Telegram Web Link
Forwarded from Biruk
Audio
🛑🛑🛑 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
ትምህርት አዘል መግለጫ
           እና
የመጨረሻው መጨረሻ
የውሳኔ እና የፍርድ ቃል።


21/10/2017 ዓ.ም
አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ
🛑🛑🛑 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ትምህርት አዘል መግለጫ            እና የመጨረሻው መጨረሻ የውሳኔ እና የፍርድ ቃል። 21/10/2017 ዓ.ም
👆👆👆👆👆👆📌 3 ፣ 4 ፣ 5 ጊዜ ብቻ ሳይሆን 10 ጊዜ በተመስጦ ሊደመጥ ይገባዋል ። ከዛ ምክሩን ተግባራዊ ማድረግ የሁሉም አስተዋይ ሠራዊተ እግዚአብሔር ግዴታው ነው። በተቻለ ለሁሉም እንዲደርስ አድርጉ!
አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ
🛑🛑🛑 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ትምህርት አዘል መግለጫ            እና የመጨረሻው መጨረሻ የውሳኔ እና የፍርድ ቃል። 21/10/2017 ዓ.ም
📌 እንግዲህ ስማ የአዳም ዘር!
ዛሬ ከጸባኦት በወጣው ውሳኔ መሠረት ከአብርሃሙ ሥላሴ በተሰጠ ጥብቅ ውሳኔና  ትዕዛዝ  መሠረት እኛም ይቺን ውሳኔና ትዕዛዝ እንዲች ብለን የማናልፋት እናንተም ቀይ መስመር እንደምትሉት የሆነ ነው ውሳኔና ትዕዛዙን መሠረት አድርገን ይኸው እንገልጽላቹሃለን ዓለም ሰምታም አይታም ወደ ማታውቀው ፍጹም መጠረግ በእሳት ወላፈን መበላት መውደም መክሰም ትሄድ ዘንድ የመጨረሻው  መለከት ተነፍቷል።

በቃ ስማ የአዳም ዘር!

የመጨረሻው መለከት ተነፍቷል።
እስካሁን በጠራነው ጥሪ በተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም ውስጥም ውጭም ያላችሁ በተለይ ረጅም እድሜን  ለተዋሕዶ እምነታችሁ የከፈላችሁ አዛውንቶች እናቶች ጎልማሶች እባካችሁ ፈጥናችሁ ወስኑ በንስሓ ። ከሚጠረጉት መሃል ውጡ ንስሓን ተጠቀሙ። ቶሎ ውጡ ውጡ በንስሓ ፈጥናችሁ ወደ እግዚአብሔር ውደቁ ፍጠኑ በቃ !እስከ ሐምሌ ሰባት ቀን 2017 ዓ:ም ድረስ ብቻ ደግሜ  እለዋለሁ እስከ ሐምሌ 7 ቀን 2017 ዓ:ም ድረስ ብቻ እድል አላችሁ ከዛች እለት በኋላ የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ዓለምን ከአምላኩ እስኪረከብ ድረስ ከአብርሃሙ ሥላሴ ከቸሩ መድኃኔ ዓለም ከእናታችን ከድንግል እስኪረከብ ድረስ እና አዲስ ትዕዛዝ ተረጋግጦ እስከተሰጠው ድረስ ሁሉ ነገር የተዘጋ ሆኖ ወደ ቅጣቱ ወደ መፈጸሙ ጉዞው እንዲቀጥል ተወስኗል አብቅቷል።የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦቹን በእቅፉ ያሉትን እውነተኞቹን በቅንነትም በየዋህነትም  በትሁትነትም   ያሉትን ሁሉ  በሩቅም ቢሆን በቅርብ በበዓታቸውም ያሉትን በመንፈስ አንድነት በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መርከብ ውስጥ እንዲሳተፉ እንዲገቡ እንዲሳፈሩ ስለተደረገ ከሐምሌ ሰባት 2017 ዓ:ም በኋላ የእምነት መርከቢቱ ሙሉ ለሙሉ በውስጥም እንዲሁም  በአብርሃሙ ሥላሴ በውጭም  እንድትዘጋ የሚያደርግ መሆኑን በብርቱ እያሳወቅን እስከ ሐምሌ ሰባት(7) 2017 ያለው ጊዜ ወርቃማ በእውነትም ሾልከው አመለጡ የሚባል አበባል ሰርቷል ለማለት ይቻላል! በእውነትም  የመጨረሻ እስትንፋስ ሰው አጠራቅሞ አይደለ የመጨረሻ ማራቶን የሚሮጥ ሰው የመጨረሻ እስትንፋሱን ስቦ ነው ይቺን የመጨረሻዋን 42 ኪሎ ሜትር ሊጨርሽ ትንሽ ሲቀረው ያለ የሌለ እስትንፋሱን ስቦ ነው የሚያመልጠው እና የሚገባው  ልክ እንደዛ ያለውን የመጨረሻ እስትንፋስ ስባችሁ የምታመልጡበት ወቅት መሆኑን በብርቱ እናረጋግጣለን።በቃ!ለቤተሰቦቻችን የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች ቅን የዋህ ትሁት ህዝቦች አስፈላጊውን ሁሉ እንድታደርጉ ቀደም ተነግሯችኋል።

ይሄ እናንተም ሰምታቹሃል የቀራቹህ  ካለ በጊዜ ባለችው ቀን ውስጥ አጠናቁ ቀረ ይኸ ቀረ ይኼ ቀረ  የምትሉትን ነገር አጠናቁ ።

⚡️ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት በቀን 21/10/2017 ዓ:ም ከሰተጠው
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
ትምህርት አዘል መግለጫ
               እና
የመጨረሻው መጨረሻ
የውሳኔ እና  የፍርድ ቃል  ከሚለው መግለጫ  ላይ የተወሰደ።
እስራኤል በኢራን ማረሚያ ቤት ላይ ባደረሰችው ጥቃት 71 ሰዎች ተገድለዋል

በ12ቱ ቀናት የእስራኤል እና ኢራን ውጊያ፣ እስራኤል በቴህራን የሚገኘውን ኢቭን ማረሚያ ቤት ላይ ጥቃት አድርሳ 71 ሰዎች ገድላለች ተብሏል።

ከሟቾቹ መካከል የእስር ቤቱ ጠባቂዎች፣ ወታደሮች፣ ታራሚዎቹ እና የእስረኞች ቤተሰቦች ይገኙበታል ነው የተባለው።

የኢራን ፍትህ መ/ቤት፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል የሰላም ስምምነቱ ከተደረገ ከሁለት ቀናት በኋላ በፍርስራሹ ውስጥ የሟቾችን አስክሬን ማውጣት መጀመሩን አስታውቋል።

የፍትህ ቢሮ ቃል አቀባይ አስጋሀር ጃሀንጊር፣ ባለፈው ሳምንት እሑድ እስራኤል ባደረሰችው ጥቃት በማረሚያ ቤቱ ከነበሩ ሰራተኞችና የእስረኛ ቤተሰቦች በተጨማሪ የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሞቱ ተናግረዋል።

በኒዮርክ የሚገኘው የኢራናውያን መብት ተሟጋች በበኩሉ፣ ጥቃቱ የተፈጸመበት የኢቭን ማረሚያ ቤት አስተዳደር ህንጻ በከፊል ወድሟል። በውስጡም የፖለቲካ እስረኞች እና የውጪ ሀገር ዜጎች ይታሰሩበት ነበር ነው ያለው።

ማረሚያ ቤቱ ላይ በደረሰ ጉዳት አስተዳደሩ እስረኞቹ ወደ ሌላ ስፍራ ማዘዋወሩ ታውቋል። ከእስረኞቹ መካከል የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ናርጌስ መሀመዲ፣ የፈረንሳይ እንዲሁም የሌሎች የውጪ ሀገራት ዜጎች ይገኙበታል ።

የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ጥቃቱን ያወገዘ ሲሆን፣ እስራኤል በንጹሀን ላይ ያደረሰችው ጥቃት ዓለምአቀፍ ህግን ያላከበረ ነው ሲል ተችቶቷል ሲል ያስነበበው አልጀዚራ ነው።
Forwarded from ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን በአማርኛ ቋንቋ (ዮሴፍ ETHIOPIA ◈ ኢ/ዓ/ብ)
ኢትዮጵያ_የዓለም_ብርሃን_ትምህርት_አዘል_መግለጫ_እና_የመጨረሻው_መጨረሻ_የውሳኔ_እና_የፍርድ_ቃል.pdf
318.3 KB
📌 (PDF) ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
ትምህርት አዘል መግለጫ
እና
የመጨረሻው መጨረሻ 
የውሳኔ እና የፍርድ ቃል።


ሰኔ 21 - 2017 ዓ.ም

(በድምጽ ከተለቀቀው ወደ ጽሁፍ የተቀየረ)
አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ
ኢትዮጵያ_የዓለም_ብርሃን_ትምህርት_አዘል_መግለጫ_እና_የመጨረሻው_መጨረሻ_የውሳኔ_እና_የፍርድ_ቃል.pdf
🛑 መስማት የተሳናችሁ ቤተሰቦቻችን እንደ ከዚህ ቀደሙ የአባቶቻችንን መግለጫና ትምህርት በጽሑፍ እንደሚቀርበው ይሄን ከሰሞኑ የተላለፈው እጅግ ከባድ ውሳኔ የተካተተበትን "የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ትምህርት አዘል መግለጫና የመጨረሻው መጨረሻ የውሳኔና የፍርድ ቃል"  የሚለውን በአስቸኳይ አውርዳችሁ እንድታነቡና ምክሩን እንድትተገብሩ አደራ እንላለን።

⛳️ መስማት ከተሳናቸው ወገኖቻችን በተጨማሪ ሁሉም ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰብ እንደተቻለው print እንያስደረገ በወረቀት ቢይዘው ይጠቀማል።


https://www.tg-me.com/Ewnet1Nat/16029
በ 12 ቀን 12 ቢሊዮን ዶላር‼️እስራኤልላይ የኢራን ጥቃት 3 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ጉዳት ማድረሱን የእስራኤልን ገንዘብ ሚኒስቴር ጠቅሶ ብሉምበርግ ዘግቧል።
በአንፃሩ እስራኤል ለጦርነቱ የተጠቀመችውን መሳሪያ ጨምሮ አጠቃላይ 9 ቢሊዮን ዶላር ያወጣች ሲሆን በኢራን ጥቃት የደረሰውን ጉዳት እና ለተጎዱ ዜጎቿ የምትከፍለውን ካሳ ጨምሮ አጠቃላይ 12 ቢሊዮን ዶላር መክሰሯ ተጠቁሟል።
እንደ ሂብሪው ሚዲያ እና እስራኤል ኢንሳይደር ዘገባ በኢራን ሚሳይል ጥቃት አጠቃላይ 240 ህንፃዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን 2,305 የዜጎች አፓርትመንት መኖሪያዎች ከጥቅም ውጪ መሆናቸውን ጠቅሰው አጠቃላይ 13,197 ዜጎች ቤት አልባ መሆናቸውን ዘግበዋል።
አጠቃላይ 41,550 የእስራኤል ዜጎች የንብረት ጉዳት ካሳ ጠይቀዋል። 29 እስራኤላውያን በጦርነቱ ሞተዋል።
ኢራን በበኩሏ ከ935 በላይ ዜጎች በእስራኤል ጥቃት ተገድለዋል ብላለች።
በኢራን በኩል የደረሰው ጉዳት ከእስራኤል ጋር ተቀራራቢ ቢሆንም ኢራን 16 የኑክሌያር ሳይንቲስቶቿን ማጣቷ እና በኑክሌር ጣቢያዎቿ ላይ የደረሰው ጉዳት በጦርነቱ ያስተናገደችው ከፍተኛ ኪሳራ ተደርጎ ተወስዷል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በዐይኖቻቸው ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።
ወደ ሮሜ 3፡18
2025/07/04 07:19:38
Back to Top
HTML Embed Code: