👉የካቶሊክና_የኦርቶዶክስ_ተዋህዶ_ልዩነት
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#1ኛ በካቶሊኮች ዘንድ ከአንገት በላይ መጠመቅ በቂ ነው ብለው ያምናሉ።አዋቂዎችም ልብሳቸውን እንዲያወልቁ አይገደዱም።#በኦርቶዶክስ_ቤተክርስቲያን_ግን_የምትቀበለው_ልብስን_አውልቆ_ሙሉ_ጥምቀትን_ነው።#እኛ_ኦርቶዶክሶች_ጥምቀትን_ስንጠመቅ_በመረጨት_ወይም_ውሃ_በማፍሰስ_ሳይሆን_ሰውነትን_እስኪያጠልም_ድረስ_በመነከር_በሥላሴ_ስም_3_ጊዜ_ከውሃ_ብቅ_ጥልቅ_በማድረግ_የሚፈፀም_አገልግሎት_ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#2ኛ የካቶሊክ ቄስ ሚስት አያገባም ። እነሱ እንደሚሉት ከሆነ የካቶሊክ ካህን ድንግላዊ ሆኖ መኖር አለበት ፣ሚስት አያገባም።#በኦርቶዶክስ_ቄስ_ሚስት_ማግባት_ወይም_አለማግባት_ይችላል።#ሚስት_ካገባ_ግን_ሚስቲቱ_ቀድማ_አግብታ_ባሏን_የፈታች_መሆን_የለባትም።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#3ኛ ፆምን በተመለከተ በካቶሊክ ዘንድ ስጋ ከመብላት መቆጠብ ነው።እንደ #ኦርቶዶክስ_ከሆነ_ግን_ወተትና_እንቁላል_በአጠቃላይ_የእንስሳት_ተዋፅዖ_ክልክል_ነው።ካቶሊኮች እሮብና አርብን አይፆሙም።የሚፆሙት ቅዳሜ ነው።ፆምን በገንዘብ እንቀይራለን እያሉ ገንዘብ በመስጠት ፆምን ችላ ይላሉ።#እኛ_እሮብን_የምንፆመው_የአይሁድ_ሸንጎ_ጌታን_አርብ_እለት_ለመስቀል_ምክረ_ሞቱን_የፈጸሙበት_እለት_ነው።#አርብ_ደሞ_ጌታ_የተሰቀለበት_በስጋ_የሞተበት_ብዙ_ዘመን_ሲጠበቅ_የነበረው_ተስፉ_የተፈፀመበት_ቅዱስ_እለት_ስለሆነ_ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#4ኛ ካቶሊኮች ለምዕመናን የሚያቀብሉት ስጋውን ብቻ ነው።ይህን ለማለት ያስቻላቸው ምክንያት ስጋው ደም አለው የሚል አስተሳሰብ ስላላቸው ነው።#በኦርቶዶክስ_አመለካከት_ግን_ስጋውና_ደሙ_መለያየት_የለበትም።#እንካችሁ_ይህ_ስጋዬ_ነው ፤#እንካችሁ_ይህ_ደሜ_ነው ብሎ ስጋውንና ደሙን ለይቶ ሰጥቷቸዋልና።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#5ኛ ካቶሊኮች የሚቆርቡት ከምግብ በሁኋላ ነው።#ኦርቶዶክስ_ግን_ከመቁረባችን_በፊት_18_ሰዓት_ድረስ_እንፆማለን።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#6ኛ ካቶሊኮች ፓፓውን /ጳጳሱን/ አይሳሳቱም ይላሉ ።የሮማ ጳጳስ በምድር ላይ የክርስቶስ እንደራሴ ነው ። ባለ ሙሉ ስልጣንም ተደርጎ ይቆጠራል ። እንዲሁም የክርስቲያኖች ማእከል መዲና ኢየሩሳሌም ሳትሆን ሮማ ቫቲካን ናት ይላሉ።#በኦርቶዶክስ_ፓትሪያሪኩ_ሰው_ነው_ይሳሳታል።#ስለዚህ_ከባድ_ውሳኔዎች_በመንፈሳዊ_ጉባኤ_ወይም_ሲኖዶስ_ይወሰናሉ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#7ኛ ካቶሊኮች ድንግል ማርያምን ከአዳም የተወረሰ ሀጥያት የለባትም የሰው ወገን የአዳም ዘር ሳትሆን ከጠፈር የተገኘች ሃይለ አርያማዊት (ሰማያዊት) ናት ይሏታል ።#ኦርቶዶክስ_ግን_ድንግል_ማርያም_ለምክንያተ_ድሂን_ወደ_እዚህ_አለም_የመጣች_የቅዱስ_ኢያቄምና_ቅድስት_ሐና_ልጅ_ናት።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#8ኛ ካቶሊኮች መንፈስቅዱስ ከአብ እና ከወልድ ይሰርፃል ይላሉ ።#በኦርቶዶክስ_ግን_መንፈስቅዱስ_ከአብ_ሰረፀ_እንላለን።#ለእናንተ_የምልከው_ከአብ_ዘንድ_የእውነት_መንፈስ_ከአብ_የሰረፀ ዮሐ 15፥26)
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#9ኛ ካቶሊኮች አንድ አካል ሁለት ባህሪ ነው ይላሉ ።የአብ ልጅ ሌላ የማርያም ልጅ ሌላ ብለው ነጥለው ያምናሉ 🙊። ተዓምር ሲያደርግ እውር ሲያበራ ሙት ሲያስነሳ የአብ ልጅ ነው ሲፈራ ሲራብ ሲፀልይ ደሞ የማርያም ልጅ ነው ብለው ነጣጥለው ያምናሉ ።#ኦርቶዶክስ_ግን_በፍፁም_ተዋህዶ_የከበረ_ነው_እንላለን።#ከሁለት_አካል_አንድ_አካል_ከሁለት_ባህሪ_አንድ_ባህሪ_ብለን_እናምናለን።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#10ኛ ካቶሊኮች ታቦት /ጽላት/ የላቸውም ። ታቦት ህጉ ጽላተ ኪዳኑ የላቸውም ። እነሱ ያላቸው #ሜንሳ የሚባል ነው ። ጠረጴዛ ማለት ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#11ኛ ካቶሊኮች ኃጢያት ማስተስረያ ካርድ አላቸው ። እንደነሱ እምነት ይህንን ካርድ የገዛ ከማንኛውም ኃጢአት ነፃ ነው የሚል አመለካከት አላቸው ።#በኦርቶዶክስ_ግን_ሀጢያት_የሚያስተሰርየው_ከድንግል_ማርያም_የተወለደውን_ኢየሱስ_ክርስቶስን_አምኖ_ንስሀ_መግባት_ሲቻል_ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#12ኛ ካቶሊኮች በገሃነም (በእሳት መንጵሄ) "Purgatory" ያምናሉ ። ይህም ማለት ቀኖናዋን ሳትጨርስ የተለየች ነብስ በገሃነመ እሳት ገብታ ከተቃጠች በሁዋላ ኃጢያቷን ስትጨርስ መንግስተ ሰማያት ትገባለች ። የዚህን የስቃይ ዘመን ለማሳጠር ደግሞ ገንዘብ በመክፈል ቤተክርስቲያን እንድትፀልይለት ማድረግ ይቻላል ብለው ያምናሉ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#13ኛ ካቶሊኮች አዳም ጸጋውን አልጣለውም በጥንተ አብሶ ባህሪው ጎሰቆለ እንጂ ይላሉ ።
#14ኛና የመጨረሻው የሚገለገሉበት የጎርጎርዮስ ካላንደር ነው ።#እኛ_መስከረም_1_ስንል_እነሱ_መስከረም_8_ይላሉ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#1ኛ በካቶሊኮች ዘንድ ከአንገት በላይ መጠመቅ በቂ ነው ብለው ያምናሉ።አዋቂዎችም ልብሳቸውን እንዲያወልቁ አይገደዱም።#በኦርቶዶክስ_ቤተክርስቲያን_ግን_የምትቀበለው_ልብስን_አውልቆ_ሙሉ_ጥምቀትን_ነው።#እኛ_ኦርቶዶክሶች_ጥምቀትን_ስንጠመቅ_በመረጨት_ወይም_ውሃ_በማፍሰስ_ሳይሆን_ሰውነትን_እስኪያጠልም_ድረስ_በመነከር_በሥላሴ_ስም_3_ጊዜ_ከውሃ_ብቅ_ጥልቅ_በማድረግ_የሚፈፀም_አገልግሎት_ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#2ኛ የካቶሊክ ቄስ ሚስት አያገባም ። እነሱ እንደሚሉት ከሆነ የካቶሊክ ካህን ድንግላዊ ሆኖ መኖር አለበት ፣ሚስት አያገባም።#በኦርቶዶክስ_ቄስ_ሚስት_ማግባት_ወይም_አለማግባት_ይችላል።#ሚስት_ካገባ_ግን_ሚስቲቱ_ቀድማ_አግብታ_ባሏን_የፈታች_መሆን_የለባትም።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#3ኛ ፆምን በተመለከተ በካቶሊክ ዘንድ ስጋ ከመብላት መቆጠብ ነው።እንደ #ኦርቶዶክስ_ከሆነ_ግን_ወተትና_እንቁላል_በአጠቃላይ_የእንስሳት_ተዋፅዖ_ክልክል_ነው።ካቶሊኮች እሮብና አርብን አይፆሙም።የሚፆሙት ቅዳሜ ነው።ፆምን በገንዘብ እንቀይራለን እያሉ ገንዘብ በመስጠት ፆምን ችላ ይላሉ።#እኛ_እሮብን_የምንፆመው_የአይሁድ_ሸንጎ_ጌታን_አርብ_እለት_ለመስቀል_ምክረ_ሞቱን_የፈጸሙበት_እለት_ነው።#አርብ_ደሞ_ጌታ_የተሰቀለበት_በስጋ_የሞተበት_ብዙ_ዘመን_ሲጠበቅ_የነበረው_ተስፉ_የተፈፀመበት_ቅዱስ_እለት_ስለሆነ_ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#4ኛ ካቶሊኮች ለምዕመናን የሚያቀብሉት ስጋውን ብቻ ነው።ይህን ለማለት ያስቻላቸው ምክንያት ስጋው ደም አለው የሚል አስተሳሰብ ስላላቸው ነው።#በኦርቶዶክስ_አመለካከት_ግን_ስጋውና_ደሙ_መለያየት_የለበትም።#እንካችሁ_ይህ_ስጋዬ_ነው ፤#እንካችሁ_ይህ_ደሜ_ነው ብሎ ስጋውንና ደሙን ለይቶ ሰጥቷቸዋልና።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#5ኛ ካቶሊኮች የሚቆርቡት ከምግብ በሁኋላ ነው።#ኦርቶዶክስ_ግን_ከመቁረባችን_በፊት_18_ሰዓት_ድረስ_እንፆማለን።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#6ኛ ካቶሊኮች ፓፓውን /ጳጳሱን/ አይሳሳቱም ይላሉ ።የሮማ ጳጳስ በምድር ላይ የክርስቶስ እንደራሴ ነው ። ባለ ሙሉ ስልጣንም ተደርጎ ይቆጠራል ። እንዲሁም የክርስቲያኖች ማእከል መዲና ኢየሩሳሌም ሳትሆን ሮማ ቫቲካን ናት ይላሉ።#በኦርቶዶክስ_ፓትሪያሪኩ_ሰው_ነው_ይሳሳታል።#ስለዚህ_ከባድ_ውሳኔዎች_በመንፈሳዊ_ጉባኤ_ወይም_ሲኖዶስ_ይወሰናሉ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#7ኛ ካቶሊኮች ድንግል ማርያምን ከአዳም የተወረሰ ሀጥያት የለባትም የሰው ወገን የአዳም ዘር ሳትሆን ከጠፈር የተገኘች ሃይለ አርያማዊት (ሰማያዊት) ናት ይሏታል ።#ኦርቶዶክስ_ግን_ድንግል_ማርያም_ለምክንያተ_ድሂን_ወደ_እዚህ_አለም_የመጣች_የቅዱስ_ኢያቄምና_ቅድስት_ሐና_ልጅ_ናት።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#8ኛ ካቶሊኮች መንፈስቅዱስ ከአብ እና ከወልድ ይሰርፃል ይላሉ ።#በኦርቶዶክስ_ግን_መንፈስቅዱስ_ከአብ_ሰረፀ_እንላለን።#ለእናንተ_የምልከው_ከአብ_ዘንድ_የእውነት_መንፈስ_ከአብ_የሰረፀ ዮሐ 15፥26)
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#9ኛ ካቶሊኮች አንድ አካል ሁለት ባህሪ ነው ይላሉ ።የአብ ልጅ ሌላ የማርያም ልጅ ሌላ ብለው ነጥለው ያምናሉ 🙊። ተዓምር ሲያደርግ እውር ሲያበራ ሙት ሲያስነሳ የአብ ልጅ ነው ሲፈራ ሲራብ ሲፀልይ ደሞ የማርያም ልጅ ነው ብለው ነጣጥለው ያምናሉ ።#ኦርቶዶክስ_ግን_በፍፁም_ተዋህዶ_የከበረ_ነው_እንላለን።#ከሁለት_አካል_አንድ_አካል_ከሁለት_ባህሪ_አንድ_ባህሪ_ብለን_እናምናለን።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#10ኛ ካቶሊኮች ታቦት /ጽላት/ የላቸውም ። ታቦት ህጉ ጽላተ ኪዳኑ የላቸውም ። እነሱ ያላቸው #ሜንሳ የሚባል ነው ። ጠረጴዛ ማለት ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#11ኛ ካቶሊኮች ኃጢያት ማስተስረያ ካርድ አላቸው ። እንደነሱ እምነት ይህንን ካርድ የገዛ ከማንኛውም ኃጢአት ነፃ ነው የሚል አመለካከት አላቸው ።#በኦርቶዶክስ_ግን_ሀጢያት_የሚያስተሰርየው_ከድንግል_ማርያም_የተወለደውን_ኢየሱስ_ክርስቶስን_አምኖ_ንስሀ_መግባት_ሲቻል_ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#12ኛ ካቶሊኮች በገሃነም (በእሳት መንጵሄ) "Purgatory" ያምናሉ ። ይህም ማለት ቀኖናዋን ሳትጨርስ የተለየች ነብስ በገሃነመ እሳት ገብታ ከተቃጠች በሁዋላ ኃጢያቷን ስትጨርስ መንግስተ ሰማያት ትገባለች ። የዚህን የስቃይ ዘመን ለማሳጠር ደግሞ ገንዘብ በመክፈል ቤተክርስቲያን እንድትፀልይለት ማድረግ ይቻላል ብለው ያምናሉ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#13ኛ ካቶሊኮች አዳም ጸጋውን አልጣለውም በጥንተ አብሶ ባህሪው ጎሰቆለ እንጂ ይላሉ ።
#14ኛና የመጨረሻው የሚገለገሉበት የጎርጎርዮስ ካላንደር ነው ።#እኛ_መስከረም_1_ስንል_እነሱ_መስከረም_8_ይላሉ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
Forwarded from Fasil
ሰላም የእግዚአብሔር ልጆች
1. ከማመንና ከመጠመቅ የቱ ይቀድማል?
2.ህፃናት ሣያምኑ ለምን ይጠመቃሉ?
3. ሣይጠመቁ በህፃንነት ጊዜአቸው ቢያርፋ ገሃነም ይገባሉ?
ተባረኩ።
1. ከማመንና ከመጠመቅ የቱ ይቀድማል?
2.ህፃናት ሣያምኑ ለምን ይጠመቃሉ?
3. ሣይጠመቁ በህፃንነት ጊዜአቸው ቢያርፋ ገሃነም ይገባሉ?
ተባረኩ።
1.ከማመንና ከመጠመቅ የቱ ይቀድማል❓
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ይሔን ጥያቄ በአጭሩ ለመመለስ ተጠማቂወቹን #በ2 ከፍለን ካየን በኋላ እንወስናለን።
#1ኛ ህፃናት ለሆኑ
#2ኛ አዋቂወች(በሌላ እምነት ውስጥ ለኖሩ) ወይም ከእግዚአብሔር አምልኮ ውጭ ለነበሩ
••●◉ ✞ ◉●••
#ለ1ኛው ወይም #ለህፃናት መጠመቅ ይቀድማል።ዝርዝሩን በጥያቄ 2 ይመልከቱ 🙏#ለ2ኛወቹ ደግሞ የነገረ ድህንት ወይም #የእግዚአብሔርን መንግስት ከተማሩ ወይም ካወቁ በኋላ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስርአት ጥምቀት ይፈፅማሉ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
2.ህፃናት ሣያምኑ ለምን ይጠመቃሉ❓
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ተወዳጆች #ቅድስት_ቤተ ክርስቲያን ሰዎች ሳይጠመቁ እንዳይሞቱ በማለት ሕፃናትን እንዲጠመቁ ታስተምራለች ታጠምቃለችም።ሕፃናትን የምታጠምቀው በቅዱሳት መጻሕፍት በቅዱሳን አበው ትውፊትና ሥርዓት መሠረት ነው።ሕፃናትን የምታጠምቀው ከቅዱሳት መጻሕፍት በተረዳችው መሠረት እንደሆነ ከዚህ ቀጥለን ለማየት እንሞክራለን።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#ሀ_ሕፃናት_የዘላለምን_ሕይወት_እንዲያገኙ_ወላጆቻቸውና_ቤተክርስቲያን_የሚሹት_ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
#ሰው_ከውኃና_ከመንፈስ_ካልተወለደ_በቀር_የእግዚአብሔርን_መንግሥት_ሊያይ_አይችልም፡፡ዮሐ.3÷5
ስለዚህ ሕፃናት በወላጆቻቸው እምነት የተነሣ የወላጆቻቸውን እምነት የእነርሱ እምነት በማድረግ ገና በሕፃንነት ጊዜያቸው #ከእግዚአብሔር መንግሥት ውጭ እንዳይሆኑ ታጠምቃቸዋለች፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#ለ_ሕፃናት_በመጠመቃቸው_የቤተ ክርስቲያን_አባል_ስለሚሆኑ_የእግዚአብሔር_ጸጋ_ተከፋዮች_ይሆናሉ፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ገና ከሕፃንነታቸው ጀምሮ የቤተ ክርስቲያንን ሕይወት ይለማመዳሉ።በዚህ ፈንታ ከሕፃንነታቸው ጊዜ ጀምረው #ከእግዚአብሔር ጸጋ ተራቁተው የሚያድጉ ከሆነ ለመጥፎ ሕይወት ይዳረጋሉ፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
ሐ_ለሕፃናት_በሚደረግ_ጥምቀት_መጽሐፍ_ቅዱስ_አይቃወምም_እንደውም_ይደግፋል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
#ሕፃናትን_ወደ_እኔ_ይመጡ_ዘንድ_ተዉ_አትከልክሉአቸው።ማር 10፥14 እንዲሁም #ጌታችን_ያመነ_የተጠመቀ_ይድናል_ሲል_በዚያን_ዘመን_ገና_ወንጌል_መስበክ_በጀመረበት_ላሉት_ሰዎች_የተነገረ_ሲሆን_ከክህደታቸውና_ከጥርጥራቸው_ተመልሰው_የሚመጡ_ሁሉ_አምነው_መጠመቅ_እንዳለባቸው_የሚያስገነዝብ_ነው፡፡ሕፃናት የእግዚአብሔር ልጆች ሊሆኑ እንደሚገባ ጌታችን ሲገልጽ #ሕፃናት_ወደ_እኔ_ይመጡ_ዘንድ_ተውአቸው_አትከልክሏቸው_መንግሥተ_ሰማያት_እንደ_እነርሱ_ላሉት_ናትና ብሏል፡፡ ማቴ19÷14
••●◉ ✞ ◉●••
በዚህ የጌታ ትምህርት መሠረት ቤተክርስቲያንም የመሪዋንና የመሥራችዋን #የክርስቶስን ቃል መርሕ በማድረግ ወላጆቻቸው ታቅፈው ወደ ቤተክርስቲያን ይዘው በመምጣት ተጠምቀው የእግዚአብሔር ልጆች የቤተክርስቲያን አባላት እንዲሆኑ ሲያደርጉ እርሷ ከልካይ አትሆንም፡፡ጌታ ተውአቸው ይምጡ ልጅነትን፣ጸጋን፣ በረከትን ያግኙ ብሏልና፡፡ሕፃናት ንጹሐነ አእምሮ መሆናቸውን ጌታ ሲያስተምር እንደ ሕፃናት ካልሆናችሁ መንግሥተ ሰማይ አትገቡም ብሏል፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#መ_መጽሐፍ_ቅዱስ_ሕፃናት_መጠመቃቸውን_ያስተምረናል፤
••●◉ ✞ ◉●••
#1 በእሥር ቤቱ በተደረገው ተአምር የተደነቀውና ወደ ክርስትና እምነት የተሳበው የወኀኒ ጠባቂ ጳውሎስና ሲላስ ካስተማሩትና ካሳመኑት በኋላ ከነቤተሰቡ መጠመቁ ተገልጾአል፡፡ እግዲህ የተሰበከውና ያመነው የወኀኒ ጠባቂው ሲሆን የተጠመቁት ግን ሕፃናትን ጨምሮ መላው ቤተሰቡ ነው።ሐዋ 16÷33
••●◉ ✞ ◉●••
#2 ልብዋን ጌታ የከፈተላትና ቃሉን አድምጣ ሕይወትዋን ለክርስቶስ የሰጠችው ልድያ ባመነች ጊዜ የተጠመቀችው ብቻዋን ሳይሆን ከመላው ቤተሰብዋ ጋር ነው፡፡ከቤተሰቡ መካከል ሕፃናት መኖራቸው የማይቀር ነው፡፡ሐዋ 16÷15
••●◉ ✞ ◉●••
#3 #ቅዱስ_ጳውሎስ የእስጢፋኖስንም ቤተሰቦች ደግሞ አጥምቄያለሁ በማለት የእስጢፋኖስን መላ ቤተሰብ ማጥመቁን ገልኦአል፡፡እነዚህ የእስጢፋኖስ ቤተሰቦች ሁሉ ትላልቆች ብቻ ናቸውን ❓ ሕፃናት የሉበትም ይሆን ❓1ቆሮ.1÷16
#4 የሐዋ ሥራ 2 ላይ እንደተገለጸው በበዓለ ሃምሳ ከ3ዐዐዐ ያላነሱ ሰዎች በጴጥሮስ ተሰበኩ፡፡ከእነዚያ ውስጥ ብዙዎቹ መጠመቃቸው ተገልጿል፡፡ የተጠመቁት ግን ዐዋቂዎች ብቻ መሆናቸውን የሚገልጽ ቃል የለም፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሕፃናትን ጥምቀት የሚነቅፍ ባንዱም ክፍል ተጽፎ አናገኝም፡፡እስከ አሁን እንደተገለጸው መጽሐፍ ቅዱስ የሕፃናትን ጥምቀት ያልነቀፈ ሲሆን በብሉይ ኪዳን የጥምቀት ምሳሌ የነበሩትን ስንመለከት ይበልጥ የሕፃናትን ጥምቀት ትክክለኛነት ያረጋግጡልናል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ግዝረት የጥምቀት ምሳሌ ነው፡፡ ሕፃናት በተወለዱ በስምንተኛው ቀን ይገረዙ ነበር ዘፍ 17÷12፡፡እንግዲህ ሕፃናቱ የሚገረዙት በወላጆቻቸው እምነት እንጂ እነርሱ ዐውቀው ግረዙን ብለው አይደለም፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉የእሥራኤል ቀይ ባሕርን ማቋረጥ የጥምቀት ምሳሌ መሆኑ በ1ኛ ቆሮ 10÷2 የተገለጸ ሲሆን ባሕሩን ያቋረጡት ዐዋቂዎች ብቻ ሳይሆኑ ሕፃናትም ጭምር ናቸው፡፡ከባርነት ከፈርዖን አገዛዝ ነፃ የወጡት ሕፃናቱም ጭምር ናቸው፡፡
እሥራኤል ከበኲረ ሞት የዳኑበት የአንድ ዓመት ጠቦት በግ ደግሞ ምሳሌነቱ የጌታ መሆኑ የታወቀ ሲሆን በዚያን ጊዜ በበጉ ደም አማካኝነት ከሞት የዳኑት የታዘዙትን እሺ ብለው የፈጸሙት ዐዋቂዎች ብቻ ሳይሆኑ የእነርሱ ልጆችም ጭምር ናቸው፡፡እንግዲህ በወላጆቻቸው እምነት ሕፃናቱ መዳናቸውን ልናስተውል ይገባናል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ስለዚህ ሕፃናት በአእምሮ ባልበሰሉበትና ስለጥምቀታቸው አምነው ተቀብያዋለሁ ሳይሉ የሚደረገው ጥምቀት እውነተኛ ጥምቀት አይደለም የሚሉ #በእግዚአብሔር ቃል መሠረት ከላይ እንደተገለጸው ሁሉ መሳሳታቸው የተረጋገጠ ነው፡፡#እግዚአብሔር ሰውን ይመርጣል እንጂ ሰው #እግዚአብሔርን አይመርጥም፡፡ራሱ ባለቤቱ እንዳስተማረው ሁሉ #እኔ_መረጥኋችሁ_እንጂ_እናንተ_አልመረጣችሁኝም።ዮሐ 15÷16
••●◉ ✞ ◉●••
👉ድኀነት #በእግዚአብሔር ቸርነት የሚገኝ እንጂ በሰው ትምህርትና ዕውቀት የሚሸመት ወይም የሚገበይ ዕቃ አይደለም፡፡ስለሆነም ቤተ ክርስቲያናችን ሕፃናትን ማጥመቋ ከመጽሐፍ ቅዱስና ከቀደሙት አበው ባገኘችው ትምህርት መሠረት ነው፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
3. ሣይጠመቁ በህፃንነት ጊዜአቸው ቢያርፋ ገሃነም ይገባሉ❓
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ህፃናት ሳይጠመቁ ቢሞቱ ጌታ እንደተናገረው መንግስተ ሰማይን አያዩአትም፡፡እንደ ጌታ ትምህርት የምንሄድ ከሆነ #ሰው ብሎ በአጠቃላይ ሕፃናትን አዋቂዎችን ሁሉ ጨምሮ ተናገረ እንጂ ከሕፃናት በስተቀር አላለም፡፡ #ሰው_ከውኃና_ከመንፈስ_ካልተወለደ_በቀር_የእግዚአብሔርን_መንግሥት_ሊያይ_አይችልም፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ
#share #share
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ይሔን ጥያቄ በአጭሩ ለመመለስ ተጠማቂወቹን #በ2 ከፍለን ካየን በኋላ እንወስናለን።
#1ኛ ህፃናት ለሆኑ
#2ኛ አዋቂወች(በሌላ እምነት ውስጥ ለኖሩ) ወይም ከእግዚአብሔር አምልኮ ውጭ ለነበሩ
••●◉ ✞ ◉●••
#ለ1ኛው ወይም #ለህፃናት መጠመቅ ይቀድማል።ዝርዝሩን በጥያቄ 2 ይመልከቱ 🙏#ለ2ኛወቹ ደግሞ የነገረ ድህንት ወይም #የእግዚአብሔርን መንግስት ከተማሩ ወይም ካወቁ በኋላ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስርአት ጥምቀት ይፈፅማሉ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
2.ህፃናት ሣያምኑ ለምን ይጠመቃሉ❓
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ተወዳጆች #ቅድስት_ቤተ ክርስቲያን ሰዎች ሳይጠመቁ እንዳይሞቱ በማለት ሕፃናትን እንዲጠመቁ ታስተምራለች ታጠምቃለችም።ሕፃናትን የምታጠምቀው በቅዱሳት መጻሕፍት በቅዱሳን አበው ትውፊትና ሥርዓት መሠረት ነው።ሕፃናትን የምታጠምቀው ከቅዱሳት መጻሕፍት በተረዳችው መሠረት እንደሆነ ከዚህ ቀጥለን ለማየት እንሞክራለን።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#ሀ_ሕፃናት_የዘላለምን_ሕይወት_እንዲያገኙ_ወላጆቻቸውና_ቤተክርስቲያን_የሚሹት_ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
#ሰው_ከውኃና_ከመንፈስ_ካልተወለደ_በቀር_የእግዚአብሔርን_መንግሥት_ሊያይ_አይችልም፡፡ዮሐ.3÷5
ስለዚህ ሕፃናት በወላጆቻቸው እምነት የተነሣ የወላጆቻቸውን እምነት የእነርሱ እምነት በማድረግ ገና በሕፃንነት ጊዜያቸው #ከእግዚአብሔር መንግሥት ውጭ እንዳይሆኑ ታጠምቃቸዋለች፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#ለ_ሕፃናት_በመጠመቃቸው_የቤተ ክርስቲያን_አባል_ስለሚሆኑ_የእግዚአብሔር_ጸጋ_ተከፋዮች_ይሆናሉ፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ገና ከሕፃንነታቸው ጀምሮ የቤተ ክርስቲያንን ሕይወት ይለማመዳሉ።በዚህ ፈንታ ከሕፃንነታቸው ጊዜ ጀምረው #ከእግዚአብሔር ጸጋ ተራቁተው የሚያድጉ ከሆነ ለመጥፎ ሕይወት ይዳረጋሉ፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
ሐ_ለሕፃናት_በሚደረግ_ጥምቀት_መጽሐፍ_ቅዱስ_አይቃወምም_እንደውም_ይደግፋል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
#ሕፃናትን_ወደ_እኔ_ይመጡ_ዘንድ_ተዉ_አትከልክሉአቸው።ማር 10፥14 እንዲሁም #ጌታችን_ያመነ_የተጠመቀ_ይድናል_ሲል_በዚያን_ዘመን_ገና_ወንጌል_መስበክ_በጀመረበት_ላሉት_ሰዎች_የተነገረ_ሲሆን_ከክህደታቸውና_ከጥርጥራቸው_ተመልሰው_የሚመጡ_ሁሉ_አምነው_መጠመቅ_እንዳለባቸው_የሚያስገነዝብ_ነው፡፡ሕፃናት የእግዚአብሔር ልጆች ሊሆኑ እንደሚገባ ጌታችን ሲገልጽ #ሕፃናት_ወደ_እኔ_ይመጡ_ዘንድ_ተውአቸው_አትከልክሏቸው_መንግሥተ_ሰማያት_እንደ_እነርሱ_ላሉት_ናትና ብሏል፡፡ ማቴ19÷14
••●◉ ✞ ◉●••
በዚህ የጌታ ትምህርት መሠረት ቤተክርስቲያንም የመሪዋንና የመሥራችዋን #የክርስቶስን ቃል መርሕ በማድረግ ወላጆቻቸው ታቅፈው ወደ ቤተክርስቲያን ይዘው በመምጣት ተጠምቀው የእግዚአብሔር ልጆች የቤተክርስቲያን አባላት እንዲሆኑ ሲያደርጉ እርሷ ከልካይ አትሆንም፡፡ጌታ ተውአቸው ይምጡ ልጅነትን፣ጸጋን፣ በረከትን ያግኙ ብሏልና፡፡ሕፃናት ንጹሐነ አእምሮ መሆናቸውን ጌታ ሲያስተምር እንደ ሕፃናት ካልሆናችሁ መንግሥተ ሰማይ አትገቡም ብሏል፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#መ_መጽሐፍ_ቅዱስ_ሕፃናት_መጠመቃቸውን_ያስተምረናል፤
••●◉ ✞ ◉●••
#1 በእሥር ቤቱ በተደረገው ተአምር የተደነቀውና ወደ ክርስትና እምነት የተሳበው የወኀኒ ጠባቂ ጳውሎስና ሲላስ ካስተማሩትና ካሳመኑት በኋላ ከነቤተሰቡ መጠመቁ ተገልጾአል፡፡ እግዲህ የተሰበከውና ያመነው የወኀኒ ጠባቂው ሲሆን የተጠመቁት ግን ሕፃናትን ጨምሮ መላው ቤተሰቡ ነው።ሐዋ 16÷33
••●◉ ✞ ◉●••
#2 ልብዋን ጌታ የከፈተላትና ቃሉን አድምጣ ሕይወትዋን ለክርስቶስ የሰጠችው ልድያ ባመነች ጊዜ የተጠመቀችው ብቻዋን ሳይሆን ከመላው ቤተሰብዋ ጋር ነው፡፡ከቤተሰቡ መካከል ሕፃናት መኖራቸው የማይቀር ነው፡፡ሐዋ 16÷15
••●◉ ✞ ◉●••
#3 #ቅዱስ_ጳውሎስ የእስጢፋኖስንም ቤተሰቦች ደግሞ አጥምቄያለሁ በማለት የእስጢፋኖስን መላ ቤተሰብ ማጥመቁን ገልኦአል፡፡እነዚህ የእስጢፋኖስ ቤተሰቦች ሁሉ ትላልቆች ብቻ ናቸውን ❓ ሕፃናት የሉበትም ይሆን ❓1ቆሮ.1÷16
#4 የሐዋ ሥራ 2 ላይ እንደተገለጸው በበዓለ ሃምሳ ከ3ዐዐዐ ያላነሱ ሰዎች በጴጥሮስ ተሰበኩ፡፡ከእነዚያ ውስጥ ብዙዎቹ መጠመቃቸው ተገልጿል፡፡ የተጠመቁት ግን ዐዋቂዎች ብቻ መሆናቸውን የሚገልጽ ቃል የለም፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሕፃናትን ጥምቀት የሚነቅፍ ባንዱም ክፍል ተጽፎ አናገኝም፡፡እስከ አሁን እንደተገለጸው መጽሐፍ ቅዱስ የሕፃናትን ጥምቀት ያልነቀፈ ሲሆን በብሉይ ኪዳን የጥምቀት ምሳሌ የነበሩትን ስንመለከት ይበልጥ የሕፃናትን ጥምቀት ትክክለኛነት ያረጋግጡልናል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ግዝረት የጥምቀት ምሳሌ ነው፡፡ ሕፃናት በተወለዱ በስምንተኛው ቀን ይገረዙ ነበር ዘፍ 17÷12፡፡እንግዲህ ሕፃናቱ የሚገረዙት በወላጆቻቸው እምነት እንጂ እነርሱ ዐውቀው ግረዙን ብለው አይደለም፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉የእሥራኤል ቀይ ባሕርን ማቋረጥ የጥምቀት ምሳሌ መሆኑ በ1ኛ ቆሮ 10÷2 የተገለጸ ሲሆን ባሕሩን ያቋረጡት ዐዋቂዎች ብቻ ሳይሆኑ ሕፃናትም ጭምር ናቸው፡፡ከባርነት ከፈርዖን አገዛዝ ነፃ የወጡት ሕፃናቱም ጭምር ናቸው፡፡
እሥራኤል ከበኲረ ሞት የዳኑበት የአንድ ዓመት ጠቦት በግ ደግሞ ምሳሌነቱ የጌታ መሆኑ የታወቀ ሲሆን በዚያን ጊዜ በበጉ ደም አማካኝነት ከሞት የዳኑት የታዘዙትን እሺ ብለው የፈጸሙት ዐዋቂዎች ብቻ ሳይሆኑ የእነርሱ ልጆችም ጭምር ናቸው፡፡እንግዲህ በወላጆቻቸው እምነት ሕፃናቱ መዳናቸውን ልናስተውል ይገባናል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ስለዚህ ሕፃናት በአእምሮ ባልበሰሉበትና ስለጥምቀታቸው አምነው ተቀብያዋለሁ ሳይሉ የሚደረገው ጥምቀት እውነተኛ ጥምቀት አይደለም የሚሉ #በእግዚአብሔር ቃል መሠረት ከላይ እንደተገለጸው ሁሉ መሳሳታቸው የተረጋገጠ ነው፡፡#እግዚአብሔር ሰውን ይመርጣል እንጂ ሰው #እግዚአብሔርን አይመርጥም፡፡ራሱ ባለቤቱ እንዳስተማረው ሁሉ #እኔ_መረጥኋችሁ_እንጂ_እናንተ_አልመረጣችሁኝም።ዮሐ 15÷16
••●◉ ✞ ◉●••
👉ድኀነት #በእግዚአብሔር ቸርነት የሚገኝ እንጂ በሰው ትምህርትና ዕውቀት የሚሸመት ወይም የሚገበይ ዕቃ አይደለም፡፡ስለሆነም ቤተ ክርስቲያናችን ሕፃናትን ማጥመቋ ከመጽሐፍ ቅዱስና ከቀደሙት አበው ባገኘችው ትምህርት መሠረት ነው፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
3. ሣይጠመቁ በህፃንነት ጊዜአቸው ቢያርፋ ገሃነም ይገባሉ❓
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ህፃናት ሳይጠመቁ ቢሞቱ ጌታ እንደተናገረው መንግስተ ሰማይን አያዩአትም፡፡እንደ ጌታ ትምህርት የምንሄድ ከሆነ #ሰው ብሎ በአጠቃላይ ሕፃናትን አዋቂዎችን ሁሉ ጨምሮ ተናገረ እንጂ ከሕፃናት በስተቀር አላለም፡፡ #ሰው_ከውኃና_ከመንፈስ_ካልተወለደ_በቀር_የእግዚአብሔርን_መንግሥት_ሊያይ_አይችልም፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ
#share #share
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
#አንተ_ክርስቶስ_ከሆንህ_እኛንም_ራስህንም_አድን
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉#ጌታችን በተሰቀለባት ዕለት በጎኑ ከተሰቀሉት ወንበዴዎች አንዱ የተናገረው የትዕቢት ቃል ነው:: መዳን ይፈልጋል #በክርስቶስ ማመንን ግን አልፈለገም:: እስቲ #ፈጣሪ ከሆንክ አድነን! እስቲ ኃይል ካለህ እንይህ! እያለ ነው:: ሰው ከሞት አፋፍም ሆኖ ይፎክራል:: ልመናውም እንዳይቀር ኩራቱም እንዳይቀር ነው ነገሩ::
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #ይህን_ወንበዴ_እዚያ_ቆሜ_ብሰማው_ኖሮ_ይሄንን_ጥያቄ_እጠይቀዋለሁ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉አንተ ወንበዴ እውነት ቃልህን ሰምቶ ቢያድንህና #ከመስቀሉ ቢያወርድህ ምን ልታደርግ አስበሃል❓ከሞት ብትድንና ብትተርፍ ምን ታደርጋለህ ❓ዝርፊያህን ካቆምክበት ትቀጥላለህ❓ወይንስ መጽዋች ትሆናለህ❓
ነፍሰ ገዳይ እንደሆንክ ትቀጥላለህ❓ወይንስ ነፍስ አድን ትሆናለህ❓ብዬ ብጠይቀው ደስ ይለኛል::
••●◉ ✞ ◉●••
👉እርግጥ ነው ወንበዴው ከአነጋገሩ ትዕቢት እንደሚታየው ቢድንም በክፋቱ የሚቀጥል ይመስላል::
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ወዳጄ #መስቀል ላይ ያለውን ወንበዴ እንላለን እንጂ እኔና አንተም ያው ወንበዴዎች ነን::እሱ #ከመስቀል ላይ እያቃሰተ በሞት ፍርሃት ተከብቦ ነበር:: እኛን ደግሞ ወረርሽኝ ከፊታችን ቆሞ በሞት ፍርሃት ተሰቅለናል::
••●◉ ✞ ◉●••
👉ፈጣሪን አድነን እያልን ነው:: እሺ ብሎ ቢያድንህ ምን ልትሠራ አስበሃል❓
#ይህችን_ያሳልፈኝ_እንጂ_እመነኩሳለሁካልከኝ #ስሜታዊ እንደሆንክ እረዳለሁ:: #መነኮሰ ትርጉሙ #ሞተ ነውና ከሞት ሸሽተህ ብትመነኩስ ለውጥ የለውም:: መነኮሳትም ተገንዘው #መቼ_ትጠራኝ_ይሆን❓ መች እደርሳለሁ የአምላኬንስ ፊት መቼ አየዋለሁ❓ ብለው በናፍቆት የሚጠብቁ ናቸው እንጂ #ከመሞት_መሰንበት የሚሉ አይደሉምና ተዋቸው::
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይልቅ ንገረኝ እንደ ግራው ወንበዴ አድነን ካልን አይቀር ዕድሜ ቢሠጥህ ምን አስበሃል:: አሁንም በውንብድናህ ልትቀጥል ነው❓ አሁን ያለው ሁኔታ በግድ ያስቆመህን ኃጢአት ልትቀጥል ነው❓
••●◉ ✞ ◉●••
👉እነዚያን ጥላቻ የተሞሉ የዘረኝነት ስድቦች ካቆምክበት ልትጀምራቸው ነው❓እነዚያን የግፍ ትርፎች ልትሰበስብ ነው❓ አሁን የያዘ ይዞህ ያቆምከውን ሴራ መጎንጎን ልትቀጥል ነው❓ ቂም የያዝክባቸውን ሰዎች ማጥቃትህን ልትገፋበት ነው❓ ሰላም የማትለውን ሰው እንደዘጋኸው ልትኖር ነው? ስካርህን ዝሙትህን ጥላቻህን እንደበፊትህ ልትገባበት ነው❓
••●◉ ✞ ◉●••
👉ከኮሮና ብታልፍ ምን ልታደርግ አቅደሃል❓ ግዴለም #ከመስቀሉ ትወርዳለህ እንበል! ግን ምን አቅደሃል❓
🌴🌴🌴🌴🌴🌴 🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
#እንዲህም_አላቸው_በፊታችሁ_ወዳለችው_መንደር_ሂዱ_በዚያን_ጊዜም_የታሰረችን_አህያ_ውርንጫም_ከእርስዋ_ጋር_ታገኛላችሁ_ፈትታችሁ_አምጡልኝ። #ማንም_አንዳች_ቢላችሁ_ለጌታ_ያስፈልጉታል_በሉ_ወዲያውም_ይሰዳቸዋል_ለጽዮን_ልጅ።#እነሆ_ንጉሥሽ_የዋህ_ሆኖ_በአህያ_ላይና_በአህያይቱ_ግልገል_በውርንጫይቱ_ላይ_ተቀምጦ_ወደ_አንቺ_ይመጣል_በሉአት_ተብሎ_በነቢይ_የተነገረው_ይፈጸም_ዘንድ_ይህ_ሆነ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
የማቴዎስ ወንጌል 21፥2-5
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
እንኳን ለሆሳህና በዓል በሰላም አደረሰን🙏
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉#ጌታችን በተሰቀለባት ዕለት በጎኑ ከተሰቀሉት ወንበዴዎች አንዱ የተናገረው የትዕቢት ቃል ነው:: መዳን ይፈልጋል #በክርስቶስ ማመንን ግን አልፈለገም:: እስቲ #ፈጣሪ ከሆንክ አድነን! እስቲ ኃይል ካለህ እንይህ! እያለ ነው:: ሰው ከሞት አፋፍም ሆኖ ይፎክራል:: ልመናውም እንዳይቀር ኩራቱም እንዳይቀር ነው ነገሩ::
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #ይህን_ወንበዴ_እዚያ_ቆሜ_ብሰማው_ኖሮ_ይሄንን_ጥያቄ_እጠይቀዋለሁ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉አንተ ወንበዴ እውነት ቃልህን ሰምቶ ቢያድንህና #ከመስቀሉ ቢያወርድህ ምን ልታደርግ አስበሃል❓ከሞት ብትድንና ብትተርፍ ምን ታደርጋለህ ❓ዝርፊያህን ካቆምክበት ትቀጥላለህ❓ወይንስ መጽዋች ትሆናለህ❓
ነፍሰ ገዳይ እንደሆንክ ትቀጥላለህ❓ወይንስ ነፍስ አድን ትሆናለህ❓ብዬ ብጠይቀው ደስ ይለኛል::
••●◉ ✞ ◉●••
👉እርግጥ ነው ወንበዴው ከአነጋገሩ ትዕቢት እንደሚታየው ቢድንም በክፋቱ የሚቀጥል ይመስላል::
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ወዳጄ #መስቀል ላይ ያለውን ወንበዴ እንላለን እንጂ እኔና አንተም ያው ወንበዴዎች ነን::እሱ #ከመስቀል ላይ እያቃሰተ በሞት ፍርሃት ተከብቦ ነበር:: እኛን ደግሞ ወረርሽኝ ከፊታችን ቆሞ በሞት ፍርሃት ተሰቅለናል::
••●◉ ✞ ◉●••
👉ፈጣሪን አድነን እያልን ነው:: እሺ ብሎ ቢያድንህ ምን ልትሠራ አስበሃል❓
#ይህችን_ያሳልፈኝ_እንጂ_እመነኩሳለሁካልከኝ #ስሜታዊ እንደሆንክ እረዳለሁ:: #መነኮሰ ትርጉሙ #ሞተ ነውና ከሞት ሸሽተህ ብትመነኩስ ለውጥ የለውም:: መነኮሳትም ተገንዘው #መቼ_ትጠራኝ_ይሆን❓ መች እደርሳለሁ የአምላኬንስ ፊት መቼ አየዋለሁ❓ ብለው በናፍቆት የሚጠብቁ ናቸው እንጂ #ከመሞት_መሰንበት የሚሉ አይደሉምና ተዋቸው::
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይልቅ ንገረኝ እንደ ግራው ወንበዴ አድነን ካልን አይቀር ዕድሜ ቢሠጥህ ምን አስበሃል:: አሁንም በውንብድናህ ልትቀጥል ነው❓ አሁን ያለው ሁኔታ በግድ ያስቆመህን ኃጢአት ልትቀጥል ነው❓
••●◉ ✞ ◉●••
👉እነዚያን ጥላቻ የተሞሉ የዘረኝነት ስድቦች ካቆምክበት ልትጀምራቸው ነው❓እነዚያን የግፍ ትርፎች ልትሰበስብ ነው❓ አሁን የያዘ ይዞህ ያቆምከውን ሴራ መጎንጎን ልትቀጥል ነው❓ ቂም የያዝክባቸውን ሰዎች ማጥቃትህን ልትገፋበት ነው❓ ሰላም የማትለውን ሰው እንደዘጋኸው ልትኖር ነው? ስካርህን ዝሙትህን ጥላቻህን እንደበፊትህ ልትገባበት ነው❓
••●◉ ✞ ◉●••
👉ከኮሮና ብታልፍ ምን ልታደርግ አቅደሃል❓ ግዴለም #ከመስቀሉ ትወርዳለህ እንበል! ግን ምን አቅደሃል❓
🌴🌴🌴🌴🌴🌴 🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
#እንዲህም_አላቸው_በፊታችሁ_ወዳለችው_መንደር_ሂዱ_በዚያን_ጊዜም_የታሰረችን_አህያ_ውርንጫም_ከእርስዋ_ጋር_ታገኛላችሁ_ፈትታችሁ_አምጡልኝ። #ማንም_አንዳች_ቢላችሁ_ለጌታ_ያስፈልጉታል_በሉ_ወዲያውም_ይሰዳቸዋል_ለጽዮን_ልጅ።#እነሆ_ንጉሥሽ_የዋህ_ሆኖ_በአህያ_ላይና_በአህያይቱ_ግልገል_በውርንጫይቱ_ላይ_ተቀምጦ_ወደ_አንቺ_ይመጣል_በሉአት_ተብሎ_በነቢይ_የተነገረው_ይፈጸም_ዘንድ_ይህ_ሆነ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
የማቴዎስ ወንጌል 21፥2-5
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
እንኳን ለሆሳህና በዓል በሰላም አደረሰን🙏
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
Forwarded from Deleted Account
❝በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ፦ ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህም፦ አምላኬ አምላኬ፥ ስለ ምን ተውኸኝ? ማለት ነው።❞
—ማቴዎስ 27: 46
እንደዚ ያለበት ምክንያት ምንድነው ክብር ይግባውና አምላካች ክርስቶስ ራሱ አምላክ ሆኖ እንዴት አምላኬ ለምን ተውከኝ አለ? አንዳንዶች እንዲ ያለበት ምክንያት በስጋው ነው የተናገረው በመለኮቱ አይደለም ስለዚህ በስጋው ክብር ይግባውና ፍጡር ስለሆነ ነው ይላሉ
—ማቴዎስ 27: 46
እንደዚ ያለበት ምክንያት ምንድነው ክብር ይግባውና አምላካች ክርስቶስ ራሱ አምላክ ሆኖ እንዴት አምላኬ ለምን ተውከኝ አለ? አንዳንዶች እንዲ ያለበት ምክንያት በስጋው ነው የተናገረው በመለኮቱ አይደለም ስለዚህ በስጋው ክብር ይግባውና ፍጡር ስለሆነ ነው ይላሉ
#አምላኬ፥ #አምላኬ፥ #ለምን_ተውኸኝ❓
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#በዘጠኝ_ሰዓትም_ኢየሱስ_ኤሎሄ_ኤሎሄ_ላማ_ሰበቅታኒ_ብሎ_በታላቅ_ድምፅ_ጮኸ_ይህም_አምላኬ_አምላኬ_ስለ_ምን_ተውኸኝ ማለት ነው።ማቴ 27፥46
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
ይህ ቃል #ጌታችን_መስቀል ላይ ሳለ የተናገረው ነው። #መስቀል_ደግሞ_በመካከል_ያለውን_የጥል_ግድግዳን_በሥጋው_ያፈረሰ...ኤፌ 2፥14-16 ተብሎ እንደተጻፈ በሥጋው (በሰውነቱ) ለእርቅ የቆመበት ዙፋኑ ተብሎ እንደተጻፈ በሥጋው #አምላኬ_አምላኬ አለ።
••●◉ ✞ ◉●••
#ነገር_ግን_የባሪያን_መልክ_ይዞ_በሰውም_ምሳሌ_ሆኖ_ራሱን_ባዶ_አደረገ_በምስሉም_እንደ_ሰው_ተገኝቶ_ራሱን_አዋረደ_ለሞትም_ይኸውም_የመስቀል_ሞት_እንኳ_የታዘዘ_ሆነ።ፌል 2፥7-8
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#ሰውን_በመልካችን_እንደሚሳሌያችን_እንፍጠር ያለ እርሱ(#ወልድ) ዘፍ 1፥26 የፈጠረውን መልክ ለብሶ ተገልጣል። #ምንም_እንኳን_ሥጋ_ቃልን_በመዋሐዱ_አምላክ_ቢሆንም_ሥጋ_ተለውጦ_መለኮት_የሆነ_ሳይሆን_ባሕርዩን_ሳይለቅ_የመለኮትን_ባሕርይ_ገንዘብ_ያደረገ_በመሆኑ_በዚህ_መከራ_በሚቀበልበት_ሥጋው_አምላኬ_አምላኬ_ሲል_ሰማነው።
••●◉ ✞ ◉●••
👉#አንድም በጩኸት ለነበሩ ለአዳምና ለልጆቹ በእነርሱ ፈንታ ያቀረበው ጩኸት ነው። አምላኬ፥ አምላኬ፥ ለምን ተውኸኝ ?#እኔን_ከማዳንና_ከጩኸቴ_ቃል_ሩቅ_ነህ።መዝ 22፥1 #በአንዱ_ሰው_አለመታዘዝ_ብዙዎች_ኃጥያተኞች_እንደሆኑ ተብሎ እንደተጻፈ #ሰው_ሁሉ_ልጅነቱን_በማጣቱ_ልመናውና_ጩኸቱ_የማይሰማ_ሆኖ_ነበር_ነገር_ግን_በአንዱ_መታዘዝ_ብዙዎች_ጻድቃን_ይሆናሉ ሮሜ 5:19 እንደተባለ
••●◉ ✞ ◉●••
#ክርስቶስ ዳግማዊ አዳም ተብሏልና የእርሱ እስከሞት መታዘዝ ጽድቅ ሆነልን ብንጮኽ እንሰማ ዘንድ ለጽሎታችን ኃይል ለመስጠት ስል አዳም በእርሱ ፈንታ ያቀረበው ጸሎት ነው።#ልጆችም_ስለ_ሆናችሁ_እግዚአብሔር_አባ_አባት_ብሎ_የሚጮኽ_የልጁን_መንፈስ_በልባችሁ_ውስጥ_ላከ።ገላ 4፥6
••●◉ ✞ ◉●••
#አባ_አባት_ብለን_የምንጮኽበትን_የልጅነት_መንፈስ_ተቀበላችሁ_እንጂ_እንደገና_ለፍርሃት_የባርነትን_መንፈስ_አልተቀበላችሁምና።ሮሜ 8፥15 ደጋግመን እንዳልነው #ክርስቶስ የቤዛነት (የማዳን) ሥራ ባቻ ሳይሆን የአርአያነት (ምሳሌ) ሥራ ሠርቷልና በመከራችን ጊዜ #የእግዚአብሔር ርዳታ እንለምን ዘንድ በመከራው ሰዓት ይህን ተናገረ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ክርስቶስ_ደግሞ_ፍለጋውን_እንድትከተሉ_ምሳሌ_ትቶላችሁ_ስለ_እናንተ_መከራን_ተቀብሎአልና።1ጴጥ 2፥21
••●◉ ✞ ◉●••
👉#በነፍሳችሁ_ዝላችሁ_እንዳትደክሙ_ከኃጢአተኞች_በደረሰበት_እንዲህ_ባለ_መቃወም_የጸናውን_አስቡ።ዕብ 12፥3
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉አንድም ለአቅርቦተ ሰይጣን (ሰይጣንን ለማቅረብና ለመቅጣት )ይህና ተናገረ ...#አርባ_ቀንና_አርባ_ሌሊትም_ከፆመ_በኋላ_ተራበ።ማቴ 4፥2-3 ተብሎ እንደተጻፈ ጌታችን ከጾሙ በኃላ ተርቦ የሚበላ እንደሚፈልግ የተረዳ ሰይጣን እስኪ ድንጋዮቹን እንጀራ አድርግ እያለ ቀርቦ እንደፈተነው ሁሉ አሁንም "አምላኬ አምላኬ" የሚለው ቃል የእግዚአብሔር ልጅ (ፈጣሪ) ባይሆን ነው በሚል ጥርጣሬ የክርስቶስን ነፍስ ከሥጋ ለመለየት እንዲቀርብ አስርጎታል።
••●◉ ✞ ◉●••
#ከእንግዲህ_ወዲህ_ከእናንተ_ጋር_ብዙ_አልናገርም_የዚህ_ዓለም_ገዥ_ይመጣልና_በእኔ_ላይም_አንዳች_የለውም።ዮሐ14፥30 #ስለ_ፍርድም_የዚህ_ዓለም_ገዥ_ስለ_ተፈረደበት_ነው።ዮሐ 16፥11 በእነዚህ ቃሎች እንደምናነበው በዚህ #የጌታችን ቃል ሰይጣን ወደ #ክርስቶስ ቀርቧል። #ጌታችን ከስቅለቱ አስቀድሞ #ስለ_ተፈረደበት_ነው እንዳለ
ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ #በእኛ_ላይ_የነበረውን_የሚቃወመንንም_በትእዛዛት_የተጻፈውን_የዕዳ_ጽሕፈት_ደመሰሰው።#እርሱንም_በመስቀል_ጠርቆ_ከመንገድ_አስወግዶታል_አለቅነትንና_ሥልጣናትን_ገፎ_ድል_በመንሣት....ቆላ 2፥14-15
#እርሱ_ደግሞ_በሞት_ላይ_ሥልጣን_ያለውን_በሞት_እንዲሽር_ይኸውም_ዲያብሎስ_ነው። ዕብ 2፥14 በማለት ከጾሙ ጀምሮ ወጥመዱን በመስበር አቅም ያሳጣውን ጠላት መስቀል ላይ ግን ከ ሥልጣኑም እንደ ሻረው እንረዳለን። ስለዚህ የዚህ ቃል አንዱ ዓላማ ሰይጣንን ለማቅረብ ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ከላይ በተጠየቀው #እንደዚ_ያለበት_ምክንያት_ምንድን_ነው❓እንዲሁም #ክብር_ይግባውና_አምላካች_መድኃኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ራሱ_አምላክ_ሆኖ_እንዴት_አምላኬ_ለምን_ተውከኝ_አለ ❓ ለተባለው ጥያቄ ከላይ በተጠቀሰው አግባብ ሲሆን ፍጡር ስለሆነ ሳይሆን #የክርስቶስን_ሰው_የመሆን_ሚስጢርና_ጥበብ_ካለመረዳት_ነው።ቤተ ክርስቲያን እንደምትነግረን #እግዚአብሔር ሰው የሆነው በፍፁም #ተዋህዶ ነው።የተዋሀደው ቅዱስ ስጋ የመለኮትን(የአምላክነትን) ባህሪ ሳያጠፋ ፣መለኮትም የስጋን ባህሪ ሳያጠፍ በፍፁም ተዋህዶ ስለሆነ ነው።ፍጡር ስለሆነ ነው የሚሉ አንዳንድ ሰዎች የሚያነሱት ምክንያት #ትክክል አይደለም።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#በዘጠኝ_ሰዓትም_ኢየሱስ_ኤሎሄ_ኤሎሄ_ላማ_ሰበቅታኒ_ብሎ_በታላቅ_ድምፅ_ጮኸ_ይህም_አምላኬ_አምላኬ_ስለ_ምን_ተውኸኝ ማለት ነው።ማቴ 27፥46
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
ይህ ቃል #ጌታችን_መስቀል ላይ ሳለ የተናገረው ነው። #መስቀል_ደግሞ_በመካከል_ያለውን_የጥል_ግድግዳን_በሥጋው_ያፈረሰ...ኤፌ 2፥14-16 ተብሎ እንደተጻፈ በሥጋው (በሰውነቱ) ለእርቅ የቆመበት ዙፋኑ ተብሎ እንደተጻፈ በሥጋው #አምላኬ_አምላኬ አለ።
••●◉ ✞ ◉●••
#ነገር_ግን_የባሪያን_መልክ_ይዞ_በሰውም_ምሳሌ_ሆኖ_ራሱን_ባዶ_አደረገ_በምስሉም_እንደ_ሰው_ተገኝቶ_ራሱን_አዋረደ_ለሞትም_ይኸውም_የመስቀል_ሞት_እንኳ_የታዘዘ_ሆነ።ፌል 2፥7-8
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#ሰውን_በመልካችን_እንደሚሳሌያችን_እንፍጠር ያለ እርሱ(#ወልድ) ዘፍ 1፥26 የፈጠረውን መልክ ለብሶ ተገልጣል። #ምንም_እንኳን_ሥጋ_ቃልን_በመዋሐዱ_አምላክ_ቢሆንም_ሥጋ_ተለውጦ_መለኮት_የሆነ_ሳይሆን_ባሕርዩን_ሳይለቅ_የመለኮትን_ባሕርይ_ገንዘብ_ያደረገ_በመሆኑ_በዚህ_መከራ_በሚቀበልበት_ሥጋው_አምላኬ_አምላኬ_ሲል_ሰማነው።
••●◉ ✞ ◉●••
👉#አንድም በጩኸት ለነበሩ ለአዳምና ለልጆቹ በእነርሱ ፈንታ ያቀረበው ጩኸት ነው። አምላኬ፥ አምላኬ፥ ለምን ተውኸኝ ?#እኔን_ከማዳንና_ከጩኸቴ_ቃል_ሩቅ_ነህ።መዝ 22፥1 #በአንዱ_ሰው_አለመታዘዝ_ብዙዎች_ኃጥያተኞች_እንደሆኑ ተብሎ እንደተጻፈ #ሰው_ሁሉ_ልጅነቱን_በማጣቱ_ልመናውና_ጩኸቱ_የማይሰማ_ሆኖ_ነበር_ነገር_ግን_በአንዱ_መታዘዝ_ብዙዎች_ጻድቃን_ይሆናሉ ሮሜ 5:19 እንደተባለ
••●◉ ✞ ◉●••
#ክርስቶስ ዳግማዊ አዳም ተብሏልና የእርሱ እስከሞት መታዘዝ ጽድቅ ሆነልን ብንጮኽ እንሰማ ዘንድ ለጽሎታችን ኃይል ለመስጠት ስል አዳም በእርሱ ፈንታ ያቀረበው ጸሎት ነው።#ልጆችም_ስለ_ሆናችሁ_እግዚአብሔር_አባ_አባት_ብሎ_የሚጮኽ_የልጁን_መንፈስ_በልባችሁ_ውስጥ_ላከ።ገላ 4፥6
••●◉ ✞ ◉●••
#አባ_አባት_ብለን_የምንጮኽበትን_የልጅነት_መንፈስ_ተቀበላችሁ_እንጂ_እንደገና_ለፍርሃት_የባርነትን_መንፈስ_አልተቀበላችሁምና።ሮሜ 8፥15 ደጋግመን እንዳልነው #ክርስቶስ የቤዛነት (የማዳን) ሥራ ባቻ ሳይሆን የአርአያነት (ምሳሌ) ሥራ ሠርቷልና በመከራችን ጊዜ #የእግዚአብሔር ርዳታ እንለምን ዘንድ በመከራው ሰዓት ይህን ተናገረ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ክርስቶስ_ደግሞ_ፍለጋውን_እንድትከተሉ_ምሳሌ_ትቶላችሁ_ስለ_እናንተ_መከራን_ተቀብሎአልና።1ጴጥ 2፥21
••●◉ ✞ ◉●••
👉#በነፍሳችሁ_ዝላችሁ_እንዳትደክሙ_ከኃጢአተኞች_በደረሰበት_እንዲህ_ባለ_መቃወም_የጸናውን_አስቡ።ዕብ 12፥3
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉አንድም ለአቅርቦተ ሰይጣን (ሰይጣንን ለማቅረብና ለመቅጣት )ይህና ተናገረ ...#አርባ_ቀንና_አርባ_ሌሊትም_ከፆመ_በኋላ_ተራበ።ማቴ 4፥2-3 ተብሎ እንደተጻፈ ጌታችን ከጾሙ በኃላ ተርቦ የሚበላ እንደሚፈልግ የተረዳ ሰይጣን እስኪ ድንጋዮቹን እንጀራ አድርግ እያለ ቀርቦ እንደፈተነው ሁሉ አሁንም "አምላኬ አምላኬ" የሚለው ቃል የእግዚአብሔር ልጅ (ፈጣሪ) ባይሆን ነው በሚል ጥርጣሬ የክርስቶስን ነፍስ ከሥጋ ለመለየት እንዲቀርብ አስርጎታል።
••●◉ ✞ ◉●••
#ከእንግዲህ_ወዲህ_ከእናንተ_ጋር_ብዙ_አልናገርም_የዚህ_ዓለም_ገዥ_ይመጣልና_በእኔ_ላይም_አንዳች_የለውም።ዮሐ14፥30 #ስለ_ፍርድም_የዚህ_ዓለም_ገዥ_ስለ_ተፈረደበት_ነው።ዮሐ 16፥11 በእነዚህ ቃሎች እንደምናነበው በዚህ #የጌታችን ቃል ሰይጣን ወደ #ክርስቶስ ቀርቧል። #ጌታችን ከስቅለቱ አስቀድሞ #ስለ_ተፈረደበት_ነው እንዳለ
ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ #በእኛ_ላይ_የነበረውን_የሚቃወመንንም_በትእዛዛት_የተጻፈውን_የዕዳ_ጽሕፈት_ደመሰሰው።#እርሱንም_በመስቀል_ጠርቆ_ከመንገድ_አስወግዶታል_አለቅነትንና_ሥልጣናትን_ገፎ_ድል_በመንሣት....ቆላ 2፥14-15
#እርሱ_ደግሞ_በሞት_ላይ_ሥልጣን_ያለውን_በሞት_እንዲሽር_ይኸውም_ዲያብሎስ_ነው። ዕብ 2፥14 በማለት ከጾሙ ጀምሮ ወጥመዱን በመስበር አቅም ያሳጣውን ጠላት መስቀል ላይ ግን ከ ሥልጣኑም እንደ ሻረው እንረዳለን። ስለዚህ የዚህ ቃል አንዱ ዓላማ ሰይጣንን ለማቅረብ ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ከላይ በተጠየቀው #እንደዚ_ያለበት_ምክንያት_ምንድን_ነው❓እንዲሁም #ክብር_ይግባውና_አምላካች_መድኃኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ራሱ_አምላክ_ሆኖ_እንዴት_አምላኬ_ለምን_ተውከኝ_አለ ❓ ለተባለው ጥያቄ ከላይ በተጠቀሰው አግባብ ሲሆን ፍጡር ስለሆነ ሳይሆን #የክርስቶስን_ሰው_የመሆን_ሚስጢርና_ጥበብ_ካለመረዳት_ነው።ቤተ ክርስቲያን እንደምትነግረን #እግዚአብሔር ሰው የሆነው በፍፁም #ተዋህዶ ነው።የተዋሀደው ቅዱስ ስጋ የመለኮትን(የአምላክነትን) ባህሪ ሳያጠፋ ፣መለኮትም የስጋን ባህሪ ሳያጠፍ በፍፁም ተዋህዶ ስለሆነ ነው።ፍጡር ስለሆነ ነው የሚሉ አንዳንድ ሰዎች የሚያነሱት ምክንያት #ትክክል አይደለም።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
Forwarded from Deleted Account
በዩሀንስ ወንጌል 16፡7 ላይ “ብዙ ምነግራቹ ነገሮች ነበሩኝ ነገር ግን አሁን ልትሸከሙት አትችሉም እውነተኛው መንፈስ የመጣ ጊዜ ወደ እውነት ይመራችሗል” ሰለ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) መምጣት ይናገራል፤ እውነተኛ የእየሱስ ወዳጅ ነኝ ካልክ ሙሀመድን(ሰ.ዐ.ወ) መከተል ግድ ነው፡፡ ስለዚህ “ፈጣሪ ነው” እያሉ ስህተቱን እየሰሩ ያሉት ከቸርች ነው፤ እየሱስ ፈፅሞ አልተሳሳተም፡፡አንድም ቦታ እየሱስ(ዐ.ሰ) በራሱ ጊዜ “ጌታ ነኝ” አላለም፡፡አሁንም በድጋሚ ነው ምነግራቹ ማንኛውም ክርስቲያን ከመጵሃፍ ቅዱስ እየሱስ ራሱ በማያሻማ መልኩ “እኔ ጌታ ነኝ ወይም እኔን ተገዙኝ” ፈፅሞ አላለም ፡፡ቸርች ነው ስህተቱን
የሰራው፤ፈጵሞ እየሱስ አይደለም፡፡
እየሱስ በርግጥም ያለው
☞ በዩሀንስ ወንጌል 14፡28 “ከኔ አባቴ ይበልጣል”፤
☞በዩሀንስ ወንጌል 10፡29 “አባቴ ከሁሉም ይበልጣል”፤ ☞☞በማቲዎስ ወንጌል 12፡38 “በፈጣሪ ፍቃድ አጋኔንትን የማወጣ ስሆን..”፤
☞ በሉቃስ ወንጌል 11፡20 “በፈጣሪ እጅ አጋኔንትን የማወጣ ስሆን”፤
☞በዩሀንስ ወንጌል 5፡30 “አንዳችም ነገር በራሴ ማድረግ አይቻለኝም፤ የሰማሁትን እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፤ያባቴን ፍቃድ ቢሆን እንጂ የራሴን አልፈጵምም ” ማንኛውም ሰው “የኔን ሳይሆን የፈጣሪን ፍቃድ ፈጳሚ ነኝ”ካለ ሙስሊም ነው ማለት ነው፡፡ሙስሊም ብሎ ማለት ራስን ለፈጣሪ ፍቃድ በማስገዛት የሚገኝ ሰላም ማለት ነው፡፡
እኛ ሙስሊሞች እየሱስ ክርስቶስን እንወደዋለን እናከብረዋለን እንከተለዋለንም ነገር ግን አናመልከውም፡፡ ምክኒያቱም እሱ መልዕክተኛ ነው እንጂ ፈጣሪ አደለም ስለ ሙሀመድ እየሱስ እራሱ የተናገረው በዩሀንስ ወንጌል 16፡12-14 ‘ብዙ ምነግራቹ ነገሮች ነበሩኝ ነገር ግን አሁን ልትሸከሙት አትችሉም እውነተኛው መንፈስ የመጣ ጊዜ ወደ እውነት ይመራችሗል፤ የሰማውን ቢሆን እንጂ በራሱ አይናገርም፤ እኔንም ያልቀኛል’ ይላል፡፡
የሰራው፤ፈጵሞ እየሱስ አይደለም፡፡
እየሱስ በርግጥም ያለው
☞ በዩሀንስ ወንጌል 14፡28 “ከኔ አባቴ ይበልጣል”፤
☞በዩሀንስ ወንጌል 10፡29 “አባቴ ከሁሉም ይበልጣል”፤ ☞☞በማቲዎስ ወንጌል 12፡38 “በፈጣሪ ፍቃድ አጋኔንትን የማወጣ ስሆን..”፤
☞ በሉቃስ ወንጌል 11፡20 “በፈጣሪ እጅ አጋኔንትን የማወጣ ስሆን”፤
☞በዩሀንስ ወንጌል 5፡30 “አንዳችም ነገር በራሴ ማድረግ አይቻለኝም፤ የሰማሁትን እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፤ያባቴን ፍቃድ ቢሆን እንጂ የራሴን አልፈጵምም ” ማንኛውም ሰው “የኔን ሳይሆን የፈጣሪን ፍቃድ ፈጳሚ ነኝ”ካለ ሙስሊም ነው ማለት ነው፡፡ሙስሊም ብሎ ማለት ራስን ለፈጣሪ ፍቃድ በማስገዛት የሚገኝ ሰላም ማለት ነው፡፡
እኛ ሙስሊሞች እየሱስ ክርስቶስን እንወደዋለን እናከብረዋለን እንከተለዋለንም ነገር ግን አናመልከውም፡፡ ምክኒያቱም እሱ መልዕክተኛ ነው እንጂ ፈጣሪ አደለም ስለ ሙሀመድ እየሱስ እራሱ የተናገረው በዩሀንስ ወንጌል 16፡12-14 ‘ብዙ ምነግራቹ ነገሮች ነበሩኝ ነገር ግን አሁን ልትሸከሙት አትችሉም እውነተኛው መንፈስ የመጣ ጊዜ ወደ እውነት ይመራችሗል፤ የሰማውን ቢሆን እንጂ በራሱ አይናገርም፤ እኔንም ያልቀኛል’ ይላል፡፡
👉ተወዳጆች ሆይ እንደምን ሰነበታችሁ🙏
ዛሬ ትንሽ ፈገግ 😂 የሚያስብል ጥያቄ ወንድማችንን ሙስሊም ወገኖቻችን የጠየቁት ሲሆን ለዚህም መልስ እንሰጣለን🙏
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ስንዱዋን እመቤት ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን መናፍቃን፣አህዛብ፣ተሐድሶ እና እምነት አልባውም ቢጠይቃት እና ቢፈነጭባትም የኛ እናት ግን ለምላሹ ሁሌም ሙሉ ናት።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በመጀመሪያ የተነሳው ዮሐ 16፥7 ላይ ያለውን ነው😂 ተወዳዶች ሰው ባልገባውና በማያምንበት መፅሐፍ እንዴት ይናገራል ❓ተወዳጆች መሀመድ የሚባል ጦረኛ ሰው ከቤተ ክርስቲያናችን ጋር ምንም ግንኙነት የለውም።ከላይ የተጠቀሰው #የእግዚአብሔር ቅዱስ ቃል ስለ አፅናኙ #መንፈስ_ቅዱስ የተነገረ ነው።ደግሞ ቃሉ አውነተኛ መንፈስ እያለ መሀመድን ነው አይከብድም 😂😂❓መሀመድ መንፈስ ነው እንዴ 😂❓
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ተወዳጆች የእኛ አምላክ የትህትና መምህር ነውና የሰው ልጅ ባለው ስልጣኑ እንዳይታበይ አምላክ ሆኖ በቀራኒዮ ዝም እንዳለው አይነት ማለት ነው።የግድ አምጣልኝ ካላችሁኝ ግን ቃሉን የምትሸከሙበት ጉልበት ያዙና ቅረቡ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በመጀመሪያ ግን ከላይ በጥያቄው እንደማጣቀሻ በብዛት የጠቀሱት የዮሐንስን ወንጌልን ስለሆነ በዮሐንስ ወንጌል እንጀምር
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ቶማስም ጌታዬ አምላኬም ብሎ መለሰለት።ዮሐ 20፥28
••●◉ ✞ ◉●••
#እኔና_አብ_አንድ_ነን።ዮሐ 10፥30
••●◉ ✞ ◉●••
#ሁሉ_በእርሱ_ሆነ_ከሆነውም_አንዳችስ_እንኳን_ያለ_እርሱ_አልሆነም።ዮሐ 1፥3
••●◉ ✞ ◉●••
#በመጀመሪያው_ቃል_ነበረ_ቃልም_በእግዚአብሔር_ዘንድ_ነበረ_ቃልም_እግዚአብሔር_ነበረ። ዮሐ 1፥1
••●◉ ✞ ◉●••
#እርሱም_ልጅ_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ነው_እርሱ_እውነተኛ_አምላክና_የዘላለም_ህይወት_ነው።1ዮሐ 5፥20
••●◉ ✞ ◉●••
#እርሱም_ከሁሉ_በላይ_ሆኖ_ለዘላለም_የተባረከ_አምላክ_ነው_አሜን።ሮሜ 9፥5
••●◉ ✞ ◉●••
#በአምላካችንና_በመድኃኒታችን_በኢየሱስ_ክርስቶስ.2ኛጴጥ 1፥1
••●◉ ✞ ◉●••
#ጌታ_ሆይ_አብን_አሳየንና_ይበቃናል_አለው_ኢየሱስም_አለው_አንተ_ፊልጶስ_ይህን_ያህል_ዘመን_ከእናንተ_ጋር_ስኖር_አታውቀኝምን_እኔን_ያየ_አብን_አይቶአል_እንዴትስ_አንተ_አብን_አሳየን_ትላለህ? ፊል 14፥8-9
••●◉ ✞ ◉●••
#በገዛ_ደሙ_የዋጃትን_የእግዚአብሔርን_ቤተ_ክርስቲያን_ትጠብቋት_ዘንድ_መንፈስ_ቅዱስ_እናንተን_ጳጳሳት_አድርጎ_ለሾመባት_ለመንጋው_ሁሉና_ለራሳችሁ_ተጠንቀቁ።ሐዋ 20፡28
••●◉ ✞ ◉●••
#እርሱ_በእግዚአብሔር_መልክ_ሲኖር_ሳለ_ከእግዚአብሔር_ጋር_መተካከልን_መቀማት_እንደሚገባ_ነገር_አልቈጠረውም_ነገር_ግን_የባሪያን_መልክ_ይዞ_በሰውም_ምሳሌ_ሆኖ_ራሱን_ባዶ_አደረገ_በምስሉም_እንደ_ሰው_ተገኝቶ_ራሱን_አዋረደ_ለሞትም_ይኸውም_የመስቀል_ሞት_እንኳ_የታዘዘ_ሆነ። ፊል ፪፡7-8
••●◉ ✞ ◉●••
#እርሱም_ከሁሉ_በላይ_ሆኖ_ለዘላለም_የተባረከ_አምላክ_ነው_አሜን።ሮሜ 9፥5
••●◉ ✞ ◉●••
#እርሱም_የታላቁ_አምላካችን_የመድኃኒታችን_የኢየሱስ_ክርስቶስን_ክብር_መግለጥ_እየጠበቅን።ቲቶ 2፥13
••●◉ ✞ ◉●••
#ፊተኛውና_መጨረሻው_ህያውም_እኔ_ነኝ...ራዕ 1፥7
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ከብዙ በጥቂቱ እነዚህንና ሌሎችን መሠረት በማድረግ ቤተክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ እንደሆነ ታምናለች ትመሰክራለች ታመልከዋለችም።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ደግሞ ስህተቱ የቤተ ክርስቲያን ነው ይላሉ እንዴ 😂❓ተወዳጆች ቤተ ክርስቲያን የምትጠቀመው እኮ ስለ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እነሱ ይሔ ነው ትክክል እያሉ መዘው የሚያወጡበትን ቅዱሱን መፅሀፍ ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ከላይ የጠቀሷቸው ጥቅሶች በርካታ የቃላት መሰባበር ቢኖርባቸውም ሀሳባቸውን ይዘን በሁሉም ላይ በቀጣይ ማብራሪያ እንሰጣለን🙏🙏🙏
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
ዛሬ ትንሽ ፈገግ 😂 የሚያስብል ጥያቄ ወንድማችንን ሙስሊም ወገኖቻችን የጠየቁት ሲሆን ለዚህም መልስ እንሰጣለን🙏
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ስንዱዋን እመቤት ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን መናፍቃን፣አህዛብ፣ተሐድሶ እና እምነት አልባውም ቢጠይቃት እና ቢፈነጭባትም የኛ እናት ግን ለምላሹ ሁሌም ሙሉ ናት።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በመጀመሪያ የተነሳው ዮሐ 16፥7 ላይ ያለውን ነው😂 ተወዳዶች ሰው ባልገባውና በማያምንበት መፅሐፍ እንዴት ይናገራል ❓ተወዳጆች መሀመድ የሚባል ጦረኛ ሰው ከቤተ ክርስቲያናችን ጋር ምንም ግንኙነት የለውም።ከላይ የተጠቀሰው #የእግዚአብሔር ቅዱስ ቃል ስለ አፅናኙ #መንፈስ_ቅዱስ የተነገረ ነው።ደግሞ ቃሉ አውነተኛ መንፈስ እያለ መሀመድን ነው አይከብድም 😂😂❓መሀመድ መንፈስ ነው እንዴ 😂❓
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ተወዳጆች የእኛ አምላክ የትህትና መምህር ነውና የሰው ልጅ ባለው ስልጣኑ እንዳይታበይ አምላክ ሆኖ በቀራኒዮ ዝም እንዳለው አይነት ማለት ነው።የግድ አምጣልኝ ካላችሁኝ ግን ቃሉን የምትሸከሙበት ጉልበት ያዙና ቅረቡ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በመጀመሪያ ግን ከላይ በጥያቄው እንደማጣቀሻ በብዛት የጠቀሱት የዮሐንስን ወንጌልን ስለሆነ በዮሐንስ ወንጌል እንጀምር
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ቶማስም ጌታዬ አምላኬም ብሎ መለሰለት።ዮሐ 20፥28
••●◉ ✞ ◉●••
#እኔና_አብ_አንድ_ነን።ዮሐ 10፥30
••●◉ ✞ ◉●••
#ሁሉ_በእርሱ_ሆነ_ከሆነውም_አንዳችስ_እንኳን_ያለ_እርሱ_አልሆነም።ዮሐ 1፥3
••●◉ ✞ ◉●••
#በመጀመሪያው_ቃል_ነበረ_ቃልም_በእግዚአብሔር_ዘንድ_ነበረ_ቃልም_እግዚአብሔር_ነበረ። ዮሐ 1፥1
••●◉ ✞ ◉●••
#እርሱም_ልጅ_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ነው_እርሱ_እውነተኛ_አምላክና_የዘላለም_ህይወት_ነው።1ዮሐ 5፥20
••●◉ ✞ ◉●••
#እርሱም_ከሁሉ_በላይ_ሆኖ_ለዘላለም_የተባረከ_አምላክ_ነው_አሜን።ሮሜ 9፥5
••●◉ ✞ ◉●••
#በአምላካችንና_በመድኃኒታችን_በኢየሱስ_ክርስቶስ.2ኛጴጥ 1፥1
••●◉ ✞ ◉●••
#ጌታ_ሆይ_አብን_አሳየንና_ይበቃናል_አለው_ኢየሱስም_አለው_አንተ_ፊልጶስ_ይህን_ያህል_ዘመን_ከእናንተ_ጋር_ስኖር_አታውቀኝምን_እኔን_ያየ_አብን_አይቶአል_እንዴትስ_አንተ_አብን_አሳየን_ትላለህ? ፊል 14፥8-9
••●◉ ✞ ◉●••
#በገዛ_ደሙ_የዋጃትን_የእግዚአብሔርን_ቤተ_ክርስቲያን_ትጠብቋት_ዘንድ_መንፈስ_ቅዱስ_እናንተን_ጳጳሳት_አድርጎ_ለሾመባት_ለመንጋው_ሁሉና_ለራሳችሁ_ተጠንቀቁ።ሐዋ 20፡28
••●◉ ✞ ◉●••
#እርሱ_በእግዚአብሔር_መልክ_ሲኖር_ሳለ_ከእግዚአብሔር_ጋር_መተካከልን_መቀማት_እንደሚገባ_ነገር_አልቈጠረውም_ነገር_ግን_የባሪያን_መልክ_ይዞ_በሰውም_ምሳሌ_ሆኖ_ራሱን_ባዶ_አደረገ_በምስሉም_እንደ_ሰው_ተገኝቶ_ራሱን_አዋረደ_ለሞትም_ይኸውም_የመስቀል_ሞት_እንኳ_የታዘዘ_ሆነ። ፊል ፪፡7-8
••●◉ ✞ ◉●••
#እርሱም_ከሁሉ_በላይ_ሆኖ_ለዘላለም_የተባረከ_አምላክ_ነው_አሜን።ሮሜ 9፥5
••●◉ ✞ ◉●••
#እርሱም_የታላቁ_አምላካችን_የመድኃኒታችን_የኢየሱስ_ክርስቶስን_ክብር_መግለጥ_እየጠበቅን።ቲቶ 2፥13
••●◉ ✞ ◉●••
#ፊተኛውና_መጨረሻው_ህያውም_እኔ_ነኝ...ራዕ 1፥7
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ከብዙ በጥቂቱ እነዚህንና ሌሎችን መሠረት በማድረግ ቤተክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ እንደሆነ ታምናለች ትመሰክራለች ታመልከዋለችም።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ደግሞ ስህተቱ የቤተ ክርስቲያን ነው ይላሉ እንዴ 😂❓ተወዳጆች ቤተ ክርስቲያን የምትጠቀመው እኮ ስለ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እነሱ ይሔ ነው ትክክል እያሉ መዘው የሚያወጡበትን ቅዱሱን መፅሀፍ ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ከላይ የጠቀሷቸው ጥቅሶች በርካታ የቃላት መሰባበር ቢኖርባቸውም ሀሳባቸውን ይዘን በሁሉም ላይ በቀጣይ ማብራሪያ እንሰጣለን🙏🙏🙏
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
#የጌታ_መከራ_በሊቃውንት_አንደበት
══════◄✣••✥••✣►══════
✍️ #ሁሉን_የያዘውን_ያዙት_ሁሉን_የሚገዛውን_አሠሩት_የህያውን_አምላክ_ልጅ_አሰሩት_በቁጣ_ጎተቱት_በፍቅር_ተከተላቸው ።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ በሚሸልተው ፊት እንደማይናገር እንደ የዋህ በግ በኋላቸው እየተከተለ ወሰዱት ፤ሊቃነ መላእክት በመፍራት እና በመንቀጥቀጥ ከፊቱ የሚቆሙለትን በአደባባይ አቆሙት።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ #ኃጥያትን_ይቅር_የሚለውን_ኃጥእ_አሉት_በመኳንንት_የሚፈርደውን_በርሱ_ፈረዱበት_ለሱራፌል_ዘውድ_የሚያቀዳጃቸውን_የሾህ_ዘውድ_አቀዳጁት_ለኪሩቤል_የገርማ_ልብስ_የሚያለብሳቸውን_ለመዘበት_ቀይ_ግምጃ_አለበሱት_ኪሩቤል_በእሳት_ክንፍ_ተሸፍነው_በፊቱ_የሚሰወሩለትን_እርሱን_ክፉ_ባሪያ_አስሮ_ፊቱን_ጸፍው_የመላእክት_ሠራዊት_በፍጹም_መደንገጥ_የሚሰግዱለት_እየዘበቱበት_በፊቱ_ተንበረከኩ ።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ ይህን ያህል ትህትና እንደምን ያለ ትህትና ነው❓ይህን ያህል ትእግስት እንደምን ያለ ትእግስት ነው ❓ ይህን ያህል ዝምታ እንደምን ያለ ዝምታ ነው?❓ይህን ያህል ቸርነት እንደምን ያለ ቸርነት ነው❓ ኃያል ወልድን ፍቅር ከዙፋኑ ሳበው እስከሞትም አደረሰው በደል የሌሌበት እንደበደለኛ ሰቀሉት ።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ #ህይወትን_የሠራውን_ከበደለኞች_ጋራ_ቆጠሩት_አዳምን_የሰሩ_እጆች_በመስቀል_ቀኖዎት_ተቸነከሩ_ወዮ_በገነት_የተመላለሱ_እግሮች_በመስቀል_ተቸነከሩ_ወዮ_በአዳም_ፊት_የሕይወት_እስትንፍስን_እፍ_ያለ_አፍ_ከሃሞት_ጋር_የተቀላቀለ_የኮመጠጠን_መፃፃን_ጠጣ_
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ ወዮ የወልድን መከራውን የሚናገር ምን አፍ ነው ❓ምን ከንፈር ነው❓ ምንስ አንደበት ነው❓ የፍቅሩ የጌታ ህማማት በተነገረ ጊዜ ልብ ይለያል ፤ህሊናም ይመታል ፤ ነፍስ ትንቀጠቀጣለች፤ ሥጋም ይደክማል
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ #የማይሞተው_ሞተ_ሞትን_ይሽረው_ዘንድ_ሞተ_ሙታንን_ያድናቸው_ዘንድ_ሞተ_የምትወዱት_ሰዎች_ፈፅሞ_አልቅሱለት።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ_እንደፃፋት
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
══════◄✣••✥••✣►══════
✍️ #ሁሉን_የያዘውን_ያዙት_ሁሉን_የሚገዛውን_አሠሩት_የህያውን_አምላክ_ልጅ_አሰሩት_በቁጣ_ጎተቱት_በፍቅር_ተከተላቸው ።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ በሚሸልተው ፊት እንደማይናገር እንደ የዋህ በግ በኋላቸው እየተከተለ ወሰዱት ፤ሊቃነ መላእክት በመፍራት እና በመንቀጥቀጥ ከፊቱ የሚቆሙለትን በአደባባይ አቆሙት።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ #ኃጥያትን_ይቅር_የሚለውን_ኃጥእ_አሉት_በመኳንንት_የሚፈርደውን_በርሱ_ፈረዱበት_ለሱራፌል_ዘውድ_የሚያቀዳጃቸውን_የሾህ_ዘውድ_አቀዳጁት_ለኪሩቤል_የገርማ_ልብስ_የሚያለብሳቸውን_ለመዘበት_ቀይ_ግምጃ_አለበሱት_ኪሩቤል_በእሳት_ክንፍ_ተሸፍነው_በፊቱ_የሚሰወሩለትን_እርሱን_ክፉ_ባሪያ_አስሮ_ፊቱን_ጸፍው_የመላእክት_ሠራዊት_በፍጹም_መደንገጥ_የሚሰግዱለት_እየዘበቱበት_በፊቱ_ተንበረከኩ ።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ ይህን ያህል ትህትና እንደምን ያለ ትህትና ነው❓ይህን ያህል ትእግስት እንደምን ያለ ትእግስት ነው ❓ ይህን ያህል ዝምታ እንደምን ያለ ዝምታ ነው?❓ይህን ያህል ቸርነት እንደምን ያለ ቸርነት ነው❓ ኃያል ወልድን ፍቅር ከዙፋኑ ሳበው እስከሞትም አደረሰው በደል የሌሌበት እንደበደለኛ ሰቀሉት ።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ #ህይወትን_የሠራውን_ከበደለኞች_ጋራ_ቆጠሩት_አዳምን_የሰሩ_እጆች_በመስቀል_ቀኖዎት_ተቸነከሩ_ወዮ_በገነት_የተመላለሱ_እግሮች_በመስቀል_ተቸነከሩ_ወዮ_በአዳም_ፊት_የሕይወት_እስትንፍስን_እፍ_ያለ_አፍ_ከሃሞት_ጋር_የተቀላቀለ_የኮመጠጠን_መፃፃን_ጠጣ_
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ ወዮ የወልድን መከራውን የሚናገር ምን አፍ ነው ❓ምን ከንፈር ነው❓ ምንስ አንደበት ነው❓ የፍቅሩ የጌታ ህማማት በተነገረ ጊዜ ልብ ይለያል ፤ህሊናም ይመታል ፤ ነፍስ ትንቀጠቀጣለች፤ ሥጋም ይደክማል
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ #የማይሞተው_ሞተ_ሞትን_ይሽረው_ዘንድ_ሞተ_ሙታንን_ያድናቸው_ዘንድ_ሞተ_የምትወዱት_ሰዎች_ፈፅሞ_አልቅሱለት።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ_እንደፃፋት
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
Forwarded from Deleted Account
Sile sihile adeno tinsh bitabraralign lemin egna Orthodoxsoch endemintekem
👉 #ቅዱሳት_ስዕላት 👈
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
✍️ ስዕል #እግዚአብሔር ጋር የተያያዘና በብሉይም ሆነ በአዲስ ኪዳን የሚሰራበት ነው #ስዕል_በእግዚአብሔር ፊት የተሰጠ ሕግ ነው። ይኽውም ለሙሴ በታቦተ ሕጉ በጽላት ኪዳኑ ላይ ስዕለ ኪሩብን እንዲስል ታዞ ነበር። በብሉይ ኪዳን የመጀመሪያው ሰዓሊ #ሙሴ ነው። ሰሎሞንም የመጀመሪያው ቤተመቅደስ በሠራ ጉዜ #ስዕለ_ኪሩብን ስሎል።
════◄✣••✥••✣►════
👉 #ከስርየት_መክደኛውም_ጋር_አንዱን_ኪሩብ_በአንድ_ወገን_ሁለተኛውንም_ኪሩብ_በሌላው_ወገን_አድርገህ_በአንድ_ላይ_ትሠራዋለህ።#ኪሩቤልም_ክንፎቻቸውን_ወደ_ላይ_ይዘረጋሉ_የስርየት_መክደኛውንም_በክንፎቻቸው_ይሸፍናሉ_ፊታቸውም_እርስ_በርሱ_ይተያያል_የኪሩቤልም_ፊቶቻቸው_ወደ_ስርየት_መክደኛው_ይመለከታሉ።ዘፀ 25፥19-20
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #ሁለት_ኪሩቤልንም_ከተቀጠቀጠ_ወርቅ_ሠራ_በስርየት_መክደኛውም_ላይ_በሁለት_ወገን_አደረጋቸው።#ከስርየት_መክደኛውም_ጋር_አንዱን_ኪሩብ_በአንድ_ወገን_ሁለተኛውንም_ኪሩብ_በሌላው_ወገን_አድርጎ_በአንድ_ላይ_ሠራቸው።#ኪሩቤልም_ክንፎቻቸውን_ወደ_ላይ_የዘረጉ_ሆኑ_የስርየት_መክደኛውንም_በክንፎቻቸው_ሸፈኑ_እርስ_በርሳቸውም_ተያዩ_የኪሩቤልም_ፊቶቻቸው_ወደ_መክደኛው_ተመለከቱ።ዘፀ 37፥7
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #በቅድስተ_ቅዱሳኑም_ውስጥ_ቁመታቸው_አሥር_ክንድ_የሆነ_ከወይራ_እንጨት_ሁለት_ኪሩቤል_ሠራ።#የኪሩብም_አንደኛው_ክንፍ_አምስት_ክንድ_የኪሩብም_ሁለተኛው_ክንፍ_አምስት_ክንድ_ነበረ_ከአንደኛው_ክንፍ_ጫፍ_ጀምሮ_እስከ_ሁለተኛው_ክንፍ_ጫፍ_ድረስ_አሥር_ክንድ_ነበረ።#ሁለተኛውም_ኪሩብ_አሥር_ክንድ_ነበረ_ሁለቱም_ኪሩቤል_አንድ_ልክና_አንድ_መልክ_ነበረ።#የአንዱ_ኪሩብ_ቁመት_አሥር_ክንድ_ነበረ_የሁለተኛውም_ኪሩብ_እንዲሁ_ነበረ።#ኪሩቤልንም_በውስጠኛው_ቤት_አኖራቸው_የኪሩቤልም_ክንፎቻቸው_ተዘርግተው_ነበር_የአንዱም_ኪሩብ_ክንፍ_አንደኛውን_ግንብ_ይነካ_ነበር_የሁለተኛውም_ኪሩብ_ክንፍ_ሁለተኛውን_ግንብ_ይነካ_ነበር_የሁለቱም_ክንፎች_በቤቱ_መካከል_እርስ_በርሳቸው_ይነካኩ_ነበር።#ኪሩቤልንም_በወርቅ_ለበጣቸው።#በቤቱም_ግንብ_ሁሉ_ዙሪያ_በውስጥና_በውጭ_የኪሩቤልና_የዘንባባ_ዛፍ_የፈነዳም_አበባ_ምስል_ቀረጸ።1ኛ ነገ 6፥23-29
••●◉ ✞ ◉●••
👉ታላቁንም ቤት በጥድ እንጨት ከደነው፥ በጥሩም ወርቅ ለበጠው የዘንባባና የሰንሰለት አምሳል ቀረጸበት።1ኛ ዜና 3፥5
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #አንተም_የሰው_ልጅ_ሆይ_ጡብን_ወስደህ_በፊትህ_አኑራት_የኢየሩሳሌምንም_ከተማ_ስዕል_ሳልባት_ክበባት።ሕዝ 4፥1
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ እናቱም። ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔር ይባርክህ አለችው።አንዱን ሺህ አንዱን መቶ ብርም መለሰላት እናቱም። ይህን ብር የተቀረጸ ምስልና ቀልጦ የተሠራ ምስል አድርጌ ከእጄ ስለ ልጄ ለእግዚአብሔር እቀድሰዋለሁ አሁንም ለአንተ እመልሰዋለሁ አለች።ለእናቱም ገንዘቡን በመለሰላት ጊዜ እናቱ ሁለቱን መቶ ብር ወስዳ ለአንጥረኛ ሰጠችው፥ እርሱም የተቀረጸ ምስልና ቀልጦ የተሠራ ምስል አደረገው። ያም በሚካ ቤት ነበረ።ሰውዮውም ሚካ የአምላክ ቤት ነበረው ኤፉድና ተራፊም አደረገ፥ ከልጆቹም አንዱን ቀደሰው፥ ካህንም ሆነለት።መሣ 17፥3
════◄✣••✥••✣►════
✍️ በስዕል ፊት ቆሞ መጸለይ ሥዕሉን #አምላክ ነው ብሎ ማምለክ አይደለም ። ለሥዕሉ ባለቤት ያለንን ፍቅርና አክብሮት ለመግለጽ እና ከስዕሉም ባለቤት ረድኤት በረከት ለማግኘት ነው ።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ #ቅዱሳን የነፍሳቸው ቅድስና ለሥጋቸው ፣ የሥጋቸው ቅድስና ደግሞ ለምርኩዛቸው ፣ ለጥምጥማቸው ፣ ለቀሚሳቸውና ለጥላቸው ተርፎ ድንቅ ድንቅ ተአምራትን አድርገዋል ። በዚሁ መሰረት ቅድስናቸው ለሥዕሎቻቸውም ጭምር የተረፈ በመሆኑ በሥዕሎቻቸው ተአምራትን ያደርጋሉ ።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ በምስራቅ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ #ሥዕሎች የሚሳሉት በቀለም ነው ። #ካቶሊኮች ግን በቅርፅ ነው ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ሥዕል_በኦርቶዶክሳዊት_ቤተክርስቲያናን_ያለው_አስተዋፅኦ ።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
#1ኛ. ወንጌላዊ መልዕክት አለው ። ይኸውም የጌታን የስቅለት ስዕል ስናይ እንዴት ስለኛ እንደተሰቀለ ስለሚያሳየን ወንጌሉ ላይ የተፃፈውን መልዕክት በሥዕል ገልጦ ያሳየናል ።
••●◉ ✞ ◉●••
#2ኛ. ቅዱሳት መጻሕፍትን ማንበብ ለማይችሉና ቅዱሳት መጻሕፍት እጥረት በነበረበት በካታኮምብ (በግበበ ምድር) ውስጥ በማስተማሪያነት አገልግሏል ። አሁንም እንዲሁ ማንበብ የማይችሉ ሁሉ ሥዕሉን በማየት መልዕክቱን በልባቸው ያኖሩበታል ።
••●◉ ✞ ◉●••
#3ኛ. በቀለማቸው ውስጥ የሚታየው የወንጌል መንፈሳዊ ምስጢር ፦ ይኸውም በሥዕሉ ውስጥ የሚታዩ ቀለማት የራሳቸው ምስጢር መልዕክት አላቸው ። ለምሳሌ #በአረንጓዴ_በቀይ_በቢጫ ቢሳል
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
✔ #አረንጓዴው ለአዳም አምላክ የሰጠውን ተስፋ ያሳያል ።
✔ #ቀዩ መንፈስቅዱስ በእሳት አምሳል መውረዱን ያሳያል
✔ #ቢጫ አምላክ ሰው ሆነ ሰው አምላክ ሆነ (በተዋህዶ) ሥጋ የለበሰውን ክርስቶስን ያሳየናል ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ወይ በጥቁር ፣ በቀይ ፣ በነጭ ቀለም ተስሎ ብናየው የራሱ ትርጉም አለው ።
••●◉ ✞ ◉●••
✔ #ጥቁሩ አብ አስቀድሞ በሰው ልጆች ኃጢአት አዝኖ እንደነበር ያሳያል
✔ #ቀዩ ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ በደሙ እንዳዳነን ያሳየናል ።
✔ #ነጭ ፀጋ መንፈስቅዱስን በርግብ አምሳል መውረድን ያሳየናል ።
••●◉ ✞ ◉●••
#ለቅዱሳት_ሥዕላት_የሚገባ_የጸጋ_ስግደት
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
✍️ የቅዱሳን ሥዕሎች ከዓለማውያን ሥዕሎች ከጣዖታት ምስሎች ተለይተው የተቀደሱ በመሆናቸው የፀጋ ስግደት ይሰገድላቸዋል።#እግዚአብሔር በኦሪቱ አትስገድላቸው ያለው ለአሕዛብ ጣዖታት ምስሎች እንጂ ለቅዱሳት ሥዕላት አይደለም። ይህን ለማስረዳት እስራኤላውያን ሙሴ ሕግ ሊቀበል በወጣ ጊዜ ጣኦት ሲያመልኩ ቀስፏቸዋል። ነገር ግን ለመጀመሪያ ጊዜ የኪሩቤልን ሥዕል እንዲስል ለሙሴ የነገረው እራሱ እግዚአብሔር ነው።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
#እንኳን_ለቅዳሚ_ስዑር_በሰላም_አደረሳችሁ
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
✍️ ስዕል #እግዚአብሔር ጋር የተያያዘና በብሉይም ሆነ በአዲስ ኪዳን የሚሰራበት ነው #ስዕል_በእግዚአብሔር ፊት የተሰጠ ሕግ ነው። ይኽውም ለሙሴ በታቦተ ሕጉ በጽላት ኪዳኑ ላይ ስዕለ ኪሩብን እንዲስል ታዞ ነበር። በብሉይ ኪዳን የመጀመሪያው ሰዓሊ #ሙሴ ነው። ሰሎሞንም የመጀመሪያው ቤተመቅደስ በሠራ ጉዜ #ስዕለ_ኪሩብን ስሎል።
════◄✣••✥••✣►════
👉 #ከስርየት_መክደኛውም_ጋር_አንዱን_ኪሩብ_በአንድ_ወገን_ሁለተኛውንም_ኪሩብ_በሌላው_ወገን_አድርገህ_በአንድ_ላይ_ትሠራዋለህ።#ኪሩቤልም_ክንፎቻቸውን_ወደ_ላይ_ይዘረጋሉ_የስርየት_መክደኛውንም_በክንፎቻቸው_ይሸፍናሉ_ፊታቸውም_እርስ_በርሱ_ይተያያል_የኪሩቤልም_ፊቶቻቸው_ወደ_ስርየት_መክደኛው_ይመለከታሉ።ዘፀ 25፥19-20
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #ሁለት_ኪሩቤልንም_ከተቀጠቀጠ_ወርቅ_ሠራ_በስርየት_መክደኛውም_ላይ_በሁለት_ወገን_አደረጋቸው።#ከስርየት_መክደኛውም_ጋር_አንዱን_ኪሩብ_በአንድ_ወገን_ሁለተኛውንም_ኪሩብ_በሌላው_ወገን_አድርጎ_በአንድ_ላይ_ሠራቸው።#ኪሩቤልም_ክንፎቻቸውን_ወደ_ላይ_የዘረጉ_ሆኑ_የስርየት_መክደኛውንም_በክንፎቻቸው_ሸፈኑ_እርስ_በርሳቸውም_ተያዩ_የኪሩቤልም_ፊቶቻቸው_ወደ_መክደኛው_ተመለከቱ።ዘፀ 37፥7
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #በቅድስተ_ቅዱሳኑም_ውስጥ_ቁመታቸው_አሥር_ክንድ_የሆነ_ከወይራ_እንጨት_ሁለት_ኪሩቤል_ሠራ።#የኪሩብም_አንደኛው_ክንፍ_አምስት_ክንድ_የኪሩብም_ሁለተኛው_ክንፍ_አምስት_ክንድ_ነበረ_ከአንደኛው_ክንፍ_ጫፍ_ጀምሮ_እስከ_ሁለተኛው_ክንፍ_ጫፍ_ድረስ_አሥር_ክንድ_ነበረ።#ሁለተኛውም_ኪሩብ_አሥር_ክንድ_ነበረ_ሁለቱም_ኪሩቤል_አንድ_ልክና_አንድ_መልክ_ነበረ።#የአንዱ_ኪሩብ_ቁመት_አሥር_ክንድ_ነበረ_የሁለተኛውም_ኪሩብ_እንዲሁ_ነበረ።#ኪሩቤልንም_በውስጠኛው_ቤት_አኖራቸው_የኪሩቤልም_ክንፎቻቸው_ተዘርግተው_ነበር_የአንዱም_ኪሩብ_ክንፍ_አንደኛውን_ግንብ_ይነካ_ነበር_የሁለተኛውም_ኪሩብ_ክንፍ_ሁለተኛውን_ግንብ_ይነካ_ነበር_የሁለቱም_ክንፎች_በቤቱ_መካከል_እርስ_በርሳቸው_ይነካኩ_ነበር።#ኪሩቤልንም_በወርቅ_ለበጣቸው።#በቤቱም_ግንብ_ሁሉ_ዙሪያ_በውስጥና_በውጭ_የኪሩቤልና_የዘንባባ_ዛፍ_የፈነዳም_አበባ_ምስል_ቀረጸ።1ኛ ነገ 6፥23-29
••●◉ ✞ ◉●••
👉ታላቁንም ቤት በጥድ እንጨት ከደነው፥ በጥሩም ወርቅ ለበጠው የዘንባባና የሰንሰለት አምሳል ቀረጸበት።1ኛ ዜና 3፥5
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #አንተም_የሰው_ልጅ_ሆይ_ጡብን_ወስደህ_በፊትህ_አኑራት_የኢየሩሳሌምንም_ከተማ_ስዕል_ሳልባት_ክበባት።ሕዝ 4፥1
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ እናቱም። ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔር ይባርክህ አለችው።አንዱን ሺህ አንዱን መቶ ብርም መለሰላት እናቱም። ይህን ብር የተቀረጸ ምስልና ቀልጦ የተሠራ ምስል አድርጌ ከእጄ ስለ ልጄ ለእግዚአብሔር እቀድሰዋለሁ አሁንም ለአንተ እመልሰዋለሁ አለች።ለእናቱም ገንዘቡን በመለሰላት ጊዜ እናቱ ሁለቱን መቶ ብር ወስዳ ለአንጥረኛ ሰጠችው፥ እርሱም የተቀረጸ ምስልና ቀልጦ የተሠራ ምስል አደረገው። ያም በሚካ ቤት ነበረ።ሰውዮውም ሚካ የአምላክ ቤት ነበረው ኤፉድና ተራፊም አደረገ፥ ከልጆቹም አንዱን ቀደሰው፥ ካህንም ሆነለት።መሣ 17፥3
════◄✣••✥••✣►════
✍️ በስዕል ፊት ቆሞ መጸለይ ሥዕሉን #አምላክ ነው ብሎ ማምለክ አይደለም ። ለሥዕሉ ባለቤት ያለንን ፍቅርና አክብሮት ለመግለጽ እና ከስዕሉም ባለቤት ረድኤት በረከት ለማግኘት ነው ።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ #ቅዱሳን የነፍሳቸው ቅድስና ለሥጋቸው ፣ የሥጋቸው ቅድስና ደግሞ ለምርኩዛቸው ፣ ለጥምጥማቸው ፣ ለቀሚሳቸውና ለጥላቸው ተርፎ ድንቅ ድንቅ ተአምራትን አድርገዋል ። በዚሁ መሰረት ቅድስናቸው ለሥዕሎቻቸውም ጭምር የተረፈ በመሆኑ በሥዕሎቻቸው ተአምራትን ያደርጋሉ ።
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ በምስራቅ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ #ሥዕሎች የሚሳሉት በቀለም ነው ። #ካቶሊኮች ግን በቅርፅ ነው ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ሥዕል_በኦርቶዶክሳዊት_ቤተክርስቲያናን_ያለው_አስተዋፅኦ ።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
#1ኛ. ወንጌላዊ መልዕክት አለው ። ይኸውም የጌታን የስቅለት ስዕል ስናይ እንዴት ስለኛ እንደተሰቀለ ስለሚያሳየን ወንጌሉ ላይ የተፃፈውን መልዕክት በሥዕል ገልጦ ያሳየናል ።
••●◉ ✞ ◉●••
#2ኛ. ቅዱሳት መጻሕፍትን ማንበብ ለማይችሉና ቅዱሳት መጻሕፍት እጥረት በነበረበት በካታኮምብ (በግበበ ምድር) ውስጥ በማስተማሪያነት አገልግሏል ። አሁንም እንዲሁ ማንበብ የማይችሉ ሁሉ ሥዕሉን በማየት መልዕክቱን በልባቸው ያኖሩበታል ።
••●◉ ✞ ◉●••
#3ኛ. በቀለማቸው ውስጥ የሚታየው የወንጌል መንፈሳዊ ምስጢር ፦ ይኸውም በሥዕሉ ውስጥ የሚታዩ ቀለማት የራሳቸው ምስጢር መልዕክት አላቸው ። ለምሳሌ #በአረንጓዴ_በቀይ_በቢጫ ቢሳል
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
✔ #አረንጓዴው ለአዳም አምላክ የሰጠውን ተስፋ ያሳያል ።
✔ #ቀዩ መንፈስቅዱስ በእሳት አምሳል መውረዱን ያሳያል
✔ #ቢጫ አምላክ ሰው ሆነ ሰው አምላክ ሆነ (በተዋህዶ) ሥጋ የለበሰውን ክርስቶስን ያሳየናል ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ወይ በጥቁር ፣ በቀይ ፣ በነጭ ቀለም ተስሎ ብናየው የራሱ ትርጉም አለው ።
••●◉ ✞ ◉●••
✔ #ጥቁሩ አብ አስቀድሞ በሰው ልጆች ኃጢአት አዝኖ እንደነበር ያሳያል
✔ #ቀዩ ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ በደሙ እንዳዳነን ያሳየናል ።
✔ #ነጭ ፀጋ መንፈስቅዱስን በርግብ አምሳል መውረድን ያሳየናል ።
••●◉ ✞ ◉●••
#ለቅዱሳት_ሥዕላት_የሚገባ_የጸጋ_ስግደት
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
✍️ የቅዱሳን ሥዕሎች ከዓለማውያን ሥዕሎች ከጣዖታት ምስሎች ተለይተው የተቀደሱ በመሆናቸው የፀጋ ስግደት ይሰገድላቸዋል።#እግዚአብሔር በኦሪቱ አትስገድላቸው ያለው ለአሕዛብ ጣዖታት ምስሎች እንጂ ለቅዱሳት ሥዕላት አይደለም። ይህን ለማስረዳት እስራኤላውያን ሙሴ ሕግ ሊቀበል በወጣ ጊዜ ጣኦት ሲያመልኩ ቀስፏቸዋል። ነገር ግን ለመጀመሪያ ጊዜ የኪሩቤልን ሥዕል እንዲስል ለሙሴ የነገረው እራሱ እግዚአብሔር ነው።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
#እንኳን_ለቅዳሚ_ስዑር_በሰላም_አደረሳችሁ
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
#ስለ_ዓለም_መበዥት_ልጇ_የተሰቀለባት_የመጀመሪያም_የመጨረሻም_እናት
••●◉ ✞ ◉●••
✍ከሄሮድስ የሞት አዋጅ ታስጥለው ዘንድ ዓመታትን ስለእሱ ስትል ወደ በረሃ ተሰዳለች።ወንበዴዎች እንዳይነጥቋት፤ ዘራፊዎች እንዳይወስዱባት እልፍ ቀናትን በሰቀቀን አሳልፋለች።30 ዓመታትን ክርስቶስ የሚለውን ስም ከእርሷ ውጪ ማንም አያውቅም።ልጇ ታምራትን ሳያደርግ፤ሙት ሳያነሳ፤ሽባ ሳይተረትር ሰማያዊ መናን እና ፅዋን ከሰማይ አውርዶ ሳይመግብ በልቧ ያነገሰችው ውድ ልጇና ጌታዋ ነው።ዓለምን በመዳፏ የያዘውን ልጇን በጀርባዋ ተሽክማ ይዛ የተሰደደቸውን፤ ከበረሃ ወንበዴ በሰቀቀን የጠበቀችውን ልጇን ጲላጦስ በበርባን ምትክ ሞት ፈረደበት።በስስት የምትመለከተውን ገፁን በደም ለወሱት።
••●◉ ✞ ◉●••
✍ በጀርባዋ ተሸክማው ዘመናትን የተሰደደችው አካሉ በሮም ወታደሮች ግርፋት ተበጣጠሰ።በእሱ ሞት ፍጥረት ነፃ ሲወጣ ድንግል ማርያም ግን በእናትነቷ አንጀቷ አነባች።የተከተሉት ሁሉ ሲበተኑ የወለደችው እናቱ ግን እስከመጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ ሽቅብ ልጇን ከተቸነከረበት መስቀል ሆኖ ተመለከተችው።ቅዱሱን ልጇን ርኩሳኑ ገደሉት።አንዳች በደል ሳይገኝበት በበደለኞች እጅ ተገረፈ።ሆሳዕና ብለው ያነገሱትን ጌታ ይስቀል ይሰቀል ይሰቀል ብለው ፈረዱበት።ፍርደኛውን አርነት ያወጣው ዘንድ እሱ ፍርድን ተቀበለ።በስስት ጥቂት በጥቂት ያሳደገችውን ብቸኛውን ልጇን ለህዝብ ሁሉ ድህነት ለሞት ተላልፎ ሲሰጥ ሞቱን በእንባ አጀበችው።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
#እንኳን_ለቅዳሜ_ስዑር_በሰላም_አደረሰን
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
••●◉ ✞ ◉●••
✍ከሄሮድስ የሞት አዋጅ ታስጥለው ዘንድ ዓመታትን ስለእሱ ስትል ወደ በረሃ ተሰዳለች።ወንበዴዎች እንዳይነጥቋት፤ ዘራፊዎች እንዳይወስዱባት እልፍ ቀናትን በሰቀቀን አሳልፋለች።30 ዓመታትን ክርስቶስ የሚለውን ስም ከእርሷ ውጪ ማንም አያውቅም።ልጇ ታምራትን ሳያደርግ፤ሙት ሳያነሳ፤ሽባ ሳይተረትር ሰማያዊ መናን እና ፅዋን ከሰማይ አውርዶ ሳይመግብ በልቧ ያነገሰችው ውድ ልጇና ጌታዋ ነው።ዓለምን በመዳፏ የያዘውን ልጇን በጀርባዋ ተሽክማ ይዛ የተሰደደቸውን፤ ከበረሃ ወንበዴ በሰቀቀን የጠበቀችውን ልጇን ጲላጦስ በበርባን ምትክ ሞት ፈረደበት።በስስት የምትመለከተውን ገፁን በደም ለወሱት።
••●◉ ✞ ◉●••
✍ በጀርባዋ ተሸክማው ዘመናትን የተሰደደችው አካሉ በሮም ወታደሮች ግርፋት ተበጣጠሰ።በእሱ ሞት ፍጥረት ነፃ ሲወጣ ድንግል ማርያም ግን በእናትነቷ አንጀቷ አነባች።የተከተሉት ሁሉ ሲበተኑ የወለደችው እናቱ ግን እስከመጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ ሽቅብ ልጇን ከተቸነከረበት መስቀል ሆኖ ተመለከተችው።ቅዱሱን ልጇን ርኩሳኑ ገደሉት።አንዳች በደል ሳይገኝበት በበደለኞች እጅ ተገረፈ።ሆሳዕና ብለው ያነገሱትን ጌታ ይስቀል ይሰቀል ይሰቀል ብለው ፈረዱበት።ፍርደኛውን አርነት ያወጣው ዘንድ እሱ ፍርድን ተቀበለ።በስስት ጥቂት በጥቂት ያሳደገችውን ብቸኛውን ልጇን ለህዝብ ሁሉ ድህነት ለሞት ተላልፎ ሲሰጥ ሞቱን በእንባ አጀበችው።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
#እንኳን_ለቅዳሜ_ስዑር_በሰላም_አደረሰን
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👉 #በትንሣኤሁ_ቅድስት_አግብኦ_ለብእሲ_ዳግመ_ውስተ_ገነት/#ልዩ_በሆነች_መነሳቱ_ሰውን_እንደገና_ወደ_ገነት_አገባው::ቅ/ ኤፍሬም
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይግብሩ በዓለ ሰማያት ይግብሩ በዓለ ደመናት ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሃጺባ በደመ ክርስቶስ።ቅ/ያሬድ
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #ሞቱን_በሚመስል_ሞት_ከርሱ_ጋር_ከተባበርን_ትንሳኤዉን_በሚመስል_ትንሳኤ_ደግሞ_ከእርሱ_ጋር_እንተባበራለን፡፡ ሮሜ 6፥5
••●◉ ✞ ◉●••
🙏ክርስቶስ ተንስአ እሙታን በአብይ ሀይል ወ ስልጣን አሰሮ ለሠይጣን አጋዝኦ ለአዳም ሠላም እምዜየሰ ኮነ ፍስሐ ወሰላም።
••●◉ ✞ ◉●••
መልካም የትንሳኤ በዓል ይሁንልን ኢትዮጵያ ሀገራችን በቸርነቱ በረድኤቱ ይጠብቅልን
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይግብሩ በዓለ ሰማያት ይግብሩ በዓለ ደመናት ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሃጺባ በደመ ክርስቶስ።ቅ/ያሬድ
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #ሞቱን_በሚመስል_ሞት_ከርሱ_ጋር_ከተባበርን_ትንሳኤዉን_በሚመስል_ትንሳኤ_ደግሞ_ከእርሱ_ጋር_እንተባበራለን፡፡ ሮሜ 6፥5
••●◉ ✞ ◉●••
🙏ክርስቶስ ተንስአ እሙታን በአብይ ሀይል ወ ስልጣን አሰሮ ለሠይጣን አጋዝኦ ለአዳም ሠላም እምዜየሰ ኮነ ፍስሐ ወሰላም።
••●◉ ✞ ◉●••
መልካም የትንሳኤ በዓል ይሁንልን ኢትዮጵያ ሀገራችን በቸርነቱ በረድኤቱ ይጠብቅልን
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
#ሞት_ሆይ_መውጊያህ_የት_አለ_ሲኦል_ሆይ_ድል_መንሣትህ_የት_አለ_እንዲል_ነው።1ኛቆሮ 15፥55
••●◉ ✞ ◉●••
📖 አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል። ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና። ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ እንዲሁ ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና 1ቆሮ 15፥20-22
••●◉ ✞ ◉●••
📖 #አትደንግጡ_የተሰቀለውን_የናዝሬቱን_ኢየሱስን_ትፈልጋላችሁ_ተነሥቶአል_በዚህ_የለም_እነሆ_እርሱን_ያኖሩበት_ስፍራ።ማር 16፥6
••●◉ ✞ ◉●••
📖 አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነስቷል 1ኛቆሮ 15÷20
••●◉ ✞ ◉●••
👉በመድኃኒታችን #በኢየሱስ_ክርስቶስ ያለ ገደብ የተወደዳችሁ #የአማኑኤል ልጆች ሆይ
👇👇👇
🔊#ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን
🙏በዓቢይ ኃይል ወሥልጣን
🔊አሠሮ ለሰይጣን
🙏አግዐዞ ለአዳም
🔊ሰላም
🙏እምይእዜሰ
🔊ኮነ
🙏ፍሥሐ ወሰላም
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ/2/
ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ /4/
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
#ምደር_ጸዳች_ሐሴት_አደረገች /2/
#በክርስቶስ_ደም_በእውነት_ታጠበች/4/
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
👉ውድ #የክርስትና እምነት ተከታይ ወንድሞቼ እና እህቶቼ እንኳን #ለጌታችን_ለመድሃኒታችን_ለኢየሱስ_ክርስቶስ በዓለ ትንሳኤ በሰላምና ጤና አደረሳችሁ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉በዓሉ የሰላም የደስታ የፍቅር የመተሳሰብ ይሁንልን ፡፡#እግዚአብሔር በህመም የአልጋ ቁራኛ የሆኑትን ምህረትን ይላክላቸው፡፡የጎደለንን #እግዚአብሔር ይሙላልን።እንደ ሰደድ እሳት በአለም ዙሪያ የሰው ነፍስ እያጠፋ ያለውን የጊዜውን ክፍ መንፈስ #በእግዚአብሔር በበረታው ክንዱ ተመቶ ከእግራችን ስር ያድርግልን።ስንዱዋን አመቤት እምዬ ተዋህዶ ቤታችንን #እግዚአብሔር ይጠብቅልን።ባለ ቀሰተ ደመነዋ ሀገር ኢትዮጵያን ክፍዋን አያሳየን🙏
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
መልካም የትንሳዔ በዓል ይሁንልን ፡፡
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
••●◉ ✞ ◉●••
📖 አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል። ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና። ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ እንዲሁ ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና 1ቆሮ 15፥20-22
••●◉ ✞ ◉●••
📖 #አትደንግጡ_የተሰቀለውን_የናዝሬቱን_ኢየሱስን_ትፈልጋላችሁ_ተነሥቶአል_በዚህ_የለም_እነሆ_እርሱን_ያኖሩበት_ስፍራ።ማር 16፥6
••●◉ ✞ ◉●••
📖 አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነስቷል 1ኛቆሮ 15÷20
••●◉ ✞ ◉●••
👉በመድኃኒታችን #በኢየሱስ_ክርስቶስ ያለ ገደብ የተወደዳችሁ #የአማኑኤል ልጆች ሆይ
👇👇👇
🔊#ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን
🙏በዓቢይ ኃይል ወሥልጣን
🔊አሠሮ ለሰይጣን
🙏አግዐዞ ለአዳም
🔊ሰላም
🙏እምይእዜሰ
🔊ኮነ
🙏ፍሥሐ ወሰላም
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ/2/
ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ /4/
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
#ምደር_ጸዳች_ሐሴት_አደረገች /2/
#በክርስቶስ_ደም_በእውነት_ታጠበች/4/
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
👉ውድ #የክርስትና እምነት ተከታይ ወንድሞቼ እና እህቶቼ እንኳን #ለጌታችን_ለመድሃኒታችን_ለኢየሱስ_ክርስቶስ በዓለ ትንሳኤ በሰላምና ጤና አደረሳችሁ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉በዓሉ የሰላም የደስታ የፍቅር የመተሳሰብ ይሁንልን ፡፡#እግዚአብሔር በህመም የአልጋ ቁራኛ የሆኑትን ምህረትን ይላክላቸው፡፡የጎደለንን #እግዚአብሔር ይሙላልን።እንደ ሰደድ እሳት በአለም ዙሪያ የሰው ነፍስ እያጠፋ ያለውን የጊዜውን ክፍ መንፈስ #በእግዚአብሔር በበረታው ክንዱ ተመቶ ከእግራችን ስር ያድርግልን።ስንዱዋን አመቤት እምዬ ተዋህዶ ቤታችንን #እግዚአብሔር ይጠብቅልን።ባለ ቀሰተ ደመነዋ ሀገር ኢትዮጵያን ክፍዋን አያሳየን🙏
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
መልካም የትንሳዔ በዓል ይሁንልን ፡፡
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
Audio
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
ፋሲካ (3)
ተስካረ ትንሳኤሁ ለመድኃኒነ (4)
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
በዘማሪት ሲስተር ሕይወት
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏#ለአብ_ለወልድ_ለመንፈስ_ቅዱስ_ክብር_ምስጋና_ይሁን_ከምታልቀዋ_ከዛሬዋ_ቀን_እስከማይፈጸም_ዘመን።#ከደካማው_ልባችን_እስከ_ጸናው_ሰማይ።#ለዘላለም_አሜን።🙏
መልካም የትንሳዔ በዓል ይሁንልን ፡፡
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
ፋሲካ (3)
ተስካረ ትንሳኤሁ ለመድኃኒነ (4)
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
በዘማሪት ሲስተር ሕይወት
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏#ለአብ_ለወልድ_ለመንፈስ_ቅዱስ_ክብር_ምስጋና_ይሁን_ከምታልቀዋ_ከዛሬዋ_ቀን_እስከማይፈጸም_ዘመን።#ከደካማው_ልባችን_እስከ_ጸናው_ሰማይ።#ለዘላለም_አሜን።🙏
መልካም የትንሳዔ በዓል ይሁንልን ፡፡
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👉ለምን ቤተክርስቲያንን እንሳለማለን [እንሰግዳለን] ❓
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በሕንጻው ቤተ እግዚአብሔር ተገኝተን እንሳለማለን እንሰግዳለን ይኸውም ለባለቤቱ ያለንን ፍቅርና አክብሮት ለመግልጽ ነው:: የመሳለማችን ወይም የመስገዳችን ምስጢር በቤተ እግዚአብሔር ፊት ስለሆነ የምንሰግደው ለአግዚአብሔር እንጂ ለሕንጻው አይደለም ወይም ለድንጋዩ አይደለም::
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉#ሙሴም_ወደ_ድንኳኑ_በገባ_ጊዜ_የደመና_ዓምድ_ይወርድ_ነበር_በድንኳኑም_ደጃፍ_ይቆም_ነበር_እግዚአብሔርም_ሙሴን_ይናገረው_ነበር_ሕዝቡም_ሁሉ_የደመናው_ዓምድ_በድንኳኑ_ደጃፍ_ሲቆም_ያየው_ነበር_ሕዝቡም_ሁሉ_ተነሥቶ_እያንዳንዱ_በድንኳኑ_ደጃፍ_ይሰግድ_ነበር።ዘጸ 33፥10
••●◉ ✞ ◉●••
👉የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እሳቱ ሲወርድ የእግዚአብሔርም ክብር በቤቱ ላይ ሲሆን ያዩ ነበር በወለሉም ላይ በግምባራቸው ወደ ምድር ተደፍተው ሰገዱ። እርሱ መልካም ነውና፥ ምሕረቱም ለዘላለም ነውና ብለውም እግዚአብሔርን አመሰገኑ።2ኛ ዜና 7፥1-3
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ዳዊትም_ከምድር_ተነሥቶ_ታጠበ_ተቀባም_ልብሱንም_ለወጠ_ወደ_እግዚአብሔርም_ቤት_ገብቶ_ሰገደ።2ኛ ሳሙ 12:20
••●◉ ✞ ◉●••
👉እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ አንተን በመፍራት ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ።መዝ 5:7
••●◉ ✞ ◉●••
👉#የስሙን_ክብር_ለእግዚአብሔር_አምጡ_በቅድስናው_ስፍራ_ለእግዚአብሔር_ስገዱ።መዝ 29፥2
••●◉ ✞ ◉●••
👉በቅድስናው ስፍራ ለእግዚአብሔር ስገዱ።መዝ 96:9
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ወደ_ማደሪያዎቹ_እንገባለን_እግሮቹ_በሚቆሙበት_ስፍራ_እንሰግዳለን።መዝ 132:7
••●◉ ✞ ◉●••
👉ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ ስለ ምሕረትህና ስለ እውነትህ ስምህንም አመሰግናለሁ፥ በሁሉ ላይ ቅዱስ ስምህን ከፍ ከፍ አድርገሃልና።መዝ 138:2
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ጌታ_እግዚአብሔር_እንዲህ_ይላል፦....#አለቃውም_በስተውጭ_ባለው_በር_በደጀ_ሰላሙ_መንገድ_ገብቶ_በበሩ_መቃን_አጠገብ_ይቁም_ካህናቱም_የእርሱን_የሚቃጠለውን_መሥዋዕትና_የደኅንነቱን_መሥዋዕት_ያቅርቡ_እርሱም_በበሩ_መድረክ_ላይ_ይስገድ።ሕዝ 46:1-2
••●◉ ✞ ◉●••
👉ሰሎሞንም የእግዚአብሔርን ቤት...ሠርቶ በፈጸመ ጊዜ እግዚአብሔርም አለው፦ በፊቴ የጸለይኸውን ጸሎትህንና ልመናህን ሰምቻለሁ ለዘላለምም ስሜ በዚያ ያድር ዘንድ ይህን የሠራኸውን ቤት ቀድሻለሁ ዓይኖቼና ልቤም በዘመኑ ሁሉ በዚያ ይሆናሉ።1ኛ ነገ 9:3
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ወደ_ቂሣርያም_በደረሰ_ጊዜ_ወጥቶ_ለቤተ_ክርስቲያን_ሰላምታ_ከሰጠ_በኋላ_ወደ_አንጾኪያ_ወረደ።ሐዋ 18:22
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በሕንጻው ቤተ እግዚአብሔር ተገኝተን እንሳለማለን እንሰግዳለን ይኸውም ለባለቤቱ ያለንን ፍቅርና አክብሮት ለመግልጽ ነው:: የመሳለማችን ወይም የመስገዳችን ምስጢር በቤተ እግዚአብሔር ፊት ስለሆነ የምንሰግደው ለአግዚአብሔር እንጂ ለሕንጻው አይደለም ወይም ለድንጋዩ አይደለም::
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉#ሙሴም_ወደ_ድንኳኑ_በገባ_ጊዜ_የደመና_ዓምድ_ይወርድ_ነበር_በድንኳኑም_ደጃፍ_ይቆም_ነበር_እግዚአብሔርም_ሙሴን_ይናገረው_ነበር_ሕዝቡም_ሁሉ_የደመናው_ዓምድ_በድንኳኑ_ደጃፍ_ሲቆም_ያየው_ነበር_ሕዝቡም_ሁሉ_ተነሥቶ_እያንዳንዱ_በድንኳኑ_ደጃፍ_ይሰግድ_ነበር።ዘጸ 33፥10
••●◉ ✞ ◉●••
👉የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እሳቱ ሲወርድ የእግዚአብሔርም ክብር በቤቱ ላይ ሲሆን ያዩ ነበር በወለሉም ላይ በግምባራቸው ወደ ምድር ተደፍተው ሰገዱ። እርሱ መልካም ነውና፥ ምሕረቱም ለዘላለም ነውና ብለውም እግዚአብሔርን አመሰገኑ።2ኛ ዜና 7፥1-3
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ዳዊትም_ከምድር_ተነሥቶ_ታጠበ_ተቀባም_ልብሱንም_ለወጠ_ወደ_እግዚአብሔርም_ቤት_ገብቶ_ሰገደ።2ኛ ሳሙ 12:20
••●◉ ✞ ◉●••
👉እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ አንተን በመፍራት ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ።መዝ 5:7
••●◉ ✞ ◉●••
👉#የስሙን_ክብር_ለእግዚአብሔር_አምጡ_በቅድስናው_ስፍራ_ለእግዚአብሔር_ስገዱ።መዝ 29፥2
••●◉ ✞ ◉●••
👉በቅድስናው ስፍራ ለእግዚአብሔር ስገዱ።መዝ 96:9
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ወደ_ማደሪያዎቹ_እንገባለን_እግሮቹ_በሚቆሙበት_ስፍራ_እንሰግዳለን።መዝ 132:7
••●◉ ✞ ◉●••
👉ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ ስለ ምሕረትህና ስለ እውነትህ ስምህንም አመሰግናለሁ፥ በሁሉ ላይ ቅዱስ ስምህን ከፍ ከፍ አድርገሃልና።መዝ 138:2
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ጌታ_እግዚአብሔር_እንዲህ_ይላል፦....#አለቃውም_በስተውጭ_ባለው_በር_በደጀ_ሰላሙ_መንገድ_ገብቶ_በበሩ_መቃን_አጠገብ_ይቁም_ካህናቱም_የእርሱን_የሚቃጠለውን_መሥዋዕትና_የደኅንነቱን_መሥዋዕት_ያቅርቡ_እርሱም_በበሩ_መድረክ_ላይ_ይስገድ።ሕዝ 46:1-2
••●◉ ✞ ◉●••
👉ሰሎሞንም የእግዚአብሔርን ቤት...ሠርቶ በፈጸመ ጊዜ እግዚአብሔርም አለው፦ በፊቴ የጸለይኸውን ጸሎትህንና ልመናህን ሰምቻለሁ ለዘላለምም ስሜ በዚያ ያድር ዘንድ ይህን የሠራኸውን ቤት ቀድሻለሁ ዓይኖቼና ልቤም በዘመኑ ሁሉ በዚያ ይሆናሉ።1ኛ ነገ 9:3
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ወደ_ቂሣርያም_በደረሰ_ጊዜ_ወጥቶ_ለቤተ_ክርስቲያን_ሰላምታ_ከሰጠ_በኋላ_ወደ_አንጾኪያ_ወረደ።ሐዋ 18:22
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👉#በመብራት (#ጧፍ፣#ሻማ)#ላይ_ለተጠየቀ_መልስ
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ውስጥ በቅዳሴ በማህሌት በሰዓታት አገልግሎት ጊዜ፥ በስዕላት ፊት፤ ቅዱሳት መጻሕፍት ሲነበቡ መብራት (ጧፍ፣ ሻማ)የሚበራው ከመጽሐፍ ቅዱስ የተገኘ በመሆኑና ሰማያዊ ምሳሌ ስላለው ነው። ብርሃኑ ብርሃናውያን (ሰማያውያን) ቅዱሳን መላእክት ከእኛ ጋር ለመሆናቸው ምሳሌ ነው። ብርሃን ጨለማን እንደሚያስወግድልን ሁሉ እኛም ጭንቀትን ፣ መከራን ፣ ፍርሃትን እናስወግድበታለን። ሻማው (ጧፉ)ሲነድ እየቀለጠ እንደሆነ ሁሉ ሰማዕታትም ስለ እምነታቸው ክብር ሲሉ መስዋታቸውን፤ የወንጌል ፋና የደህንነት ብርሃን ለመሆናቸው ምሳሌ ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።ማቴ 5:15
••●◉ ✞ ◉●••
👉#በዚያን_ጊዜ_መንግሥተ_ሰማያት_መብራታቸውን_ይዘው_ሙሽራውን_ሊቀበሉ_የወጡ_አሥር_ቆነጃጅትን_ትመስላለች።ማቴ 25:1
••●◉ ✞ ◉●••
👉ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን።ሉቃ 12፥35
••●◉ ✞ ◉●••
👉እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ፥ እናንተም ጥቂት ዘመን በብርሃኑ ደስ ሊላችሁ ወደዳችሁ።ዮሐ 5፥35
••●◉ ✞ ◉●••
#ደግሞም_ኢየሱስ_እኔ_የዓለም_ብርሃን_ነኝ_የሚከተለኝ_የሕይወት_ብርሃን_ይሆንለታል_እንጂ_በጨለማ_አይመላለስም_ብሎ_ተናገራቸው።ዮሐ 8፥12
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይህም ድንቅ አይደለም፤ ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መልአክ እንዲመስል ራሱን ይለውጣልና።2ኛ ቆሮ 11፥14
••●◉ ✞ ◉●••
👉#በቀኝ_እጄ_ያየሃቸው_የሰባቱ_ከዋክብትና_የሰባቱ_የወርቅ_መቅረዞች_ምሥጢር_ይህ_ነው_ሰባቱ_ከዋክብት_የሰባቱ_አብያተ_ክርስቲያናት_መላእክት_ናቸው_ሰባቱም_መቅረዞች_ሰባቱ_አብያተ_ክርስቲያናት_ናቸው።ራዕ 1፥20
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ልዑለ እግዚኣብሔር በደብተራ ኦሪት ውስጥ ዘወትር መብራት እንዲበራ አዝዞ ነበር።#መቅረዝንም_ከጥሩ_ወርቅ_አድርግ_መቅረዙ_ከእግሩና_ከአገዳው_ጋር_በተቀጠቀጠ_ስራ_ይደረግ_ጽዋዎቹም_ጕብጕቦቹም_አበቦቹም_አንድነት_በእርሱ_ይደረጉበት።ዘፀ 25፥31፣37፥17
••●◉ ✞ ◉●••
👉በቅድስተ ቅዱሳኑም ፊት እንደ ሥርዓታቸው ያበሩ ዘንድ መቅረዞችንና ቀንዲሎቻቸውን ከጥሩ ወርቅ ሠራ። 2ኛ ዜና 4፥20
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏በዘመነ ሐዋርያትም ቢሆን ክፍ ብሎ በሠገነት ላይ የሚበራ መብራት ነበር።#ተሰብስበንም_በነበርንበት_ሰገነት_እጅግ_መብራት_ነበረ።ሐዋ 20፥8
══════◄✣••✥••✣►══════
👉እኛም ይህን ትውፊት የተቀበልነው ከአባቶቻችን ቅዱሳን ሐዋርያት ነው።
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ውስጥ በቅዳሴ በማህሌት በሰዓታት አገልግሎት ጊዜ፥ በስዕላት ፊት፤ ቅዱሳት መጻሕፍት ሲነበቡ መብራት (ጧፍ፣ ሻማ)የሚበራው ከመጽሐፍ ቅዱስ የተገኘ በመሆኑና ሰማያዊ ምሳሌ ስላለው ነው። ብርሃኑ ብርሃናውያን (ሰማያውያን) ቅዱሳን መላእክት ከእኛ ጋር ለመሆናቸው ምሳሌ ነው። ብርሃን ጨለማን እንደሚያስወግድልን ሁሉ እኛም ጭንቀትን ፣ መከራን ፣ ፍርሃትን እናስወግድበታለን። ሻማው (ጧፉ)ሲነድ እየቀለጠ እንደሆነ ሁሉ ሰማዕታትም ስለ እምነታቸው ክብር ሲሉ መስዋታቸውን፤ የወንጌል ፋና የደህንነት ብርሃን ለመሆናቸው ምሳሌ ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።ማቴ 5:15
••●◉ ✞ ◉●••
👉#በዚያን_ጊዜ_መንግሥተ_ሰማያት_መብራታቸውን_ይዘው_ሙሽራውን_ሊቀበሉ_የወጡ_አሥር_ቆነጃጅትን_ትመስላለች።ማቴ 25:1
••●◉ ✞ ◉●••
👉ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን።ሉቃ 12፥35
••●◉ ✞ ◉●••
👉እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ፥ እናንተም ጥቂት ዘመን በብርሃኑ ደስ ሊላችሁ ወደዳችሁ።ዮሐ 5፥35
••●◉ ✞ ◉●••
#ደግሞም_ኢየሱስ_እኔ_የዓለም_ብርሃን_ነኝ_የሚከተለኝ_የሕይወት_ብርሃን_ይሆንለታል_እንጂ_በጨለማ_አይመላለስም_ብሎ_ተናገራቸው።ዮሐ 8፥12
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይህም ድንቅ አይደለም፤ ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መልአክ እንዲመስል ራሱን ይለውጣልና።2ኛ ቆሮ 11፥14
••●◉ ✞ ◉●••
👉#በቀኝ_እጄ_ያየሃቸው_የሰባቱ_ከዋክብትና_የሰባቱ_የወርቅ_መቅረዞች_ምሥጢር_ይህ_ነው_ሰባቱ_ከዋክብት_የሰባቱ_አብያተ_ክርስቲያናት_መላእክት_ናቸው_ሰባቱም_መቅረዞች_ሰባቱ_አብያተ_ክርስቲያናት_ናቸው።ራዕ 1፥20
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ልዑለ እግዚኣብሔር በደብተራ ኦሪት ውስጥ ዘወትር መብራት እንዲበራ አዝዞ ነበር።#መቅረዝንም_ከጥሩ_ወርቅ_አድርግ_መቅረዙ_ከእግሩና_ከአገዳው_ጋር_በተቀጠቀጠ_ስራ_ይደረግ_ጽዋዎቹም_ጕብጕቦቹም_አበቦቹም_አንድነት_በእርሱ_ይደረጉበት።ዘፀ 25፥31፣37፥17
••●◉ ✞ ◉●••
👉በቅድስተ ቅዱሳኑም ፊት እንደ ሥርዓታቸው ያበሩ ዘንድ መቅረዞችንና ቀንዲሎቻቸውን ከጥሩ ወርቅ ሠራ። 2ኛ ዜና 4፥20
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏በዘመነ ሐዋርያትም ቢሆን ክፍ ብሎ በሠገነት ላይ የሚበራ መብራት ነበር።#ተሰብስበንም_በነበርንበት_ሰገነት_እጅግ_መብራት_ነበረ።ሐዋ 20፥8
══════◄✣••✥••✣►══════
👉እኛም ይህን ትውፊት የተቀበልነው ከአባቶቻችን ቅዱሳን ሐዋርያት ነው።
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👉#በአዲስ_አበባ_ከተማ_አስተዳደር ግልጽነት በጎደለው ሁኔታ የቦታው ጥንታዊ ባለቤት የሆነችው #ቤተ_ክርስቲያን ሳትጠየቅና ሳታምንበት #በዓለ_መስቀል በምታከብርበት መስቀል ዓደባባይ ምንነቱ ያልታወቀ ፕሮጀክት በመሠራት ላይ በመሆኑና #በዓለ_ጥምቀት የምታከብርበት ጃን ሜዳ ለገበያ ማእከል እንዲውል መደረጉ ተገቢ ባለመሆኑ ከተማ አስተዳደሩ ማብራሪያ እንዲሰጠው #የኢትዮጵያ_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ_ቤተ_ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ጠየቀ።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪
@Geb19bot📖 @Geb19
@Geb19bot🔊 @Geb19
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪
@Geb19bot📖 @Geb19
@Geb19bot🔊 @Geb19
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
#ግሩም_ምስጢር_ያለው_ወፍ
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉#ከራድዮን ወፍ ይባላል።#ከራድዮን ነጭ ወፍ ሲሆን በሊቃውንት ዘንድ የታወቀ ነው። ጠቢባን በድካም ፈልገው አድነው ይይዙታል፣ የታመመ ሰው ቢኖር ያቀርቡታል ፤ እሱም በሽተኛውን ትኩር ብሎ ያየዋል የማይድን ለሞት የቀረበ ከሆነ ፊቱን አዙሮ ይመለሳል፣ ቀኑ ገና ከሆነ ግን አፉን ከፍቶ ከበሽተኛው አፍ እስትንፋሱን ይወስዳል፣ በልዑል እግዚአብሔር ኃይል የሰውየው ደዌ ሙሉ ለሙሉ ወደ ወፉ በእስትንፋሱ ይተላለፋል።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ሰውየው ይድናል ወፉ ይታመማል።ፊት ነጭ የነበረው እንደ ከሰል ይጠቁራል፣ ህመም ሲሰማው ወደ አየር ይነጠቃል ሲብስበት ወደ ባህር ራሱን ይወረውራል። በባህር 3 መዓልት 3 ሌሊት ቆይቶ ጽጉሩን መልጦ አዲስ ተክቶ፣ድኖ፣ታድሶ፣ኃያል ሆኖ ይወጣል።
ይህ ፍጥረት በዕለተ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ሃሙስ እግዚአብሔር ፈጥሮታል።
ስለምን ፈጠርው ቢሉ #የወልደ_እግዚአብሔር_ክርስቶስን_ሞትና_ትንሳዔ ለማያምኑ ትምህርት ምሳሌ አብነት ይሆን ዘንድ ሥላሴ ይህን ወፍ የማዳን ኃይል ሰተው ፈጥረውታል።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
ትንታኔ፦
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ከራድዮን_ወፍ ---- የክርስቶስ ምሳሌ
👉#የታመመው_ሰው --- የአዳም ዘር ምሳሌ ሲሆን
••●◉ ✞ ◉●••
☝#ወፉ_በዐይኑ_መመልከቱ --- በክርስቶስ ላመነ ሁሉ ድኅነት ምህረት ማግኘቱ ምሳሌ
#ወፉ_መታመሙ---- ክርስቶስ ስለ እኛ በደል መታመሙ ምሳሌ።
👉#መጥቆሩ ---- ስለእኛ ቤዛ ከኀጢአተኛ የመቆጠሩ ምሳሌ
#ወፉ_ወደ_ላይ_መውጣቱ---- ክርስቶስ ከፍ ብሎ መሰቀሉ ምሳሌ
👉#ወፉ_በባህር_3ቀን_3ሌሊት_መኖሩ ----ክርስቶስ በከርሰ መቃብር 3ቀን 3 ሌሊት መቆየቱ ምሳሌ
👉#ከራድዮን_ወፍ_ታድሶ_ኃያል_ሆኖ_ከባህር_መውጣቱ ---ክርስቶስ በሲዖል የነበሩ ነፍሳትን አድሶ አንጽቶ ገነት አስገብቶ፤ እርሱም ከቅድስት ድንግል ማርያም በነሣው በለበሰው ሥጋ ወደ ቀደሞ መለኮታዊ ሥልጣኑ ኃይሉ መቀመጡ ምሳሌ ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉እንግዲህ ምን እንላለን ሥላሴ አስቀድመው የአዳምን መበደል ሞትም እንዲመጣበት ያውቃሉና ገና ዓለም ሲፈጠር እግዚአብሔር አንድያ ልጁን አሳልፎ ለመስጠት ዝግጁ እንደ ነበር የከራዲዮን ወፍ አፈጣጠር ምስክር ሆነን። እግዚአብሔር ፍቅር ነው የምንለው ለዚህ ነው።
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ምንጭ የሥነ ፍጥረት አንድምታ፣ መጽሐፈ አክሲማሮስ
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉#ከራድዮን ወፍ ይባላል።#ከራድዮን ነጭ ወፍ ሲሆን በሊቃውንት ዘንድ የታወቀ ነው። ጠቢባን በድካም ፈልገው አድነው ይይዙታል፣ የታመመ ሰው ቢኖር ያቀርቡታል ፤ እሱም በሽተኛውን ትኩር ብሎ ያየዋል የማይድን ለሞት የቀረበ ከሆነ ፊቱን አዙሮ ይመለሳል፣ ቀኑ ገና ከሆነ ግን አፉን ከፍቶ ከበሽተኛው አፍ እስትንፋሱን ይወስዳል፣ በልዑል እግዚአብሔር ኃይል የሰውየው ደዌ ሙሉ ለሙሉ ወደ ወፉ በእስትንፋሱ ይተላለፋል።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ሰውየው ይድናል ወፉ ይታመማል።ፊት ነጭ የነበረው እንደ ከሰል ይጠቁራል፣ ህመም ሲሰማው ወደ አየር ይነጠቃል ሲብስበት ወደ ባህር ራሱን ይወረውራል። በባህር 3 መዓልት 3 ሌሊት ቆይቶ ጽጉሩን መልጦ አዲስ ተክቶ፣ድኖ፣ታድሶ፣ኃያል ሆኖ ይወጣል።
ይህ ፍጥረት በዕለተ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ሃሙስ እግዚአብሔር ፈጥሮታል።
ስለምን ፈጠርው ቢሉ #የወልደ_እግዚአብሔር_ክርስቶስን_ሞትና_ትንሳዔ ለማያምኑ ትምህርት ምሳሌ አብነት ይሆን ዘንድ ሥላሴ ይህን ወፍ የማዳን ኃይል ሰተው ፈጥረውታል።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
ትንታኔ፦
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ከራድዮን_ወፍ ---- የክርስቶስ ምሳሌ
👉#የታመመው_ሰው --- የአዳም ዘር ምሳሌ ሲሆን
••●◉ ✞ ◉●••
☝#ወፉ_በዐይኑ_መመልከቱ --- በክርስቶስ ላመነ ሁሉ ድኅነት ምህረት ማግኘቱ ምሳሌ
#ወፉ_መታመሙ---- ክርስቶስ ስለ እኛ በደል መታመሙ ምሳሌ።
👉#መጥቆሩ ---- ስለእኛ ቤዛ ከኀጢአተኛ የመቆጠሩ ምሳሌ
#ወፉ_ወደ_ላይ_መውጣቱ---- ክርስቶስ ከፍ ብሎ መሰቀሉ ምሳሌ
👉#ወፉ_በባህር_3ቀን_3ሌሊት_መኖሩ ----ክርስቶስ በከርሰ መቃብር 3ቀን 3 ሌሊት መቆየቱ ምሳሌ
👉#ከራድዮን_ወፍ_ታድሶ_ኃያል_ሆኖ_ከባህር_መውጣቱ ---ክርስቶስ በሲዖል የነበሩ ነፍሳትን አድሶ አንጽቶ ገነት አስገብቶ፤ እርሱም ከቅድስት ድንግል ማርያም በነሣው በለበሰው ሥጋ ወደ ቀደሞ መለኮታዊ ሥልጣኑ ኃይሉ መቀመጡ ምሳሌ ነው።
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉እንግዲህ ምን እንላለን ሥላሴ አስቀድመው የአዳምን መበደል ሞትም እንዲመጣበት ያውቃሉና ገና ዓለም ሲፈጠር እግዚአብሔር አንድያ ልጁን አሳልፎ ለመስጠት ዝግጁ እንደ ነበር የከራዲዮን ወፍ አፈጣጠር ምስክር ሆነን። እግዚአብሔር ፍቅር ነው የምንለው ለዚህ ነው።
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ምንጭ የሥነ ፍጥረት አንድምታ፣ መጽሐፈ አክሲማሮስ
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
