ ቀኝ ክንፍ ፖለቲከኛውና የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ሳርኮዚ፣ ለፈረንሣይ አምስተኛው ሪፐብሊክ፣ ስድስተኛው ፕሬዚዳንትም ነበሩ፡፡
ዓለም በ2008 በገጠማት የገንዘብ ቀውስና ከ2007 እስከ 2009 በዘለቀው የገበያ መውደቅ የፕሬዚዳንትነት ዘመናቸው የተፈተነው ሳርኮዚ፣ ሥልጣን እንደያዙ በተገበሩት ሪፎርም ድጋፍም፣ ነቀፌታም አስተናግደዋል፡፡



 ከውርስ የሚገኝ ሀብት ላይ ታክስ መጣል፣ ከተጨናነቁ እስር ቤቶች የተወሰኑትን መፍታት፣ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ለተቃውሞ የዳረገውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ኃላፊነት ሕግ መተግበር፣ የ...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/147064/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ bit.ly/3Ruxsyv
ትሬድስ ↠ bit.ly/466VBCG

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
የ ጨረታ ማስታወቂያዎች ↠ ReporterTenders.com

ለዜና ጥቆማ እና መረጃ በዚህ ኢሜይል አድራሻ ያግኙን። [email protected]

✍️ ነጻ ፕሬስ፣ ነጻ ሐሳብ፣ ነጻ መንፈስ
7
#ቲም_ሪፖርተር

30ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ለማክበር በዝግጅት ላይ የሚገኘው የሪፖርተር ጋዜጣ አዘጋጆችና የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በመገባደድ ላይ የሚገኘውን የሪፖርተር ዋና መሥሪያ ቤት ህንፃ በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል። በኢትዮጵያ የነፃ ሚዲያ ታሪክ ውስጥ ለአንድም ቀን ህትመቱ ሳይቋረጥ 30ኛ ዓመቱ ላይ የደረሰው ሪፖርተር አማርኛ ጋዜጣንም ሆነ ሌሎች የህትመት ሚዲያ ውጤቶቻችንን በመደገፍ እዚህ ላደረሳችሁን ተባባሪዎቻችንና አንባቢዎቻችንን እናመሰግናለን።
20👍8👏1
የሕገ መንግሥት ትርጉም ጥያቄ ያስነሳው የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥርና አስተዳደር አዋጅና መመርያ

#Ethiopia: ኢትዮጵያ የቤት ኪራይን በሚመለከት የመጀመሪያ ሕግ ያፀደቀችው በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በ1952 ዓ.ም. ነበር፡፡ የፍትሐ ብሔር ሕግም የወጣው በዚያው ዘመን ሲሆን ሕጉ በግለሰቦች፣ በኩባንያዎች ወይም በድርጅቶች መካከል የሚኖርን ግንኙነት የሚቆጣጠር ነበር፡፡ ከወንጀል ድርጊት ውጪ የሆኑ ጉዳዮች በዚህ ሕግ ስለሚታዩ በዜጎች መካከል ያለውን መብትና ግዴታ በዋናነት ይዟል፡፡
የፍትሐ ብሔር ሕግ ከመውጣቱ በፊት በሕጉ በተወሰነው ሥርዓት ከቤት ኪራይ ጋር በተያያዘ በአገር ውስጥ የነበረው የቁጥጥር ሥርዓት ወጥነት የጎደለው፣ አፈጻጸሙም ሥርዓት ያልተከተለ ነበር፡፡ የፍትሐ ብሔር ሕጉ የአከራዮችንና የተከራዮችን መብትና ግዴታ፣ ጊዜውን የጠ...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/147080/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ bit.ly/3Ruxsyv
ትሬድስ ↠ bit.ly/466VBCG

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
የ ጨረታ ማስታወቂያዎች ↠ ReporterTenders.com

ለዜና ጥቆማ እና መረጃ በዚህ ኢሜይል አድራሻ ያግኙን። [email protected]

✍️ ነጻ ፕሬስ፣ ነጻ ሐሳብ፣ ነጻ መንፈስ
8👏1
‹‹የአጥንት ሕክምና ግብዓቶች በመንግሥት የመድኃኒት አቅርቦት ውስጥ ባለመሆናቸው ዘርፉን ፈትኖታል›› ኤፍሬም ገብረሀና (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ የአጥንትና የመገጣጠሚያ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት ማኅበር ፕሬዚዳንት

#Ethiopia: የኢትዮጵያ የአጥንትና የመገጣጠሚያ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት ማኅበር ከተመሠረተ ከሁለት አሠርት ዓመታት በላይ አስቆጥሯል፡፡ በኢትዮጵያ የአጥንትና የመገጣጠሚያ ሕክምና በዘመናዊ መንገድ እንዲሰጥና እንዲስፋፋ የድርሻውን አስተዋጽኦም ሲያበረክት ቆይቷል፡፡ የአጥንት ሕክምና የሚሰጡ ሆስፒታሎች ዘመናዊ የሕክምና መሣሪያዎች እንዲሟሉላቸውና ባለሙያዎችም በሰብ ስፔሻሊቲ ደረጃ እንዲሠለጥኑ በማድረግ በኩልም የላቀ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል፡፡ ማኅበሩ እየሰጠ ስላለው አገልግሎት፣ የአጥንትና የመገጣጠሚያ ሕክምና በኢትዮጵያ ስለሚገኝበት ደረጃ፣ በሕፃናትና በአዋቂዎች ላይ ስለሚደርሱ የአጥንት አደጋዎችና ሕክምናዎቻቸው፣ ከባህል ሐኪሞች (ወጌሾች) ...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/147069/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ bit.ly/3Ruxsyv
ትሬድስ ↠ bit.ly/466VBCG

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
የ ጨረታ ማስታወቂያዎች ↠ ReporterTenders.com

ለዜና ጥቆማ እና መረጃ በዚህ ኢሜይል አድራሻ ያግኙን። [email protected]

✍️ ነጻ ፕሬስ፣ ነጻ ሐሳብ፣ ነጻ መንፈስ
1
የፌዴራል ዋና ኦዲተር የተሟላ አስተዳደራዊና የፋይናንስ ነፃነት እንደሌለው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥናት አመለከተ

#Ethiopia
ኦዲተሩ በሚያጋልጣቸው የፋይናንስና የሕግ ጥሰቶች ላይ ተጠያቂነት አልተረጋገጠም ብሏል
ኦዲተሩን የሚቆጣጠረው የፓርላማው ቋሚ ኮሚቴ ገለልተኛ አለመሆኑ ተጠቅሷል

የፌዴራል ዋና ኦዲተር በመንግሥት ጣልቃ ገብነት የተነሳ አስተዳደራዊ ነፃነቱ መገደቡንና የፋይናንስ ነፃነቱም የተጓደለ መሆኑን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥናት አመለከተ።
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ከ2001 እስከ 2015 ዓ.ም. ባካሄዳቸው የፋይናንስና የሥራ አፈጻጸም ኦዲትና ግኝቶቹን መነሻ በማድረግ፣ የኦዲተር መሥሪያ ቤቱን ጥንካሬና አስተዋጽኦ፣ እንዲሁም የሚያስፈልጉትን መሻሻያዎች የሚዳስስ ጥናት ላለፉት ስድስት ወራት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሲያስጠ...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/147032/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ bit.ly/3Ruxsyv
ትሬድስ ↠ bit.ly/466VBCG

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
የ ጨረታ ማስታወቂያዎች ↠ ReporterTenders.com

ለዜና ጥቆማ እና መረጃ በዚህ ኢሜይል አድራሻ ያግኙን። [email protected]

✍️ ነጻ ፕሬስ፣ ነጻ ሐሳብ፣ ነጻ መንፈስ
12👏2
አዲስ አበባን ከፖርት ሱዳን የሚያገናኝ የባቡር ሀዲድ የአዋጭነት ጥናት ተጠናቀቀ

#Ethiopia: የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባን ከፖርት ሱዳን ወደብ ጋር የሚያገናኝ 1,512 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የባቡር ሀዲድ ለመዘርጋት የአዋጭነት ጥናት መጠናቀቁ ታወቀ፡፡
ጥናቱ አራት ዓመታት የፈጀ መሆኑን፣ በአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ባቀረበው ከ2.17 ሚሊዮን ዶላር በላይ ድጋፍ ወጪ መፍጀቱንና ፕሮጀክቱ ለዲዛይን ዝርዝር ሥራዎችና ለግንባታ ዝግጁ መሆኑን የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ገልጿል፡፡
በአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ የተደገፈው የአዋጭነት ጥናት የባቡር መስመሩ በኢትዮጵያ በኩል 594 ኪሎ ሜትር እንዲሁም በሱዳን ውስጥ ደግሞ 918 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሲሆን፣ ከአዲስ አበባ ወልድያ፣ ሀራገበያ፣ ወረታ፣ ጎንደር፣ መተማ፣ ...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/147019/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ bit.ly/3Ruxsyv
ትሬድስ ↠ bit.ly/466VBCG

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
የ ጨረታ ማስታወቂያዎች ↠ ReporterTenders.com

ለዜና ጥቆማ እና መረጃ በዚህ ኢሜይል አድራሻ ያግኙን። [email protected]

✍️ ነጻ ፕሬስ፣ ነጻ ሐሳብ፣ ነጻ መንፈስ
9👍5
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ማስታወቂያ

ስካን ያድርጉ፤ ይክፈሉ!
****
በግብይት ስፍራዎች የተቀመጡ የሲቢኢ QR ኮዶችን በማንኛውም የክፍያ አማራጭ ስካን በማድረግ ክፍያዎን በቀላሉ መፈፀም ይችላሉ!
ክፍያማ እንዲህ ቀሎ አያውቅም!
***
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
#CBE #mobilebanking #cbebirr #apps #digitalbanking
1
#ማስታወቂያ

በሸሪዓ ህግ መሰረት  ፈጣሪን  የሚያስደስት ሀላል ትዳር ለመመስረት ለምታስቡ   የሰርጋችሁን  ደስታ   ሙሉ ለማድረግ የሲንቄ እህሳን ሊል ኒካህ የወዲያህ  የቁጠባ ሒሳብን በመክፈት  ዛሬውኑ  ለሰርጋችሁ  ወጪ መቆጠብ ይጀምሩ።

#Siinqee_Bank    #Baankii_Siinqee    #ሲንቄ_ባንክ  #Siinqee_Digital #Siinqee_Ihsan   #Financial_Inclusion  #EMPOWERED_TOGETHER
#ማስታወቂያ

ታምሪን ሞተርስ በሱዙኪ ዕውቅና ባገኙት መካኒኮቻችን የደንበኞቻችን ምቾት በማሰብ በተለያዩ አማራጮች አስተማማኝ የመኪና ሰርቪስ አገልግሎት የሚያገኙበትን አመቻችተናል!

1. ፈጣን የሰርቪስ አገልግሎት
📍ከመገናኛ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ከአንበሳ ጋራጅ ፊት ለፊት DHL አጠገብ በሚገኘው ዋና መስሪያ ቤት

2. ከፍተኛ ደረጃ ባላቸው መካኒኮች ጥራት ያለው ጥገና
📍ሳሪስ አደይ አበባ ቀይ መስቀል አከባቢ

3. በአሉበት ቦታ ተንቀሳቃሽ ጋራዥ (Service on Wheels) አገልግሎታችን መጠቀም ይችላሉ!

ለበለጠ መረጃ
0977003506
0904168989 ላይ ይደውሉ!

#AfterSalesService #Suzuki #Tamrinmotors
2025/10/24 10:43:49
Back to Top
HTML Embed Code: