Forwarded from GOSPEL TV ETHIOPIA
YouTube
ነፍሴ ባንተ // CHILDREN MINISTRY // ድንቅ አምልኮ በGLC KINGDOM KIDS የመዘምራን ሕብረት
Join this channel to get access to perks:
/ @gospeltvethiopiaofficial
#Reverend_Tezera_Yared // #Gospel_TV_ETHIOPIA // #Glorious_Life_Church
የክብር ሕይወት ቤተ ክርስቲያን // Glorious Life Church
👉 . . . መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን።…
/ @gospeltvethiopiaofficial
#Reverend_Tezera_Yared // #Gospel_TV_ETHIOPIA // #Glorious_Life_Church
የክብር ሕይወት ቤተ ክርስቲያን // Glorious Life Church
👉 . . . መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን።…
❤39👍5
Forwarded from GOSPEL TV ETHIOPIA
YouTube
ቁም ነገሬ II ድንቅ አምልኮ II አርሚ (ዞዌ) ኳየር II protestant mezmur II #Glorious_Life_Church የክብር ሕይወት ቤተ/ክርስቲያን
Join this channel to get access to perks:
/ @ARMYGLCYOUTH
አርሚ የወጣቶች አገልግሎት // A.R.M.Y.
የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን ይከታተሉ:-
👉 @army_glc
.........................................................................................................................…
/ @ARMYGLCYOUTH
አርሚ የወጣቶች አገልግሎት // A.R.M.Y.
የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን ይከታተሉ:-
👉 @army_glc
.........................................................................................................................…
🔥25❤12👍1
ቸርች እንዴት ነበር?
(How was Church?)
"...ኢየሱስን ማወቅ..."
ፊልጵስዩስ 2:11 NASV
[11] ምላስም ሁሉ ለእግዚአብሔር አብ ክብር፣ ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንደ ሆነ ይመሰክር ዘንድ ነው።
✍️ በዚህ ክፍል ውስጥ "ጌታ" የሚለውን "LORD" በግሪኩ ቃል "KYRIOS" "ኪርዩስ" ማለት ሲሆን በብሉይ ኪዳን "ያህዌ" የሚለው አቻ ቃል ነው። ይህም የሚያሳየን የኢየሱስ ስም ከስም ሁሉ በላይ የመሆኑን ምስጢር እና የኢየሱስን ያህዌነትን ነው።
ስለ ኢየሱስ ማንነት በሚገባ ማወቅ የሚያስፈልግበት ምክንያት ኢየሱስ አስተማሪ ወይም ነብይ ብቻ ሳይሆን እርሱ እግዚአብሔር ራሱ ስለሆነ ነው።
ማወቅ ያለብን ነገር ኢየሱስ ብቻ ነው ሕጻን ሆኖ ሳለ የተመለከ እና የከበረ ስጦታ የተቀበለው፤ ምንም እንኳን ደግሞ በስምኦን እጅ ታቅፎ ብናየውም መዳን የሆነና አለምን እና ያቀፉትን ሁሉ አቅፎ የያዘ ትልቅ አምላክ ነው።
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።”
— ሉቃስ 2፥11
ጌትነቱ ሲወለድ የተጀመረ ወይንም ገና የሚሆነው ሳይሆን ጌታ የሆነ እንደተወለደ ግልጽ ነው።
በተጨማሪም ስለ ኢየሱስ ማንነት በሚገባ ማወቅ የሚያስፈልግበት ምክንያት መዳናችን የመጣው ከራሱ ከእግዚአብሔር ስለሆነ ነው።
“ማዳን የእግዚአብሔር ነው፥ በረከትህም በሕዝብህ ላይ ነው።”
— መዝሙር 3፥8
እንደሚል ቃሉ የመዳን በረከትን ያገኘነው በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ በመሆኑ ነው። ይህ ኢየሱስን ማወቅ ያስፈለገበት ምክንያት ነው።
በመጨረሻም ስለ ኢየሱስ ማንነትና እንዲሁም ስለሰራው ስራ በሚገባ ማወቅ ወሳኝና ልንተጋበት የሚገባ ነገር ነው።
ሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ
ቀን እሁድ 17/09/2017
⛪️ የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን
አዲስ አበባ/ ኢትዮጵያ
መልካም ምሽት!
(How was Church?)
"...ኢየሱስን ማወቅ..."
ፊልጵስዩስ 2:11 NASV
[11] ምላስም ሁሉ ለእግዚአብሔር አብ ክብር፣ ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንደ ሆነ ይመሰክር ዘንድ ነው።
✍️ በዚህ ክፍል ውስጥ "ጌታ" የሚለውን "LORD" በግሪኩ ቃል "KYRIOS" "ኪርዩስ" ማለት ሲሆን በብሉይ ኪዳን "ያህዌ" የሚለው አቻ ቃል ነው። ይህም የሚያሳየን የኢየሱስ ስም ከስም ሁሉ በላይ የመሆኑን ምስጢር እና የኢየሱስን ያህዌነትን ነው።
ስለ ኢየሱስ ማንነት በሚገባ ማወቅ የሚያስፈልግበት ምክንያት ኢየሱስ አስተማሪ ወይም ነብይ ብቻ ሳይሆን እርሱ እግዚአብሔር ራሱ ስለሆነ ነው።
ማወቅ ያለብን ነገር ኢየሱስ ብቻ ነው ሕጻን ሆኖ ሳለ የተመለከ እና የከበረ ስጦታ የተቀበለው፤ ምንም እንኳን ደግሞ በስምኦን እጅ ታቅፎ ብናየውም መዳን የሆነና አለምን እና ያቀፉትን ሁሉ አቅፎ የያዘ ትልቅ አምላክ ነው።
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።”
— ሉቃስ 2፥11
ጌትነቱ ሲወለድ የተጀመረ ወይንም ገና የሚሆነው ሳይሆን ጌታ የሆነ እንደተወለደ ግልጽ ነው።
በተጨማሪም ስለ ኢየሱስ ማንነት በሚገባ ማወቅ የሚያስፈልግበት ምክንያት መዳናችን የመጣው ከራሱ ከእግዚአብሔር ስለሆነ ነው።
“ማዳን የእግዚአብሔር ነው፥ በረከትህም በሕዝብህ ላይ ነው።”
— መዝሙር 3፥8
እንደሚል ቃሉ የመዳን በረከትን ያገኘነው በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ በመሆኑ ነው። ይህ ኢየሱስን ማወቅ ያስፈለገበት ምክንያት ነው።
በመጨረሻም ስለ ኢየሱስ ማንነትና እንዲሁም ስለሰራው ስራ በሚገባ ማወቅ ወሳኝና ልንተጋበት የሚገባ ነገር ነው።
ሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ
ቀን እሁድ 17/09/2017
⛪️ የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን
አዲስ አበባ/ ኢትዮጵያ
መልካም ምሽት!
❤128👍19🔥10🥰6👏4
እግዚአብሔር እንዲህ አለ ከእኔም ሌላ የሚያድን የለም!
““ታውቁና ታምኑብኝ ዘንድ፣ እርሱ እኔ እንደ ሆንሁ ትረዱ ዘንድ፣ እናንተ ምስክሮቼ፣ የመረጥሁትም ባሪያዬ ናችሁ” ይላል እግዚአብሔር። “ከእኔ በፊት አምላክ አልተሠራም፤ ከእኔም በኋላ አይኖርም። እኔ፣ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ከእኔም ሌላ የሚያድን የለም። ገልጫለሁ፤ አድኛለሁ፤ ተናግሬአለሁ፤ በመካከላችሁ እኔ እንጂ ባዕድ አምላክ አልነበረም። እኔ አምላክ እንደ ሆንሁ፣ እናንተ ምስክሮቼ ናችሁ” ይላል እግዚአብሔር፤”
ኢሳይያስ 43 : 10 - 12
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
መልካም ቀን!!!
““ታውቁና ታምኑብኝ ዘንድ፣ እርሱ እኔ እንደ ሆንሁ ትረዱ ዘንድ፣ እናንተ ምስክሮቼ፣ የመረጥሁትም ባሪያዬ ናችሁ” ይላል እግዚአብሔር። “ከእኔ በፊት አምላክ አልተሠራም፤ ከእኔም በኋላ አይኖርም። እኔ፣ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ከእኔም ሌላ የሚያድን የለም። ገልጫለሁ፤ አድኛለሁ፤ ተናግሬአለሁ፤ በመካከላችሁ እኔ እንጂ ባዕድ አምላክ አልነበረም። እኔ አምላክ እንደ ሆንሁ፣ እናንተ ምስክሮቼ ናችሁ” ይላል እግዚአብሔር፤”
ኢሳይያስ 43 : 10 - 12
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
መልካም ቀን!!!
❤118👍8👏4🔥3
‘ከእኔ በኋላ የሚመጣው ከእኔ በፊት ስለ ነበር ከእኔ ይልቃል’ ያልሁት እርሱ ነው!!!
“ዮሐንስ በማግስቱም፣ ኢየሱስ ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ እንዲህ አለ፤ “እነሆ! የዓለምን ኀጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ፤ ‘ከእኔ በኋላ የሚመጣው ከእኔ በፊት ስለ ነበር ከእኔ ይልቃል’ ያልሁት እርሱ ነው፤ እኔ ራሴ አላወቅሁትም ነበር፤ በውሃ እያጠመቅሁ የመጣሁትም እርሱ በእስራኤል ዘንድ እንዲገለጥ ነው።””
ዮሐንስ 1 : 29 - 31 NASV
መልካም ሰንበት!!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
“ዮሐንስ በማግስቱም፣ ኢየሱስ ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ እንዲህ አለ፤ “እነሆ! የዓለምን ኀጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ፤ ‘ከእኔ በኋላ የሚመጣው ከእኔ በፊት ስለ ነበር ከእኔ ይልቃል’ ያልሁት እርሱ ነው፤ እኔ ራሴ አላወቅሁትም ነበር፤ በውሃ እያጠመቅሁ የመጣሁትም እርሱ በእስራኤል ዘንድ እንዲገለጥ ነው።””
ዮሐንስ 1 : 29 - 31 NASV
መልካም ሰንበት!!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
❤111🔥10