Forwarded from GOSPEL TV ETHIOPIA
YouTube
ለተሳካ መንፈሳዊ ሕይወት Successful Spiritual life ክፍል 7 II The Voices of Love and Faith! #gospel_tv_ethiopia
Join this channel to get access to perks:
https://www.youtube.com/channel/UChesXuwWL-_gCaFDm1R0wkw/join
#Reverend_Tezera_Yared // #Gospel_TV_ETHIOPIA // #Glorious_Life_Church
የክብር ሕይወት ቤተ ክርስቲያን // Glorious Life Church
👉 . . . መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ…
https://www.youtube.com/channel/UChesXuwWL-_gCaFDm1R0wkw/join
#Reverend_Tezera_Yared // #Gospel_TV_ETHIOPIA // #Glorious_Life_Church
የክብር ሕይወት ቤተ ክርስቲያን // Glorious Life Church
👉 . . . መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ…
❤34👍8
Forwarded from GOSPEL TV ETHIOPIA
ኢየሱስን የማይቀበል መንፈስ ግን ከእግዚአብሔር አይደለም!!!
“የእግዚአብሔርን መንፈስ በዚህ ታውቃላችሁ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እንደ መጣ የሚቀበል መንፈስ ሁሉ ከእግዚአብሔር ነው፤ ኢየሱስን የማይቀበል መንፈስ ግን ከእግዚአብሔር አይደለም፤ እንደሚመጣ የሰማችሁት የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ይህ ነው፤ አሁንም እንኳ በዓለም አለ።”
1 ዮሐንስ 4 : 2 - 3 NASV
መልካም ቀን!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
“የእግዚአብሔርን መንፈስ በዚህ ታውቃላችሁ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እንደ መጣ የሚቀበል መንፈስ ሁሉ ከእግዚአብሔር ነው፤ ኢየሱስን የማይቀበል መንፈስ ግን ከእግዚአብሔር አይደለም፤ እንደሚመጣ የሰማችሁት የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ይህ ነው፤ አሁንም እንኳ በዓለም አለ።”
1 ዮሐንስ 4 : 2 - 3 NASV
መልካም ቀን!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
❤63👍9🔥3
Forwarded from GOSPEL TV ETHIOPIA
ኢየሱስም፣ “አባቴ እስካሁን እየሠራ ነው፤ እኔም ደግሞ እሠራለሁ” አላቸው።
“አይሁድም፣ በሰንበት ቀን እነዚህን ድርጊቶች በመፈጸሙ፣ ኢየሱስን ያሳድዱት ነበር። ኢየሱስም፣ “አባቴ እስካሁን እየሠራ ነው፤ እኔም ደግሞ እሠራለሁ” አላቸው። እንግዲህ አይሁድ፣ ኢየሱስ ሰንበትን ስለ ሻረ ብቻ ሳይሆን፣ እግዚአብሔርን አባቱ በማድረግ፣ ራሱን ከእግዚአብሔር እኩል በማድረጉ፣ ሊገድሉት አጥብቀው ይፈልጉት ነበር።”
ዮሐንስ 5 : 16 - 18 NASV
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
“አይሁድም፣ በሰንበት ቀን እነዚህን ድርጊቶች በመፈጸሙ፣ ኢየሱስን ያሳድዱት ነበር። ኢየሱስም፣ “አባቴ እስካሁን እየሠራ ነው፤ እኔም ደግሞ እሠራለሁ” አላቸው። እንግዲህ አይሁድ፣ ኢየሱስ ሰንበትን ስለ ሻረ ብቻ ሳይሆን፣ እግዚአብሔርን አባቱ በማድረግ፣ ራሱን ከእግዚአብሔር እኩል በማድረጉ፣ ሊገድሉት አጥብቀው ይፈልጉት ነበር።”
ዮሐንስ 5 : 16 - 18 NASV
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
❤65🔥9👍3
…እኔ ነኝ’ ወደ እናንተ ልኮኛል” በላቸው!!!
“ሙሴም “እኔ ወደ እስራኤል ሕዝብ ሄጄ ‘የቀድሞ አባቶቻችሁ አምላክ ወደ እናንተ ልኮኛል’ በምላቸው ጊዜ እነርሱ ‘ስሙ ማን ነው?’ ብለው ቢጠይቁኝ ምን እመልስላቸዋለሁ?” አለ። እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤ “እኔ ‘ያለሁና የምኖር ነኝ፤’ ስለዚህም ‘እኔ ነኝ’ ወደ እናንተ ልኮኛል” በላቸው፤ እግዚአብሔርም እንደገና ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ በላቸው፦ የአባቶቻችሁ የአብርሃም፥ የይስሐቅ፥ የያዕቆብ አምላክ እግዚአብሔር ወደ እናንተ ልኮኛል፤ ይህ የዘለዓለም ስሜ ነው፤ በዚህም ስም ከትውልድ እስከ ትውልድ እታወቃለሁ።”. ኦሪት ዘጸአት 3 : 13 - 15 አማ05
"Jesus is the great 'I AM THAT I AM' of Exodus 3:14, manifested in the flesh!"
“ኢየሱስም “እውነት፥ እውነት እላችኋለሁ፤ አብርሃም ከመወለዱ በፊት እኔ ነበርኩ፤ አሁንም፥ ወደፊትም አለሁ።” አላቸው።”
የዮሐንስ ወንጌል 8 : 58 አማ05
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
“ሙሴም “እኔ ወደ እስራኤል ሕዝብ ሄጄ ‘የቀድሞ አባቶቻችሁ አምላክ ወደ እናንተ ልኮኛል’ በምላቸው ጊዜ እነርሱ ‘ስሙ ማን ነው?’ ብለው ቢጠይቁኝ ምን እመልስላቸዋለሁ?” አለ። እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤ “እኔ ‘ያለሁና የምኖር ነኝ፤’ ስለዚህም ‘እኔ ነኝ’ ወደ እናንተ ልኮኛል” በላቸው፤ እግዚአብሔርም እንደገና ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ በላቸው፦ የአባቶቻችሁ የአብርሃም፥ የይስሐቅ፥ የያዕቆብ አምላክ እግዚአብሔር ወደ እናንተ ልኮኛል፤ ይህ የዘለዓለም ስሜ ነው፤ በዚህም ስም ከትውልድ እስከ ትውልድ እታወቃለሁ።”. ኦሪት ዘጸአት 3 : 13 - 15 አማ05
"Jesus is the great 'I AM THAT I AM' of Exodus 3:14, manifested in the flesh!"
“ኢየሱስም “እውነት፥ እውነት እላችኋለሁ፤ አብርሃም ከመወለዱ በፊት እኔ ነበርኩ፤ አሁንም፥ ወደፊትም አለሁ።” አላቸው።”
የዮሐንስ ወንጌል 8 : 58 አማ05
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
❤82👍15🔥11
Forwarded from GOSPEL TV ETHIOPIA
....በርግጥ ከሙታን ተነሥቷል።
“አሁንም ወንድሞች ሆይ፤ የሰበክሁላችሁንና የተቀበላችሁትን፣ ደግሞም ጸንታችሁ የቆማችሁበትን ወንጌል ላሳስባችሁ እወድዳለሁ፤ የሰበክሁላችሁን ቃል አጥብቃችሁ ብትይዙ፣ በዚህ ወንጌል ትድናላችሁ፤ አለዚያ ያመናችሁት በከንቱ ነው። እኔ የተቀበልሁትንና ከሁሉ በላይ የሆነውን ለእናንተ አስተላልፌአለሁ፤ ቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚሉት ክርስቶስ ስለ ኀጢአታችን ሞተ፤ ተቀበረ፤ በቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ተጻፈውም በሦስተኛው ቀን ተነሣ፤”
1 ቆሮንቶስ 15 : 1 - 4 NASV
የጌታችን እና የመድሀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ማለት የወንጌል አንዱ ክፍል ብቻ ሳይሆን የክርስትናችን ዋናና ማዕከላዊ ደግሞም ወሳኝ መልእክት ነው፡፡
ኢየሱስ ከሞት ባይነሳ ኖሮ የተናገራቸው እና ያስተማራቸው ነገሮች ዋጋ የሌላቸው ሌላ ሰማእት ብቻ ይሆን ነበር።
“ነገር ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት ሁሉ በኵራት ሆኖ በርግጥ ከሙታን ተነሥቷል።”
1 ቆሮንቶስ 15 : 20 NASV
በትንሣኤው ምክንያት - ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን በኃይል ተረጋግጧል፤ እንዲሁም አዳኝ፣ የሞትና የሲኦል የኃጢአትም አሸናፊ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
“በቅድስና መንፈስ ደግሞ ከሙታን በመነሣቱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑ በኀይል ስለ ተገለጠው ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
ሮሜ 1 : 4 NASV
መልካም የትንሳኤ በአል ይሁንላችሁ!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ እና ቤተሰቡ
“አሁንም ወንድሞች ሆይ፤ የሰበክሁላችሁንና የተቀበላችሁትን፣ ደግሞም ጸንታችሁ የቆማችሁበትን ወንጌል ላሳስባችሁ እወድዳለሁ፤ የሰበክሁላችሁን ቃል አጥብቃችሁ ብትይዙ፣ በዚህ ወንጌል ትድናላችሁ፤ አለዚያ ያመናችሁት በከንቱ ነው። እኔ የተቀበልሁትንና ከሁሉ በላይ የሆነውን ለእናንተ አስተላልፌአለሁ፤ ቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚሉት ክርስቶስ ስለ ኀጢአታችን ሞተ፤ ተቀበረ፤ በቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ተጻፈውም በሦስተኛው ቀን ተነሣ፤”
1 ቆሮንቶስ 15 : 1 - 4 NASV
የጌታችን እና የመድሀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ማለት የወንጌል አንዱ ክፍል ብቻ ሳይሆን የክርስትናችን ዋናና ማዕከላዊ ደግሞም ወሳኝ መልእክት ነው፡፡
ኢየሱስ ከሞት ባይነሳ ኖሮ የተናገራቸው እና ያስተማራቸው ነገሮች ዋጋ የሌላቸው ሌላ ሰማእት ብቻ ይሆን ነበር።
“ነገር ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት ሁሉ በኵራት ሆኖ በርግጥ ከሙታን ተነሥቷል።”
1 ቆሮንቶስ 15 : 20 NASV
በትንሣኤው ምክንያት - ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን በኃይል ተረጋግጧል፤ እንዲሁም አዳኝ፣ የሞትና የሲኦል የኃጢአትም አሸናፊ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
“በቅድስና መንፈስ ደግሞ ከሙታን በመነሣቱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑ በኀይል ስለ ተገለጠው ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
ሮሜ 1 : 4 NASV
መልካም የትንሳኤ በአል ይሁንላችሁ!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ እና ቤተሰቡ
❤80👍17🔥9🥰8