📌"የእግዜር ብቸኝነት" መጽሐፍ አርብ ይመረቃል
የገጣሚ መኳንንት መንግስቱ "የእግዜር ብቸኝነት" መጽሐፍ ነገ አርብ ሰኔ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ አራት ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጻሕፍት መደብር ውስጥ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል ተብሏል።
"የእግዜር ብቸኝነት"መጽሐፍ በ138 ገፆች የተቀነበበ ሲሆን በ300 የጀርባ ዋጋ ለአንባቢያን ቀርቧል።ገጣሚ መኳንንት መንግስቱ ከዚህ ቀደም "ክፍት የስራ ቦታ" እና "ስንፋታ እንደግስ" የተሰኙ መጻሕፍትን ለአንባቢያን አቅርቧል።
https://www.tg-me.com/EventAddis1/6236
የገጣሚ መኳንንት መንግስቱ "የእግዜር ብቸኝነት" መጽሐፍ ነገ አርብ ሰኔ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ አራት ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጻሕፍት መደብር ውስጥ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል ተብሏል።
"የእግዜር ብቸኝነት"መጽሐፍ በ138 ገፆች የተቀነበበ ሲሆን በ300 የጀርባ ዋጋ ለአንባቢያን ቀርቧል።ገጣሚ መኳንንት መንግስቱ ከዚህ ቀደም "ክፍት የስራ ቦታ" እና "ስንፋታ እንደግስ" የተሰኙ መጻሕፍትን ለአንባቢያን አቅርቧል።
https://www.tg-me.com/EventAddis1/6236
📌ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ከእስር ተፈታ
ጋዜጠኛ ተስፋለም ሦስት ጊዜ በዋስ ከእስር እንዲፈታ በፍርድ ቤቶች ቢወሰንም ፖሊስ ከእስር አልፈታውም ነበር።
ዛሬ አርብ ግን ከእስር ስለመፈታቱ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል።
Via ቲክቫህ ኢትዮጵያ
https://www.tg-me.com/EventAddis1/6236
ጋዜጠኛ ተስፋለም ሦስት ጊዜ በዋስ ከእስር እንዲፈታ በፍርድ ቤቶች ቢወሰንም ፖሊስ ከእስር አልፈታውም ነበር።
ዛሬ አርብ ግን ከእስር ስለመፈታቱ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል።
Via ቲክቫህ ኢትዮጵያ
https://www.tg-me.com/EventAddis1/6236
📌የአርብ ምሽቱ አርትስ ስፔሻል በትኩሱ ደርሷል !!
በዚህ ሳምንት እነዚህን ጉዳዮች ታገኛላችሁ
የአርትስ ስፔሻል መረጃዎች ዋና ዋና ጉዳዮች:
1. ድምጻዊት የማርያም ቸርነት (የማ) የሙዚቃ ኮንሰርቷን ነገ ታቀርባለች።
2.'ከባድ ማፊያ' ፊልም በዚህ ሳምንት ለእይታ በቃ።
3.የደራሲ ሚስጥር አደራው ' እኔ' የተሰኘ መጽሐፍ ነገ ይመረቃል።
4. የሮፍናን ኑሪ ' የኔ ትውልድ' ኮንሰርት ነገ በመቀሌ ይካሄዳል።
5.የወዳጄነህ መሐረነ አዲስ መጽሐፍ በቅርቡ ለንባብ ይበቃል ተባለ።
6.'ኖ ሞር' የተሰኘ ኮሜዲ ተውኔት ዛሬ ለመድረክ በቃ።
እነዚህንና ሌሎችንም የአርትስ ስፔሻል የኪነት እና ኩነት መረጃዎች እናቀርብላችኋለን።
"አርትስ ስፔሻል"ዝግጅታችንን ይመለከቱ:
https://youtu.be/xk3XyfLufi0?si=MwOW5CvFp61jhQIJ
📌መልካም ምሽት
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
በዚህ ሳምንት እነዚህን ጉዳዮች ታገኛላችሁ
የአርትስ ስፔሻል መረጃዎች ዋና ዋና ጉዳዮች:
1. ድምጻዊት የማርያም ቸርነት (የማ) የሙዚቃ ኮንሰርቷን ነገ ታቀርባለች።
2.'ከባድ ማፊያ' ፊልም በዚህ ሳምንት ለእይታ በቃ።
3.የደራሲ ሚስጥር አደራው ' እኔ' የተሰኘ መጽሐፍ ነገ ይመረቃል።
4. የሮፍናን ኑሪ ' የኔ ትውልድ' ኮንሰርት ነገ በመቀሌ ይካሄዳል።
5.የወዳጄነህ መሐረነ አዲስ መጽሐፍ በቅርቡ ለንባብ ይበቃል ተባለ።
6.'ኖ ሞር' የተሰኘ ኮሜዲ ተውኔት ዛሬ ለመድረክ በቃ።
እነዚህንና ሌሎችንም የአርትስ ስፔሻል የኪነት እና ኩነት መረጃዎች እናቀርብላችኋለን።
"አርትስ ስፔሻል"ዝግጅታችንን ይመለከቱ:
https://youtu.be/xk3XyfLufi0?si=MwOW5CvFp61jhQIJ
📌መልካም ምሽት
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌የአንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የ60ኛ ዓመት የልደት በዓል ነገ ቅዳሜ በድምቀት ሊከበር ነው
ከጦር ሃይሎች ራድዮ አስከ ኢትዮጵያ ሬድዮ ከቅዳሜ መዝናኛ፣ ከነፃ ፕሬስ እስከ አርትስ ቲቪ፣ ከ97.1 ራዲዮ እስከ ሸገር ኤፍ ኤም ድረስ ተወዳጅ ሥራዎቹን ያቀረበው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ ነገ ቅዳሜ ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ከ11:00 ሰዓት እስከ 4:00 ሰዓት ድረስ በሚደረግ የእራት ፕርግራም የልደት በዓሉ ይከበራል ተብሏል።
በሃይሌ ግራንድ ሆቴል በሚከበረው የደረጀ የልደት በዓል ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የሚገኙ ሲሆን፣ የልደት በዓሉን ለማድመቅ የሙዚቃ ዝግጅትም እንደተሰናዳ ተገልጿል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
ከጦር ሃይሎች ራድዮ አስከ ኢትዮጵያ ሬድዮ ከቅዳሜ መዝናኛ፣ ከነፃ ፕሬስ እስከ አርትስ ቲቪ፣ ከ97.1 ራዲዮ እስከ ሸገር ኤፍ ኤም ድረስ ተወዳጅ ሥራዎቹን ያቀረበው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ ነገ ቅዳሜ ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ከ11:00 ሰዓት እስከ 4:00 ሰዓት ድረስ በሚደረግ የእራት ፕርግራም የልደት በዓሉ ይከበራል ተብሏል።
በሃይሌ ግራንድ ሆቴል በሚከበረው የደረጀ የልደት በዓል ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የሚገኙ ሲሆን፣ የልደት በዓሉን ለማድመቅ የሙዚቃ ዝግጅትም እንደተሰናዳ ተገልጿል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌በደራሲ ሚስጥረ አደራው የተፃፈው "እኔ" የተሰኘው መፅሐፍ ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ተመርቆ ለንባብ በቅቷል።
ከዚህ ቀደም የተለያዩ ሃሳቦቿንና ስራዎቿን በተለይም የትርጉም ስራዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ በማቅረብ የምትታወቀው ሚስጥረ አደራው የመጀመሪያ ስራዋ የሆነውን "እኔ" የተሰኘ መፅሃፍ ለንባብ አብቅታለች።
ሚስጥረ በብዙዎች ዘንድ የፐርሺያውን ገጣሚ የሩሚን ስራዎች ወደ አማርኛ በመቅዳትና በማቅረብ በስፋት የምትታወቅ ሲሆን አሁን የተለያዩ ታሪኮችን የያዘ መፅሃፍ ነው ይዛ የመጣችው።
"እኔ" የተሰኘው መፅሐፍ፤ ፀሐፊዋ በተለያዩ ጊዜዎች ማህበራዊና መሰል ጉዳዮች የሚፈጥሯቸውን ሸክሞችና ጭቆናዎች በማጠየቅ የራስን ነፃነት ለመፈለግ የሚደረግን በጥያቄና መልስ የተሞላን የህይወት ትግልን የምታሳይበት ነው።
በዋልያ መፅሃፍት በተካሄደው የምረቃ ስነ ስርዓት ላይም ጋዜጠኛ የኋላሸት ዘሪሁን፣ አርታኢና ተርጓሚ ቴዎድሮስ አጥላው፣ አርቲስት አዳነች ወልደ ገብርኤል፣ ደራሲ ዘቢብ መልኬ፣ የስነ ልቦና እና የጤና ባለሙያ ሰላማዊት ሞሲሳን ጨምሮ ተጋባዥ እንግዶች ዲስኩርና ስለ መፅሃፉ ምልከታቸውን ተናግረዋል።
ደራሲዋ ሚስጥረ አደራው በ Health Informatics ዲግሪ እንዲሁም በ Health Information Data analytics የማስተርስ ዲግሪዋን በመያዝ በህክምና ዘርፍ ውስጥ በመስራት ላይ ትገኛለች።
ከቅዳሜ ጀምሮ ለንባብ የበቃው "እኔ" መፅሃፍ 179 ገፆች አሉት።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
ከዚህ ቀደም የተለያዩ ሃሳቦቿንና ስራዎቿን በተለይም የትርጉም ስራዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ በማቅረብ የምትታወቀው ሚስጥረ አደራው የመጀመሪያ ስራዋ የሆነውን "እኔ" የተሰኘ መፅሃፍ ለንባብ አብቅታለች።
ሚስጥረ በብዙዎች ዘንድ የፐርሺያውን ገጣሚ የሩሚን ስራዎች ወደ አማርኛ በመቅዳትና በማቅረብ በስፋት የምትታወቅ ሲሆን አሁን የተለያዩ ታሪኮችን የያዘ መፅሃፍ ነው ይዛ የመጣችው።
"እኔ" የተሰኘው መፅሐፍ፤ ፀሐፊዋ በተለያዩ ጊዜዎች ማህበራዊና መሰል ጉዳዮች የሚፈጥሯቸውን ሸክሞችና ጭቆናዎች በማጠየቅ የራስን ነፃነት ለመፈለግ የሚደረግን በጥያቄና መልስ የተሞላን የህይወት ትግልን የምታሳይበት ነው።
በዋልያ መፅሃፍት በተካሄደው የምረቃ ስነ ስርዓት ላይም ጋዜጠኛ የኋላሸት ዘሪሁን፣ አርታኢና ተርጓሚ ቴዎድሮስ አጥላው፣ አርቲስት አዳነች ወልደ ገብርኤል፣ ደራሲ ዘቢብ መልኬ፣ የስነ ልቦና እና የጤና ባለሙያ ሰላማዊት ሞሲሳን ጨምሮ ተጋባዥ እንግዶች ዲስኩርና ስለ መፅሃፉ ምልከታቸውን ተናግረዋል።
ደራሲዋ ሚስጥረ አደራው በ Health Informatics ዲግሪ እንዲሁም በ Health Information Data analytics የማስተርስ ዲግሪዋን በመያዝ በህክምና ዘርፍ ውስጥ በመስራት ላይ ትገኛለች።
ከቅዳሜ ጀምሮ ለንባብ የበቃው "እኔ" መፅሃፍ 179 ገፆች አሉት።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌የአፍሪካ ህፃናት ቀን በስለ እናት !
በየዓመቱ ሰኔ 9 የሚከበረው የአፍሪካ ህፃናት ቀን ዘንድሮም «የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድን ለማነፅ ህፃናት ተኮር ተግባራትን እናከናውን» በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ በአፍሪካ ለ35ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል።
ስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት የአፍሪካ የህፃናት ቀንን በድርጅቱ ግቢ ውስጥ በተለያዩ መርሐግብሮች አክብሮ ውሏል።
ስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ለችግር የተጋለጡ እና የተጎዱ ህጻናትን እንዲሁም ቤተሰቦቻቸውን ለመታደግ የተቋቋመ ድርጅት እንደሆነም የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ያሬድ አብዱ ተናግረዋል።
በዕለቱም ስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት አዲሱን ብራንድና የማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይፋ አድርጓል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
በየዓመቱ ሰኔ 9 የሚከበረው የአፍሪካ ህፃናት ቀን ዘንድሮም «የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድን ለማነፅ ህፃናት ተኮር ተግባራትን እናከናውን» በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ በአፍሪካ ለ35ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል።
ስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት የአፍሪካ የህፃናት ቀንን በድርጅቱ ግቢ ውስጥ በተለያዩ መርሐግብሮች አክብሮ ውሏል።
ስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ለችግር የተጋለጡ እና የተጎዱ ህጻናትን እንዲሁም ቤተሰቦቻቸውን ለመታደግ የተቋቋመ ድርጅት እንደሆነም የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ያሬድ አብዱ ተናግረዋል።
በዕለቱም ስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት አዲሱን ብራንድና የማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይፋ አድርጓል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ መኖሪያ ቤቱን ተረከበ
በ60ኛ የልደት በዓሉ ከጃምቦ ሪል ስቴት የመኖሪያ ቤት ስጦታ የተበረከተለት አንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌበተወለደበት ባደገበትና በኖረበት በቅሎ ቤት በሚገኘው የጃምቦ ሪል ስቴት አፍሪካ ኅብረት-2 አፓርታማ ፕሮጀክት የተበረከተለትን ቤት ትላንት ተረክቧል፡፡
5ኛ ወለል ላይ የሚገኝ ፥ ባለሁለት መኝታ ፥ ኦፕን ኪችን ፥ ስቶር፥ ሰፊ ሣሎን እና በረንዳ ፥ 16.5 ሚልዮን የሚያወጣ (( ጥንቅቅ ያለ ዘመናዊ ቤት )) በመሆኑ በቦታው የተገኙ ሁሉ በደስታ ረስርሰዋል፡፡
የጃምቦ ሪል እስቴት ባለቤት ኢንጂነር ደበበ ሰይፉ እና ባልደረቦቻችው በተገኙበት፤ እንዲሁም (የደረጀ ኃይሌ እና ትዕግስት ሽፈራው ቤተሰቦች፤ ወዳጆች) "የእንኳን ደስ አላችሁ" የምሳ ግብዣ ቶቶት የባህል ምግብ አዳራሽ ኬተሪንግ ተከናውኗል፡፡
የጃምቦ ሪልስቴት ብራንድ አምባሳደር ደረጀ ሀይሌ ከታዋቂው ሪልስቴት ድርጅት ጋር ለሦስት ዓመታት ይሰራል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
በ60ኛ የልደት በዓሉ ከጃምቦ ሪል ስቴት የመኖሪያ ቤት ስጦታ የተበረከተለት አንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌበተወለደበት ባደገበትና በኖረበት በቅሎ ቤት በሚገኘው የጃምቦ ሪል ስቴት አፍሪካ ኅብረት-2 አፓርታማ ፕሮጀክት የተበረከተለትን ቤት ትላንት ተረክቧል፡፡
5ኛ ወለል ላይ የሚገኝ ፥ ባለሁለት መኝታ ፥ ኦፕን ኪችን ፥ ስቶር፥ ሰፊ ሣሎን እና በረንዳ ፥ 16.5 ሚልዮን የሚያወጣ (( ጥንቅቅ ያለ ዘመናዊ ቤት )) በመሆኑ በቦታው የተገኙ ሁሉ በደስታ ረስርሰዋል፡፡
የጃምቦ ሪል እስቴት ባለቤት ኢንጂነር ደበበ ሰይፉ እና ባልደረቦቻችው በተገኙበት፤ እንዲሁም (የደረጀ ኃይሌ እና ትዕግስት ሽፈራው ቤተሰቦች፤ ወዳጆች) "የእንኳን ደስ አላችሁ" የምሳ ግብዣ ቶቶት የባህል ምግብ አዳራሽ ኬተሪንግ ተከናውኗል፡፡
የጃምቦ ሪልስቴት ብራንድ አምባሳደር ደረጀ ሀይሌ ከታዋቂው ሪልስቴት ድርጅት ጋር ለሦስት ዓመታት ይሰራል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌ብሔራዊ ቤተመንግሥት ለሁሉም ክፍት ሆነ
ለአራት ወራት የሙከራ አገልግሎት ላይ የነበረው የብሔራዊ ቤተመንግሥት ሙዚየም ከዛሬ ሰኔ 10 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሕዝብ እይታ ክፍት መሆኑ ታውቋል።
የመግቢያ ዋጋዎች መደበኛ ትኬት 300 ብር እንዲሁም ልዩ ቲኬት 1,000 ብር ሲሆን የሥራ ሰዓታት ከማክሰኞ በስተቀር በየቀኑ ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ ምሽቱ 11 ሰዓት ክፍት ይሆናል።
በብሔራዊ ቤተመንግሥት ሙዚየም ውስጥ የመኪና ሙዚየም፣ውድ የሆኑ እና ለብዙ ዘመናት ተጠብቆ የኖረ ቅርስ እና ሌሎችም ቅርሶች ይገኛሉ።
ደረጃውን የጠበቀ ካፍቴሪያ አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች የመዝናኛ አማራጮች መኖራቸዉም ተገልጿል፡፡
https://www.tg-me.com/EventAddis1/6236
ለአራት ወራት የሙከራ አገልግሎት ላይ የነበረው የብሔራዊ ቤተመንግሥት ሙዚየም ከዛሬ ሰኔ 10 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሕዝብ እይታ ክፍት መሆኑ ታውቋል።
የመግቢያ ዋጋዎች መደበኛ ትኬት 300 ብር እንዲሁም ልዩ ቲኬት 1,000 ብር ሲሆን የሥራ ሰዓታት ከማክሰኞ በስተቀር በየቀኑ ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ ምሽቱ 11 ሰዓት ክፍት ይሆናል።
በብሔራዊ ቤተመንግሥት ሙዚየም ውስጥ የመኪና ሙዚየም፣ውድ የሆኑ እና ለብዙ ዘመናት ተጠብቆ የኖረ ቅርስ እና ሌሎችም ቅርሶች ይገኛሉ።
ደረጃውን የጠበቀ ካፍቴሪያ አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች የመዝናኛ አማራጮች መኖራቸዉም ተገልጿል፡፡
https://www.tg-me.com/EventAddis1/6236
📌በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ቤት በዚህ ሳምንት እነዚህ ተውኔቶች ለተውኔት አፍቃሪን ይቀርባሉ።
መልካም መዝናኛ ይሁንላችሁ !!
https://www.tg-me.com/EventAddis1/6236
መልካም መዝናኛ ይሁንላችሁ !!
https://www.tg-me.com/EventAddis1/6236
📌"ኖ ሞር" የተሰኘ ተውኔት ለመድረክ በቃ
በደራሲ ፍፁም ንጉሴ ተደርሶ በተሻለ ወርቁ የተዘጋጀው "ኖ ሞር" ተውኔት ባሳለፍነው አርብ በዓለም ሲኒማ ለመድረክ በቅቷል።
"ኖ ሞር" ተውኔት የኮሜዲ ዘውግ እንዳለውም ተነግሯል።በተውኔቱ ላይ ድርብወርቅ ሰይፉ፣ ህሊና ሲሳይ፣የምስራች ግርማና ፍሬሕይወት መለሰ ተውነውበታል።
በፍሬ መልቲሚዲያ የቀረበው "ኖ ሞር" ተውኔት በቋሚነት ዘውትር አርብ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ መታየቱን እንደሚቀጥልም አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
በደራሲ ፍፁም ንጉሴ ተደርሶ በተሻለ ወርቁ የተዘጋጀው "ኖ ሞር" ተውኔት ባሳለፍነው አርብ በዓለም ሲኒማ ለመድረክ በቅቷል።
"ኖ ሞር" ተውኔት የኮሜዲ ዘውግ እንዳለውም ተነግሯል።በተውኔቱ ላይ ድርብወርቅ ሰይፉ፣ ህሊና ሲሳይ፣የምስራች ግርማና ፍሬሕይወት መለሰ ተውነውበታል።
በፍሬ መልቲሚዲያ የቀረበው "ኖ ሞር" ተውኔት በቋሚነት ዘውትር አርብ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ መታየቱን እንደሚቀጥልም አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌የዶ/ር ወዳጄነህ መጽሐፍ ለንባብ ሊበቃ ነው
በዶ/ር ወዳጄነህ መሐረነ የተዘጋጀውና"101 የጥበብ ጠብታዎች" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው አዲስ መጽሐፍ ለንባብ ሊበቃ እንደሆነ ተሰምቷል።
ዶ/ር ወዳጄ ከዚህ ቀደም "የመላዕክት አለቆች በእናት ሀገር" ፣"ክልሷ ሳይኪ" እና ሌሎችንም መጻሕፍትን ለንባብ እንዳበቃ ይታወሳል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
በዶ/ር ወዳጄነህ መሐረነ የተዘጋጀውና"101 የጥበብ ጠብታዎች" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው አዲስ መጽሐፍ ለንባብ ሊበቃ እንደሆነ ተሰምቷል።
ዶ/ር ወዳጄ ከዚህ ቀደም "የመላዕክት አለቆች በእናት ሀገር" ፣"ክልሷ ሳይኪ" እና ሌሎችንም መጻሕፍትን ለንባብ እንዳበቃ ይታወሳል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌"አውደ ፋጎስ" የውይይት መድረክ እሁድ ይካሄዳል
62ኛው ዙር አውደ ፋጎስ የውይይት መድረክ እሁድ ይካሄዳል። በዚህኛው ገጣሚ ውብአረጋ አድምጥ "አገባባዊ ድጋፍ በጋሽ ሰይፉ መታፈሪያ ግጥሞች እና ነገረ ባይራ" በሚል ርዕስ መነሻ ሀሳብ ያቀርባል።ይህም ውይይት እሁድ ሰኔ 15 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ በብሔራዊ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አግልግሎት (ወመዘክር) አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
62ኛው ዙር አውደ ፋጎስ የውይይት መድረክ እሁድ ይካሄዳል። በዚህኛው ገጣሚ ውብአረጋ አድምጥ "አገባባዊ ድጋፍ በጋሽ ሰይፉ መታፈሪያ ግጥሞች እና ነገረ ባይራ" በሚል ርዕስ መነሻ ሀሳብ ያቀርባል።ይህም ውይይት እሁድ ሰኔ 15 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ በብሔራዊ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አግልግሎት (ወመዘክር) አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌የዘጋቢ ፊልም እይታ በቅብብሎሽ
(መግቢያው በነፃ ነው)
ቅብብሎሽ የተሰኘው መሰናዶ ልዩ ልዩ መርሐግብሮችን ማካሄዱን ቀጥሏል። ዛሬ ሰኔ 12 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ "Sound track to a Coupd'etat" የተሰኘ ዘገቢ ፊልምን ጃክሮስ አካባቢ በሚገኘው ዘ ቬኒው ዌር ሀውስ ውስጥ ለተመልካች ያቀርባል።
ዘጋቢ ፊልሙ የመጀመሪያውን የኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፓትሪስ ሉሙምባ አሳዛኝ የተቀናበረ ግድያና ጃዝ ሙዚቃን የዓለምአቀፍ የፖለቲካ ጥልፍልፍልፎሽ ሁነትን በረቀቀ ጥበብ ያስቃኛል ተብሏል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
(መግቢያው በነፃ ነው)
ቅብብሎሽ የተሰኘው መሰናዶ ልዩ ልዩ መርሐግብሮችን ማካሄዱን ቀጥሏል። ዛሬ ሰኔ 12 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ "Sound track to a Coupd'etat" የተሰኘ ዘገቢ ፊልምን ጃክሮስ አካባቢ በሚገኘው ዘ ቬኒው ዌር ሀውስ ውስጥ ለተመልካች ያቀርባል።
ዘጋቢ ፊልሙ የመጀመሪያውን የኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፓትሪስ ሉሙምባ አሳዛኝ የተቀናበረ ግድያና ጃዝ ሙዚቃን የዓለምአቀፍ የፖለቲካ ጥልፍልፍልፎሽ ሁነትን በረቀቀ ጥበብ ያስቃኛል ተብሏል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌የድምፃዊ ይሁኔ በላይ መጽሐፍ ቅዳሜ ይመረቃል
የድምፃዊ ይሁኔ በላይ የጥበብ እና የህይወት ጉዞውን የሚያስቃኝ አዲስ መጸሐፍ ለንባብ ሊበቃ እንደሆነ ተሰምቷል።
“ፍኖተ ጥበብ" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው መጽሐፉ ድምጻዊ ይሁኔ በላይ ከተወለደበት ፍኖተ ሰላም እስከ አሜሪካ በሙዚቃ ህይወቱ እና በኑሮ ያሳለፈውን የሕይወት ጉዞ የሚተረክበት ነው ተብሏል።
በመጽሐፉ ዝግጅት ላይ ደራሲ አቤል ጋሼ እና መጋቢ ጥበባት አበረ አዳሙ በአርትኦት ስራ ተሳትፉበታል።
መጽሐፉ በፈረንጆቹ ሰኔ 21 2025 በአሜሪካ ሀገር የሙያ ባልደረቦቹ በተገኙበት ይመረቃል ተብሏል።
ለተጨማሪው:https://www.tg-me.com/EventAddis1
የድምፃዊ ይሁኔ በላይ የጥበብ እና የህይወት ጉዞውን የሚያስቃኝ አዲስ መጸሐፍ ለንባብ ሊበቃ እንደሆነ ተሰምቷል።
“ፍኖተ ጥበብ" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው መጽሐፉ ድምጻዊ ይሁኔ በላይ ከተወለደበት ፍኖተ ሰላም እስከ አሜሪካ በሙዚቃ ህይወቱ እና በኑሮ ያሳለፈውን የሕይወት ጉዞ የሚተረክበት ነው ተብሏል።
በመጽሐፉ ዝግጅት ላይ ደራሲ አቤል ጋሼ እና መጋቢ ጥበባት አበረ አዳሙ በአርትኦት ስራ ተሳትፉበታል።
መጽሐፉ በፈረንጆቹ ሰኔ 21 2025 በአሜሪካ ሀገር የሙያ ባልደረቦቹ በተገኙበት ይመረቃል ተብሏል።
ለተጨማሪው:https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌ድምጻዊ ያሬድ ነጉ በፕሪስቴጅ አዲስ ዝግጅት ላይ እንግዳ በመሆን ይቀርባል
(መግቢያው በነፃ ነው)
የተለያዩ የጥበብ ባለሞያዎችን እየጋበዝ ልምዶቻቸውን እንዲያጋሩ እያደረገ ያለው ፕሪስቴጅ አዲስ መርሐግብር ያሬድ ነጉን ጋብዟል::
የፕሪስቴጅ አዲስ አዘጋጆች"ከያሬድ ጋር በሚኖረን ቆይታ የሥራ፣ የህይወት ልምድ እና ተሞክሮውን የሚያካፍለን ሲሆን ከእናንተ ከወዳጅ እና አድናቂዎቹ የሚቀርቡለትን ጥያቄዎች ደግሞ የፊታችን ማክሰኞ ሰኔ 17 2017 ዓ.ም መልስ ለመስጠት ቀጠሮ ይዘናል" ሲሉ ለኤቨንት አዲስ ሚዲያ ገለጸዋል።
በዕለቱ ከድምጻዊው ጋር የፎቶግራፍ መነሳትና አውቶግራፍ የማስፈረም መርሃግብር ይኖራል ተብሏል::
ፕሪስቴጅ አዲስ ከያሬድ ነጉ ጋር የሚያደረገው አዝናኝ እና አስተማሪ ቆይታ ማክሰኞ ሰኔ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ አሜሪካን ኢምባሲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ( ከስድስት ኪሎ ወደ ሽሮሜዳ መሄጃ ) ይካሄዳል።በዝግጅቱ ላይ ለመታደም ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት ይመዝገቡ:
📎 በ ዝግጅቱ ላይ ለመታደም ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት ይመዝገቡ ፡፡👇🖱
https://jazzio.land/register
መታወቂያ መያዝ እንዳይረሳ፣ማርፈድ ወደ ውስጥ እንዳትገቡ ያደርጋል ፕሮግራሙ ከመጀመሩ ቀደም ብላችሁ ለመገኘት ሞክሩም ተብላችኋል።
ለተጨማሪው:https://www.tg-me.com/EventAddis1
(መግቢያው በነፃ ነው)
የተለያዩ የጥበብ ባለሞያዎችን እየጋበዝ ልምዶቻቸውን እንዲያጋሩ እያደረገ ያለው ፕሪስቴጅ አዲስ መርሐግብር ያሬድ ነጉን ጋብዟል::
የፕሪስቴጅ አዲስ አዘጋጆች"ከያሬድ ጋር በሚኖረን ቆይታ የሥራ፣ የህይወት ልምድ እና ተሞክሮውን የሚያካፍለን ሲሆን ከእናንተ ከወዳጅ እና አድናቂዎቹ የሚቀርቡለትን ጥያቄዎች ደግሞ የፊታችን ማክሰኞ ሰኔ 17 2017 ዓ.ም መልስ ለመስጠት ቀጠሮ ይዘናል" ሲሉ ለኤቨንት አዲስ ሚዲያ ገለጸዋል።
በዕለቱ ከድምጻዊው ጋር የፎቶግራፍ መነሳትና አውቶግራፍ የማስፈረም መርሃግብር ይኖራል ተብሏል::
ፕሪስቴጅ አዲስ ከያሬድ ነጉ ጋር የሚያደረገው አዝናኝ እና አስተማሪ ቆይታ ማክሰኞ ሰኔ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ አሜሪካን ኢምባሲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ( ከስድስት ኪሎ ወደ ሽሮሜዳ መሄጃ ) ይካሄዳል።በዝግጅቱ ላይ ለመታደም ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት ይመዝገቡ:
📎 በ ዝግጅቱ ላይ ለመታደም ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት ይመዝገቡ ፡፡👇🖱
https://jazzio.land/register
መታወቂያ መያዝ እንዳይረሳ፣ማርፈድ ወደ ውስጥ እንዳትገቡ ያደርጋል ፕሮግራሙ ከመጀመሩ ቀደም ብላችሁ ለመገኘት ሞክሩም ተብላችኋል።
ለተጨማሪው:https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌የአርብ ምሽቱ አርትስ ስፔሻል በትኩሱ ደርሷል !!
በዚህ ሳምንት እነዚህን ጉዳዮች ታገኛላችሁ
የአርትስ ስፔሻል መረጃዎች ዋና ዋና ጉዳዮች:
1.'የትንፋሽ ውበት' የዋሽንት ኮንሰርት ነገ ይካሄዳል።
2.የደራሲ ሕይወት እምሻው መጻሕፍት በድጋሚ ታተሙ።
3.'ታላቁ ጥቁር' መጽሐፍ ላይ በነገረ መጻሕፍት ውይይት ሊካሄድ ነው።
4.የኢትዮጵያ ቡክ ፎረም የመጽሐፍ ውይይት የፊታችን እሁድ ይካሄዳል።
5.ሶስት ሀገርኛ ፊልሞች በሀበሻ ቪው መተግበሪያ ለእይታ ይበቃሉ።
እነዚህንና ሌሎችንም የአርትስ ስፔሻል የኪነት እና ኩነት መረጃዎች እናቀርብላችኋለን።
"አርትስ ስፔሻል"ዝግጅታችንን ይመለከቱ:
https://youtu.be/7e_TZYi6fUc?si=zXwKFb8Cq5ISWYX2
📌መልካም ምሽት
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
በዚህ ሳምንት እነዚህን ጉዳዮች ታገኛላችሁ
የአርትስ ስፔሻል መረጃዎች ዋና ዋና ጉዳዮች:
1.'የትንፋሽ ውበት' የዋሽንት ኮንሰርት ነገ ይካሄዳል።
2.የደራሲ ሕይወት እምሻው መጻሕፍት በድጋሚ ታተሙ።
3.'ታላቁ ጥቁር' መጽሐፍ ላይ በነገረ መጻሕፍት ውይይት ሊካሄድ ነው።
4.የኢትዮጵያ ቡክ ፎረም የመጽሐፍ ውይይት የፊታችን እሁድ ይካሄዳል።
5.ሶስት ሀገርኛ ፊልሞች በሀበሻ ቪው መተግበሪያ ለእይታ ይበቃሉ።
እነዚህንና ሌሎችንም የአርትስ ስፔሻል የኪነት እና ኩነት መረጃዎች እናቀርብላችኋለን።
"አርትስ ስፔሻል"ዝግጅታችንን ይመለከቱ:
https://youtu.be/7e_TZYi6fUc?si=zXwKFb8Cq5ISWYX2
📌መልካም ምሽት
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌በ"ታላቁ ጥቁር' መጽሐፍ ዙሪያ ውይይት ይካሄዳል
በዛጎል የመጻህፍት ባንክ የሚዘጋጀው "ነገረ መጻሕፍት" የመጻህፍት ውይይት ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ምኒልክ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው "FSS" አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።በዚህ ሳምንት የተመረጠው መጽሐፍ "ታላቁ ጥቁር " የተሰኘ መጽሐፍ ሲሆን በክብር እንግዳነት ንጉሤ አየለ ተካ ይገኛሉ ተብሏል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
በዛጎል የመጻህፍት ባንክ የሚዘጋጀው "ነገረ መጻሕፍት" የመጻህፍት ውይይት ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ምኒልክ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው "FSS" አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።በዚህ ሳምንት የተመረጠው መጽሐፍ "ታላቁ ጥቁር " የተሰኘ መጽሐፍ ሲሆን በክብር እንግዳነት ንጉሤ አየለ ተካ ይገኛሉ ተብሏል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌የዋሽንት ኮንሰርት ዛሬ ይካሄዳል
የዋሽንት ተጫዋቹ ጣሰው ወንድም "የትንፋሽ ውበት" ሲል የሰየመውን የዋሽንት ኮንሰርት ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 14 2017 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ በመሶብ የሙዚቃ ማዕከል ውስጥ ያቀርባል።
በዚህ ኮንሰርት ላይ የዋሽንት ተጫዋቹ ጣሰው ወንድምና የፒያኖ ተጫዋቹ አብይ ወ/ማርያም ይጣመራሉ ተብሏል።
"የትንፋሽ ውበት" የዋሽንት ሙዚቃዊ ዝግጅት መግቢያ ዋጋውም 300 ብር እንደሆነ ተገልጿል።
በመሶብ ባህላዊ የሙዚቃ ባንድ ውስጥ በዋሽንት ተጫዋችነቱ የምናውቀው ጣሰው "የትንፋሽ ውበት" የተሰኘ የዋሽንት የሙዚቃ አልበም ከአንድ ዓመት በፊት ለአድማጮች አድርሷል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
የዋሽንት ተጫዋቹ ጣሰው ወንድም "የትንፋሽ ውበት" ሲል የሰየመውን የዋሽንት ኮንሰርት ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 14 2017 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ በመሶብ የሙዚቃ ማዕከል ውስጥ ያቀርባል።
በዚህ ኮንሰርት ላይ የዋሽንት ተጫዋቹ ጣሰው ወንድምና የፒያኖ ተጫዋቹ አብይ ወ/ማርያም ይጣመራሉ ተብሏል።
"የትንፋሽ ውበት" የዋሽንት ሙዚቃዊ ዝግጅት መግቢያ ዋጋውም 300 ብር እንደሆነ ተገልጿል።
በመሶብ ባህላዊ የሙዚቃ ባንድ ውስጥ በዋሽንት ተጫዋችነቱ የምናውቀው ጣሰው "የትንፋሽ ውበት" የተሰኘ የዋሽንት የሙዚቃ አልበም ከአንድ ዓመት በፊት ለአድማጮች አድርሷል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌የሕይወት እምሻው መጻሕፍት በድጋሚ ታተሙ
ደራሲ እምሻው ሕይወት በ2007 ባርቾን በ 2010 ፍቅፋቂን በ2011 ማታ ማታና እንዲሁም በቅርቡ ለእርቃን ሩብ ጉዳይና የቡና ቁርስ የተሰኘው የወግና የአጭር ልብ-ወለዶች ስብስብ መጽሐፎችዋን ለአንባብያን አበርክታለች፡፡
ቀደሞ ብሎ ለንባብ የበቁት መጻህፍቷም ከመጻሕፍት መደብሮች መደርደሪያ ጠፋ ብለው ነበር። ትላንትም ከዓመታት በኃላ በድጋሚ ታትመው ለአንባቢያን ቀርበዋል።
ከገበያ የጠፉትን የሕይወት እምሻውን መጻሕፍት ለመሸመትና ከደራሲዋ ጋር ለመጨዋወት ዓላማ ያደረገ መርሐግብርም ሰኔ 13 2017 አመሻሹን በዋልያ መጻሕፍት ተካሂዷል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
ደራሲ እምሻው ሕይወት በ2007 ባርቾን በ 2010 ፍቅፋቂን በ2011 ማታ ማታና እንዲሁም በቅርቡ ለእርቃን ሩብ ጉዳይና የቡና ቁርስ የተሰኘው የወግና የአጭር ልብ-ወለዶች ስብስብ መጽሐፎችዋን ለአንባብያን አበርክታለች፡፡
ቀደሞ ብሎ ለንባብ የበቁት መጻህፍቷም ከመጻሕፍት መደብሮች መደርደሪያ ጠፋ ብለው ነበር። ትላንትም ከዓመታት በኃላ በድጋሚ ታትመው ለአንባቢያን ቀርበዋል።
ከገበያ የጠፉትን የሕይወት እምሻውን መጻሕፍት ለመሸመትና ከደራሲዋ ጋር ለመጨዋወት ዓላማ ያደረገ መርሐግብርም ሰኔ 13 2017 አመሻሹን በዋልያ መጻሕፍት ተካሂዷል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
📌"የቀራጩ ማስታወሻ " መጽሐፍ ለንባብ በቃ
በቤዛኩሉ ደጀኔ የተዘጋጀው "የቀራጩ ማስታወሻ" የተሰኘ መጽሐፍ ባሳለፍነው ቅዳሜ ለንባብ በቅቷል።
የቤዛኩሉ ደጀን መጽሐፍ የሆነው "የቀራጩ ማስታወሻ " ለንባብ የበቃው 216 ገፆችን ይዞ ነው።
ቤዛኩሉ በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የካሜራ ባለሙያ ሲሆን በሰሜኑ ጦርነት ወቅት እንደ ሚዲያ ባለሙያ ሙያዊ ጉዳዮችን በሌንሶቹ ቀርጿል።
ከዚህም ባሻገር ደራሲው በዓይኑ የተመለከታቸውን እውነቶችና ትዝብቶች በጉዞ ማስታወሻነት ያሰፈረበት ነው።
ለቤዛ ኩሉ ይህ መጽሐፍ ሁለተኛው መጽሐፉ ሲሆን "የሌሊት ወፍ ድምፆች" የሚል የግጥም መድብል ከዚህ በፊት አሳትሟል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1
በቤዛኩሉ ደጀኔ የተዘጋጀው "የቀራጩ ማስታወሻ" የተሰኘ መጽሐፍ ባሳለፍነው ቅዳሜ ለንባብ በቅቷል።
የቤዛኩሉ ደጀን መጽሐፍ የሆነው "የቀራጩ ማስታወሻ " ለንባብ የበቃው 216 ገፆችን ይዞ ነው።
ቤዛኩሉ በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የካሜራ ባለሙያ ሲሆን በሰሜኑ ጦርነት ወቅት እንደ ሚዲያ ባለሙያ ሙያዊ ጉዳዮችን በሌንሶቹ ቀርጿል።
ከዚህም ባሻገር ደራሲው በዓይኑ የተመለከታቸውን እውነቶችና ትዝብቶች በጉዞ ማስታወሻነት ያሰፈረበት ነው።
ለቤዛ ኩሉ ይህ መጽሐፍ ሁለተኛው መጽሐፉ ሲሆን "የሌሊት ወፍ ድምፆች" የሚል የግጥም መድብል ከዚህ በፊት አሳትሟል።
ለተጨማሪው: https://www.tg-me.com/EventAddis1