Save Oromia 💪
ኦነግ በኖኖ በአንገት ቆራጭ ፋኖዎች በንፁሀን ኦሮሞዎች ላይ የደረሰውን ዘር ተኮር ጭፍጨፋ አወገዘ።
Jumlaan lubbuu namaa dhabamsiisuu fi hidhuun, ejjannoo siyaasaa ofiin nama hidhanii murtoo seeraa malee barootaaf hiraarsuun bara mootummaa kanaa haalaan babal’ate. Maqaa garagaraa itti moggaasuun qonnaan bulaa, horsiisee bulaa fi daldaltoota walumaa gala ummata biyyaa irraa baasiilee adda addaa tarrisuun maallaqa humnaa ol baasisuu, buusiilee adda addaa sababa itti tolchuun ifatti ummata irraa saamaa jiru. Kun ummata balaa waraanaan dinagdeen harkaa burkutaawee jiruu fi jireenya dhabe, waa kuufatee harkaa hin qabne harkaa gara afaanii jiraatu daaraa godheera.
Dhumaatii ummata keenya Ona Noonnoo tti taheef, ABOn gadda itti dhaga’ame ibsaa, maatii maraafis jajjabina hawwa. Ummatni Oromoo balaan kun kanaan kan hin dhaabbatne, kan daraniitti tarkaanfatu ta’uu hubatee, kana of irraa dhaabuufis tokkummaan walgargaaree dura dhaabbatuu qofatu furmaata jenna. Humni biraa eeggatu, kan dhumaatii isa irraa qolatu akka hin jirre beekee wabiin jireenya isaa matuma isaa ta’uu qalbifatuu qaba jenna.
Maayii irratti, ummatootni Itoophiyaa, jaarmiyaaleen siyaasaa biyya kanaa, dhaabbileen miti mootummaa, waldaaleen hawaasaa, Imbaasiileen biyya kana keessa jiran, dipiloomaatonni, dhaabbileen mirgoota namoomaa fi hawaasni idil Addunyaa ummata keenya wabii nageenyaa fi jireenyaa dhabee akka baalaatti harca’aa jiruuf akka sagalee ta’an, addatti sirna mootummaa paartii Biltsiginnaa madda rakkinoota kanneenii ta’e irratti dhiibbaa gochuun, furmaatni waaraan akka argamuuf akka hojjetu dhiibbaa gama isaanii akka godhan ABOn gadi jabeessee gaafata.
Injifannoo Ummata Bal’aaf!
Adda Bilisummaa Oromoo
Onkoloolessa 23, 2025
Finfinnee
Dhumaatii ummata keenya Ona Noonnoo tti taheef, ABOn gadda itti dhaga’ame ibsaa, maatii maraafis jajjabina hawwa. Ummatni Oromoo balaan kun kanaan kan hin dhaabbatne, kan daraniitti tarkaanfatu ta’uu hubatee, kana of irraa dhaabuufis tokkummaan walgargaaree dura dhaabbatuu qofatu furmaata jenna. Humni biraa eeggatu, kan dhumaatii isa irraa qolatu akka hin jirre beekee wabiin jireenya isaa matuma isaa ta’uu qalbifatuu qaba jenna.
Maayii irratti, ummatootni Itoophiyaa, jaarmiyaaleen siyaasaa biyya kanaa, dhaabbileen miti mootummaa, waldaaleen hawaasaa, Imbaasiileen biyya kana keessa jiran, dipiloomaatonni, dhaabbileen mirgoota namoomaa fi hawaasni idil Addunyaa ummata keenya wabii nageenyaa fi jireenyaa dhabee akka baalaatti harca’aa jiruuf akka sagalee ta’an, addatti sirna mootummaa paartii Biltsiginnaa madda rakkinoota kanneenii ta’e irratti dhiibbaa gochuun, furmaatni waaraan akka argamuuf akka hojjetu dhiibbaa gama isaanii akka godhan ABOn gadi jabeessee gaafata.
Injifannoo Ummata Bal’aaf!
Adda Bilisummaa Oromoo
Onkoloolessa 23, 2025
Finfinnee
😢10😱4👍3
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
ኦሮሞ እና ኦሮሚያ ተቋማዊ ግንባታውን እንደቀጠለ ነው.......
ዓሣው ባህሩ ውስጥ እስካለ በደንብ ይራባል.....
ዓሣው ባህሩ ውስጥ እስካለ በደንብ ይራባል.....
👍10😱10😢6💯2
Forwarded from የአባ ገዳ ልጆች Ijoollee Abbaa Gadaa (Kush Kushetic)
የራያ አላማጣ ሃገረ ስብከት አመራርሮችና በርካታ ምዕመናን በአረመኔዎቹና በአንገት ቆራጮቹ የፋኖ ቡድኖች ታፍነው ተወሰዱ።
በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የራያ ሃገረ ስብከት አመራሮችን ጨምሮ በርካታ ምዕመናን ከቤተ ክርስቲያን ግቢ ውስጥ ከሦስት ቀን በፊት በአረመኔዎቹና በአንገት ቆራጮቹ የፋኖ ቡድኖች ታፍነው መወሰዳቸውን የሃገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አስታውቀዋል፡፡
የሀገረ ስብከቱ ስራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን ሃብቱ አየነው በአረመኔዎቹና በአንገት ቆራጮቹ የፋኖ ቡድኖችን ታፍነው የተወሰዱት የአገረ ስብከቱ የሂሳብ ክፍል ኃላፊ መሆናቸውን ተናግረዋል።
አረመኔውና አንገት ቆራጮች ፋኖ በኃይማኖት አባቶች ላይ የሚፈፅሙት ተደጋጋሚ አፈና፣ ደብደባ፣ ዘረፋ፣እንግልትና ግድያ እያሳሰበው መምጣቱን ሃገረ ስብከቱ መግለጹም ተዘግቧል፡፡
@yeabagedaljoch
በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የራያ ሃገረ ስብከት አመራሮችን ጨምሮ በርካታ ምዕመናን ከቤተ ክርስቲያን ግቢ ውስጥ ከሦስት ቀን በፊት በአረመኔዎቹና በአንገት ቆራጮቹ የፋኖ ቡድኖች ታፍነው መወሰዳቸውን የሃገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አስታውቀዋል፡፡
የሀገረ ስብከቱ ስራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን ሃብቱ አየነው በአረመኔዎቹና በአንገት ቆራጮቹ የፋኖ ቡድኖችን ታፍነው የተወሰዱት የአገረ ስብከቱ የሂሳብ ክፍል ኃላፊ መሆናቸውን ተናግረዋል።
አረመኔውና አንገት ቆራጮች ፋኖ በኃይማኖት አባቶች ላይ የሚፈፅሙት ተደጋጋሚ አፈና፣ ደብደባ፣ ዘረፋ፣እንግልትና ግድያ እያሳሰበው መምጣቱን ሃገረ ስብከቱ መግለጹም ተዘግቧል፡፡
@yeabagedaljoch
👍9😱8😢2
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
WBO ha jabeeffannuu Jechuun Qabsoo Jabeessuu dha; kana dheekkamuun Farra Qabsoo Ta’uu dha!!!!
===================
Abdiin saba keenyaa, abdiin Oromootaa, WBO qofa dha.
WBOn mallattoo qabsoo Oromooti.
Qabsoonn WBO hidhannnoo dhan haa gaggeeffamu malee qabsoon qaamolee siyaasaa fi hawaasaa adda addaatin, biifa adda addaatin, adeemsifamu hunda isaatif kan humna ta’uuf qabsoo WBOti. Deemee deemee, dubbiin qabsoo dubbii humnaa waan ta’ee mul’atuuf, qabsoon Oromoo inni dhugaa isa karaa hidhannootin gaggeeffamutti gala. Kanaaf deeme deemee qabsoon cimaan humna-qabeessa ta’e harka qaama humna jabaa qabuuti gala. Jechuun, harka WBOti, gala.
Kanaaf bara ammaa kanatti qabsoon Oromoo harka WBO keessa jirti.
WBO deeggaruun qabsoo jiraachisuu dha. Deeggaruu dhabuu keenya irraa kan ka’ee, WBOn yoo laaffate qabsootu laaffata; Oromootu laaffata.
Kana waan ta’eef, WBO deeggaruun dirqama Oromoo hundaati. Dirqama lammummaati. Dirqama namoota dhuunfaa tokko tokkootii qofa miti. Dirqama warra quuqama jabaa qaban qofa miti. Dirqama warra qabeenya guddaa qaban qofa miti.
Oromoon cufti biyyuma take walii wajjin qaba. Qabsoo mirga Abbaa Biyyummaa dhaf godhamu kanas walumaan qaba. Kan addatti dirqama hunda qophaatti fudhatee baachuu qabu hin jiru, jiraachuus hin qabu. Hanga lammii biyya tokkoo taanetti, ba’aa walirraa hir’isuun, dirqama lammuumma keenyas hundumti keenya ofiif bahachuun, hedduu barbaachisaa dha.
Humdumti keenya bakka jirru irraa dirqama keenya yoo fudhannee sochoone, ba’aa ammatti namootni muraasni qofti ofirratti baachaa jiran kana irraa hirachuu dandeenya.
Gargaarsa WBOf goonu akka dirqama lammummaa hunda keenyaatti fudhannee gaafa itti bobbaanee horii guddaa haala itti fufiinsa qabuun walitti qabuu dandeenya. Horiin walitti qabame waraanichaaf humna ta’a. Humna messhaa jajjabaa fi hammayyaawa, humna teknoolojii harawaan utubame qabaachuu dandeenya.
Kanaan ammoo diina ofirraa ittisuun ni danda’amaa. Daangaa to’achhuun ni danda’ama. Warra angoo qabatee biyya saamaa jiru kanas haalaan ruktanii kuffisuun ni danda’ama. Jijjiirama dhufus abbaa itti ta’anii ce’umsa ummata keenyaaf malutti akka tarkaanfatutti oofuunis ni danda’ama.
Saba aangeessanii bakka hiree isaa ofiif itti murteeffatuun gahhuniin ni danda’ama. Mirga Abbaa biyuummaa mirkanneeffatanii, fedhii ummataa irratti hundaa’anii, biyya ofii kan walaboomte, biyya sirna dimokraasii dhugaa tin bultu, ijaarrachuun ni danda’ama.
Kana godhuu dhaaf humna Oromoo walitti fidanii kurffeessun barbaachisaa ta’a. Humna walitti fiduuf ammoo ijaarsa fi sirna itti godhuun dirqama ta’a. Ijaarsif sirnichi qophaa’uu kunis iftoomina fi itti gaafatamummaa dhan akka gaggeeffamu, seera-qabeessa ta’ee, beekkumtii fi akeeka hoggansi olaanaa WBO ijaarsa kanaaf kennu irratti hundaa’ee sochoo’a.
Haala kanaan humna WBO jabeessuun barbaachisaa dha. Dhugaa dubbachuuf kun hatattamaan godhamuu qaba. Motummaa humna qilleensaa fi drone fayyadamee ummataa fixaa jiru kana irra aanuun kan danda’amu yoo humna jabaa isa gitu ofharkaa qabaanne qofa dha.
Kana jechuun WBO jabeessu dha malee WBO xiqqeessuu miti. Kana cimsanii himuun akka dabeeyyiin qabsoo ajjeesaa jiran tokko tokko jedhanitti “farra qabsoo Oromoo” ta’uu miti.
Eeyyen, kana godhuun dirqama.
#Namni_ol_deemuu_dadhabe_gadi_fiiguu_hin_dadhabu! #Gad_hin_fiigiin! #DuulaDoolaaraTokkoGuyyatti!
===================
Abdiin saba keenyaa, abdiin Oromootaa, WBO qofa dha.
WBOn mallattoo qabsoo Oromooti.
Qabsoonn WBO hidhannnoo dhan haa gaggeeffamu malee qabsoon qaamolee siyaasaa fi hawaasaa adda addaatin, biifa adda addaatin, adeemsifamu hunda isaatif kan humna ta’uuf qabsoo WBOti. Deemee deemee, dubbiin qabsoo dubbii humnaa waan ta’ee mul’atuuf, qabsoon Oromoo inni dhugaa isa karaa hidhannootin gaggeeffamutti gala. Kanaaf deeme deemee qabsoon cimaan humna-qabeessa ta’e harka qaama humna jabaa qabuuti gala. Jechuun, harka WBOti, gala.
Kanaaf bara ammaa kanatti qabsoon Oromoo harka WBO keessa jirti.
WBO deeggaruun qabsoo jiraachisuu dha. Deeggaruu dhabuu keenya irraa kan ka’ee, WBOn yoo laaffate qabsootu laaffata; Oromootu laaffata.
Kana waan ta’eef, WBO deeggaruun dirqama Oromoo hundaati. Dirqama lammummaati. Dirqama namoota dhuunfaa tokko tokkootii qofa miti. Dirqama warra quuqama jabaa qaban qofa miti. Dirqama warra qabeenya guddaa qaban qofa miti.
Oromoon cufti biyyuma take walii wajjin qaba. Qabsoo mirga Abbaa Biyyummaa dhaf godhamu kanas walumaan qaba. Kan addatti dirqama hunda qophaatti fudhatee baachuu qabu hin jiru, jiraachuus hin qabu. Hanga lammii biyya tokkoo taanetti, ba’aa walirraa hir’isuun, dirqama lammuumma keenyas hundumti keenya ofiif bahachuun, hedduu barbaachisaa dha.
Humdumti keenya bakka jirru irraa dirqama keenya yoo fudhannee sochoone, ba’aa ammatti namootni muraasni qofti ofirratti baachaa jiran kana irraa hirachuu dandeenya.
Gargaarsa WBOf goonu akka dirqama lammummaa hunda keenyaatti fudhannee gaafa itti bobbaanee horii guddaa haala itti fufiinsa qabuun walitti qabuu dandeenya. Horiin walitti qabame waraanichaaf humna ta’a. Humna messhaa jajjabaa fi hammayyaawa, humna teknoolojii harawaan utubame qabaachuu dandeenya.
Kanaan ammoo diina ofirraa ittisuun ni danda’amaa. Daangaa to’achhuun ni danda’ama. Warra angoo qabatee biyya saamaa jiru kanas haalaan ruktanii kuffisuun ni danda’ama. Jijjiirama dhufus abbaa itti ta’anii ce’umsa ummata keenyaaf malutti akka tarkaanfatutti oofuunis ni danda’ama.
Saba aangeessanii bakka hiree isaa ofiif itti murteeffatuun gahhuniin ni danda’ama. Mirga Abbaa biyuummaa mirkanneeffatanii, fedhii ummataa irratti hundaa’anii, biyya ofii kan walaboomte, biyya sirna dimokraasii dhugaa tin bultu, ijaarrachuun ni danda’ama.
Kana godhuu dhaaf humna Oromoo walitti fidanii kurffeessun barbaachisaa ta’a. Humna walitti fiduuf ammoo ijaarsa fi sirna itti godhuun dirqama ta’a. Ijaarsif sirnichi qophaa’uu kunis iftoomina fi itti gaafatamummaa dhan akka gaggeeffamu, seera-qabeessa ta’ee, beekkumtii fi akeeka hoggansi olaanaa WBO ijaarsa kanaaf kennu irratti hundaa’ee sochoo’a.
Haala kanaan humna WBO jabeessuun barbaachisaa dha. Dhugaa dubbachuuf kun hatattamaan godhamuu qaba. Motummaa humna qilleensaa fi drone fayyadamee ummataa fixaa jiru kana irra aanuun kan danda’amu yoo humna jabaa isa gitu ofharkaa qabaanne qofa dha.
Kana jechuun WBO jabeessu dha malee WBO xiqqeessuu miti. Kana cimsanii himuun akka dabeeyyiin qabsoo ajjeesaa jiran tokko tokko jedhanitti “farra qabsoo Oromoo” ta’uu miti.
Eeyyen, kana godhuun dirqama.
#Namni_ol_deemuu_dadhabe_gadi_fiiguu_hin_dadhabu! #Gad_hin_fiigiin! #DuulaDoolaaraTokkoGuyyatti!
👍5😱5
Save Oromia 💪
በኦሮሞ ጥላቻ ናላቸውን የሳቱት የአማራ 360 ሀሜተኞች እርስ በርስ መበጣበጣቸው ታውቋል። ከዶላሩ ባሻገር ያሰባሰባቸው አንድና ዋነኛ ጉዳይ የኦሮሞ ጥላቻ ብቻ ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በኦሮሞ ጥላቻ ያበደው አማራ 360 ላይስማማ እንደለመደው እንደ አሜባ ተከፋፍሏል።
👍12😱3
20 ሚሊዮን ኦሮሞ ቢያልቅ ከ1 ሳምንት በኋላ ጫጫታው ይቆማል። የደም ዋጋ የሚመልስ የለም።
በኦሮሞ ላይ የሚደርሰው ፍጅት ተጠያቂ
1/ ለ34 አመት ፍጅት የሚፈጽም ጠላት ኦፕዴኦ
2/ ለ7 አመት ፍጅት የሚፈጽም ጠላት ብልጥግና ናቸው።
3/ የወገኑን ደም የማይመልስ እንደ በግ አየታረደ የሚኖር ኦሮሞ ሕዝብ ነው ።
ከታች የምታዩት ፎቶ የዛሬ አመት አካባቢ በኖኖ ሰርገኞች ላይ ቦንብ ተወርውሮ ሙሽሮቹን ከነ ሰርገኞቻቸው አልቀዋል። እንደገና አመቱን ጠብቀው ወጣቶችን መርጠው 25 ኦሮሞዎች ተረሽነዋል።
ይህ በእቅድ የሚካሄድ ዘር ፍጅት የፋኖ ሽፍታ አለመሆኑ መታወቅ አለበት። የኦፕዴኦና ብልጥግና እጅ እንደ አለበት በግልጽ ይታያል። ፋኖ ቤት ለቤት እየዞረ ወጣቶችን እየመረጠ አይፈጅም። ተጠያቂው በፋኖ ሥም ዘር ፍጅት የሚፈጽም መንግሥት ነው ። Via Bulto Bena
በኦሮሞ ላይ የሚደርሰው ፍጅት ተጠያቂ
1/ ለ34 አመት ፍጅት የሚፈጽም ጠላት ኦፕዴኦ
2/ ለ7 አመት ፍጅት የሚፈጽም ጠላት ብልጥግና ናቸው።
3/ የወገኑን ደም የማይመልስ እንደ በግ አየታረደ የሚኖር ኦሮሞ ሕዝብ ነው ።
ከታች የምታዩት ፎቶ የዛሬ አመት አካባቢ በኖኖ ሰርገኞች ላይ ቦንብ ተወርውሮ ሙሽሮቹን ከነ ሰርገኞቻቸው አልቀዋል። እንደገና አመቱን ጠብቀው ወጣቶችን መርጠው 25 ኦሮሞዎች ተረሽነዋል።
ይህ በእቅድ የሚካሄድ ዘር ፍጅት የፋኖ ሽፍታ አለመሆኑ መታወቅ አለበት። የኦፕዴኦና ብልጥግና እጅ እንደ አለበት በግልጽ ይታያል። ፋኖ ቤት ለቤት እየዞረ ወጣቶችን እየመረጠ አይፈጅም። ተጠያቂው በፋኖ ሥም ዘር ፍጅት የሚፈጽም መንግሥት ነው ። Via Bulto Bena
😱10😢8👍4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Amboo mana baruumsaa sad.2ffaa goommanee mormii ajjeechaa ilmaan Oromoo irrattii Finxaaleyyiin geggeessan Kan bahaniidha.
ፋኖ ኦሮሚያ ላይ ምን ይሰራል???
ፋኖ ኦሮሚያ ላይ ምን ይሰራል???
👍10😱10😢6
Save Oromia 💪
Photo
የኦሮሞ ብሔርተኝነት እና የኩቤክ ብሔርተኝነት፡ ተነጻጻሪ ትንታኔ
--
የኦሮሞ ብሔርተኝነት በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቁን የኦሮሞ ሕዝብ ለነጻነት፣ ለእኩልነት እና እውቅና ለመስጠት በሚደረገው ትግል ላይ የተመሰረተ የፖለቲካ እና የባህል እንቅስቃሴ ነው። ለታሪካዊ መገለል እና የፖለቲካ መገለል ምላሽ በመስጠት ላይ የሚገኘው የኦሮሞ ብሄርተኝነት የኦሮሞ ብሄረሰብን ክብር፣ ቋንቋ እና ባህላዊ ቅርስ በኦሮምummaa (የኦሮሞ ማንነት እና የአለም እይታ) መርሆች ለመመለስ ይፈልጋል። የራስን ዕድል በራስ የመወሰን፣ የባህል ብዝሃነት እና ፍትሃዊ እድገትን የምታከብር ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ያትታል። ንቅናቄው በታሪክ በተማከለ የስልጣን የበላይነት የተያዘውን የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስርዓት ወደ እውነተኛ ፌደራሊዝም፣ ፍትህ እና ውክልና ማረጋገጥ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል። ስለዚህም የኦሮሞ ብሔርተኝነት መገንጠል ብቻ ሳይሆን በዋነኛነት የመደመር፣ የፍትሃዊነት እና የብዝሃነት ፌደሬሽን ውስጥ እውቅና ለማግኘት የሚደረግ ጥረት ነው።
የኩቤክ ብሔርተኝነት በተቃራኒው በካናዳ የዳበረው ፈረንሳይኛ ተናጋሪው ሕዝብ ቋንቋውን፣ ባህሉን እና ራስን በራስ የማስተዳደርን አብዛኛው እንግሊዘኛ ተናጋሪ አገር የመጠበቅ ፍላጎት መግለጫ ነው። በፈረንሣይ ቅኝ ግዛት እና በ1763 የብሪታንያ ወረራ ላይ የተመሰረተ፣ የኩቤክ ብሔርተኝነት በየደረጃው - ከባህላዊ ሕልውና እስከ ፖለቲካዊ ማረጋገጫዎች ተሻሽሏል። እ.ኤ.አ. አንዳንድ የኩቤክ ብሔርተኞች ነፃነትን ሲደግፉ፣ሌሎች ደግሞ በካናዳ ፌደሬሽን ውስጥ ጉልህ የሆነ የክልል ራስን በራስ ማስተዳደርን ይደግፋሉ። የካናዳ ሞዴል፣ በህገመንግስታዊ ፌደራሊዝም እና በሁለት ቋንቋ ተናጋሪነት፣ ብሄራዊ አንድነትን በመጠበቅ የኩቤክን ማንነት በእጅጉ አስተናግዷል።
በንፅፅር፣ ሁለቱም የኦሮሞ እና የኩቤክ ብሄረሰቦች በመድብለ ብሄር ብሄረሰቦች ውስጥ የባህል ማንነትን የማስጠበቅ እና ራስን በራስ የማስተዳደር መሰረታዊ ግብ ይጋራሉ። እያንዳንዳቸው ከቋንቋ፣ ከፖለቲካዊ ወይም ከኢኮኖሚያዊ መገለል ልምዳቸው የወጡ ሲሆን በፌዴራል ወይም በራስ ገዝ አደረጃጀቶች አማካይነት ስልጣንን ፈለጉ። ነገር ግን፣ አገባባቸው በእጅጉ ይለያያል። የኦሮሞ ብሄረተኝነት የሚንቀሳቀሰው ከቅኝ ግዛት በኋላ በነበረችው አፍሪካ ውስጥ ጥልቅ የሆነ የጎሳ ፖለቲካ ክፍፍል እና ውስን ተቋማዊ ዲሞክራሲ ባለበት፣ ህገ መንግስቱ እራሱ በክርክር ውስጥ ባለበት ነው። በአንፃሩ፣ የኩቤክ ብሔርተኝነት በምርጫ፣ በህዝበ ውሳኔ እና በህጋዊ መንገድ የፖለቲካ ሃሳብን በሚፈቅድ የተረጋጋ ዲሞክራሲያዊ ፌዴሬሽን ውስጥ አለ።
በተጨማሪም፣ የኦሮሞ ብሔርተኝነት የኢትዮጵያን መንግስታዊ ማንነት ከንጉሠ ነገሥታዊ ትሩፋት ወደ መድብለ ብሔር ፌዴራሊዝም ለመቀየር በመፈለግ ለማህበራዊ ፍትህ እና ከቅኝ ግዛት መውረድ ትግል ጋር ብዙ ጊዜ ይጣመራል። የኩቤክ ብሔርተኝነት በበኩሉ፣ ቀድሞውንም ዴሞክራሲያዊ በሆነ ማዕቀፍ ውስጥ የተለየ ቋንቋዊ እና ባህላዊ ማንነትን በመጠበቅ ላይ ያተኩራል። ሁለቱም እንቅስቃሴዎች የውህደት እና የነጻነት ጥያቄዎችን ሲጋፈጡም፣ የኩቤክ የራስ ገዝ አስተዳደር ስኬት የሚያሳየው ፌደራሊዝም እና ሕገ መንግሥታዊ መስተንግዶ እንዴት ሁሉን ያካተተ ፌደራሊዝም እንደሚቀንስ ያሳያል—ይህ የኢትዮጵያን ቀጣይነት ያለው የፌደራል ሙከራ የሚመለከት ግንዛቤ ነው።
በመሠረቱ፣ የኦሮሞ ብሔርተኝነት እና የኩቤክ ብሔርተኝነት በሰላማዊ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን ትይዩ የሆኑትን የክብር እና እውቅና ጥያቄዎችን ያመለክታሉ። ሁለቱም የተማከለ የበላይነትን ይሞግታሉ እና በልዩነት ለአንድነት ይሟገታሉ። ሆኖም የውጤታቸው መረጋጋት በዴሞክራሲ ተቋማት ብስለት እና ብዝሃነትን ለማክበር ባለው የፖለቲካ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ነው። ኢትዮጵያ እንደ ካናዳ ሁሉ ሕገ መንግስቷን ከቁጥጥር መሣሪያነት ይልቅ የእኩልነት ቃል ኪዳን አድርጋ ከተቀበለች – የኦሮሞ ብሔርተኝነትን ከመቃወም ወደ የጋራ ብሔርተኝነት መሠረትነት መቀየር ትችላለች።
--
Prosperity Party - ብልፅግና
Liberal Party of Canada (Ontario) - Parti libéral du Canada (Ontario)
Via Ethiopian Civil Service University Friends (Feyiso Kedir)
--
የኦሮሞ ብሔርተኝነት በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቁን የኦሮሞ ሕዝብ ለነጻነት፣ ለእኩልነት እና እውቅና ለመስጠት በሚደረገው ትግል ላይ የተመሰረተ የፖለቲካ እና የባህል እንቅስቃሴ ነው። ለታሪካዊ መገለል እና የፖለቲካ መገለል ምላሽ በመስጠት ላይ የሚገኘው የኦሮሞ ብሄርተኝነት የኦሮሞ ብሄረሰብን ክብር፣ ቋንቋ እና ባህላዊ ቅርስ በኦሮምummaa (የኦሮሞ ማንነት እና የአለም እይታ) መርሆች ለመመለስ ይፈልጋል። የራስን ዕድል በራስ የመወሰን፣ የባህል ብዝሃነት እና ፍትሃዊ እድገትን የምታከብር ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ያትታል። ንቅናቄው በታሪክ በተማከለ የስልጣን የበላይነት የተያዘውን የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስርዓት ወደ እውነተኛ ፌደራሊዝም፣ ፍትህ እና ውክልና ማረጋገጥ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል። ስለዚህም የኦሮሞ ብሔርተኝነት መገንጠል ብቻ ሳይሆን በዋነኛነት የመደመር፣ የፍትሃዊነት እና የብዝሃነት ፌደሬሽን ውስጥ እውቅና ለማግኘት የሚደረግ ጥረት ነው።
የኩቤክ ብሔርተኝነት በተቃራኒው በካናዳ የዳበረው ፈረንሳይኛ ተናጋሪው ሕዝብ ቋንቋውን፣ ባህሉን እና ራስን በራስ የማስተዳደርን አብዛኛው እንግሊዘኛ ተናጋሪ አገር የመጠበቅ ፍላጎት መግለጫ ነው። በፈረንሣይ ቅኝ ግዛት እና በ1763 የብሪታንያ ወረራ ላይ የተመሰረተ፣ የኩቤክ ብሔርተኝነት በየደረጃው - ከባህላዊ ሕልውና እስከ ፖለቲካዊ ማረጋገጫዎች ተሻሽሏል። እ.ኤ.አ. አንዳንድ የኩቤክ ብሔርተኞች ነፃነትን ሲደግፉ፣ሌሎች ደግሞ በካናዳ ፌደሬሽን ውስጥ ጉልህ የሆነ የክልል ራስን በራስ ማስተዳደርን ይደግፋሉ። የካናዳ ሞዴል፣ በህገመንግስታዊ ፌደራሊዝም እና በሁለት ቋንቋ ተናጋሪነት፣ ብሄራዊ አንድነትን በመጠበቅ የኩቤክን ማንነት በእጅጉ አስተናግዷል።
በንፅፅር፣ ሁለቱም የኦሮሞ እና የኩቤክ ብሄረሰቦች በመድብለ ብሄር ብሄረሰቦች ውስጥ የባህል ማንነትን የማስጠበቅ እና ራስን በራስ የማስተዳደር መሰረታዊ ግብ ይጋራሉ። እያንዳንዳቸው ከቋንቋ፣ ከፖለቲካዊ ወይም ከኢኮኖሚያዊ መገለል ልምዳቸው የወጡ ሲሆን በፌዴራል ወይም በራስ ገዝ አደረጃጀቶች አማካይነት ስልጣንን ፈለጉ። ነገር ግን፣ አገባባቸው በእጅጉ ይለያያል። የኦሮሞ ብሄረተኝነት የሚንቀሳቀሰው ከቅኝ ግዛት በኋላ በነበረችው አፍሪካ ውስጥ ጥልቅ የሆነ የጎሳ ፖለቲካ ክፍፍል እና ውስን ተቋማዊ ዲሞክራሲ ባለበት፣ ህገ መንግስቱ እራሱ በክርክር ውስጥ ባለበት ነው። በአንፃሩ፣ የኩቤክ ብሔርተኝነት በምርጫ፣ በህዝበ ውሳኔ እና በህጋዊ መንገድ የፖለቲካ ሃሳብን በሚፈቅድ የተረጋጋ ዲሞክራሲያዊ ፌዴሬሽን ውስጥ አለ።
በተጨማሪም፣ የኦሮሞ ብሔርተኝነት የኢትዮጵያን መንግስታዊ ማንነት ከንጉሠ ነገሥታዊ ትሩፋት ወደ መድብለ ብሔር ፌዴራሊዝም ለመቀየር በመፈለግ ለማህበራዊ ፍትህ እና ከቅኝ ግዛት መውረድ ትግል ጋር ብዙ ጊዜ ይጣመራል። የኩቤክ ብሔርተኝነት በበኩሉ፣ ቀድሞውንም ዴሞክራሲያዊ በሆነ ማዕቀፍ ውስጥ የተለየ ቋንቋዊ እና ባህላዊ ማንነትን በመጠበቅ ላይ ያተኩራል። ሁለቱም እንቅስቃሴዎች የውህደት እና የነጻነት ጥያቄዎችን ሲጋፈጡም፣ የኩቤክ የራስ ገዝ አስተዳደር ስኬት የሚያሳየው ፌደራሊዝም እና ሕገ መንግሥታዊ መስተንግዶ እንዴት ሁሉን ያካተተ ፌደራሊዝም እንደሚቀንስ ያሳያል—ይህ የኢትዮጵያን ቀጣይነት ያለው የፌደራል ሙከራ የሚመለከት ግንዛቤ ነው።
በመሠረቱ፣ የኦሮሞ ብሔርተኝነት እና የኩቤክ ብሔርተኝነት በሰላማዊ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን ትይዩ የሆኑትን የክብር እና እውቅና ጥያቄዎችን ያመለክታሉ። ሁለቱም የተማከለ የበላይነትን ይሞግታሉ እና በልዩነት ለአንድነት ይሟገታሉ። ሆኖም የውጤታቸው መረጋጋት በዴሞክራሲ ተቋማት ብስለት እና ብዝሃነትን ለማክበር ባለው የፖለቲካ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ነው። ኢትዮጵያ እንደ ካናዳ ሁሉ ሕገ መንግስቷን ከቁጥጥር መሣሪያነት ይልቅ የእኩልነት ቃል ኪዳን አድርጋ ከተቀበለች – የኦሮሞ ብሔርተኝነትን ከመቃወም ወደ የጋራ ብሔርተኝነት መሠረትነት መቀየር ትችላለች።
--
Prosperity Party - ብልፅግና
Liberal Party of Canada (Ontario) - Parti libéral du Canada (Ontario)
Via Ethiopian Civil Service University Friends (Feyiso Kedir)
😱11😢5👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Mattuu Sad. 2ffaa marsaa 2ffaa mormii geggeessaa jiru.
✍️Sirniis miniiliik nurraa ka'uu qaba
✍️Gaaffii keenya gaaffii mirga abbaa biyyumaati
✍️Ajjeechaan dhabbachuu qaba....
✍️Buqaatiin ilmaan Oromoo dhabbachuu qaba...kkf
__ ____
Faanoon Oromiyaa keessatti maal hojjechaa jira?
✍️Sirniis miniiliik nurraa ka'uu qaba
✍️Gaaffii keenya gaaffii mirga abbaa biyyumaati
✍️Ajjeechaan dhabbachuu qaba....
✍️Buqaatiin ilmaan Oromoo dhabbachuu qaba...kkf
__ ____
Faanoon Oromiyaa keessatti maal hojjechaa jira?
😱10👍9😢4💯2
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
#inbox
#አስቸኳይ_ለሚመለከተው_ሁሉ..
በፊንፊኔ ውስጥ ነፍጠኞች በእጅጉ በፖሊስ ውስጥ በሚገኙ የአማራ ተወላጆች ከፍተኛ ድጋፍ እስከ ም/ኮሚሽነር ድረስ ባሉት እርከኖች በደንብ ተደራጅተዋል እኛ በኖኖ ጉዳይ ስናዝን እነኑ አስኮ ቃሌ አከባቢ ያሉት ለሚካኤል በሚል ድግስ ሲጨፍሩ ነው ያነጉት ከባድፌሽታ ላይ ነበሩ በዚህ ድግሱ ላይ ከፍተኛ የፖሊስ አመራር ተገኝቶ ነበረ....መላው የኦሮሞ ህዝብ በተለይ ፊንፊኔ ውስጥ ያለው በከፍተኛ ፍጥነት እንዲነቃና እንዱደራጅ አድርስልኝ ይህ በአንድ ሠፈር ብቻ አይደለም በሁሉም የፊንፊኔ ከተሞች ውስጥ እባክህ የሚመለከተው ሁሉ ይህንን በጥልቀት ይሥራበት አደራ አደራ......
Share
#አስቸኳይ_ለሚመለከተው_ሁሉ..
በፊንፊኔ ውስጥ ነፍጠኞች በእጅጉ በፖሊስ ውስጥ በሚገኙ የአማራ ተወላጆች ከፍተኛ ድጋፍ እስከ ም/ኮሚሽነር ድረስ ባሉት እርከኖች በደንብ ተደራጅተዋል እኛ በኖኖ ጉዳይ ስናዝን እነኑ አስኮ ቃሌ አከባቢ ያሉት ለሚካኤል በሚል ድግስ ሲጨፍሩ ነው ያነጉት ከባድፌሽታ ላይ ነበሩ በዚህ ድግሱ ላይ ከፍተኛ የፖሊስ አመራር ተገኝቶ ነበረ....መላው የኦሮሞ ህዝብ በተለይ ፊንፊኔ ውስጥ ያለው በከፍተኛ ፍጥነት እንዲነቃና እንዱደራጅ አድርስልኝ ይህ በአንድ ሠፈር ብቻ አይደለም በሁሉም የፊንፊኔ ከተሞች ውስጥ እባክህ የሚመለከተው ሁሉ ይህንን በጥልቀት ይሥራበት አደራ አደራ......
Share
😱9💯8😢6
ጉራጌዎች በባህልም በወግም የማይቀርባችሁን ፋኖ አማራ ከዞናችሁ ጠራረርጋችሁ አባሩ፤ ከፅንፈኛው ሰፋሪ ፋኖ ጋር ያበሩ የጉራጌ አመራሮችንም አጋልጡ። ሰፋሪው ፋኖ ሁኔታዎች ቢመቻቹለት ለማንም የሚመለስ አይደለም።
__
በአበሽጌ ወረዳ አንድ የፖሊስ አባል ሲገደል አራት ነዋሪዎች ታግተው ተወስደዋል።
#ዘቢዳር_ሚዲያ:- ጥቅምት 16, 2018 ዓ.ል
በጉራጌ ዞን በአበሽጌ ወረዳ ሆሌ ተብሎ በሚጠራው የገጠር ከተማ ትላንት ማታ ታጣቂዎች አንድ የፖሊስ አባት ተኩሰው ሲገድሉ አራት ንፁሃን የአካባቢው ነዋሪዎችን አግተው መውሰዳቸውን ዘቢዳር ሚዲያ ከአካባቢው ምንጮቿ አረጋግጣለች።
ታጣቂዎቹ በአካባቢው ግዳጅ ላይ የነበረውን ሳጅን ዮሀንስ ኤርባ ገድለው መሳሪያውን ወስደው ታጋቾቹን ይዘው ተሰውረዋል። የታገቱት የአካባቢው ነዋሪዎች ወዴት እንደተወሰዱ እስካሁን የታወቀ ነገር የለም።
በአካባቢው ተደጋጋሚ የሰዎች ግድያ፣ እገታና ዘረፋ እየተፈጸመ መሆኑን ተከትሎ የመከላከያ ሰራዊት እንዲሰፍር የተደረገ ሲሆን ሰራዊቱ እማይንቀሳቀስባቸው ቦታዎችና ወቅቶችን እየጠበቁ የአካባቢውን ነዋሪ ማሸበሩ ቀጥሏል።
Zebidar Tube
__
በአበሽጌ ወረዳ አንድ የፖሊስ አባል ሲገደል አራት ነዋሪዎች ታግተው ተወስደዋል።
#ዘቢዳር_ሚዲያ:- ጥቅምት 16, 2018 ዓ.ል
በጉራጌ ዞን በአበሽጌ ወረዳ ሆሌ ተብሎ በሚጠራው የገጠር ከተማ ትላንት ማታ ታጣቂዎች አንድ የፖሊስ አባት ተኩሰው ሲገድሉ አራት ንፁሃን የአካባቢው ነዋሪዎችን አግተው መውሰዳቸውን ዘቢዳር ሚዲያ ከአካባቢው ምንጮቿ አረጋግጣለች።
ታጣቂዎቹ በአካባቢው ግዳጅ ላይ የነበረውን ሳጅን ዮሀንስ ኤርባ ገድለው መሳሪያውን ወስደው ታጋቾቹን ይዘው ተሰውረዋል። የታገቱት የአካባቢው ነዋሪዎች ወዴት እንደተወሰዱ እስካሁን የታወቀ ነገር የለም።
በአካባቢው ተደጋጋሚ የሰዎች ግድያ፣ እገታና ዘረፋ እየተፈጸመ መሆኑን ተከትሎ የመከላከያ ሰራዊት እንዲሰፍር የተደረገ ሲሆን ሰራዊቱ እማይንቀሳቀስባቸው ቦታዎችና ወቅቶችን እየጠበቁ የአካባቢውን ነዋሪ ማሸበሩ ቀጥሏል።
Zebidar Tube
😱6👍5
Forwarded from Save Oromia 💪
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዝንጀሮ የራሷ ቂጥ አይታያትም!
•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•
--------
የቆቀዎች የተለመደች ማሸማቀቅያ "ኦነግ 50 አመት አምፆ ምንም አልፈጠረም" የምትል? ነብሴ የአሀዳዊው ካምፕ መናድ የጀመረው እኮ በ1966 ዓ.ም ነው...ከዛ አንስተህ ውሀ የማያነሳ ለቅሶ ላይ መሆንህን ትክዳለህ እንዴ?
ይሄ ማለት አማራ ብሄር ብሄረሰቦችን ረግጬ እና ጠቅልዬ ኤምፓየሯን ዘላለም ካልገዛው በሚል ከአመት አመት የቁልቁለት ጉዞው ከጀመረ 50 ዓመት ሞልቶታል ከ1966-2016 አሁን ደግሞ ጭራሽ ማርሽ ቀይሮ የቁልቁለት ጉዞውን ይያያዘዋል ምንም ጥርጥር የለውም።
ኦነግ አማራ እንደሚለው ሳይሆን በርካታ ወርቃማ ድሎችን አስመዝግቧል።
1. ኦነግ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ እና ፈፅሞ ወደ ኋላ ሊመለስ የማይችል የፀረ ጭቆና የነፃነት ትግል ፕሮግራም ቀርፆ የኦሮሞ ህዝብን አስጨብጧል።
2. ለአፋን ኦሮሞ ምቹ የሆነን የቁቤ አፃፃፍን ለህዝባችን አሳወቆ irrelevant ከሆነው ግዕዝ ባርነት አላቆታል።
3. ኦነግ ህዝባችንን እውቀት በማስታጠቅ፥በሀበሻ ገዢዎች Undermine ሲደረግ የነበረበትን ሁኔታ መገልበጥና ህዝባችን በራሱ ባህል፣ቋንቋ ወግ ማንነት እንዲኮራ አድርጓል።
ኦነግ ከራሱ ህዝብ ባሻገር በሀገሪቷ ታሪክ ለጭቁን ብሄረሰቦችና ህዝቦች መሰረታዊ ለውጥ ያመጡ ሁለት አዋጆች በኦነግ የተከናወኑ ነበሩ።
1.የካቲት 1967 የመሬት ላራሹ አዋጅ
2.ነሀሴ 1967 የከተማ ትርፍ ቤቶች አዋጅ
★ ኦነግ በጥቂቱ እነዚህን ድሎች ለራሱና ለሌሎች ጭቁን ህዝቦች ባለፉት 50 የትግል አመታት አበርክቷል።
የፅንፈኛው የአማራ Supremacists ቡድን ያለፉት 50 አመታት ግን የለቅሶና የቁልቁለት ጉዞ ነበሩ።
https://www.tg-me.com/HawiiEr
•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•|•
--------
የቆቀዎች የተለመደች ማሸማቀቅያ "ኦነግ 50 አመት አምፆ ምንም አልፈጠረም" የምትል? ነብሴ የአሀዳዊው ካምፕ መናድ የጀመረው እኮ በ1966 ዓ.ም ነው...ከዛ አንስተህ ውሀ የማያነሳ ለቅሶ ላይ መሆንህን ትክዳለህ እንዴ?
ይሄ ማለት አማራ ብሄር ብሄረሰቦችን ረግጬ እና ጠቅልዬ ኤምፓየሯን ዘላለም ካልገዛው በሚል ከአመት አመት የቁልቁለት ጉዞው ከጀመረ 50 ዓመት ሞልቶታል ከ1966-2016 አሁን ደግሞ ጭራሽ ማርሽ ቀይሮ የቁልቁለት ጉዞውን ይያያዘዋል ምንም ጥርጥር የለውም።
ኦነግ አማራ እንደሚለው ሳይሆን በርካታ ወርቃማ ድሎችን አስመዝግቧል።
1. ኦነግ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ እና ፈፅሞ ወደ ኋላ ሊመለስ የማይችል የፀረ ጭቆና የነፃነት ትግል ፕሮግራም ቀርፆ የኦሮሞ ህዝብን አስጨብጧል።
2. ለአፋን ኦሮሞ ምቹ የሆነን የቁቤ አፃፃፍን ለህዝባችን አሳወቆ irrelevant ከሆነው ግዕዝ ባርነት አላቆታል።
3. ኦነግ ህዝባችንን እውቀት በማስታጠቅ፥በሀበሻ ገዢዎች Undermine ሲደረግ የነበረበትን ሁኔታ መገልበጥና ህዝባችን በራሱ ባህል፣ቋንቋ ወግ ማንነት እንዲኮራ አድርጓል።
ኦነግ ከራሱ ህዝብ ባሻገር በሀገሪቷ ታሪክ ለጭቁን ብሄረሰቦችና ህዝቦች መሰረታዊ ለውጥ ያመጡ ሁለት አዋጆች በኦነግ የተከናወኑ ነበሩ።
1.የካቲት 1967 የመሬት ላራሹ አዋጅ
2.ነሀሴ 1967 የከተማ ትርፍ ቤቶች አዋጅ
★ ኦነግ በጥቂቱ እነዚህን ድሎች ለራሱና ለሌሎች ጭቁን ህዝቦች ባለፉት 50 የትግል አመታት አበርክቷል።
የፅንፈኛው የአማራ Supremacists ቡድን ያለፉት 50 አመታት ግን የለቅሶና የቁልቁለት ጉዞ ነበሩ።
https://www.tg-me.com/HawiiEr
😱8💯7😢5👍4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሚኒሊክ ፕሮጀክት አስፈፃሚው የነፍጠኛ ወኪሉ አብይ አህመድ "በትግራይ ካደረኩት ውግያ በላይ በወለጋ አድርግያለሁ" ሲል ግፉን አሰቦት ሳይሆን መንፈስ ቅዱስ ሀቅ አናግሮታል።
የወለጋ ግፍ ቋጠሮ የተፈታ ቀን ወየውልሽ ፋኖ ብልጵግና።
የወለጋ ግፍ ቋጠሮ የተፈታ ቀን ወየውልሽ ፋኖ ብልጵግና።
😱12👍8😢2
