የዙል ሒጃ ስምንቱን ቀናት መፆም
~
ነብያችን ﷺ የዙልሒጃን አስር ቀናት አስመልክቶ እንዲህ ብለዋል፦
مَا مِنْ أَيَّامٍ الْعَمَلُ الصَّالِحُ فِيهِنَّ أَحَبُّ إِلَى اللَّهِ مِنْ هَذِهِ الأَيَّامِ الْعَشْرِ . فَقَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ ، وَلا الْجِهَادُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ؟ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : وَلا الْجِهَادُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ، إِلا رَجُلٌ خَرَجَ بِنَفْسِهِ وَمَالِهِ فَلَمْ يَرْجِعْ مِنْ ذَلِكَ بِشَيْءٍ
''በውስጣቸው መልካም ስራ ከሚፈፀምባቸው ቀናት ውስጥ ከነዚህ አስር ቀናት በላይ አላህ ዘንድ የተወደደ የለም።" "በአላህ መንገድ መታገልም ቢሆን?" ብለው ሲጠይቋቸው የአላህ መልእክተኛ ﷺ "በአላህ መንገድ መታገልም ቢሆን! በነፍሱም፣ በገንዘቡም ወጥቶ ከዚህ ውስጥ ምንም ያልተመለሰ ሰው ሲቀር" ብለው መለሱ። [አልቡኻሪይ፡ 969]
በዚህ መሰረት በነዚህ የተከበሩ ቀናት የተለያዩ ዒባዳዎችን መፈፀም በጣም ትልቅ ዋጋ ያለው ነው። ፆም ወደ አላህ መቃረቢያ ከሆኑ ዒባዳዎች ውስጥ አንዱ መሆኑ ግልፅ ነው። ከመሆኑም ጋር በያመቱ "የዙል ሒጃን አስር ቀናት መፆም ይቻላል ወይ?" የሚል ጥያቄ ሲነሳ ያጋጥማል። የግርታው መነሻ እናታችን ዓኢሻ ረዲየላሁ ዐንሃ "በነዚህ አስር ቀናት ውስጥ የአላህ መልእክተኛን ﷺ ፈፅሞ ፆመው አላየሁም" ማለቷ ነው። [ሙስሊም፡ 1179]
ይሄ ግን ግርታ ሊፈጥር የሚገባው አይደለም። እንደሚታወቀው የነብዩ ﷺ ሱና በሶስት መንገድ ይተላለፋል።
1- በቃላቸው
2- በተግባራቸው እና
3- ሌሎች ሲፈፅሙ አይተው የሚሰጡት ይሁንታ (ኢቅራር)።
የዙል ሒጃን ስምንት ቀናት መፆም ከነዚህ ውስጥ በቃላቸው የተላለፈው ሐዲሥ ውስጥ ይካተታል። ሐዲሡ አስተማማኝ፣ መልእክቱም ፆምን አካታች ነው። ከዚህ በኋላ የዓኢሻ ነብዩን ﷺ ሲፆሙ አለማየት የሳቸውን ጥቅል የቃል መልእክት ለመገደብ መነሻ መሆን የለበትም። ለዓኢሻ አለማየት የተለያዩ ምክንያቶች ሊኖሩ ይችላሉ። ደግሞ የሚገድብ መረጃ እስከሌለ ድረስ በጥቅል ቃላዊ መረጃ የተገኘው በቂ ነው።
ስለዚህ ሌሎች መረጃዎች ደካማዎች (ዶዒፎች) ቢሆኑ እንኳ መግቢያ ላይ የተጠቀሰው ሐዲሥ በቂ ማስረጃ ነው።
ይሄ እንግዲህ ስምንቱን ቀናት በተመለከተ ነው።
* ዘጠነኛው ቀን የሁለት አመት ወንጀል እንደሚያሳብስ አስተማማኝ መረጃ መጥቶበታል። [ሙስሊም፡ 1162] ስለዚህ ብዥታ የሚነሳበት አይደለም።
* አስረኛው ቀን በአል ስለሆነ አይፆምም።
ወሏሁ አዕለም።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ነብያችን ﷺ የዙልሒጃን አስር ቀናት አስመልክቶ እንዲህ ብለዋል፦
مَا مِنْ أَيَّامٍ الْعَمَلُ الصَّالِحُ فِيهِنَّ أَحَبُّ إِلَى اللَّهِ مِنْ هَذِهِ الأَيَّامِ الْعَشْرِ . فَقَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ ، وَلا الْجِهَادُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ؟ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : وَلا الْجِهَادُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ، إِلا رَجُلٌ خَرَجَ بِنَفْسِهِ وَمَالِهِ فَلَمْ يَرْجِعْ مِنْ ذَلِكَ بِشَيْءٍ
''በውስጣቸው መልካም ስራ ከሚፈፀምባቸው ቀናት ውስጥ ከነዚህ አስር ቀናት በላይ አላህ ዘንድ የተወደደ የለም።" "በአላህ መንገድ መታገልም ቢሆን?" ብለው ሲጠይቋቸው የአላህ መልእክተኛ ﷺ "በአላህ መንገድ መታገልም ቢሆን! በነፍሱም፣ በገንዘቡም ወጥቶ ከዚህ ውስጥ ምንም ያልተመለሰ ሰው ሲቀር" ብለው መለሱ። [አልቡኻሪይ፡ 969]
በዚህ መሰረት በነዚህ የተከበሩ ቀናት የተለያዩ ዒባዳዎችን መፈፀም በጣም ትልቅ ዋጋ ያለው ነው። ፆም ወደ አላህ መቃረቢያ ከሆኑ ዒባዳዎች ውስጥ አንዱ መሆኑ ግልፅ ነው። ከመሆኑም ጋር በያመቱ "የዙል ሒጃን አስር ቀናት መፆም ይቻላል ወይ?" የሚል ጥያቄ ሲነሳ ያጋጥማል። የግርታው መነሻ እናታችን ዓኢሻ ረዲየላሁ ዐንሃ "በነዚህ አስር ቀናት ውስጥ የአላህ መልእክተኛን ﷺ ፈፅሞ ፆመው አላየሁም" ማለቷ ነው። [ሙስሊም፡ 1179]
ይሄ ግን ግርታ ሊፈጥር የሚገባው አይደለም። እንደሚታወቀው የነብዩ ﷺ ሱና በሶስት መንገድ ይተላለፋል።
1- በቃላቸው
2- በተግባራቸው እና
3- ሌሎች ሲፈፅሙ አይተው የሚሰጡት ይሁንታ (ኢቅራር)።
የዙል ሒጃን ስምንት ቀናት መፆም ከነዚህ ውስጥ በቃላቸው የተላለፈው ሐዲሥ ውስጥ ይካተታል። ሐዲሡ አስተማማኝ፣ መልእክቱም ፆምን አካታች ነው። ከዚህ በኋላ የዓኢሻ ነብዩን ﷺ ሲፆሙ አለማየት የሳቸውን ጥቅል የቃል መልእክት ለመገደብ መነሻ መሆን የለበትም። ለዓኢሻ አለማየት የተለያዩ ምክንያቶች ሊኖሩ ይችላሉ። ደግሞ የሚገድብ መረጃ እስከሌለ ድረስ በጥቅል ቃላዊ መረጃ የተገኘው በቂ ነው።
ስለዚህ ሌሎች መረጃዎች ደካማዎች (ዶዒፎች) ቢሆኑ እንኳ መግቢያ ላይ የተጠቀሰው ሐዲሥ በቂ ማስረጃ ነው።
ይሄ እንግዲህ ስምንቱን ቀናት በተመለከተ ነው።
* ዘጠነኛው ቀን የሁለት አመት ወንጀል እንደሚያሳብስ አስተማማኝ መረጃ መጥቶበታል። [ሙስሊም፡ 1162] ስለዚህ ብዥታ የሚነሳበት አይደለም።
* አስረኛው ቀን በአል ስለሆነ አይፆምም።
ወሏሁ አዕለም።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ደርስ
~
* ኪታቡ፦ አልአርበዑነ ነውዊየህ ከኢብኑ ረጀብ ጭማሪ ጋር
* ቦታ፦ በአሸዋ ሜዳ፣ ዘህራ መስጂድ (ኮንደሚኒየም አጠገብ)
* ጊዜ፦ ሰኞ እና ማክሰኞ
* ሰዓት፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
* የምትችሉ ኪታቡን ገዝታችሁ ያዙ። የማትችሉ pdf ፋይል በዚህ ሊንክ ታገኛላችሁ፦ https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/7390
* ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
* ኪታቡ፦ አልአርበዑነ ነውዊየህ ከኢብኑ ረጀብ ጭማሪ ጋር
* ቦታ፦ በአሸዋ ሜዳ፣ ዘህራ መስጂድ (ኮንደሚኒየም አጠገብ)
* ጊዜ፦ ሰኞ እና ማክሰኞ
* ሰዓት፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
* የምትችሉ ኪታቡን ገዝታችሁ ያዙ። የማትችሉ pdf ፋይል በዚህ ሊንክ ታገኛላችሁ፦ https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/7390
* ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
"በላጫችሁ ቁርኣንን ተምሮ ያስተማረ ነው።" [አልቡኻሪይ ፡ 5027]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
"በላጫችሁ ቁርኣንን ተምሮ ያስተማረ ነው።" [አልቡኻሪይ ፡ 5027]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
መውደድ በልክ ነው፣ መጥላትም!
~
መዋደድና መጠላላት በዘመናት ውስጥ ሊፈራረቁ ይችላሉ፡። ዛሬ የጠሉት ነገ ወዳጅ ሊሆን ይችላል። በተቃራኒውም እንዲሁ። ሲጣሉ ልክ ማለፍ ሲታረቁ ያሳቅቃል። ሲዋደዱ አቅልን መሳት ሲራራቁ ይቆጫል። ሁሉም በልክ ሲሆን ያምራል። ይህንን ድንቅ ሐዲሥ እንመልከትማ፦
أحْبِبْ حبيبَكَ هوْنًا ما، عَسى أنْ يَكونَ بَغيضَكَ يومًا ما، و أبْغِضْ بغيضَكَ هوْنًا ما، عَسى أنْ يكونَ حبيبَكَ يومًا ما
"ወዳጅህን በልክ ሆነህ ውደድ። ምናልባት የሆነ ቀን የምትጠላው ይሆናል። የምትጠላውንም በልክ ሆነህ ጥላ። ምናልባትም የሆነ ቀን ወዳጅህ ሊሆን ይችላል።" [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 178]
ልክ ሲያልፍ ግን ውዴታም ፈተና ይሆናል። ጥላቻም ገዳይ ይሆናል። ስንቶች አሉ በሆነ መነሻ የጠሉትን አካል ሞቱን የሚመኙ! ዘይድ ብኑ አስለም - ረሒመሁላህ - እንዳስተላለፉት ዑመር ብኑል ኸጧብን - ረዲየላሁ ዐንሁ - እንዲህ ብለዋል፦
لا يكُن حُبُّكَ كَلَفًا، ولا بُغضُكَ تَلَفًا
"ውዴታህ ፈተና አይሁን፤ ጥላቻህም ጥፋት አይሁን።"
"እንዴት ነው እሱ?" ስሏቸው ይህን አሉ፦
إذا أحبَبتَ كَلِفْتَ كَلَفَ الصَّبِيِّ، وإذا أبغضتَ أحببتَ لصاحبِك التَّلَفَ
"ስትወድ የህፃን አይነት ሙጭጭ ማለትን ሙጭጭ ልትል ነው። ስትጠላም ለጠላሀው አካል ሞቱን ልትወድ ነው።" [ሶሒሑል አደቢል ሙፍረድ፡ ቁ. 1322]
ልክ ባለፈ ፍቅር እና ጥላቻ ገደል የገቡ ብዙ አካላት አሉ። ሐሰኑል በስሪይ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
"أحبوا هونًا، وأبغضوا هونًا، فقد أفرط أقوامٌ في حب أقوام فهلكوا، وأفرط أقوام في بغض أقوام فهلكوا؛ فلا تفرط في حبك، ولا تفرط في بغضك"
"በልክ ውደዱ። በልክ ጥሉ። በውዴታ ልክ አልፈው የጠፉ ሰዎች አሉ። በጥላቻም ልክ አልፈው የጠፉ ሰዎች አሉ። በውዴታህ ድንበር አትለፍ። በጥላቻህም ድንበር አትለፍ።" [ሹዐቡል ኢማን፡ 5/261]
ልከኝነት ለሁሉም ኸይር አለው። በልክ ስትሆን ራስህን አትጎዳም። ለሌሎችም እዳ አትሆንም። ዐብዱላህ ብኑ ዐውን - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
"كَانَ فِي بَعْضِ الْكُتُبِ الَّتِي كُنْتُ أَقْرَأُ عَلَى مُحَمَّدِ بْنِ سِيرِينَ : يا بُنَيَّ لَا تَكُنْ حُلْوًا فَتُبْتَلَعَ ، وَلَا مُرًّا فَتُلْفَظَ ، وَلَكِنْ بَيْنَ ذَلِكَ
"ሙሐመድ ብኑ ሲሪን ላይ የምቀራው ኪታብ ላይ እንዲህ የሚል ነበር፦ 'ልጄ ሆይ! ጣፋጭ አትሁን ትዋጣለህ። መራራም አትሁን ትተፍፋለህ። ይልቁንም በዚህ መሀል ሁን።" [አልጃሚዕ፣ ኢብኑ ወህብ፡ 475]
ስለዚህ ራሳችንንም ሌሎችንም እንዳንጎዳ፣ ኋላ ፀፀት እንዳይለበልበን ሁሉንም ነገር በልክ መያዝ ይገባል። ኢማሙ አሕመድ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
لا تغلـو فـي كـل شـيء، حـتى الحـبّ و البغـض
"በየትኛውም ነገር ድንበር አትለፍ። በመውደድና በመጥላት እንኳ ቢሆን።" [አልኣዳቡ ሸርዒያህ፡ 1/98]
#ከደጋጎቹ_ቀዬ
=
Ibnu Munewor ፣ ዙል ቀዕዳህ 09/1444
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
መዋደድና መጠላላት በዘመናት ውስጥ ሊፈራረቁ ይችላሉ፡። ዛሬ የጠሉት ነገ ወዳጅ ሊሆን ይችላል። በተቃራኒውም እንዲሁ። ሲጣሉ ልክ ማለፍ ሲታረቁ ያሳቅቃል። ሲዋደዱ አቅልን መሳት ሲራራቁ ይቆጫል። ሁሉም በልክ ሲሆን ያምራል። ይህንን ድንቅ ሐዲሥ እንመልከትማ፦
أحْبِبْ حبيبَكَ هوْنًا ما، عَسى أنْ يَكونَ بَغيضَكَ يومًا ما، و أبْغِضْ بغيضَكَ هوْنًا ما، عَسى أنْ يكونَ حبيبَكَ يومًا ما
"ወዳጅህን በልክ ሆነህ ውደድ። ምናልባት የሆነ ቀን የምትጠላው ይሆናል። የምትጠላውንም በልክ ሆነህ ጥላ። ምናልባትም የሆነ ቀን ወዳጅህ ሊሆን ይችላል።" [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 178]
ልክ ሲያልፍ ግን ውዴታም ፈተና ይሆናል። ጥላቻም ገዳይ ይሆናል። ስንቶች አሉ በሆነ መነሻ የጠሉትን አካል ሞቱን የሚመኙ! ዘይድ ብኑ አስለም - ረሒመሁላህ - እንዳስተላለፉት ዑመር ብኑል ኸጧብን - ረዲየላሁ ዐንሁ - እንዲህ ብለዋል፦
لا يكُن حُبُّكَ كَلَفًا، ولا بُغضُكَ تَلَفًا
"ውዴታህ ፈተና አይሁን፤ ጥላቻህም ጥፋት አይሁን።"
"እንዴት ነው እሱ?" ስሏቸው ይህን አሉ፦
إذا أحبَبتَ كَلِفْتَ كَلَفَ الصَّبِيِّ، وإذا أبغضتَ أحببتَ لصاحبِك التَّلَفَ
"ስትወድ የህፃን አይነት ሙጭጭ ማለትን ሙጭጭ ልትል ነው። ስትጠላም ለጠላሀው አካል ሞቱን ልትወድ ነው።" [ሶሒሑል አደቢል ሙፍረድ፡ ቁ. 1322]
ልክ ባለፈ ፍቅር እና ጥላቻ ገደል የገቡ ብዙ አካላት አሉ። ሐሰኑል በስሪይ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
"أحبوا هونًا، وأبغضوا هونًا، فقد أفرط أقوامٌ في حب أقوام فهلكوا، وأفرط أقوام في بغض أقوام فهلكوا؛ فلا تفرط في حبك، ولا تفرط في بغضك"
"በልክ ውደዱ። በልክ ጥሉ። በውዴታ ልክ አልፈው የጠፉ ሰዎች አሉ። በጥላቻም ልክ አልፈው የጠፉ ሰዎች አሉ። በውዴታህ ድንበር አትለፍ። በጥላቻህም ድንበር አትለፍ።" [ሹዐቡል ኢማን፡ 5/261]
ልከኝነት ለሁሉም ኸይር አለው። በልክ ስትሆን ራስህን አትጎዳም። ለሌሎችም እዳ አትሆንም። ዐብዱላህ ብኑ ዐውን - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
"كَانَ فِي بَعْضِ الْكُتُبِ الَّتِي كُنْتُ أَقْرَأُ عَلَى مُحَمَّدِ بْنِ سِيرِينَ : يا بُنَيَّ لَا تَكُنْ حُلْوًا فَتُبْتَلَعَ ، وَلَا مُرًّا فَتُلْفَظَ ، وَلَكِنْ بَيْنَ ذَلِكَ
"ሙሐመድ ብኑ ሲሪን ላይ የምቀራው ኪታብ ላይ እንዲህ የሚል ነበር፦ 'ልጄ ሆይ! ጣፋጭ አትሁን ትዋጣለህ። መራራም አትሁን ትተፍፋለህ። ይልቁንም በዚህ መሀል ሁን።" [አልጃሚዕ፣ ኢብኑ ወህብ፡ 475]
ስለዚህ ራሳችንንም ሌሎችንም እንዳንጎዳ፣ ኋላ ፀፀት እንዳይለበልበን ሁሉንም ነገር በልክ መያዝ ይገባል። ኢማሙ አሕመድ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
لا تغلـو فـي كـل شـيء، حـتى الحـبّ و البغـض
"በየትኛውም ነገር ድንበር አትለፍ። በመውደድና በመጥላት እንኳ ቢሆን።" [አልኣዳቡ ሸርዒያህ፡ 1/98]
#ከደጋጎቹ_ቀዬ
=
Ibnu Munewor ፣ ዙል ቀዕዳህ 09/1444
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Forwarded from አቡ ሙሀመድ (ሰኢድኮምቦልቻ) (አቡ ሙሀመድ ابومحمد)
YouTube
#አህሱናዎች እነማን ናቸዉ
Audio
🔥🔥ሙስጠፋ ሙብተዲእ አይደለም 🔥🔥
💥 ለምትሉ 💥
በራሱ አንደበት ራሱ ላይ ሲበይን ስሙት ።
💥 ለምትሉ 💥
በራሱ አንደበት ራሱ ላይ ሲበይን ስሙት ።
ዘወትር እሁድ በሑዘይፋህ መስጂድ የሚሰጠው ደርሳችን እንደተጠበቀ ነው ኢንሻአላህ። የመንሃጁ ሳሊኪን ኪታብ የደርስ መነሻ የሚከተለው ርእስ ነው :-
باب المحرمات في النكاح
باب المحرمات في النكاح
ከሰው ፊት Vs ከጌታ ፊት መቆም
~
ወጣ ያለ'ለት ከጓዳ
ለንግግር ቢሰናዳ
ቃላቱ የተመረጠ
አለባበሱ ያጌጠ
ፕሮቶኮሉን የጠበቀ
ሁለ ነገሩ ያሸበረቀ
.
.
.
ሶላት ላይ ግን
.
ከጌታው ፊት የዘነጋ
አስር ጊዜ የሚያዛጋ
ላሰጋገዱ አይሰጋ
በድብርት የሚላጋ
እዚህ መቁነጥነጥ እዚያ ማከክ
ሁለ ነገሩ ዝርክርክ።
ግራ አጋቢ ነው የኛ ነገር
አይቦካ አይጋገር።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ወጣ ያለ'ለት ከጓዳ
ለንግግር ቢሰናዳ
ቃላቱ የተመረጠ
አለባበሱ ያጌጠ
ፕሮቶኮሉን የጠበቀ
ሁለ ነገሩ ያሸበረቀ
.
.
.
ሶላት ላይ ግን
.
ከጌታው ፊት የዘነጋ
አስር ጊዜ የሚያዛጋ
ላሰጋገዱ አይሰጋ
በድብርት የሚላጋ
እዚህ መቁነጥነጥ እዚያ ማከክ
ሁለ ነገሩ ዝርክርክ።
ግራ አጋቢ ነው የኛ ነገር
አይቦካ አይጋገር።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
በዚህ አመት ሐጅ ላልተሳካለት
~
ኢብኑ ረጀብ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:–
★ በዐረፋ መቆም ላልቻለ ከአላህ ወሰኖች ዘንድ ይቁም።
★ በሙዝደሊፋ ማደር ላልቻለ ወደ አላህ ያቃርበው ዘንድ ለትእዛዙ ይደር።
★ ሀድዩን ሚና ላይ ማረድ ያልቻለ ከምኞቱ ይደርስ ዘንድ ስሜቱን ይረድ።
★እሩቅ በመሆኑ ቤቱ (በይተል ሐራም) መድረስ ያልቻለ የቤቱን ባለቤት ያስብ። ወደሱ ከደም ጋኑ የቀረበ ነውና።"
(ለጧኢፉል መዓሪፍ: 633)
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ኢብኑ ረጀብ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:–
★ በዐረፋ መቆም ላልቻለ ከአላህ ወሰኖች ዘንድ ይቁም።
★ በሙዝደሊፋ ማደር ላልቻለ ወደ አላህ ያቃርበው ዘንድ ለትእዛዙ ይደር።
★ ሀድዩን ሚና ላይ ማረድ ያልቻለ ከምኞቱ ይደርስ ዘንድ ስሜቱን ይረድ።
★እሩቅ በመሆኑ ቤቱ (በይተል ሐራም) መድረስ ያልቻለ የቤቱን ባለቤት ያስብ። ወደሱ ከደም ጋኑ የቀረበ ነውና።"
(ለጧኢፉል መዓሪፍ: 633)
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Menhaju salikin #50
Ibnu Munewor
ደርስ
~
* መንሀጁ ሳሊኪን
* ክፍል:- 5️⃣0️⃣
* የሚሰጥበት ቦታ፦ የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ ሑዘይፋህ መስጂድ
* የሚሰጥበት ጊዜ፦ ዘወትር እሁድ ረፋድ ላይ
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
* መንሀጁ ሳሊኪን
* ክፍል:- 5️⃣0️⃣
* የሚሰጥበት ቦታ፦ የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ ሑዘይፋህ መስጂድ
* የሚሰጥበት ጊዜ፦ ዘወትር እሁድ ረፋድ ላይ
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
አንድ ሰው እህትማማቾችን ማግባት አይችልም። ከአንዷ በሞት ወይም በፍቺ ከተለየ ሌላኛዋን ማግባት ይችላል። ሁለቱንም መያዝ ግን አይቻልም። እንኳን የስጋ እህትማማቾችን በጥቢ የሚገናኙ ሴቶችንም በአንድ ላይ መያዝ አይፈቀድም። አላህ በቁርኣኑ ወንዶች ሊያገቧቸው የማይፈቀዱ ሴቶችን ሲዘረዝር አንዱ የጠቀሰው ይህንን ነው።
{ وَأَن تَجۡمَعُوا۟ بَیۡنَ ٱلۡأُخۡتَیۡنِ }
"በሁለት እህትማማቾችም መካከል መሰብሰብ (እንደዚሁ እርም ነው)።" [አኒሳእ፡ 23]
ከተከስተስ?
ይህንን ማስታወሻ እንድፅፍ ያደረገኝም እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ አንድ ሁለት እህትማማች ሴቶችን ያገባ ሰው እንዳለ መስማቴ ነው። ይሄ ሰው ባስቸኳይ አንዷን መፍታት ግድ ይለዋል። ፈይሩዝ አደይለሚይ ረዲየላሁ ዐንሁ ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘንድ ሄጄ
" 'የአላህ መልእክተኛ ሆይ! እኔ ሰልሜያለሁ። ሁለት እህትማማቾች ከስሬ አሉ' ስላቸው የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም 'ከሁለቱ አንዷን ፍታ!' አሉኝ " ብሏል። [ሶሒሕ ኢብኒ ማጀህ፡ 1587]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
{ وَأَن تَجۡمَعُوا۟ بَیۡنَ ٱلۡأُخۡتَیۡنِ }
"በሁለት እህትማማቾችም መካከል መሰብሰብ (እንደዚሁ እርም ነው)።" [አኒሳእ፡ 23]
ከተከስተስ?
ይህንን ማስታወሻ እንድፅፍ ያደረገኝም እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ አንድ ሁለት እህትማማች ሴቶችን ያገባ ሰው እንዳለ መስማቴ ነው። ይሄ ሰው ባስቸኳይ አንዷን መፍታት ግድ ይለዋል። ፈይሩዝ አደይለሚይ ረዲየላሁ ዐንሁ ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘንድ ሄጄ
" 'የአላህ መልእክተኛ ሆይ! እኔ ሰልሜያለሁ። ሁለት እህትማማቾች ከስሬ አሉ' ስላቸው የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም 'ከሁለቱ አንዷን ፍታ!' አሉኝ " ብሏል። [ሶሒሕ ኢብኒ ማጀህ፡ 1587]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ቀደም ብሎ በተጠቀሰው ተመሳሳይ አንድ ሰው አንዲትን ሴት እና አክስቷን ወይም የሹማዋን ጨምሮ ማግባት አይፈቀድም። [አልቡኻሪይ እና ሙስሊም]
አንድ ሰው አብሮ ሊያገባቸው የማይፈቅድለት ወይም በተመሳሳይ ወቅት በአንድ ሰው ስር መሆን የማይፈቀዱ ሴቶች የትኞቹ ናቸው?
የሁለት ሴቶች የዝምድናቸው ቅርበት ለምሳሌ ያህል አንዳቸው ወንድ ሌላቸው ሴት ቢሆኑና መጋባት በማይፈቀላቸው መጠን ቅርበት ካላቸው እነዚያን ሴቶች አንድ ሰው ሁለቱንም ሊያገባቸው አይፈቀድለትም። ለምሳሌ፦ እናትና ልጅ፣ እህትና እህት፣ አንዲትን ሴት ከወንድሟ ወይም ከእህቷ ልጅ ጋር፣ ወዘተ.
ቅርበታቸው የዝምድና ሳይሆን የጥቢ ቢሆንም ተመሳሳይ ሑክም ነው ያለው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
አንድ ሰው አብሮ ሊያገባቸው የማይፈቅድለት ወይም በተመሳሳይ ወቅት በአንድ ሰው ስር መሆን የማይፈቀዱ ሴቶች የትኞቹ ናቸው?
የሁለት ሴቶች የዝምድናቸው ቅርበት ለምሳሌ ያህል አንዳቸው ወንድ ሌላቸው ሴት ቢሆኑና መጋባት በማይፈቀላቸው መጠን ቅርበት ካላቸው እነዚያን ሴቶች አንድ ሰው ሁለቱንም ሊያገባቸው አይፈቀድለትም። ለምሳሌ፦ እናትና ልጅ፣ እህትና እህት፣ አንዲትን ሴት ከወንድሟ ወይም ከእህቷ ልጅ ጋር፣ ወዘተ.
ቅርበታቸው የዝምድና ሳይሆን የጥቢ ቢሆንም ተመሳሳይ ሑክም ነው ያለው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور