አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱሁ የኸይር ስራ ጥሪ ለአማኞች በሙሉ ሸር አድርጉልን ወረባቦ ወረዳ 018 ቀበሌ ላይ ምሺንጋ በግፈኞች የተቃጠለብንን መስጂድ በቦታው መልሱልን አቅማችሁ የፈቀደውን አነሰ በዛ ሳትሉ አግዙን የወንድሞቻችንን የተሰበረ ልብ ጠግኑልን @highlight
አካውንት
1000701270097
Ali Shiferaw , Abdu Ali & Yimam Mohammed
አካውንት
1000701270097
Ali Shiferaw , Abdu Ali & Yimam Mohammed
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
ዒድ እና ጁሙዐ ሲገናኙ ጁሙዐ/ እና ዙህርን ምን እናድርግ?
~
ዒድ በጁሙዐ ቀን ላይ ሲውል ሁለት በዓል በአንድ ቀን ገጠመ ማለት ነው። አመታዊው ዒደል ፊጥር ወይም ዒደል አድሓ እና ሳምንታዊው ዒድ፣ ጁሙዐ። በዚህን ጊዜ የሚኖረውን የዒድና የጁሙዐ ሶላት በተመለከተ በዑለማዎች የተለያዩ ሀሳቦች የተሰነዘሩ ሲሆን ጥቅል መልእክት ለሚፈልግ የሳዑዲ ዑለማ ምክር ቤት በጉዳዩ ላይ የሰጡት ፈትዋ ጨመቅ አድርጌ አስቀድማለሁ። ዒድን የሰገደ ሰው ጁሙዐን የመተው ምርጫ እንዳለው የሚጠቁሙትን ሐዲሦችና የቀደምቶችን ንግግሮች ከዘረዘሩ በኋላ የሚከተሉትን ነጥቦች አስፍረዋል፡-
1. የዒድን ሶላትን የሰገደ የጁሙዐ ሶላት ላይ ያለመገኘት ፈቃድ አለው። በዙህር ወቅት ላይ ዙህርን ይሰግዳል። ከሰዎች ጋር ጁሙዐን ቢሰግድ ለሱ በላጭ ነው።
2. ዒድ ሶላትን ያልተካፈለ ማግራሪያው አይመለከተውም። ስለሆነም የጁሙዐ ግዴታነት አይወርድለትም። እናም ለጁሙዐ ሶላት መስጂድ የመሄድ ግዴታ አለበት።
3. ጁሙዐ በሚሰገድበት መስጂድ ላይ ኢማም የሆነ ሰው ላይ በእለቱ የጁሙዐ ሶላትን የማሰገድ ግዴታ አለበት። ይህም መስገድ የሚፈልግ ሰው እንዲሰግድ፣ ዒድን ያልሰገደም እንዲሁ እንዲሰግድ ነው። ጁሙዐ ሶላት የሚያሰግድ ብዛት ከተገኘ እሰየው። ካልሆነ ግን ዙህር ይሰገዳል።
4. የዒድ ሶላትን በመስገዱ ጁሙዐ ያልተካፈለ ሰው የዙህር ወቅት ሲገባ ዙህርን ሊሰግድ ይገባል።
5. ..
6. ዒድ ሶላትን የተካፈለ ሰው በእለቱ የጁሙዐም የዙህርም ሶላት ይወድቅለታል የሚለው እይታ ልክ ያልሆነ እይታ ነው። ለዚህም ነው ዑለማዎች ያገለሉትና ስህተትና እንግዳ እንደሆነም የበየኑበት።...” [ፈትዋውን የሰጡት ዐብዱል ዐዚዝ ኣሊ ሸይኽ፣ ዐብደላህ አልጉደያን፣ በክር አቡ ዘይድ እና ፈውዛን ናቸው።]
ስለ ጉዳዩ ጥቅል መረጃ ብቻ ለሚሻ ሰው እስከዚህ ያለው ማጠቃለያ በቂው ነው። በጉዳዩ ላይ ውዝግብ ያስተዋለ ወይም ዝርዝር ዳሰሳ የሚሻ ቀሪውን ክፍል ይከታተል።
በጉዳዩ ላይ ከተሰነዘሩ ሃሳቦች ውስጥ አንዱ፡-
ዒድ የሰገደ ሰው ከነጭራሹ ጁሙዐም ሆነ ዙህር መስገድ አይጠበቅበትም። ይልቁንም እስከ ዐስር ሶላት ድረስ ሳይሰግድ ይቆያል የሚል ነው። ይሄ ሀሳብ በጣም በጥቂቶች ብቻ የተንፀባረቀ ከመሆኑም ባለፈ ማስረጃ ፈፅሞ የማይደግፈውና ወጣ ያለ እይታ ነው።
ይህን ፅሑፍ እንድፅፍ ያነሳሳኝ ይህንን አቋም ስራዬ ብሎ አመት እየጠበቀ የሚያራግብ ሰው መኖሩ ሲሆን ዘንድሮም እንደተለመደው አድርጓል። በጣም የደነቀኝ እነ ኢብኑ ዑሠይሚንን ጭምር ባልዋሉበት ደጋፊ አድርጎ ማጣቀሱ ነው። በርእሱ ላይ የሳዑዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ አባል ዑለማዎች ፈትዋ ሲነገረው “እነሱ ሳዑዲ ናቸው” ብሎ ማጣጣሉንም ሰምቻለሁ። ዐጂብ! እና የሳዑዲ ስለሆኑ ምን? ይሄ ምን የሚሉት መለከፍ ነው? የየት ሃገር ዐሊም ነው ማጣቀስ የሚቻለው? ደግሞስ ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚንን በሐሰት ሲያጣቅስስ ምነው ሳዑዲያዊ መሆናቸውን ዘነጋ?
ወደ ርእሱ ስመለስ በመጀመሪያ ደረጃ ሊታወቅ የሚገባው ነገር ቢኖር ጥቂትም ቢሆኑ ይህንን አቋም ያስተጋቡ ዐሊሞች በተጨባጭ አጋጥመዋል። ለምሳሌ ሸውካኒይ። ይሄ ግን እንዳሻን እንፈነጭ ዘንድ አረንጓዴ መብራት አይሰጥም። ሸውካኒይ የተናገሩት ሁሉ ልክ ነው የሚል ጤነኛ ጭንቅላት ምድር ላይ የለም። ይልቁንም “ሌሎችስ ምን ይላሉ?” ብሎ መመልከት በላጭ ብቻም ሳይሆን ግዴታም ጭምር ነው።
~ ብዥታዎች ~
የዚህ “ዒድ የሰገደ ሰው ጁሙዐም ዙህርም መስገድ አይጠበቅበትም” የሚል አቋም አራማጆች ቀጥተኛና ግልፅ (ሶሪሕ) ማስረጃ እንደሌላቸው ይሰመርበት። ይህ ግን የሚመዟቸው ብዥታዎች የሉም ማለት አይደለም። ለምሳሌ፡-
[ብዥታ አንድ]፡-
የአላህ መልእክተኛﷺ “በዚህ ቀናችሁ ሁለት ዒዶች ተገናኝተዋል። የፈለገ (ዒዱ) ከጁሙዐ ያብቃቃዋል። እኛ ኢንሻአላህ ጁሙዐን እንሰግዳለን” ብለዋል። [ኢብኑ ማጃህ፡ 1311] አቡ ዳውድና ሌሎችም የዘገቧቸው ተመሳሳይ መልእክት የያዙ ዘገባዎችም አሉ።
መልስ፡-
በአንክሮ ያስተውሉ። ሐዲሡ በእለቱ ዒድን ለሰገደ ሰው ጁሙዐ የመስገድ ግዴታ እንደሌለበት ከመጠቆም ባለፈ ጭራሽ ዙህርንም ይተው የሚል መልእክት የለውም። ጁሙዐን የመተው አማራጭ ተሰጠ ማለት ጭራሽ ዙህርንም መተው ይቻላል ማለት አይደለም። እንዲህ የሚል ካለ ጁሙዐ መስገድ ግዴታ የማይሆንባቸው ሴቶች፣ ህመምተኞች፣ መንገደኞችና ባሪያዎች በጁሙዐ ቀን ዙህርንም የመተው ምርጫ አላቸው የሚል ይይዘዋል። ዒድ የሰገደ ሰው ሁኔታው ከህመምተኛና መንገደኛ የባሰ አይደለም። ታዲያ ከዒድም ከጁሙዐም ቀድሞ ከአመታት በፊት የተደነገገው የዙህር ሶላት እንዴት ተብሎ ነው ትክክለኛና ቀጥተኛ ማስረጃ በሌለበት ሳይሰገድ የሚዋለው?
የሐዲሡ መልክት በእለቱ ለዒድ ሶላት ሰው ከያቅጣጫው ይመጣል። ሶላት ሰግዶና ኹጥባ አዳምጦ ወደቤቱ የተመለሰ ሰው ለጁሙዐ ዳግም መውጣቱ ሊከብደው ይችላል። በተለይም ከሩቅ የመጣ ከሆነ። አስታውሱ በነብዩ ﷺ ዘመን እንደዛሬው በየቦታው ጁሙዐ የሚሰገድበት ብዙ መስጂድ አልነበረም። ስለዚህ ይህን ታሳቢ በማድረግ መልእክተኛው ﷺ ህዝብ እንዳይቸገር ዒድ የሰገደ ሰው ዳግም ወደሳቸው ዘንድ በመምጣት ጁሙዐ ላይ የመገኘት ግዴታ እንደሌለበት ተናገሩ። “ይህን ግንዛቤ ከየት ወሰድከው?” ከተባለ
1ኛ፡- ከጊዜው ነባራዊ ሁኔታ። ያኔ የጁሙዐ መስገጃ እንደዛሬው የበዛ ባለመሆኑ ታዳሚዎች ከግማሽ ቀን ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሁለት ጊዜ ከቤታቸው ርቀው መሄዳቸው አድካሚ ነበር።
2ኛ፡- “ሰዎች ሆይ! በዚህ ቀናችሁ ሁለት ዒዶች ተገናኝተዋል። ከዐዋሊ አካባቢ የሆነ ሰው ጁሙዐን መጠባበቅ የወደደ ይጠባበቅ። መመለስ የፈለገ ይመለስ” የሚለው የዑሥማን ብኑ ዐፋን ረዲየላሁ ዐንሁ ንግግርም ይህን የሚያጠናክር ነው፡- [ቡኻሪ፣ ተዕሊቅ፡ 5572] ዐዋሊ በጊዜው በመዲና ዳርቻ ያሉ መንደሮች ነበሩ። የዐዋሊ ነዋሪዎች ከመስጂደ ነበዊይ ሩቅ ስለሆኑ ጁሙዐም አይወጅብባቸውም ይላሉ ዐሊሞች። [ሙኽተሶሩ ኢኽቲላፊል ዑለማእ ሊጦሓዊ፡ 1/347] የዑሥማንን ንግግር ያለ አግባብ የሚለጥጥ እንዳይመጣ ነው ይህን የማነሳው። እንዲያውም ዑሥማን በቅርብ ላሉ ነዋሪዎች አማራጭ አልሰጡም። ዛሬ በዐዋሊና በመስጂድ ነበዊ መካከል ቀርቶ ዐዋሊ ውስጥ እራሱ ብዙ መስጂዶች አሉ!
[ብዥታ ሁለት]፡-
በኢብኑ ዙበይር ዘመን ሁለቱ ዒዶች በአንድ ቀን ተገናኙ። ኢብኑ ዙበይርም ረዲየላሁ ዐንሁማ ሁለቱን አንድ አድርገው ሰበሰቧቸው። እናም በጁሙዐ ቀን ረፋድ ላይ የዒደል ፊጥርን ሶላት ሰገዱ። ከዚያ ዐስርን እስከሚሰግዱ ድረስ አልጨመሩም።” [ሱነኑ አቢ ዳውድ፡ 1072] በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ እንዲህ የሚል መጥቷል፡- “በኢብኑ ዙበይር ዘመን ሁለት ዒዶች ተገናኙ። ቀኑ ከፍ እስከሚል መውጣትን አዘገዩ። ከዚያም ኹጥባ አደረጉ። ኹጥባውንም አስረዘሙ። ከዚያም ወርደው ሰገዱ። ያን እለት ሰዎችን ጁሙዐ አላሰገዱም።” [ሱነኑ ነሳኢይ፡ 1592]
መልስ:-
ኢብኑ ዙበይር ዙህርን ላለመስገዳቸው በቁርጥ አይታወቅም። የመጀመሪያውን ዘገባ ያስተላለፉት ዐጣእ ናቸው። በሌላ ዘገባ ግን ራሳቸው ዐጣእ እንዲህ ብለዋል፡- “ኢብዙ ዙበይር በዒድ ቀን ጁሙዐ ቀን ጧት ላይ ሰገዱ። ከዚያም ለጁሙዐ ስንሄድ ወደኛ አልወጣም። በተናጠል ሰገድን። ኢብኑ ዐባስ ጧኢፍ ነበሩና ሲመጡ ስንነግራቸው ሱናውን አግኝቷል አሉ።” [አቡ ዳውድ፡ 1071]
~
ዒድ በጁሙዐ ቀን ላይ ሲውል ሁለት በዓል በአንድ ቀን ገጠመ ማለት ነው። አመታዊው ዒደል ፊጥር ወይም ዒደል አድሓ እና ሳምንታዊው ዒድ፣ ጁሙዐ። በዚህን ጊዜ የሚኖረውን የዒድና የጁሙዐ ሶላት በተመለከተ በዑለማዎች የተለያዩ ሀሳቦች የተሰነዘሩ ሲሆን ጥቅል መልእክት ለሚፈልግ የሳዑዲ ዑለማ ምክር ቤት በጉዳዩ ላይ የሰጡት ፈትዋ ጨመቅ አድርጌ አስቀድማለሁ። ዒድን የሰገደ ሰው ጁሙዐን የመተው ምርጫ እንዳለው የሚጠቁሙትን ሐዲሦችና የቀደምቶችን ንግግሮች ከዘረዘሩ በኋላ የሚከተሉትን ነጥቦች አስፍረዋል፡-
1. የዒድን ሶላትን የሰገደ የጁሙዐ ሶላት ላይ ያለመገኘት ፈቃድ አለው። በዙህር ወቅት ላይ ዙህርን ይሰግዳል። ከሰዎች ጋር ጁሙዐን ቢሰግድ ለሱ በላጭ ነው።
2. ዒድ ሶላትን ያልተካፈለ ማግራሪያው አይመለከተውም። ስለሆነም የጁሙዐ ግዴታነት አይወርድለትም። እናም ለጁሙዐ ሶላት መስጂድ የመሄድ ግዴታ አለበት።
3. ጁሙዐ በሚሰገድበት መስጂድ ላይ ኢማም የሆነ ሰው ላይ በእለቱ የጁሙዐ ሶላትን የማሰገድ ግዴታ አለበት። ይህም መስገድ የሚፈልግ ሰው እንዲሰግድ፣ ዒድን ያልሰገደም እንዲሁ እንዲሰግድ ነው። ጁሙዐ ሶላት የሚያሰግድ ብዛት ከተገኘ እሰየው። ካልሆነ ግን ዙህር ይሰገዳል።
4. የዒድ ሶላትን በመስገዱ ጁሙዐ ያልተካፈለ ሰው የዙህር ወቅት ሲገባ ዙህርን ሊሰግድ ይገባል።
5. ..
6. ዒድ ሶላትን የተካፈለ ሰው በእለቱ የጁሙዐም የዙህርም ሶላት ይወድቅለታል የሚለው እይታ ልክ ያልሆነ እይታ ነው። ለዚህም ነው ዑለማዎች ያገለሉትና ስህተትና እንግዳ እንደሆነም የበየኑበት።...” [ፈትዋውን የሰጡት ዐብዱል ዐዚዝ ኣሊ ሸይኽ፣ ዐብደላህ አልጉደያን፣ በክር አቡ ዘይድ እና ፈውዛን ናቸው።]
ስለ ጉዳዩ ጥቅል መረጃ ብቻ ለሚሻ ሰው እስከዚህ ያለው ማጠቃለያ በቂው ነው። በጉዳዩ ላይ ውዝግብ ያስተዋለ ወይም ዝርዝር ዳሰሳ የሚሻ ቀሪውን ክፍል ይከታተል።
በጉዳዩ ላይ ከተሰነዘሩ ሃሳቦች ውስጥ አንዱ፡-
ዒድ የሰገደ ሰው ከነጭራሹ ጁሙዐም ሆነ ዙህር መስገድ አይጠበቅበትም። ይልቁንም እስከ ዐስር ሶላት ድረስ ሳይሰግድ ይቆያል የሚል ነው። ይሄ ሀሳብ በጣም በጥቂቶች ብቻ የተንፀባረቀ ከመሆኑም ባለፈ ማስረጃ ፈፅሞ የማይደግፈውና ወጣ ያለ እይታ ነው።
ይህን ፅሑፍ እንድፅፍ ያነሳሳኝ ይህንን አቋም ስራዬ ብሎ አመት እየጠበቀ የሚያራግብ ሰው መኖሩ ሲሆን ዘንድሮም እንደተለመደው አድርጓል። በጣም የደነቀኝ እነ ኢብኑ ዑሠይሚንን ጭምር ባልዋሉበት ደጋፊ አድርጎ ማጣቀሱ ነው። በርእሱ ላይ የሳዑዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ አባል ዑለማዎች ፈትዋ ሲነገረው “እነሱ ሳዑዲ ናቸው” ብሎ ማጣጣሉንም ሰምቻለሁ። ዐጂብ! እና የሳዑዲ ስለሆኑ ምን? ይሄ ምን የሚሉት መለከፍ ነው? የየት ሃገር ዐሊም ነው ማጣቀስ የሚቻለው? ደግሞስ ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚንን በሐሰት ሲያጣቅስስ ምነው ሳዑዲያዊ መሆናቸውን ዘነጋ?
ወደ ርእሱ ስመለስ በመጀመሪያ ደረጃ ሊታወቅ የሚገባው ነገር ቢኖር ጥቂትም ቢሆኑ ይህንን አቋም ያስተጋቡ ዐሊሞች በተጨባጭ አጋጥመዋል። ለምሳሌ ሸውካኒይ። ይሄ ግን እንዳሻን እንፈነጭ ዘንድ አረንጓዴ መብራት አይሰጥም። ሸውካኒይ የተናገሩት ሁሉ ልክ ነው የሚል ጤነኛ ጭንቅላት ምድር ላይ የለም። ይልቁንም “ሌሎችስ ምን ይላሉ?” ብሎ መመልከት በላጭ ብቻም ሳይሆን ግዴታም ጭምር ነው።
~ ብዥታዎች ~
የዚህ “ዒድ የሰገደ ሰው ጁሙዐም ዙህርም መስገድ አይጠበቅበትም” የሚል አቋም አራማጆች ቀጥተኛና ግልፅ (ሶሪሕ) ማስረጃ እንደሌላቸው ይሰመርበት። ይህ ግን የሚመዟቸው ብዥታዎች የሉም ማለት አይደለም። ለምሳሌ፡-
[ብዥታ አንድ]፡-
የአላህ መልእክተኛﷺ “በዚህ ቀናችሁ ሁለት ዒዶች ተገናኝተዋል። የፈለገ (ዒዱ) ከጁሙዐ ያብቃቃዋል። እኛ ኢንሻአላህ ጁሙዐን እንሰግዳለን” ብለዋል። [ኢብኑ ማጃህ፡ 1311] አቡ ዳውድና ሌሎችም የዘገቧቸው ተመሳሳይ መልእክት የያዙ ዘገባዎችም አሉ።
መልስ፡-
በአንክሮ ያስተውሉ። ሐዲሡ በእለቱ ዒድን ለሰገደ ሰው ጁሙዐ የመስገድ ግዴታ እንደሌለበት ከመጠቆም ባለፈ ጭራሽ ዙህርንም ይተው የሚል መልእክት የለውም። ጁሙዐን የመተው አማራጭ ተሰጠ ማለት ጭራሽ ዙህርንም መተው ይቻላል ማለት አይደለም። እንዲህ የሚል ካለ ጁሙዐ መስገድ ግዴታ የማይሆንባቸው ሴቶች፣ ህመምተኞች፣ መንገደኞችና ባሪያዎች በጁሙዐ ቀን ዙህርንም የመተው ምርጫ አላቸው የሚል ይይዘዋል። ዒድ የሰገደ ሰው ሁኔታው ከህመምተኛና መንገደኛ የባሰ አይደለም። ታዲያ ከዒድም ከጁሙዐም ቀድሞ ከአመታት በፊት የተደነገገው የዙህር ሶላት እንዴት ተብሎ ነው ትክክለኛና ቀጥተኛ ማስረጃ በሌለበት ሳይሰገድ የሚዋለው?
የሐዲሡ መልክት በእለቱ ለዒድ ሶላት ሰው ከያቅጣጫው ይመጣል። ሶላት ሰግዶና ኹጥባ አዳምጦ ወደቤቱ የተመለሰ ሰው ለጁሙዐ ዳግም መውጣቱ ሊከብደው ይችላል። በተለይም ከሩቅ የመጣ ከሆነ። አስታውሱ በነብዩ ﷺ ዘመን እንደዛሬው በየቦታው ጁሙዐ የሚሰገድበት ብዙ መስጂድ አልነበረም። ስለዚህ ይህን ታሳቢ በማድረግ መልእክተኛው ﷺ ህዝብ እንዳይቸገር ዒድ የሰገደ ሰው ዳግም ወደሳቸው ዘንድ በመምጣት ጁሙዐ ላይ የመገኘት ግዴታ እንደሌለበት ተናገሩ። “ይህን ግንዛቤ ከየት ወሰድከው?” ከተባለ
1ኛ፡- ከጊዜው ነባራዊ ሁኔታ። ያኔ የጁሙዐ መስገጃ እንደዛሬው የበዛ ባለመሆኑ ታዳሚዎች ከግማሽ ቀን ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሁለት ጊዜ ከቤታቸው ርቀው መሄዳቸው አድካሚ ነበር።
2ኛ፡- “ሰዎች ሆይ! በዚህ ቀናችሁ ሁለት ዒዶች ተገናኝተዋል። ከዐዋሊ አካባቢ የሆነ ሰው ጁሙዐን መጠባበቅ የወደደ ይጠባበቅ። መመለስ የፈለገ ይመለስ” የሚለው የዑሥማን ብኑ ዐፋን ረዲየላሁ ዐንሁ ንግግርም ይህን የሚያጠናክር ነው፡- [ቡኻሪ፣ ተዕሊቅ፡ 5572] ዐዋሊ በጊዜው በመዲና ዳርቻ ያሉ መንደሮች ነበሩ። የዐዋሊ ነዋሪዎች ከመስጂደ ነበዊይ ሩቅ ስለሆኑ ጁሙዐም አይወጅብባቸውም ይላሉ ዐሊሞች። [ሙኽተሶሩ ኢኽቲላፊል ዑለማእ ሊጦሓዊ፡ 1/347] የዑሥማንን ንግግር ያለ አግባብ የሚለጥጥ እንዳይመጣ ነው ይህን የማነሳው። እንዲያውም ዑሥማን በቅርብ ላሉ ነዋሪዎች አማራጭ አልሰጡም። ዛሬ በዐዋሊና በመስጂድ ነበዊ መካከል ቀርቶ ዐዋሊ ውስጥ እራሱ ብዙ መስጂዶች አሉ!
[ብዥታ ሁለት]፡-
በኢብኑ ዙበይር ዘመን ሁለቱ ዒዶች በአንድ ቀን ተገናኙ። ኢብኑ ዙበይርም ረዲየላሁ ዐንሁማ ሁለቱን አንድ አድርገው ሰበሰቧቸው። እናም በጁሙዐ ቀን ረፋድ ላይ የዒደል ፊጥርን ሶላት ሰገዱ። ከዚያ ዐስርን እስከሚሰግዱ ድረስ አልጨመሩም።” [ሱነኑ አቢ ዳውድ፡ 1072] በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ እንዲህ የሚል መጥቷል፡- “በኢብኑ ዙበይር ዘመን ሁለት ዒዶች ተገናኙ። ቀኑ ከፍ እስከሚል መውጣትን አዘገዩ። ከዚያም ኹጥባ አደረጉ። ኹጥባውንም አስረዘሙ። ከዚያም ወርደው ሰገዱ። ያን እለት ሰዎችን ጁሙዐ አላሰገዱም።” [ሱነኑ ነሳኢይ፡ 1592]
መልስ:-
ኢብኑ ዙበይር ዙህርን ላለመስገዳቸው በቁርጥ አይታወቅም። የመጀመሪያውን ዘገባ ያስተላለፉት ዐጣእ ናቸው። በሌላ ዘገባ ግን ራሳቸው ዐጣእ እንዲህ ብለዋል፡- “ኢብዙ ዙበይር በዒድ ቀን ጁሙዐ ቀን ጧት ላይ ሰገዱ። ከዚያም ለጁሙዐ ስንሄድ ወደኛ አልወጣም። በተናጠል ሰገድን። ኢብኑ ዐባስ ጧኢፍ ነበሩና ሲመጡ ስንነግራቸው ሱናውን አግኝቷል አሉ።” [አቡ ዳውድ፡ 1071]
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
አስተውሉ! እዚህ ላይ የኢብኑ ዙበይር ለጁሙዐ አለመምጣት እንጂ አለመስገድ አልተጠቀሰም። ይሄ ደግሞ እቤታቸውም ዙህርን አልሰገዱም የሚል መረጃ አይሰጠንም። ስለዚህ ቀደም ብሎ ያለፈው “ኢብኑ ዙበይር እስከ ዐስር ድረስ አልሰገዱም” የሚለው የዐጣእ ንግግር እዚህ ላይ ከተናገሩት ጋር ስናያይዘው መስጂድ መጥተው ጁሙዐ አለመስገዳቸውን እንጂ የሚጠቁመው በቤታቸው ዙህርን አለመስገዳቸውን አይደለም። ዙህርንማ ይሄው የታሪኩ ዘጋቢ ዐጣእ በተናጠል እንደሰገዱ እየነገሩን ነው። መቼስ በተናጠል የሰገዱት ጁሙዐ ነው አይባል ነገር። ሶንዓኒይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- “ኢብኑ ዙበይር ለጁሙዐ ሶላት እንዳልወጡ ዐጣእ መናገራቸው አይሰወርም። ይህ ግን እቤታቸው ውስጥ ዙህር ላለመስገዳቸው ቆራጭ መረጃ አይደለም። እናም ይህን ዘገባ መነሻ አድርጎ ዒድ በጁሙዐ ቀን ሲሆን ዒድን በሰገደ ላይ ዙህር ይወርደለታል የሚለው የኢብኑ ዙበይር መዝሀብ እንደሆነ መደምደም ትክክል አይደለም። እቤቱ ሰግዶ ሊሆን ይችላልና። እንዲያውም ዐጣእ ብቻ ብቻቸውን - ዙህርን - እንደሰገዱ መናገሩ ይህን እንደማይል ይጠቁማል። መቼስ ጁሙዐን ብቻ ለብቻ ሰገዱ አይባልም። በጀማዐ እንጂ እንደማይሰገድ ኢጅማዕ አለና። ደግሞም በጁሙዐ ቀን መነሻው (አስሉ) የጁሙዐ ሶላት ነው። ዙህር የሱ ምትክ ነው የሚለው አቋም ሚዛን የቀለለው ነው። ይልቁንም የኢስራእ ሌሊት ጊዜ የተደነገገው ዙህር ነው ቀዳሚው ግዴታ። ጁሙዐ ዘግይቶ ነው የተደነገገው። ደግሞም ጁሙዐ ሲያልፍ ዙህር ይሰገዳል። ይሄ አጅማዕ ያለበት ነው። ስለዚህ እሱ ነው ለሱ (ለዙህር) ምትክ የሆነው።” [ሱቡሉ ሰላም፡ 1/408]
እንዲያውም ኢስሓቅ ብኑ መንሱር፣ ኸጧቢይ፣ በሳምና ሌሎችም ኢብኑ ዙበይር የሰገዱት ጁሙዐን ነው። ዒድን በዚያው ታሳቢ በማድረግ ነው ያለፈው እስከማለት ደርሰዋል። [መዓሊሙ ሱነን፡ 1/246] አሰጋገዳቸውም እንደዚያ ነው የሚመስለው። ሶላቱን ቀኑ እስከሚረፍድ ማዘግየትና ኹጥባውን ከሶላቱ ማስቀደም የጁሙዐ እንጂ የዒድ ሶላት አፈፃፀም አይደለም። ስለዚህ ጁሙዐ አልሰገዱም የሚለው ዳግም ይህን ከእኩለ ቀን በፊት የተሰገደውን ሶላት ዒድንም፣ ጁሙዐንም፣ ዙህርንም ለማብቃቃት ተጠቅመውበታል ማለት ነው። ኋላ ለጁሙዐ አልወጡም የተባለው የሰገዱበት ጊዜ ከወትሮው የጁሙዐ ወቅት ቀደም ያለ በመሆኑ ሰዎች የዒድ ሶላት መስሏቸው ዳግም ለጁሙዐ መውጣታቸውን በመጠባበቃቸው ሊሆን ይችላል።
“የለም ይሄ ስህተት ነው። የሰገዱት ዒድ ነው” የሚል ካለ “ወቅቱን ማስረፈዳቸውንና ኹጥባውን ማስቀደማቸውን ምን ትላለህ?” እንለዋልን። “እዚያ ላይ ተሳስተዋል” ካለ ጁሙዐንም ዙህርንም አለመስገዳቸውም ስህተት ነው ስንል ሊጎረብጠው አይገባም። ያውም ቤታቸው ላለመስገዳቸው ቆራጭ ነገር ካለመኖሩም ጋር።
[ብዥታ ሶስት]፡-
ዐጣእ እንዲህ ብለዋል፡- “ጁሙዐ እና (ዒደል) ፊጥር በአንድ ቀን ከተገናኙ ይሰብስባቸውና ሁለት ረከዐ ብቻ ይስገድ። ይህም ፊጥርን ብቻ መስገድ ነው። እስከ ዐስር እሷው ትበቃዋለች።” አክለውም ከላይ የተጠቀሰውን የኢብኑ ዙበይርን ድርጊት አውስተዋል። [ሙሶነፍ ኢብኒ አቢ ሸይባህ፡ 5725]
መልስ፡-
ዐጣእ እዚህ ላይ ይህን ቢሉም ኢብኑ ዙበይር ከመስጂድ ሲቀሩ ግን ብቻ ብቻችንን ሰገድን ብለዋል። ከአንድ ዘጋቢ ንግግሮች ውስጥ ስሜታችን ጋር የሚሄደውን እየገነጠልን እንውሰድ ካልተባለ በስተቀር በእንዲህ አይነት ዘገባዎች ላይ ተንተርሶ በወቅት የተደነገገውን የዙህር ሶላት መተው የሚከብድ ነው።
በጥቅሉ የኢብኑ ዙበይርም ሆነ የዐጣእ ንግግርና ድርጊት በተለያዩ ዘገባዎች ላይ የተለያየ ይዘት ስላላቸው ብቻቸውን ቆራጭ አይደሉም። ሰለፎችን መከተል ማለትም እንዲህ እየነጠሉ መምዘዝ አይደለም።
ደግሞም ሰለፎች’ኮ በተናጠል ፍፁማን አይደሉም። በዚያን ዘመን የወለድን አይነት፣ የሙትዐን ኒካሕ፣ ዘፈንን፣… የፈቀደ አጋጥሟል። ጤነኛ ሰው እነዚያን እንግዳ ዘገባዎች እየመዘዘ ወለድንና የሙትዐ ኒካሕን ይፈቅዳልን? በፍፁም! በአንድ የፊቅህ ጉዳይ ላይ የተለያዩ ሀሳቦች ከተለያዩ ሶሐቦች ተላልፈዋል። ያኔ ምንድን ነው የምናደርገው? ማስረጃዎቹን ሰብስቦ ማጥናትና ከሌሎች ማስረጃዎችና ከሸሪዐው መርሆዎች ጋር በማያያዝ ብይን ላይ መድረስ እንጂ እንዲሁ በስሜት ብቻ ከብዙሃኑ የተለየ አቋም ማሳደድ ጎሽ አያስብልም። ይልቁንም እንግዳ ርእሶችን እየመረጡ ማሳደድ የአፈንጋጮች መታወቂያ ነው።
እንዲያውም ብዙሃኑ ዑለማዎች በዒድ ሶላት ምክንያት እንኳን ዙህር ሊወድቅና የጁሙዐ ግዴታነትም አይወርድም ነው የሚሉት። በዚህኛው ሀሳብ መሰረት “ዒድ ስለሰገድኩ ጁሙዐን እተዋለሁ” ማለት አይቻልም። መረጃ የሚያደርጉትም በእለቱ ጁሙዐን ለመተው የሚቀርቡት ሐዲሦች ደካማ ናቸው የሚል ነው። ስለሆነም በደካማ ሐዲሦች ላይ ተንተርሶ አመቱን ሙሉ ግዴታ የነበረው የጁሙዐ ሶላት በዚህ ቀን በተለየ ከግዴታነቱ አይወርድም የሚል ነው። ይሄ የብዙሃን ዑለማዎች እይታ እንደሆነ ኢብኑ ቁዳማ ገልፀዋል። [አልሙግኒ፡ 2/265]
የእውነትም ዒድና ጁሙዐ አንድ ቀን ሲሆኑ ጁሙዐን የመተው ምርጫ እንዳለ የሚጠቁሙት ሐዲሦች በበርካታ ሙሐዲሦች ጥንካሬያቸው ላይ ጥያቄ ተነስቶባቸዋል። ዝርዝር የፈለገ ይህቺን “አልሉምዐ ቢበያኒ አንነ ሶላተል ዒዲ ላቱጅዚኡ ዐን ሶላቲል ጁሙዐ” የተሰኘች አጭር ሪሳላ ቢመለከት መጠነኛ ሀሳብ ያገኛል። “በሐዲሥ ምሁራን አንድ እንኳን ነቀፌታ ያልተሰነዘረበት ሐዲሥ በሌለበት በነዚህ ሐዲሦች ተመርኩዞ አንድ ሙስሊም የጁሙዐን ድንጋጌ ግዴታ ከሆነበት ላይ ሊጥል አይገባውም” የሚለውን የታላቁን ዐሊም ብኑ ዐብዲል በር ንግግር እዚህ ላይ ማሰብ ይገባል። ኢብኑ ሐዝምም ዒድም ጁሙዐም ሊሰገዱ ይገባል። የሚጠቀሱት ማስረጃዎች ሶሒሕ አይደሉም ይላሉ። [አልሙሐላ፡ 3/303] ኢብኑ ሙንዚርም እንዲሁ። [አልአውሰጥ፡ 4/334]
ብዙሃኑ የዘመናችን የሐዲሥ አጥኚዎች ግን ሐዲሦቹ ተደጋግፈው ሶሒሕ ደረጃ ይደርሳሉ ይላሉ። ሲጠቃለል ምን እንበል?
ስለዚህ፡-
ዘገባዎችን ስንመረምር በእለቱ ዒድን የሰገደ ሰው ጁሙዐን ቢሰግድ ለሱ በላጭ ከመሆኑ ጋር ጁሙዐ ላይ የመገኘት ግዴታ የለበትም። ጁሙዐ ላይ ካልተገኘ ግን ዙህርን የመስገድ ግዴታ አለበት። ይህንን ሀሳብ ካንፀባረቁ ዑለማዎች ውስጥ የሚከተሉት ተጠቃሽ ናቸው:-
1. አልኸጧቢይ፡- “ዒድን መስገድ ከፈለገ ከጁሙዐ ያብቃቃዋል እንጂ ዙህር አይወርድለትም” ብለዋል። [መዓሊሙ ሱነን፡ 1/246]
2. ኢብኑ ተይሚያ:- ዒድና ጁሙዐ ሲገጥም ዒድን ለሰገደ ሰው ጁሙዐን የመስገድም የመተውም ምርጫ እንዳለው ካወሱ በኋላ “ከዚያም ጁሙዐ ላይ ካልተገኘ ዙህርን ይሰግዳል። ዙህርም በወቅቱ ይሆናል” ብለዋል። [መጅሙዑል ፈታል፡ 2/365]
3. ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ እንዲህ ብለዋል፡- “ዒድ ከጁሙዐ ቀን ጋር ከገጠመ ዒዱን ለተካፈለ ሰው ጁሙዐንም ሆነ ዙህርን (ከሁለት አንዱን) ሊሰግድ ይፈቀድለታል። … ነገር ግን የዙህርን ሶላት አይተውም። በላጩ ከሰዎች ጋር ጁሙዐን መስገዱ ነው። ጁሙዐን ካልሰገደ ግን ዙህርን ይሰግዳል።” [መጅሙዑ ፈታዋ ኢብኒ ባዝ፡ 13/13]
እንዲያውም ኢስሓቅ ብኑ መንሱር፣ ኸጧቢይ፣ በሳምና ሌሎችም ኢብኑ ዙበይር የሰገዱት ጁሙዐን ነው። ዒድን በዚያው ታሳቢ በማድረግ ነው ያለፈው እስከማለት ደርሰዋል። [መዓሊሙ ሱነን፡ 1/246] አሰጋገዳቸውም እንደዚያ ነው የሚመስለው። ሶላቱን ቀኑ እስከሚረፍድ ማዘግየትና ኹጥባውን ከሶላቱ ማስቀደም የጁሙዐ እንጂ የዒድ ሶላት አፈፃፀም አይደለም። ስለዚህ ጁሙዐ አልሰገዱም የሚለው ዳግም ይህን ከእኩለ ቀን በፊት የተሰገደውን ሶላት ዒድንም፣ ጁሙዐንም፣ ዙህርንም ለማብቃቃት ተጠቅመውበታል ማለት ነው። ኋላ ለጁሙዐ አልወጡም የተባለው የሰገዱበት ጊዜ ከወትሮው የጁሙዐ ወቅት ቀደም ያለ በመሆኑ ሰዎች የዒድ ሶላት መስሏቸው ዳግም ለጁሙዐ መውጣታቸውን በመጠባበቃቸው ሊሆን ይችላል።
“የለም ይሄ ስህተት ነው። የሰገዱት ዒድ ነው” የሚል ካለ “ወቅቱን ማስረፈዳቸውንና ኹጥባውን ማስቀደማቸውን ምን ትላለህ?” እንለዋልን። “እዚያ ላይ ተሳስተዋል” ካለ ጁሙዐንም ዙህርንም አለመስገዳቸውም ስህተት ነው ስንል ሊጎረብጠው አይገባም። ያውም ቤታቸው ላለመስገዳቸው ቆራጭ ነገር ካለመኖሩም ጋር።
[ብዥታ ሶስት]፡-
ዐጣእ እንዲህ ብለዋል፡- “ጁሙዐ እና (ዒደል) ፊጥር በአንድ ቀን ከተገናኙ ይሰብስባቸውና ሁለት ረከዐ ብቻ ይስገድ። ይህም ፊጥርን ብቻ መስገድ ነው። እስከ ዐስር እሷው ትበቃዋለች።” አክለውም ከላይ የተጠቀሰውን የኢብኑ ዙበይርን ድርጊት አውስተዋል። [ሙሶነፍ ኢብኒ አቢ ሸይባህ፡ 5725]
መልስ፡-
ዐጣእ እዚህ ላይ ይህን ቢሉም ኢብኑ ዙበይር ከመስጂድ ሲቀሩ ግን ብቻ ብቻችንን ሰገድን ብለዋል። ከአንድ ዘጋቢ ንግግሮች ውስጥ ስሜታችን ጋር የሚሄደውን እየገነጠልን እንውሰድ ካልተባለ በስተቀር በእንዲህ አይነት ዘገባዎች ላይ ተንተርሶ በወቅት የተደነገገውን የዙህር ሶላት መተው የሚከብድ ነው።
በጥቅሉ የኢብኑ ዙበይርም ሆነ የዐጣእ ንግግርና ድርጊት በተለያዩ ዘገባዎች ላይ የተለያየ ይዘት ስላላቸው ብቻቸውን ቆራጭ አይደሉም። ሰለፎችን መከተል ማለትም እንዲህ እየነጠሉ መምዘዝ አይደለም።
ደግሞም ሰለፎች’ኮ በተናጠል ፍፁማን አይደሉም። በዚያን ዘመን የወለድን አይነት፣ የሙትዐን ኒካሕ፣ ዘፈንን፣… የፈቀደ አጋጥሟል። ጤነኛ ሰው እነዚያን እንግዳ ዘገባዎች እየመዘዘ ወለድንና የሙትዐ ኒካሕን ይፈቅዳልን? በፍፁም! በአንድ የፊቅህ ጉዳይ ላይ የተለያዩ ሀሳቦች ከተለያዩ ሶሐቦች ተላልፈዋል። ያኔ ምንድን ነው የምናደርገው? ማስረጃዎቹን ሰብስቦ ማጥናትና ከሌሎች ማስረጃዎችና ከሸሪዐው መርሆዎች ጋር በማያያዝ ብይን ላይ መድረስ እንጂ እንዲሁ በስሜት ብቻ ከብዙሃኑ የተለየ አቋም ማሳደድ ጎሽ አያስብልም። ይልቁንም እንግዳ ርእሶችን እየመረጡ ማሳደድ የአፈንጋጮች መታወቂያ ነው።
እንዲያውም ብዙሃኑ ዑለማዎች በዒድ ሶላት ምክንያት እንኳን ዙህር ሊወድቅና የጁሙዐ ግዴታነትም አይወርድም ነው የሚሉት። በዚህኛው ሀሳብ መሰረት “ዒድ ስለሰገድኩ ጁሙዐን እተዋለሁ” ማለት አይቻልም። መረጃ የሚያደርጉትም በእለቱ ጁሙዐን ለመተው የሚቀርቡት ሐዲሦች ደካማ ናቸው የሚል ነው። ስለሆነም በደካማ ሐዲሦች ላይ ተንተርሶ አመቱን ሙሉ ግዴታ የነበረው የጁሙዐ ሶላት በዚህ ቀን በተለየ ከግዴታነቱ አይወርድም የሚል ነው። ይሄ የብዙሃን ዑለማዎች እይታ እንደሆነ ኢብኑ ቁዳማ ገልፀዋል። [አልሙግኒ፡ 2/265]
የእውነትም ዒድና ጁሙዐ አንድ ቀን ሲሆኑ ጁሙዐን የመተው ምርጫ እንዳለ የሚጠቁሙት ሐዲሦች በበርካታ ሙሐዲሦች ጥንካሬያቸው ላይ ጥያቄ ተነስቶባቸዋል። ዝርዝር የፈለገ ይህቺን “አልሉምዐ ቢበያኒ አንነ ሶላተል ዒዲ ላቱጅዚኡ ዐን ሶላቲል ጁሙዐ” የተሰኘች አጭር ሪሳላ ቢመለከት መጠነኛ ሀሳብ ያገኛል። “በሐዲሥ ምሁራን አንድ እንኳን ነቀፌታ ያልተሰነዘረበት ሐዲሥ በሌለበት በነዚህ ሐዲሦች ተመርኩዞ አንድ ሙስሊም የጁሙዐን ድንጋጌ ግዴታ ከሆነበት ላይ ሊጥል አይገባውም” የሚለውን የታላቁን ዐሊም ብኑ ዐብዲል በር ንግግር እዚህ ላይ ማሰብ ይገባል። ኢብኑ ሐዝምም ዒድም ጁሙዐም ሊሰገዱ ይገባል። የሚጠቀሱት ማስረጃዎች ሶሒሕ አይደሉም ይላሉ። [አልሙሐላ፡ 3/303] ኢብኑ ሙንዚርም እንዲሁ። [አልአውሰጥ፡ 4/334]
ብዙሃኑ የዘመናችን የሐዲሥ አጥኚዎች ግን ሐዲሦቹ ተደጋግፈው ሶሒሕ ደረጃ ይደርሳሉ ይላሉ። ሲጠቃለል ምን እንበል?
ስለዚህ፡-
ዘገባዎችን ስንመረምር በእለቱ ዒድን የሰገደ ሰው ጁሙዐን ቢሰግድ ለሱ በላጭ ከመሆኑ ጋር ጁሙዐ ላይ የመገኘት ግዴታ የለበትም። ጁሙዐ ላይ ካልተገኘ ግን ዙህርን የመስገድ ግዴታ አለበት። ይህንን ሀሳብ ካንፀባረቁ ዑለማዎች ውስጥ የሚከተሉት ተጠቃሽ ናቸው:-
1. አልኸጧቢይ፡- “ዒድን መስገድ ከፈለገ ከጁሙዐ ያብቃቃዋል እንጂ ዙህር አይወርድለትም” ብለዋል። [መዓሊሙ ሱነን፡ 1/246]
2. ኢብኑ ተይሚያ:- ዒድና ጁሙዐ ሲገጥም ዒድን ለሰገደ ሰው ጁሙዐን የመስገድም የመተውም ምርጫ እንዳለው ካወሱ በኋላ “ከዚያም ጁሙዐ ላይ ካልተገኘ ዙህርን ይሰግዳል። ዙህርም በወቅቱ ይሆናል” ብለዋል። [መጅሙዑል ፈታል፡ 2/365]
3. ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ እንዲህ ብለዋል፡- “ዒድ ከጁሙዐ ቀን ጋር ከገጠመ ዒዱን ለተካፈለ ሰው ጁሙዐንም ሆነ ዙህርን (ከሁለት አንዱን) ሊሰግድ ይፈቀድለታል። … ነገር ግን የዙህርን ሶላት አይተውም። በላጩ ከሰዎች ጋር ጁሙዐን መስገዱ ነው። ጁሙዐን ካልሰገደ ግን ዙህርን ይሰግዳል።” [መጅሙዑ ፈታዋ ኢብኒ ባዝ፡ 13/13]
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
4. ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁላህ ጁሙዐና ዒድ ሲገጥም ዙህር ይወድቃል ወይስ አይወድቅም ተብለው ተጠይቀው እንዲህ ሲሉ መልሰዋል፡- “በዚህ ላይ ትክክለኛው በሱ ላይ ወይ ከኢማሙ ጋር ጁሙዐን መስገድ ነው። ወይ ደግሞ ዙህርን መስገድ ግዴታ ይሆንበታል። … በዙህር መውደቅ ላይ ማስረጃ የለም።” ቀንጭቤ ነው ያቀረብኩት።
እንዲህም ብለዋል፡- “የዒድ ቀን በጁሙዐ ቀን ጋር ከገጠመ የግድ የዒድ ሶላትም የጁሙዐ ሶላትም ሊፈፀም ይገባል። ልክ ነብዩ ﷺ ሲያደርጉት እንደነበሩት። ከዚያም የዒድ ሶላትን የተካፈለ ሰው ጁሙዐን የመካፈል ግዴታው ይነሳለታል። ነገር ግን ዙህርን መስገድ ግዴታው ነው። ምክንያቱም ዙህር የወቅቱ ግዴታ ነውና ሊተው አይቻልም።” [መጅሙዑ ፈታዋ ኢብኒ ዑሠይሚን፡ 16/169፣ 171]
ወላሁ አዕለም።
=
(ኢብኑ ሙነወር፡ ሰኔ 7/2010)
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
እንዲህም ብለዋል፡- “የዒድ ቀን በጁሙዐ ቀን ጋር ከገጠመ የግድ የዒድ ሶላትም የጁሙዐ ሶላትም ሊፈፀም ይገባል። ልክ ነብዩ ﷺ ሲያደርጉት እንደነበሩት። ከዚያም የዒድ ሶላትን የተካፈለ ሰው ጁሙዐን የመካፈል ግዴታው ይነሳለታል። ነገር ግን ዙህርን መስገድ ግዴታው ነው። ምክንያቱም ዙህር የወቅቱ ግዴታ ነውና ሊተው አይቻልም።” [መጅሙዑ ፈታዋ ኢብኒ ዑሠይሚን፡ 16/169፣ 171]
ወላሁ አዕለም።
=
(ኢብኑ ሙነወር፡ ሰኔ 7/2010)
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ለመጅሊስ
~
የሐጅ ጉዞ ላይ አስተባባሪዎች ኃላፊነታቸውን በትክክል እንዲወጡ አድርጉ። በተለይም 10ኛው ቀን ላይ ብዙዎች የሚፈተኑበት እለት በቅጡ የሚያስተናግድ ቀርቶ መንገድ የሚመራ ፣ ምልክት የሚያሳይ አስተባባሪ መጥፋት ትልቅ ችግር ይፈጥራል።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
የሐጅ ጉዞ ላይ አስተባባሪዎች ኃላፊነታቸውን በትክክል እንዲወጡ አድርጉ። በተለይም 10ኛው ቀን ላይ ብዙዎች የሚፈተኑበት እለት በቅጡ የሚያስተናግድ ቀርቶ መንገድ የሚመራ ፣ ምልክት የሚያሳይ አስተባባሪ መጥፋት ትልቅ ችግር ይፈጥራል።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ለሑጃጅ ማስታወሻ ( 1 )
~
* ትኩረታችሁ ከሐጃችሁ ይበልጥ ለመጠቀም ፣ አጅር ለመሸመት ይሁን። ሶላትን በተቻለ መጠን በሐረም ስገዱ። ታሪካዊ ቦታ ጉብኝት እያላችሁ ሐረም ከመስገድ እንዳትዘናጉ።
* የየእለቱን ተግባር ቀድማችሁ አጥኑ። እርስ በርስ ተጠያየቁ።
* ኢኽላስን ከሚፈትኑ አጉል ስሜቶችና ተግባራ ራቁ። በቀረፃ አትጠመጡ።
* ከማህበራዊ መገናኛዎች ራቁ ወይም ቀንሱ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
* ትኩረታችሁ ከሐጃችሁ ይበልጥ ለመጠቀም ፣ አጅር ለመሸመት ይሁን። ሶላትን በተቻለ መጠን በሐረም ስገዱ። ታሪካዊ ቦታ ጉብኝት እያላችሁ ሐረም ከመስገድ እንዳትዘናጉ።
* የየእለቱን ተግባር ቀድማችሁ አጥኑ። እርስ በርስ ተጠያየቁ።
* ኢኽላስን ከሚፈትኑ አጉል ስሜቶችና ተግባራ ራቁ። በቀረፃ አትጠመጡ።
* ከማህበራዊ መገናኛዎች ራቁ ወይም ቀንሱ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ለሑጃጅ ማስታወሻ ( 2 )
~
8ኛው ቀን ላይ ወደ ሚና ሄዳችሁ ማረፊያ ድንኳናችሁ ስታርፉ google map በመጠቀም ሎኬሽኑን ያዙ። 10ኛው ቀን ላይ ስትመለሱ ቦታው ቢጠፋባቸሁ በቀላሉ ማግኘት ትችላላችሁ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
8ኛው ቀን ላይ ወደ ሚና ሄዳችሁ ማረፊያ ድንኳናችሁ ስታርፉ google map በመጠቀም ሎኬሽኑን ያዙ። 10ኛው ቀን ላይ ስትመለሱ ቦታው ቢጠፋባቸሁ በቀላሉ ማግኘት ትችላላችሁ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ለተወሰነ ጊዜ
1. የአርበዒን
2. የመንሃጁ ሳሊኪን እና
3. የዑምደቱል አሕካም ኪታቦች ደርስ አይኖርም። ሲጀመር አሳውቃለሁ ኢንሻአላህ።
1. የአርበዒን
2. የመንሃጁ ሳሊኪን እና
3. የዑምደቱል አሕካም ኪታቦች ደርስ አይኖርም። ሲጀመር አሳውቃለሁ ኢንሻአላህ።
ተውሒድ፣ ትኩረት የተነፈገው ሐቅ
~
ህዝባችን ከተውሒድ ያለውን ርቀት ያስተዋለ ሰው አብዛኛው ዱዓት የሚያተኩረው ሌሎች ርእሶች ላይ ሆኖ ሲመለከት እጅጉን ያዝናል፡፡ ይሄ ደግሞ ከሱና መስመር ያፈነገጡ አንጃዎች ብቻ የሚወቀሱበት አይደለም፡፡ እውነት እንነጋገር ከተባለ በሱና ስም በሰለፊያ ስም የሚንቀሳቀሰው እራሱ በሚያሳዝን ሁኔታ በተጨባጭ ለተውሒድ ትምህርት የሰጠው ትኩረት ለተውሒድ የሚመጥን፣ ህዝባችን ያለበትን ችግር ያገናዘበ አይደለም፡፡ ይሄ ደረጃው ይለያይ እንጂ ሁላችንም ጋር የሚታይ ችግር ነው፡፡ ቤተሰቦቻችን ነገ ወይም ከነገ ወዲያ የሚያጋጥማቸው ለህልፈት የሚዳርግ ከባድ አደጋ እንዳለ ብንረዳ በእግር በፈረስ ጠብጥበን ህይወታቸውን ለማትረፍ እንጥራለን፡፡ ዘላለማዊ ህይወታቸውን በሚያበላሸው ሺርክ እንደተወረሩ እያወቅን ግን የምናደርገው ጥረት እምብዛም ነው፡፡ ምናልባት ትንሽ እንጥር ይሆናል፡፡ ነገር ግን ውለታቸውን ሐቃቸውን የሚመጥን አይደለም፡፡ በትንሿ ጥረታችን በቂ ነገር እንደሰራን በማሰብ ለራሳችን ዑዝር እየሰጠን እንሸወዳለን፡፡ ከሐቅም በላይ ትልቁ ሐቅ የነገ ህይወታቸውን ከሚያበላሽ ብልሹ መንገድ መመለስ ነው፡፡ ልብሳቸውን ጉርሳቸውን ማሟላት ከዚህ ጋር የሚነፃፀር አይደለም፡፡ የልጆችን ሐቅ በተመለከተም ልክ እንዲሁ ነው፡፡
አሁን ይህቺን ማስታወሻ ለመፃፍ ሰበብ የሆነኝ አንድን የጥንቆላ አፕሊኬሽን ሙስሊሞች ሲጠቀሙት ማየቴ ነው፡፡ በዚህ በ “ሰለጠነው” ዘመን የተለያዩ መልኮች ያሏቸው ጥንቆላዎችን በስልክ ሜሴጅ፣ በዋትሳፕ፣ በፌስቡክ፣... በየጊዜው እናያለን፡፡ ታዲያ ይሄ ነገር ከእምነታችን ጋር የሚጋጭ እንደሆነ የሚያስገነዝብ ማሳሰቢያ አልፎ አልፎ ቢታይም በየጊዜው ግን እነዚህን ቆሻሻ ጥንቆላዎች በራሱ የሚጠቀም፣ አልፎም ለሌሎች የሚያሰራጭ ሰው አለመጥፋቱ የሚደንቅ ነው፡፡ ለምሳሌ ሰዎች መቼ እንደሚሞቱ የሚጠነቁል አፕሌኬሽን ሙስሊም የሆነ ሰው ያውም በረመዳን፣ ያውም በነዚህ በከበሩ አስሩ የመጨረሻ ቀናት ላይ እየተጠቀመ ማየት ምንኛ የሚያሳዝን ነው?! ሰው እንዴት በማይረባ እንቶ ፈንቶ ፆሙን፣ ሶላቱን፣ ቁርኣን መቅራቱን፣ ዚክሩን፣ ከምንም በላይ ዐቂዳውን አደጋ ላይ ይጥላል?! እስኪ ከአላህ በስተቀር ማንስ ቢሆን የት እንደሚሞት፣ መቼ እንደሚሞት ከየት ሊያውቅ ይችላል?! አላሁል ሙስተዓን!
አንዳንዱ ከሆነ ጥንቆላ ስትመልሰው ይቀበልሃል፡፡ ሌላ መልክ ያለው ጥንቆላ ሲመጣ ግን እንደገና ሰለባ ሲሆን ይታያል፡፡ ከገጠር ድንጋይ ወርዋሪ ጠንቋዮች፣ ከባህላዊ ኮከብ ቆጣሪዎች፣ ከሲኒ ዘቅዛቂዎች፣ ከመዳፍ አንባቢዎች፣… ስትመልሰው ይቀበልና ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የሚጠቀሙ ኮከብ ቆጣሪዎች፣ የሰውን ልጅ መፃኢ እድል “የሚተነብዩ” አታላይ ኹራፊዮች ግን ባለ ዲግሪው ሳይቀር ይሸወድባቸዋል፡፡ ይሄ ትልቅ መክሸፍ ነው፡፡ ይሄ ከመሰረታዊ የኢስላም ግንዛቤ መራቃችንን የሚያጋልጥ ሙሲባ ነው፡፡ ስለዚህ የኢስላማችንን መሰረታዊ ርእሶች ለመገንዘብ በርትተን ልንጥር፣ የቻለም ሊያስተምር ይገባል ማለት ነው፡፡ አላህ ከሺርክ ይጠብቀን፡፡
በድጋሚ የተለጠፈ
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ህዝባችን ከተውሒድ ያለውን ርቀት ያስተዋለ ሰው አብዛኛው ዱዓት የሚያተኩረው ሌሎች ርእሶች ላይ ሆኖ ሲመለከት እጅጉን ያዝናል፡፡ ይሄ ደግሞ ከሱና መስመር ያፈነገጡ አንጃዎች ብቻ የሚወቀሱበት አይደለም፡፡ እውነት እንነጋገር ከተባለ በሱና ስም በሰለፊያ ስም የሚንቀሳቀሰው እራሱ በሚያሳዝን ሁኔታ በተጨባጭ ለተውሒድ ትምህርት የሰጠው ትኩረት ለተውሒድ የሚመጥን፣ ህዝባችን ያለበትን ችግር ያገናዘበ አይደለም፡፡ ይሄ ደረጃው ይለያይ እንጂ ሁላችንም ጋር የሚታይ ችግር ነው፡፡ ቤተሰቦቻችን ነገ ወይም ከነገ ወዲያ የሚያጋጥማቸው ለህልፈት የሚዳርግ ከባድ አደጋ እንዳለ ብንረዳ በእግር በፈረስ ጠብጥበን ህይወታቸውን ለማትረፍ እንጥራለን፡፡ ዘላለማዊ ህይወታቸውን በሚያበላሸው ሺርክ እንደተወረሩ እያወቅን ግን የምናደርገው ጥረት እምብዛም ነው፡፡ ምናልባት ትንሽ እንጥር ይሆናል፡፡ ነገር ግን ውለታቸውን ሐቃቸውን የሚመጥን አይደለም፡፡ በትንሿ ጥረታችን በቂ ነገር እንደሰራን በማሰብ ለራሳችን ዑዝር እየሰጠን እንሸወዳለን፡፡ ከሐቅም በላይ ትልቁ ሐቅ የነገ ህይወታቸውን ከሚያበላሽ ብልሹ መንገድ መመለስ ነው፡፡ ልብሳቸውን ጉርሳቸውን ማሟላት ከዚህ ጋር የሚነፃፀር አይደለም፡፡ የልጆችን ሐቅ በተመለከተም ልክ እንዲሁ ነው፡፡
አሁን ይህቺን ማስታወሻ ለመፃፍ ሰበብ የሆነኝ አንድን የጥንቆላ አፕሊኬሽን ሙስሊሞች ሲጠቀሙት ማየቴ ነው፡፡ በዚህ በ “ሰለጠነው” ዘመን የተለያዩ መልኮች ያሏቸው ጥንቆላዎችን በስልክ ሜሴጅ፣ በዋትሳፕ፣ በፌስቡክ፣... በየጊዜው እናያለን፡፡ ታዲያ ይሄ ነገር ከእምነታችን ጋር የሚጋጭ እንደሆነ የሚያስገነዝብ ማሳሰቢያ አልፎ አልፎ ቢታይም በየጊዜው ግን እነዚህን ቆሻሻ ጥንቆላዎች በራሱ የሚጠቀም፣ አልፎም ለሌሎች የሚያሰራጭ ሰው አለመጥፋቱ የሚደንቅ ነው፡፡ ለምሳሌ ሰዎች መቼ እንደሚሞቱ የሚጠነቁል አፕሌኬሽን ሙስሊም የሆነ ሰው ያውም በረመዳን፣ ያውም በነዚህ በከበሩ አስሩ የመጨረሻ ቀናት ላይ እየተጠቀመ ማየት ምንኛ የሚያሳዝን ነው?! ሰው እንዴት በማይረባ እንቶ ፈንቶ ፆሙን፣ ሶላቱን፣ ቁርኣን መቅራቱን፣ ዚክሩን፣ ከምንም በላይ ዐቂዳውን አደጋ ላይ ይጥላል?! እስኪ ከአላህ በስተቀር ማንስ ቢሆን የት እንደሚሞት፣ መቼ እንደሚሞት ከየት ሊያውቅ ይችላል?! አላሁል ሙስተዓን!
አንዳንዱ ከሆነ ጥንቆላ ስትመልሰው ይቀበልሃል፡፡ ሌላ መልክ ያለው ጥንቆላ ሲመጣ ግን እንደገና ሰለባ ሲሆን ይታያል፡፡ ከገጠር ድንጋይ ወርዋሪ ጠንቋዮች፣ ከባህላዊ ኮከብ ቆጣሪዎች፣ ከሲኒ ዘቅዛቂዎች፣ ከመዳፍ አንባቢዎች፣… ስትመልሰው ይቀበልና ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የሚጠቀሙ ኮከብ ቆጣሪዎች፣ የሰውን ልጅ መፃኢ እድል “የሚተነብዩ” አታላይ ኹራፊዮች ግን ባለ ዲግሪው ሳይቀር ይሸወድባቸዋል፡፡ ይሄ ትልቅ መክሸፍ ነው፡፡ ይሄ ከመሰረታዊ የኢስላም ግንዛቤ መራቃችንን የሚያጋልጥ ሙሲባ ነው፡፡ ስለዚህ የኢስላማችንን መሰረታዊ ርእሶች ለመገንዘብ በርትተን ልንጥር፣ የቻለም ሊያስተምር ይገባል ማለት ነው፡፡ አላህ ከሺርክ ይጠብቀን፡፡
በድጋሚ የተለጠፈ
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ዑዝር ቢል ጀህል አለ የሚሉ አካላትን "ለተውሒድ ትኩረት አይሰጡም"፣ "ከሺርክ አያስጠነቅቁም" እያሉ የሚዋሹ አካላት አሉ። ይሄ ውንጀላ ከውሸት ውጭ ሌላ ስም የለውም። ከጥንት እስከ ዛሬ፣ ከአገር ውስጥ እስከ ውጭ ድረስ ተውሒድን በማስተማር፣ ሺርክን በመታገል ላይ ከፊት ረድፍ ላይ የሚገኙ አካላትን ለተውሒድ ትኩረት አይሰጡም ማለት ቡድንተኝነት የሚያመጣው ዳፍንት ነው። ቡድንተኝነት ግልፁን ነገር እንዳይታይ ያደርጋል። እነ ሻፊዒይ፣ ኢብኑ ተይሚያ፣ ሰዕዲይ፣ ዐብዱረሕማን አልሙዐሊሚ፣ አልባኒይ፣ ዐብዱረዛቅ አልዐፊፊ፣ ኢብኑ ዑሠይሚን፣ ወዘተ . ናቸው ለተውሒድ ትኩረት የማይሰጡት? ሐያእ ቢኖራችሁ መልካም ነው። ጅህልና የወለደው የማይረባ ድፍረት ገደል እንዳይከታችሁ። ዑዝር የለም የሚለው የከፊሎች አቋም ልክ ከመሰላችሁ በልክ ሁኑ።
እንዲያውም ዑዝር ቢል ጀህል የለም ከሚሉት ውስጥ ከፊሎቹ ሁሉን አkfረው በራቸውን ስለዘጉ በማስተማር ላይ የረባ ሚና የላቸውም። ይልቁንም ነጋ ጠባ ከነሱ ውጭ ያለን ሁሉ በጅምላ ዓሊሞችን ጭምር ዑዝር ይሰጣሉ በሚል መነሻ ከኢስላም በማስወጣት እና በኢርጃእ በመወንጀል የተጠመዱ ናቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
እንዲያውም ዑዝር ቢል ጀህል የለም ከሚሉት ውስጥ ከፊሎቹ ሁሉን አkfረው በራቸውን ስለዘጉ በማስተማር ላይ የረባ ሚና የላቸውም። ይልቁንም ነጋ ጠባ ከነሱ ውጭ ያለን ሁሉ በጅምላ ዓሊሞችን ጭምር ዑዝር ይሰጣሉ በሚል መነሻ ከኢስላም በማስወጣት እና በኢርጃእ በመወንጀል የተጠመዱ ናቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
የኡዱሒያን እርድ የሚመለከቱ ጥቂት ወሳኝ ነጥቦች
~
ኡዱሒያ ማለት በዒደል አድሓ ቀን ወደ አላህ ለመቃረብ ታስቦ የሚታረድ እርድ ነው፡፡ ነብዩ ﷺ በተግባር ፈፅመውታል፡፡ መዲና ላይ አስር አመት ሲኖሩም ኡዱሒያን ያርዱ ነበር፡፡ [ሚሽካት፡ 1475] እንዲፈፀምም አዘዋል፡፡ ስለዚህ አቅም ያለው ሰው ሊፈፅመው ይገባል ማለት ነው፡፡ ነብዩ ﷺ “አቅሙ እያለው ኡዱሒያን ያላረደ ሰው መስገጃችንን እንዳይቀርብ” ብለዋል፡፡
ኡዱሒያ ብዙሃን ዑለማኦች ዘንድ የጠነከረች ሱና ነች። ከፊል ምሁራን ዘንድ ደግሞ ግዴታ ነች። ኢብኑ ተይሚያ - ረሒመሁላህ - ከሁለቱ ሃሳቦች የሚጎላው ግዴታ ነው የሚለው ነው ይላሉ። ግዴታም ቢሆን ታዲያ ያልቻለ ሰው ኡዱሒያ ለማረድ ብሎ እዳ እንዲገባ / እንዲበደር አይገደድም።
ለኡሑዲያ የሚታረደው እንስሳ የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለበት
1. የሚታረደው እንስሳ ከበግ፣ ፍየል፣ ከብት እና ግመል ውስጥ ብቻ መሆን አለበት።
2. ከብትና ግመልን በጋራ ማረድ የፈለገ አንዱ ቢበዛ ለ7 ሰው ነው መሆን ያለበት፡፡ ከዚያ መብለጥ የለበትም። አንዱ ለ 7 ሰው ከተቻለ ቁጥራቸው ከ 7 ያነሰ ሆነው ቢያርዱ የበለጠ ያብቃቃል። ፍየልና በግ ለጋራ ማረድ አይቻልም፡፡
3. የሚታረደው እንስሳ እድሜው የደረሰ መሆን አለበት፡፡ በግ 6 ወር፣ ፍየል 1 አመት፣ ከብት 2 አመት፣ ግመል ከሆነ 5 አመት የሞላው መሆን አለበት፡፡
4. የሚታረደው እንስሳ መታወሩ ግልፅ የሆነ፤ ህመሙ ግልፅ የሆነ በሽተኛ፤ ግልፅ የሆነ አንካሳ፤ በጣም ያረጀ፣ አብዛሃኛው ወይም ግማሽና ከዚያ በላይ የሆነ ጆሮው፣ ጅራቱ፣ ላቱ፣ ቀንዱ፣ የተቆረጠ ወይም የተሰበረ መሆን የለበትም፡፡ ትንንሽ እንከኖች ችግር አይሆኑም። የተኮላሸ መጠቀም ይቻላል። ነብዩ ﷺ ሁለት የተኮላሹ በጎችን አርደዋል። [ሱነኑል በይሃቂይ]
5. የሚታረደው የግድ በተገደበው ጊዜ መሆን አለበት፡፡ እሱም ከዒድ ሶላት በኋላ እስከ ዙልሒጃ 13 ባለው ነው፡፡ ነብዩ ﷺ (ዒድ) ከመሰገዱ በፊት ያረደ በሷ ቦታ (እርዱን) ይድገም፡፡ ያላረደ ይረድ” ብለዋል፡፡ [ቡኻሪ]
6. ያለ ምንም ልዩነት ከሁለቱም ፆታ ከወንድም #ከሴትም ለኡዱሒያ ማረድ ይፈቀዳል፡፡ [ኢብኑ ባዝ፣ ፈታዋ ኑሩን ዐለ ደርብ፡ ካሴት ቁ. 72]
7. ቆዳውንም ይሁን የትኛውንም ክፍሉን መሸጥ አይፈቀድም፡፡ ለአራጁ የሚከፈለውም ከኡዱሒያው ቆዳ ወይም ሌላ ክፍሉ መሆን የለበትም፡፡ ነብዩ ﷺ “የኡዱሒያውን ቆዳ የሸጠ ኡዱሒያ የለውም!” ብለዋል፡፡ [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 2/1055] ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- “ከኡዱሒያው ስጋ፣ ሞራ፣ ቆዳ፣ ወይም ሌላ ነገር መሸረጥ ክልክል ነው፡፡ ምክንያቱም ለአላህ ያወጣው ገንዘብ ስለሆነ ልክ እንደ ሶደቃ መመለስ አይቻልም፡፡ [ፈታዋ ኢብኒ ዑሠይሚን፡ 25/162] ባይሆን ስጦታ የተሰጠው ሰው ቢሸጥ ምንም ችግር የለበትም፡፡
8. ስጋው ምን ይደረጋል? በእለቱ ከቤት ይበላል። ለዘመድ፣ ለጓደኛ፣ ለምስኪን ይሰድቃል ወይም ስጦታ ይሰጣል። ቀሪ ከኖረ ያስቀምጣል፡፡ ስጦታ የተሰጠው ሰው ግን መሸጥን ጨምሮ ሐላል በሆነ መልኩ ለፈለገው አገልግሎት ማዋል ይችላል፡፡
9. ኡዱሒያውን እራሱ ባለቤቱ ቢያርድ በላጭ ነው፡፡ ካልቻለ ወይም ካልተመቸው ግን ሰው መወከል ይችላል፡፡
ከተለያዩ ፈትዋዎች የተሰበሰበ ነው፡፡
=
Ibnu Munewor ፣ ጳጉሜ 2/2008
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ኡዱሒያ ማለት በዒደል አድሓ ቀን ወደ አላህ ለመቃረብ ታስቦ የሚታረድ እርድ ነው፡፡ ነብዩ ﷺ በተግባር ፈፅመውታል፡፡ መዲና ላይ አስር አመት ሲኖሩም ኡዱሒያን ያርዱ ነበር፡፡ [ሚሽካት፡ 1475] እንዲፈፀምም አዘዋል፡፡ ስለዚህ አቅም ያለው ሰው ሊፈፅመው ይገባል ማለት ነው፡፡ ነብዩ ﷺ “አቅሙ እያለው ኡዱሒያን ያላረደ ሰው መስገጃችንን እንዳይቀርብ” ብለዋል፡፡
ኡዱሒያ ብዙሃን ዑለማኦች ዘንድ የጠነከረች ሱና ነች። ከፊል ምሁራን ዘንድ ደግሞ ግዴታ ነች። ኢብኑ ተይሚያ - ረሒመሁላህ - ከሁለቱ ሃሳቦች የሚጎላው ግዴታ ነው የሚለው ነው ይላሉ። ግዴታም ቢሆን ታዲያ ያልቻለ ሰው ኡዱሒያ ለማረድ ብሎ እዳ እንዲገባ / እንዲበደር አይገደድም።
ለኡሑዲያ የሚታረደው እንስሳ የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለበት
1. የሚታረደው እንስሳ ከበግ፣ ፍየል፣ ከብት እና ግመል ውስጥ ብቻ መሆን አለበት።
2. ከብትና ግመልን በጋራ ማረድ የፈለገ አንዱ ቢበዛ ለ7 ሰው ነው መሆን ያለበት፡፡ ከዚያ መብለጥ የለበትም። አንዱ ለ 7 ሰው ከተቻለ ቁጥራቸው ከ 7 ያነሰ ሆነው ቢያርዱ የበለጠ ያብቃቃል። ፍየልና በግ ለጋራ ማረድ አይቻልም፡፡
3. የሚታረደው እንስሳ እድሜው የደረሰ መሆን አለበት፡፡ በግ 6 ወር፣ ፍየል 1 አመት፣ ከብት 2 አመት፣ ግመል ከሆነ 5 አመት የሞላው መሆን አለበት፡፡
4. የሚታረደው እንስሳ መታወሩ ግልፅ የሆነ፤ ህመሙ ግልፅ የሆነ በሽተኛ፤ ግልፅ የሆነ አንካሳ፤ በጣም ያረጀ፣ አብዛሃኛው ወይም ግማሽና ከዚያ በላይ የሆነ ጆሮው፣ ጅራቱ፣ ላቱ፣ ቀንዱ፣ የተቆረጠ ወይም የተሰበረ መሆን የለበትም፡፡ ትንንሽ እንከኖች ችግር አይሆኑም። የተኮላሸ መጠቀም ይቻላል። ነብዩ ﷺ ሁለት የተኮላሹ በጎችን አርደዋል። [ሱነኑል በይሃቂይ]
5. የሚታረደው የግድ በተገደበው ጊዜ መሆን አለበት፡፡ እሱም ከዒድ ሶላት በኋላ እስከ ዙልሒጃ 13 ባለው ነው፡፡ ነብዩ ﷺ (ዒድ) ከመሰገዱ በፊት ያረደ በሷ ቦታ (እርዱን) ይድገም፡፡ ያላረደ ይረድ” ብለዋል፡፡ [ቡኻሪ]
6. ያለ ምንም ልዩነት ከሁለቱም ፆታ ከወንድም #ከሴትም ለኡዱሒያ ማረድ ይፈቀዳል፡፡ [ኢብኑ ባዝ፣ ፈታዋ ኑሩን ዐለ ደርብ፡ ካሴት ቁ. 72]
7. ቆዳውንም ይሁን የትኛውንም ክፍሉን መሸጥ አይፈቀድም፡፡ ለአራጁ የሚከፈለውም ከኡዱሒያው ቆዳ ወይም ሌላ ክፍሉ መሆን የለበትም፡፡ ነብዩ ﷺ “የኡዱሒያውን ቆዳ የሸጠ ኡዱሒያ የለውም!” ብለዋል፡፡ [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 2/1055] ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- “ከኡዱሒያው ስጋ፣ ሞራ፣ ቆዳ፣ ወይም ሌላ ነገር መሸረጥ ክልክል ነው፡፡ ምክንያቱም ለአላህ ያወጣው ገንዘብ ስለሆነ ልክ እንደ ሶደቃ መመለስ አይቻልም፡፡ [ፈታዋ ኢብኒ ዑሠይሚን፡ 25/162] ባይሆን ስጦታ የተሰጠው ሰው ቢሸጥ ምንም ችግር የለበትም፡፡
8. ስጋው ምን ይደረጋል? በእለቱ ከቤት ይበላል። ለዘመድ፣ ለጓደኛ፣ ለምስኪን ይሰድቃል ወይም ስጦታ ይሰጣል። ቀሪ ከኖረ ያስቀምጣል፡፡ ስጦታ የተሰጠው ሰው ግን መሸጥን ጨምሮ ሐላል በሆነ መልኩ ለፈለገው አገልግሎት ማዋል ይችላል፡፡
9. ኡዱሒያውን እራሱ ባለቤቱ ቢያርድ በላጭ ነው፡፡ ካልቻለ ወይም ካልተመቸው ግን ሰው መወከል ይችላል፡፡
ከተለያዩ ፈትዋዎች የተሰበሰበ ነው፡፡
=
Ibnu Munewor ፣ ጳጉሜ 2/2008
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
የነገ የሐጅ ተግባር
~
ነገ ዙልሒጃህ 8 /1446 ነው። የውመ ተርዊያህ ተብሎ ይጠራል። ሁጃጅ ወደ ሚና የሚወጡበት ቀን ነው። ተመቱዕ የተሰኘው የሐጅ አፈፃፀምን የነየቱ ሰዎች (አብዛኞቹ ሑጃጅ ይህንን ነው የሚነይቱት)
• ተጣጥበው፣ ከፈለጉ አካላቸውን ሽቶ ተቀባብተው ይዘጋጃሉ።
• ካረፉበት ቦታ ቀጥታ በልባቸው ሐጅን ነይተው ይቋጥሩና “ለበይክ ሐጀን” ብለው በመነሳት ወደ ሚና ይተማሉ።
• ከቻሉ ከቀትር በፊት ረፋድ ላይ በመውጣት ሚና ይደርሱና ልክ ነብዩ ﷺ እንዳደረጉት ዙህርን፣ ዐስርን፣ መግሪብን፣ ዒሻእን እና ሱብሕን እዚያ ይሰግዳሉ። ሁሉንም ሶላት በወቅቱ ነው የሚሰግዱት፣ ጀምዕ ሳያደርጉ። ባለ አራት ረከዐዎቹን በማሳጠር ሁለት፣ ሁለት እያደረጉ ይሰግዳሉ።
• በቀጣዩ ቀን ሱብሕን ከሰገዱ በኋላ ወደ ዐረፋ ከመውጣታቸው በፊት ፀሐይ እስከምትወጣ ድረስ ቢቆዩ በላጭ ነው።
• ተልቢያን (ለበይክ አላሁመ ለበይክ፣...)፣ ዚክርን፣ ቁርኣን መቅራትን ሊያበዙ ይገባል።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ነገ ዙልሒጃህ 8 /1446 ነው። የውመ ተርዊያህ ተብሎ ይጠራል። ሁጃጅ ወደ ሚና የሚወጡበት ቀን ነው። ተመቱዕ የተሰኘው የሐጅ አፈፃፀምን የነየቱ ሰዎች (አብዛኞቹ ሑጃጅ ይህንን ነው የሚነይቱት)
• ተጣጥበው፣ ከፈለጉ አካላቸውን ሽቶ ተቀባብተው ይዘጋጃሉ።
• ካረፉበት ቦታ ቀጥታ በልባቸው ሐጅን ነይተው ይቋጥሩና “ለበይክ ሐጀን” ብለው በመነሳት ወደ ሚና ይተማሉ።
• ከቻሉ ከቀትር በፊት ረፋድ ላይ በመውጣት ሚና ይደርሱና ልክ ነብዩ ﷺ እንዳደረጉት ዙህርን፣ ዐስርን፣ መግሪብን፣ ዒሻእን እና ሱብሕን እዚያ ይሰግዳሉ። ሁሉንም ሶላት በወቅቱ ነው የሚሰግዱት፣ ጀምዕ ሳያደርጉ። ባለ አራት ረከዐዎቹን በማሳጠር ሁለት፣ ሁለት እያደረጉ ይሰግዳሉ።
• በቀጣዩ ቀን ሱብሕን ከሰገዱ በኋላ ወደ ዐረፋ ከመውጣታቸው በፊት ፀሐይ እስከምትወጣ ድረስ ቢቆዩ በላጭ ነው።
• ተልቢያን (ለበይክ አላሁመ ለበይክ፣...)፣ ዚክርን፣ ቁርኣን መቅራትን ሊያበዙ ይገባል።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
የቤትሽን ገመና ውጭ አትዝሪ
~
ተሰባስበው ባሎቻቸውን በማማት የሚጠመዱ ሴቶች አሉ። አንዳንዶቹ ከነዚህ የሃሜት ድግሶች መልስ በባሎቻቸው ላይ ያቄማሉ። ውስጣቸው ይደፈርሳል። ቀጥታ ግጭት ውስጥ የሚገቡም አሉ።
እነዚህ ሃሜቶች አንዳንዴ ሄደው ሄደው ቤት የሚያፈርሱ ሊሆኑ ይችላሉ። ሴቶች በባሎቻችሁ ላይ እንድትሸፍቱ ከሚያደርጉ አጉል መካሪዎች ተጠንቀቁ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ተሰባስበው ባሎቻቸውን በማማት የሚጠመዱ ሴቶች አሉ። አንዳንዶቹ ከነዚህ የሃሜት ድግሶች መልስ በባሎቻቸው ላይ ያቄማሉ። ውስጣቸው ይደፈርሳል። ቀጥታ ግጭት ውስጥ የሚገቡም አሉ።
እነዚህ ሃሜቶች አንዳንዴ ሄደው ሄደው ቤት የሚያፈርሱ ሊሆኑ ይችላሉ። ሴቶች በባሎቻችሁ ላይ እንድትሸፍቱ ከሚያደርጉ አጉል መካሪዎች ተጠንቀቁ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ኡዱሒያ ጋር የሚያያዙ ተጨማሪ ነጥቦች
~
1ኛ፦ የሚታረደው እንስሳ ወንድ ብቻ አይደለም የሚሆነው፣ ሴትም ማረድ ይቻላል። ይሄ የዑለማእ ወጥ ስምምነት (ኢጅማዕ) ያለበት ጉዳይ ነው።
የታረደችው እንስሳ ሆዷ ውስጥ ፅንስ ካለ፣ ካልከበዳቸው መመገብ ይችላሉ። ነብዩ ﷺ ስለዚህ ጉዳይ ሲጠየቁ እንዲህ ብለዋል፦
كُلوه إنْ شِئتُم؛ فإنَّ ذَكاتَه ذَكاةُ أمِّه
"ከፈለጋችሁ ብሉት። የእሱ (የሽሉ) እርድ የእናቱ እርድ ነው።" [ሶሒሕ አቢ ዳውድ፡ 2827]
ማለትም የሷ ክፍል እንደመሆኑ እሷን ሐላል ያደረጋት እርድ እሱንም ሐላል አድርጎታል ማለታቸው ነው። "ከፈለጋችሁ" ነው ያሉት። ያልፈለገ ለሚፈልግ ሊሰጠው ካልሆነም ሊተወው ይችላል።
2ኛ፦ የሚታረደው እንስሳ ቀንድ ያለው መሆኑ ግዴታ አይደለም። በተፈጥሮው ቀንድ የሌለው ከሆነ ምንም ችግር የለውም።
3ኛ፦ ግልፅ ያልሆኑ ትንንሽ ነውሮች ያሉበትን ማረድ ይቻላል። በጣም አጥብቀን ራሳችንን ልናስቸግር ወይም የተሻለ እንስሳ ልናስመልጥ አይገባም።
4ኛ:- ውጭ ሃገር ለሚኖር ሰው በውክልና የምናርድ ከሆነ ባለ ኡዱሒያው አካል ዒድ ሳይሰግድ ቀድመን ማረድ የለብንም። ይቺን ፈትዋ ማየት ትችላላችሁ። https://www.tg-me.com/ibnhezam/14606
ስለዚህ ባለ ኡዱሒያዎቹ አውሮፓና አሜሪካ የሚኖሩ ከሆኑ ከኛ ጋር በተመሳሳይ ሰዓት ስለማይሰግዱ እናቆየው። እስከ 13ኛ ቀን ድረስ ማረድ ስለሚቻል ስጋት እንዳይገባን።
5ኛ፦ ስጋውን ከፊሉን ቤት ውስጥ ለእለት ምግብ ማዋል፣ ከፊሉን ማስቀመጥ፣ ከፊሉን ደግሞ ሶደቃ አድርጎ ለሰው መስጠት ይቻላል። 1/3ኛ ለእለት ምግብ፣ 1/3ኛ ለሚቆይ፣ 1/3ኛ ደግሞ ለሶደቃ የሚለው መረጃ የለውም። በዚህ መልኩም ይሁን በሌላ በፈለገው መልኩ ማከፋፈል ይችላል።
ከፊል ዓሊሞች ትንሽም ቢሆን ሶደቃ መስጠቱ ግዴታ ነው ይላሉ። ነገር ግን አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ሙሉውን መጠቀምም ይቻላል።
https://www.tg-me.com/ibnhezam/14661
ስለዚህ ለምሳሌ ቤተሰብ የሚበዛበት ሰው እዚያው ሊጠቀመው ይቻላል ማለት ነው። ወላሁ አዕለም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
1ኛ፦ የሚታረደው እንስሳ ወንድ ብቻ አይደለም የሚሆነው፣ ሴትም ማረድ ይቻላል። ይሄ የዑለማእ ወጥ ስምምነት (ኢጅማዕ) ያለበት ጉዳይ ነው።
የታረደችው እንስሳ ሆዷ ውስጥ ፅንስ ካለ፣ ካልከበዳቸው መመገብ ይችላሉ። ነብዩ ﷺ ስለዚህ ጉዳይ ሲጠየቁ እንዲህ ብለዋል፦
كُلوه إنْ شِئتُم؛ فإنَّ ذَكاتَه ذَكاةُ أمِّه
"ከፈለጋችሁ ብሉት። የእሱ (የሽሉ) እርድ የእናቱ እርድ ነው።" [ሶሒሕ አቢ ዳውድ፡ 2827]
ማለትም የሷ ክፍል እንደመሆኑ እሷን ሐላል ያደረጋት እርድ እሱንም ሐላል አድርጎታል ማለታቸው ነው። "ከፈለጋችሁ" ነው ያሉት። ያልፈለገ ለሚፈልግ ሊሰጠው ካልሆነም ሊተወው ይችላል።
2ኛ፦ የሚታረደው እንስሳ ቀንድ ያለው መሆኑ ግዴታ አይደለም። በተፈጥሮው ቀንድ የሌለው ከሆነ ምንም ችግር የለውም።
3ኛ፦ ግልፅ ያልሆኑ ትንንሽ ነውሮች ያሉበትን ማረድ ይቻላል። በጣም አጥብቀን ራሳችንን ልናስቸግር ወይም የተሻለ እንስሳ ልናስመልጥ አይገባም።
4ኛ:- ውጭ ሃገር ለሚኖር ሰው በውክልና የምናርድ ከሆነ ባለ ኡዱሒያው አካል ዒድ ሳይሰግድ ቀድመን ማረድ የለብንም። ይቺን ፈትዋ ማየት ትችላላችሁ። https://www.tg-me.com/ibnhezam/14606
ስለዚህ ባለ ኡዱሒያዎቹ አውሮፓና አሜሪካ የሚኖሩ ከሆኑ ከኛ ጋር በተመሳሳይ ሰዓት ስለማይሰግዱ እናቆየው። እስከ 13ኛ ቀን ድረስ ማረድ ስለሚቻል ስጋት እንዳይገባን።
5ኛ፦ ስጋውን ከፊሉን ቤት ውስጥ ለእለት ምግብ ማዋል፣ ከፊሉን ማስቀመጥ፣ ከፊሉን ደግሞ ሶደቃ አድርጎ ለሰው መስጠት ይቻላል። 1/3ኛ ለእለት ምግብ፣ 1/3ኛ ለሚቆይ፣ 1/3ኛ ደግሞ ለሶደቃ የሚለው መረጃ የለውም። በዚህ መልኩም ይሁን በሌላ በፈለገው መልኩ ማከፋፈል ይችላል።
ከፊል ዓሊሞች ትንሽም ቢሆን ሶደቃ መስጠቱ ግዴታ ነው ይላሉ። ነገር ግን አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ሙሉውን መጠቀምም ይቻላል።
https://www.tg-me.com/ibnhezam/14661
ስለዚህ ለምሳሌ ቤተሰብ የሚበዛበት ሰው እዚያው ሊጠቀመው ይቻላል ማለት ነው። ወላሁ አዕለም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
فتاوى شرعية لفضيلة الشيخ محمد بن حزام البعداني
بِسْمِ اللّــــهِ الرَّحْمَـــــــــنِ الرَّحِيمِ
📩 السُــــــــــــؤالُ :-
لو أن شخصا وكلك في ذبح أضحيته، وهو من أوروبا أو من أمريكا وأنت مقيم باليمن، هل تذبحها له بعد أن تصلي العيد أنت، أو تنتظر بعد أن يصلي هو العيد في بلاده ؟
📝 الإجـــــــــــابة :…
📩 السُــــــــــــؤالُ :-
لو أن شخصا وكلك في ذبح أضحيته، وهو من أوروبا أو من أمريكا وأنت مقيم باليمن، هل تذبحها له بعد أن تصلي العيد أنت، أو تنتظر بعد أن يصلي هو العيد في بلاده ؟
📝 الإجـــــــــــابة :…
0ረፋን መፆም ለማይችሉ
~
ነገ ዐረፋ ነው፣ ዙልሒጃ ዘጠኝ። ይህንን ቀን መፆም ትልቅ ዋጋ እንዳለው የሚታወቅ ነው። በተቻለ መጠን ሊያልፈን አይገባም።
በወር አበባ፣ በወሊድ፣ በህመም ሰበብ መፆም የማትችሉ ደግሞ ለመፆም ቁርጠኛ ውሳኔ ከነበራችሁ አትቆጩ። የምታመልኩት የልባችሁን የሚያውቅ ጌታ ነው። በኒያችሁ የሚፈፅሙ ሰዎችን አምሳያ ይመነዳችኋል። ይህንን የሚጠቁሙ መረጃዎች ብዙ ናቸው። ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
"وهذه قاعدة الشريعة: أن من كان عازماً على الفعل عزما جازما، وفعل ما يقدر عليه منه، كان بمنزلة الفاعل".
"ይሄ የሸሪዐ ህግ ነው። አንድን ተግባር ለመፈፀም ቁርጠኛ ውሳኔን የወሰነና የሚችለውን ያደረገ ሰው በፈፃሚ ደረጃ ነው የሚሆነው።" [አልፈታዋ፡ 23/236]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ነገ ዐረፋ ነው፣ ዙልሒጃ ዘጠኝ። ይህንን ቀን መፆም ትልቅ ዋጋ እንዳለው የሚታወቅ ነው። በተቻለ መጠን ሊያልፈን አይገባም።
በወር አበባ፣ በወሊድ፣ በህመም ሰበብ መፆም የማትችሉ ደግሞ ለመፆም ቁርጠኛ ውሳኔ ከነበራችሁ አትቆጩ። የምታመልኩት የልባችሁን የሚያውቅ ጌታ ነው። በኒያችሁ የሚፈፅሙ ሰዎችን አምሳያ ይመነዳችኋል። ይህንን የሚጠቁሙ መረጃዎች ብዙ ናቸው። ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
"وهذه قاعدة الشريعة: أن من كان عازماً على الفعل عزما جازما، وفعل ما يقدر عليه منه، كان بمنزلة الفاعل".
"ይሄ የሸሪዐ ህግ ነው። አንድን ተግባር ለመፈፀም ቁርጠኛ ውሳኔን የወሰነና የሚችለውን ያደረገ ሰው በፈፃሚ ደረጃ ነው የሚሆነው።" [አልፈታዋ፡ 23/236]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ከሚስትህ ጋር ስለምትፈጽሙት ግንኙነት ውጭ ላይ ለሌላ ሰው አይወራም። ይሄ ሲበዛ አስቀያሚ ነውር ነው። የሐያእ መቅለል ነው። ከሰው አይን ተገልለህ የፈፀምከውን እንዴት ለሰው ታወራለህ?!
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور