#QOTD
"I don’t understand how any self respecting man can expect anything less than the absolute best of everything."
@TheReboot 😈
"I don’t understand how any self respecting man can expect anything less than the absolute best of everything."
@TheReboot 😈
👍7❤3
👍14❤2
Forwarded from Fit-ኢትዮጵያዊ 🛍 Shop
🎁 ON - Creatine Monohydrate
300g
🔸5g creatine
🔸60 serving
💵 4,300 ብር
Contact @HenosT 😎
Call +251923504352
@FitEthiopiawiShop 🛍
💪🇪🇹
300g
🔸5g creatine
🔸60 serving
💵 4,300 ብር
Contact @HenosT 😎
Call +251923504352
@FitEthiopiawiShop 🛍
💪🇪🇹
👍2❤1🤩1
👍16🔥1
በቱርክ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው
⚡️በቱርክ አንካራ በተደረገ የግማሽ ማራቶን ውድድር በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋል፡፡
⚡️በወንዶቹ አትሌት ሲሳይ ለማ 61:09 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን በበላይነት ሲያጠናቅቅ፤ አትሌት ጪሜድሳ ደበሌ ሁለተኛ በመውጣት የብር ሜዳሊያ ማሸነፍ ችሏል፡፡
⚡️በሴቶች ግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያን የወከለችው አትሌት ዘውዲቱ አደራው 68:26 በሆነ ሰዓት በመግባት የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች፡፡
⚡️በቱርክ አንካራ በተደረገ የግማሽ ማራቶን ውድድር በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋል፡፡
⚡️በወንዶቹ አትሌት ሲሳይ ለማ 61:09 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን በበላይነት ሲያጠናቅቅ፤ አትሌት ጪሜድሳ ደበሌ ሁለተኛ በመውጣት የብር ሜዳሊያ ማሸነፍ ችሏል፡፡
⚡️በሴቶች ግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያን የወከለችው አትሌት ዘውዲቱ አደራው 68:26 በሆነ ሰዓት በመግባት የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች፡፡
❤7👍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🔥19👍4❤2😱2
👍3
ሺህ አለቃ ሀይሌ ገ/ስላሴ "ሰሞኑን አትሌቶች ሲያሸንፉ ዝቅ እያልኩ ጫማቸዉን ማየት ጀምሬያለሁ"
⚡️"ባለፈዉ አዲዳስ በሰራዉ አዲስ ቴክኖሎጂ የታገዘ ጫማ አሸነፈች ትላንት ደግሞ ናይክ በሰራው አዲስ ጫማ ተወዳዳሪዎች ሪከርድ ሰብረዋል።
⚡️ነገ አዲዳስ በድጋሚ አሻሽሎ ሌላ ማቅረቡ አይቀርም so ወደ ፊት ስፖርተኞችን ሳይሆን የቴክኖሎጂው ፍክክር ልንመለከት ነዉ።
⚡️ስለዚክ የአለም አትሌቲክስ አንድ ሊል ይገባል ሲል አዲስ ዋልታ ቴሌቪዥን ተናግሯል።
⚡️ከላይ ያለው ፎቶ ተመልከቱ በሀይሌ ዘመን የነበረዉን ጫማ ታኬታ በሉት ሌላኛዉ የትላንቱ ዉደድር ላይ የክብረወሰን ባለቤቱ የተጫማዉ!
💪🇪🇹
⚡️"ባለፈዉ አዲዳስ በሰራዉ አዲስ ቴክኖሎጂ የታገዘ ጫማ አሸነፈች ትላንት ደግሞ ናይክ በሰራው አዲስ ጫማ ተወዳዳሪዎች ሪከርድ ሰብረዋል።
⚡️ነገ አዲዳስ በድጋሚ አሻሽሎ ሌላ ማቅረቡ አይቀርም so ወደ ፊት ስፖርተኞችን ሳይሆን የቴክኖሎጂው ፍክክር ልንመለከት ነዉ።
⚡️ስለዚክ የአለም አትሌቲክስ አንድ ሊል ይገባል ሲል አዲስ ዋልታ ቴሌቪዥን ተናግሯል።
⚡️ከላይ ያለው ፎቶ ተመልከቱ በሀይሌ ዘመን የነበረዉን ጫማ ታኬታ በሉት ሌላኛዉ የትላንቱ ዉደድር ላይ የክብረወሰን ባለቤቱ የተጫማዉ!
💪🇪🇹
👍13❤3👏3