ከኛ ይልቅ ሌሎች ናቸው የሚቀርቧቸው።
በ1ኛው ቪዲዮ ላይ ከነሷራ ጋር ስላላቸው ፍቅር፣ መተሳሰብ እና መተባበር ይገልፃል።
በ2ኛው ቪዲዮስ? ሰለፊያውን አጥፉልን እያለ የኢህአዴግ ሰዎችን የተማፀነበት ነው። እንዲህ ነበር ያለው :-
"ለባለስልጣኖቹም፣ ለእነ አባይ ፀሃዬ – የዚያን ግዜ የደህንነት ኃላፊ ነበሩ –
‘ተው እባካችሁ! ይኼ ችግር (ሰለፍያን ማለቱ ነው) መንግስት ላይ ይወጣል። እኛ ላይ ብቻ ሳይሆን እናንተም ላይ ይደርሳል’ እላቸው ነበር።
በኋላ እንግዲህ በእነመለስ ግዜ እነርሱ ላይ ሲደርስ መጥፋት አለበት ብሎ ያ ሁሉ ችግር ተፈጠረ። መጀመሪያውኑ ከውጥኑ ማጥፋት ይቻል ነበር።"
.
ያለ ምክንያት አይደለም እንደ ዘመድኩን በቀለ፣ አባይነህ ካሴ፣ ሀብታሙ አያሌው ፣ ወዘተ ያሉ ዲያቆኖችና ጭፍራዎቻቸው ልባቸው ውልቅ እስከሚል ድረስ "ሙፍቲ፣ ሙፍቲ " የሚሉት። እነዚህ አካላት የነ "ሙፍቲ ነባሩ እስልምና" ሙስሊሙን የሚጠላ፣ ነሷራውን ግን የሚያከብር እንደሆነ በሚገባ ለይተዋል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
በ1ኛው ቪዲዮ ላይ ከነሷራ ጋር ስላላቸው ፍቅር፣ መተሳሰብ እና መተባበር ይገልፃል።
በ2ኛው ቪዲዮስ? ሰለፊያውን አጥፉልን እያለ የኢህአዴግ ሰዎችን የተማፀነበት ነው። እንዲህ ነበር ያለው :-
"ለባለስልጣኖቹም፣ ለእነ አባይ ፀሃዬ – የዚያን ግዜ የደህንነት ኃላፊ ነበሩ –
‘ተው እባካችሁ! ይኼ ችግር (ሰለፍያን ማለቱ ነው) መንግስት ላይ ይወጣል። እኛ ላይ ብቻ ሳይሆን እናንተም ላይ ይደርሳል’ እላቸው ነበር።
በኋላ እንግዲህ በእነመለስ ግዜ እነርሱ ላይ ሲደርስ መጥፋት አለበት ብሎ ያ ሁሉ ችግር ተፈጠረ። መጀመሪያውኑ ከውጥኑ ማጥፋት ይቻል ነበር።"
.
ያለ ምክንያት አይደለም እንደ ዘመድኩን በቀለ፣ አባይነህ ካሴ፣ ሀብታሙ አያሌው ፣ ወዘተ ያሉ ዲያቆኖችና ጭፍራዎቻቸው ልባቸው ውልቅ እስከሚል ድረስ "ሙፍቲ፣ ሙፍቲ " የሚሉት። እነዚህ አካላት የነ "ሙፍቲ ነባሩ እስልምና" ሙስሊሙን የሚጠላ፣ ነሷራውን ግን የሚያከብር እንደሆነ በሚገባ ለይተዋል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለሙስጠፋ ዐብደላህ የቤት ኪራይ የምትችል ሴት እየተፈለገለት ነው። ግን ሴት ለምን? የቤት ኪራይ ችላ የምታገባው ለማለት ነው? ወይስ ሌላ ነው ሚስጥሩ? ለመስጂድ ግንባታ፣ አቅመ ደካሞችን ለማገዝ፣ የቲሞትን ለመርዳት፣ ለደዕዋ ስራ መዋጮ የሚጠይቁ ሰዎች "ጀምዒዮች ሌቦች ናቸው፣ አላማቸው ገንዘብ ነው፣ ... " እያሉ ላንቃቸው እስከሚበጠስ ይጮሃሉ። ለግል ጥቅማቸው ሲሆን ለኢቃማ፣ ለቤት ኪራይ፣ ... ልመና ውስጥ ይገባሉ።
ደግሞ እየደጋገሙ "አደራ በኔና ባንተ መሀል የሚቀር ሚስጥር ነው" ይባባላሉ። ሚስጥር!
ለማንኛውም ሴቶች ተጠንቀቁ። እንደምትሰሙት በቀዳሚነት ያነጣጠሩት ሴቶችን ለመጥለፍ ነው። ገንዘባችሁን ተጠንቀቁ። ከዚያ በላይ ዲናችሁን እንዳይዘርፏችሁ ተጠንቀቁ።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ደግሞ እየደጋገሙ "አደራ በኔና ባንተ መሀል የሚቀር ሚስጥር ነው" ይባባላሉ። ሚስጥር!
ለማንኛውም ሴቶች ተጠንቀቁ። እንደምትሰሙት በቀዳሚነት ያነጣጠሩት ሴቶችን ለመጥለፍ ነው። ገንዘባችሁን ተጠንቀቁ። ከዚያ በላይ ዲናችሁን እንዳይዘርፏችሁ ተጠንቀቁ።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ኢብኑ ማጀህ (273 ሂ.)፡-
~
ኢብኑ ማጀህ ከስድስቱ ታዋቂ የሐዲሥ ኪታቦች (ሶሒሕ አልቡኻሪይ፣ ሶሒሕ ሙስሊም፣ ሱነን አቢ ዳውድ፣ ሱነን አነሳኢይ፣ ሱነን ኢቲርሚዚይ እና ሱነን ኢብኒ ማጀህ) ውስጥ የአንዱ ሰብሳቢ ናቸው።
በታዋቂው ሱነናቸው ውስጥ “بَابٌ فِيمَا أَنْكَرَتِ الْجَهْمِيَّةُ” (ጀህሚያዎች ያስተባበሏቸውን ነጥቦች የሚመለከት) የሚል ርእስ ቋጥረዋል። ጀህሚያ ማለት ብዙ ጥመቶችን ያቀፈ አንጃ ሲሆን በሰፊው ከሚታወቁ ጥመቶቹ ውስጥ አንዱ የአላህን ሲፋት (መገለጫዎች) የሚያስተባብል መሆኑ ነው። ለምሳሌ የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን፣ በየ ሌሊቱ ወደ ቅርቢቷ ሰማይ መውረዱን፣ ለአላህ በቁርኣንና በሐዲሥ እንደተገለፀው ፊት፣ እጅ፣ ... መኖሩን አይቀበልም ይሄ ቡድን። ከዚህ ጥፋቱ ውስጥ በብዙዎቹ አሽዐሪዮች (አሕ ^ባሾች) ይጋሩታል። ስለዚህ ኢብኑ ማጀህ ረሒመሁላህ በጀህሚያ ላይ የሰጡት ምላሽ ለአሕ ^ባሽም ይሆናል።
ከላይ በተጠቀሰው ርእሳቸው ኢብኑ ማጀህ የአላህን መገለጫዎች (ሲፋት) የያዙ ሐዲሦችን ዘርዝረዋል። ከነዚህ ውስጥ የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን የሚያመላክቱ ይገኙበታል። ለምሳሌ ያህል ሐዲሥ ቁ. 193፣ 194 መመልከት ይቻላል።
በተጨማሪም ተከታዩን ሐዲሥ አስፍረዋል።
ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
الْمَيِّتُ تَحْضُرُهُ الْمَلَائِكَةُ، فَإِذَا كَانَ الرَّجُلُ صَالِحًا قَالُوا : اخْرُجِي أَيَّتُهَا النَّفْسُ الطَّيِّبَةُ، كَانَتْ فِي الْجَسَدِ الطَّيِّبِ، اخْرُجِي حَمِيدَةً، وَأَبْشِرِي بِرَوْحٍ وَرَيْحَانٍ، وَرَبٍّ غَيْرِ غَضْبَانَ. فَلَا يَزَالُ يُقَالُ لَهَا ذَلِكَ حَتَّى تَخْرُجَ، ثُمَّ يُعْرَجُ بِهَا إِلَى السَّمَاءِ، فَيُفْتَحُ لَهَا، فَيُقَالُ : مَنْ هَذَا ؟ فَيَقُولُونَ : فُلَانٌ. فَيُقَالُ : مَرْحَبًا بِالنَّفْسِ الطَّيِّبَةِ، كَانَتْ فِي الْجَسَدِ الطَّيِّبِ، ادْخُلِي حَمِيدَةً، وَأَبْشِرِي بِرَوْحٍ وَرَيْحَانٍ، وَرَبٍّ غَيْرِ غَضْبَانَ. فَلَا يَزَالُ يُقَالُ لَهَا ذَلِكَ، حَتَّى يُنْتَهَى بِهَا إِلَى السَّمَاءِ الَّتِي فِيهَا اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ
{ሟች ጣእረተ-ሞት ላይ ሲሆን መላእክት ይቀርቡታል። ሰውየው ደግ ከሆነ “አንቺ ከጥሩ አካል ውስጥ የነበርሽዋ ንፁህ ነፍስ ሆይ! ውጪ በእረፍትና በመልካም ሲሳይ ካልተቆጣው ጌታ ዘንድም አብሽሪ” ይሏታል። እስከምትወጣ ድረስ እንዲህ ሲባል ይቆያል። ከዚያም ወደ ሰማይ እንድትወጣ ትደረጋለች። እንዲከፈትላት ፈቃድ ይጠየቃል። “ማነው ይሄ?” ሲባል ይጠየቃል። “እገሌ ነው” ይባላል። “ከጥሩ አካል ውስጥ የነበረሽዋ ጥሩዋ ነፍስ ሆይ! እንኳን ደህና መጣሽ! ውጪ። በእረፍትና በመልካም ሲሳይ ካልተቆጣው ጌታ ዘንድም አብሽሪ” ይባላል። አላህ - ዐዘ ወጀለ - ወዳለበት ሰማይ እስከሚደረስ ድረስ እንዲሁ እየተባለ ትቀጥላለች።} [ሱነኑ ኢብኒ ማጀህ፡ 4262]
ሐዲሡን በርካታ ሊቃውንት ሶሒሕ እንደሆነ ገልፀዋል።
በአሕ ^ባሽ ሃይማኖት መሰረት ኢብኑ ማጀህ ሙጀሲም እንጂ ሙስሊም አይደሉም። አሕ ^ባሽ ከነብዩ ﷺ ሐዲሥ ያፈነገጠ መንገድ ነው። ከቀደምት የሐዲሥ ሊቃውንት መዝሀብ ያፈነገጠ መንገድ ነው። ይልቁንም ኢብኑ ማጀህ እንዳሉት የጀህሚያ መንገድ ነው። አሕ ^ባሽ ከኸዋ ^ ሪጅ የከፋ ተስፈንጣሪ አንጃ ነው። ኸዋ ^ ሪጅ ከባባድ ወንጀል ላይ የወደቁ፣ ጥፋት የፈፀሙ ሰዎችን ነው ከኢስላም የሚያስወጡት። አሕ ~ ባሽ ግን ራሱ ጥመት ላይ ወድቆ፣ የራሱ መጥመም አልበቃ ብሎ፣ ክህ . ደቴን ካልተቀበላችሁ ብሎ ነው ከሊቅ እስከ ደቂቅ በጅምላ ሙስሊሞችን ከኢስላም የሚያስወጣው። አሕ ^ባሽ ከሙስሊሞች ይልቅ ሌሎችን የሚወድና የሚያቀርብ፣ ከየ ሁድ ከነሷራ ጋር ተባብሮ ሙስሊሞችን ለማጥፋት የሚያሴር እጅግ መ ሰ ^ሪ ቡድን ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ኢብኑ ማጀህ ከስድስቱ ታዋቂ የሐዲሥ ኪታቦች (ሶሒሕ አልቡኻሪይ፣ ሶሒሕ ሙስሊም፣ ሱነን አቢ ዳውድ፣ ሱነን አነሳኢይ፣ ሱነን ኢቲርሚዚይ እና ሱነን ኢብኒ ማጀህ) ውስጥ የአንዱ ሰብሳቢ ናቸው።
በታዋቂው ሱነናቸው ውስጥ “بَابٌ فِيمَا أَنْكَرَتِ الْجَهْمِيَّةُ” (ጀህሚያዎች ያስተባበሏቸውን ነጥቦች የሚመለከት) የሚል ርእስ ቋጥረዋል። ጀህሚያ ማለት ብዙ ጥመቶችን ያቀፈ አንጃ ሲሆን በሰፊው ከሚታወቁ ጥመቶቹ ውስጥ አንዱ የአላህን ሲፋት (መገለጫዎች) የሚያስተባብል መሆኑ ነው። ለምሳሌ የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን፣ በየ ሌሊቱ ወደ ቅርቢቷ ሰማይ መውረዱን፣ ለአላህ በቁርኣንና በሐዲሥ እንደተገለፀው ፊት፣ እጅ፣ ... መኖሩን አይቀበልም ይሄ ቡድን። ከዚህ ጥፋቱ ውስጥ በብዙዎቹ አሽዐሪዮች (አሕ ^ባሾች) ይጋሩታል። ስለዚህ ኢብኑ ማጀህ ረሒመሁላህ በጀህሚያ ላይ የሰጡት ምላሽ ለአሕ ^ባሽም ይሆናል።
ከላይ በተጠቀሰው ርእሳቸው ኢብኑ ማጀህ የአላህን መገለጫዎች (ሲፋት) የያዙ ሐዲሦችን ዘርዝረዋል። ከነዚህ ውስጥ የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን የሚያመላክቱ ይገኙበታል። ለምሳሌ ያህል ሐዲሥ ቁ. 193፣ 194 መመልከት ይቻላል።
በተጨማሪም ተከታዩን ሐዲሥ አስፍረዋል።
ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
الْمَيِّتُ تَحْضُرُهُ الْمَلَائِكَةُ، فَإِذَا كَانَ الرَّجُلُ صَالِحًا قَالُوا : اخْرُجِي أَيَّتُهَا النَّفْسُ الطَّيِّبَةُ، كَانَتْ فِي الْجَسَدِ الطَّيِّبِ، اخْرُجِي حَمِيدَةً، وَأَبْشِرِي بِرَوْحٍ وَرَيْحَانٍ، وَرَبٍّ غَيْرِ غَضْبَانَ. فَلَا يَزَالُ يُقَالُ لَهَا ذَلِكَ حَتَّى تَخْرُجَ، ثُمَّ يُعْرَجُ بِهَا إِلَى السَّمَاءِ، فَيُفْتَحُ لَهَا، فَيُقَالُ : مَنْ هَذَا ؟ فَيَقُولُونَ : فُلَانٌ. فَيُقَالُ : مَرْحَبًا بِالنَّفْسِ الطَّيِّبَةِ، كَانَتْ فِي الْجَسَدِ الطَّيِّبِ، ادْخُلِي حَمِيدَةً، وَأَبْشِرِي بِرَوْحٍ وَرَيْحَانٍ، وَرَبٍّ غَيْرِ غَضْبَانَ. فَلَا يَزَالُ يُقَالُ لَهَا ذَلِكَ، حَتَّى يُنْتَهَى بِهَا إِلَى السَّمَاءِ الَّتِي فِيهَا اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ
{ሟች ጣእረተ-ሞት ላይ ሲሆን መላእክት ይቀርቡታል። ሰውየው ደግ ከሆነ “አንቺ ከጥሩ አካል ውስጥ የነበርሽዋ ንፁህ ነፍስ ሆይ! ውጪ በእረፍትና በመልካም ሲሳይ ካልተቆጣው ጌታ ዘንድም አብሽሪ” ይሏታል። እስከምትወጣ ድረስ እንዲህ ሲባል ይቆያል። ከዚያም ወደ ሰማይ እንድትወጣ ትደረጋለች። እንዲከፈትላት ፈቃድ ይጠየቃል። “ማነው ይሄ?” ሲባል ይጠየቃል። “እገሌ ነው” ይባላል። “ከጥሩ አካል ውስጥ የነበረሽዋ ጥሩዋ ነፍስ ሆይ! እንኳን ደህና መጣሽ! ውጪ። በእረፍትና በመልካም ሲሳይ ካልተቆጣው ጌታ ዘንድም አብሽሪ” ይባላል። አላህ - ዐዘ ወጀለ - ወዳለበት ሰማይ እስከሚደረስ ድረስ እንዲሁ እየተባለ ትቀጥላለች።} [ሱነኑ ኢብኒ ማጀህ፡ 4262]
ሐዲሡን በርካታ ሊቃውንት ሶሒሕ እንደሆነ ገልፀዋል።
በአሕ ^ባሽ ሃይማኖት መሰረት ኢብኑ ማጀህ ሙጀሲም እንጂ ሙስሊም አይደሉም። አሕ ^ባሽ ከነብዩ ﷺ ሐዲሥ ያፈነገጠ መንገድ ነው። ከቀደምት የሐዲሥ ሊቃውንት መዝሀብ ያፈነገጠ መንገድ ነው። ይልቁንም ኢብኑ ማጀህ እንዳሉት የጀህሚያ መንገድ ነው። አሕ ^ባሽ ከኸዋ ^ ሪጅ የከፋ ተስፈንጣሪ አንጃ ነው። ኸዋ ^ ሪጅ ከባባድ ወንጀል ላይ የወደቁ፣ ጥፋት የፈፀሙ ሰዎችን ነው ከኢስላም የሚያስወጡት። አሕ ~ ባሽ ግን ራሱ ጥመት ላይ ወድቆ፣ የራሱ መጥመም አልበቃ ብሎ፣ ክህ . ደቴን ካልተቀበላችሁ ብሎ ነው ከሊቅ እስከ ደቂቅ በጅምላ ሙስሊሞችን ከኢስላም የሚያስወጣው። አሕ ^ባሽ ከሙስሊሞች ይልቅ ሌሎችን የሚወድና የሚያቀርብ፣ ከየ ሁድ ከነሷራ ጋር ተባብሮ ሙስሊሞችን ለማጥፋት የሚያሴር እጅግ መ ሰ ^ሪ ቡድን ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Menhaju salikin #49
Ibnu Munewor
ደርስ
~
* መንሀጁ ሳሊኪን
* ክፍል:- 4️⃣9️⃣
* የሚሰጥበት ቦታ፦ የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ ሑዘይፋህ መስጂድ
* የሚሰጥበት ጊዜ፦ ዘወትር እሁድ ረፋድ ላይ
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
* መንሀጁ ሳሊኪን
* ክፍል:- 4️⃣9️⃣
* የሚሰጥበት ቦታ፦ የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ ሑዘይፋህ መስጂድ
* የሚሰጥበት ጊዜ፦ ዘወትር እሁድ ረፋድ ላይ
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ደርስ
~
* ኪታቡ፦ አልአርበዑነ ነውዊየህ ከኢብኑ ረጀብ ጭማሪ ጋር
* ቦታ፦ በአሸዋ ሜዳ፣ ዘህራ መስጂድ (ኮንደሚኒየም አጠገብ)
* ጊዜ፦ ሰኞ እና ማክሰኞ
* ሰዓት፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
* የምትችሉ ኪታቡን ገዝታችሁ ያዙ። የማትችሉ pdf ፋይል በዚህ ሊንክ ታገኛላችሁ፦ https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/7390
* ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
* ኪታቡ፦ አልአርበዑነ ነውዊየህ ከኢብኑ ረጀብ ጭማሪ ጋር
* ቦታ፦ በአሸዋ ሜዳ፣ ዘህራ መስጂድ (ኮንደሚኒየም አጠገብ)
* ጊዜ፦ ሰኞ እና ማክሰኞ
* ሰዓት፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
* የምትችሉ ኪታቡን ገዝታችሁ ያዙ። የማትችሉ pdf ፋይል በዚህ ሊንክ ታገኛላችሁ፦ https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/7390
* ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
የሰላምታ አደብ
~
የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
"ትንሽ በትልቅ ላይ፣ አላፊ በተቀማጭ ላይ፣ ጥቂት በብዙ ላይ ሰላምታ ያቅርብ።" [አልቡኻሪይ ፡ 6231]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
"ትንሽ በትልቅ ላይ፣ አላፊ በተቀማጭ ላይ፣ ጥቂት በብዙ ላይ ሰላምታ ያቅርብ።" [አልቡኻሪይ ፡ 6231]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
አልኢማም አቡ ዒሳ ሙሐመድ ብኑ ዒሳ አቲርሚዚይ (279 ሂ.) እና አሻዒራ
~
ቲርሚዚይ ረሒመሁላህ ከስድስቱ ታዋቂ የሐዲሥ ድርሳናት ውስጥ የአንዱ ማለትም የሱነኑ ቲርሚዚይ ሰብሳቢ ናቸው። በቁርኣን እና በሐዲሥ የተገለፁ የአላህን ሲፋት እንደመጡ ያፀድቃሉ። በዚህ መልኩ በቀጥታ ዟሂር መልእክታቸውን ማፅደቅ ፈፅሞ ማመሳሰል እንዳልሆነ አስረግጠው ይናገራሉ። ለአላህ እጅ እንዳለው፣ ከዐርሹ በላይ እንደሆነ፣ በየሌሊቱ እንደሚወርድ፣ ... ያፀድቃሉ። ይሄ መረጃዎቹን በቀጥታ መተርጎም ከሳቸው በፊት የነበሩ ዑለማእ አካሄድ እንደሆነ እና ከዚህ በተለየ የመረጃዎችን ጉልህ መልእክት (ዟሂሩን) እየቆለመሙ ሌላ ትርጉም መስጠት የአፈንጋጩ ጀህሚያ አንጃ አካሄድ እንደሆነ በግልፅ አስፍረዋል። ንግግሮቻቸውን ላስፍር :-
#መረጃ_አንድ፦
{አላህ ሶደቃን ተቀብሎ በቀኙ ይይዛታል…} የሚለውን ሐዲሥ “ሐሰኑን ሶሒሕ” በማለት ደረጃውን ከገለፁ በኋላ እንዲህ ብለዋል፦
وَقَدْ قَالَ غَيْرُ وَاحِدٍ مِنْ أَهْلِ العِلْمِ فِي هَذَا الحَدِيثِ وَمَا يُشْبِهُ هَذَا مِنَ الرِّوَايَاتِ مِنَ الصِّفَاتِ: وَنُزُولِ الرَّبِّ تَبَارَكَ وَتَعَالَى كُلَّ لَيْلَةٍ إِلَى السَّمَاءِ الدُّنْيَا، قَالُوا: قَدْ تَثْبُتُ الرِّوَايَاتُ فِي هَذَا وَيُؤْمَنُ بِهَا وَلَا يُتَوَهَّمُ وَلَا يُقَالُ: كَيْفَ؟ هَكَذَا رُوِيَ عَنْ مَالِكٍ، وَسُفْيَانَ بْنِ عُيَيْنَةَ، وَعَبْدِ اللهِ بْنِ الْمُبَارَكِ أَنَّهُمْ قَالُوا فِي هَذِهِ الأَحَادِيثِ: أَمِرُّوهَا بِلَا كَيْفٍ، وَهَكَذَا قَوْلُ أَهْلِ العِلْمِ مِنْ أَهْلِ السُّنَّةِ وَالجَمَاعَةِ، وَأَمَّا الجَهْمِيَّةُ فَأَنْكَرَتْ هَذِهِ الرِّوَايَاتِ وَقَالُوا: هَذَا تَشْبِيهٌ.
“በርካታ የእውቀት ባለቤቶች በዚህና መሰል የአላህን መገለጫዎችና የጌታችንን -ተባረከ ወተዓላ - በየሌሊቱ ወደ ቅርቢቷ ሰማይ መውረድ በሚጠቁሙ ሐዲሦች ላይ ‘ዘገባዎቹን በዚህ ላይ ማፅደቅ ይገባል፣ ይታመንባቸዋል እንጂ ግመታ (ወህም) ውስጥ አይገባም፤ እንዴት አይባልም’ ብለዋል። ከማሊክ፣ ከሱፍያን ብን ዑየይናና ከዐብዲላህ ብኒል ሙባረክ፣ ... በዚሁ መልኩ የተዘገበ ሲሆን በነዚህ ሐዲሦች ላይ ‘ያለ እንዴት አሳልፏቸው’ ብለዋል። ከአህለ ሱና ወልጀማዐ የሆኑ የሌሎች የእውቀት ባለቤቶች አቋምም እንዲሁ ነው። ጀህሚያዎች ግን እነዚህን ዘገባዎች የተቃወሙ ሲሆን ‘ይሄ ማመሳሰል ነው’ ብለዋል።
وَقَدْ ذَكَرَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ فِي غَيْرِ مَوْضِعٍ مِنْ كِتَابهِ اليَدَ وَالسَّمْعَ وَالبَصَرَ، فَتَأَوَّلَتِ الجَهْمِيَّةُ هَذِهِ الآيَاتِ فَفَسَّرُوهَا عَلَى غَيْرِ مَا فَسَّرَ أَهْلُ العِلْمِ، وَقَالُوا: إِنَّ اللَّهَ لَمْ يَخْلُقْ آدَمَ بِيَدِهِ، وَقَالُوا: إِنَّ مَعْنَى اليَدِ هَاهُنَا القُوَّةُ.
وقَالَ إِسْحَاقُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ: إِنَّمَا يَكُونُ التَّشْبِيهُ إِذَا قَالَ: يَدٌ كَيَدٍ، أَوْ مِثْلُ يَدٍ، أَوْ سَمْعٌ كَسَمْعٍ، أَوْ مِثْلُ سَمْعٍ، فَإِذَا قَالَ: سَمْعٌ كَسَمْعٍ، أَوْ مِثْلُ سَمْعٍ، فَهَذَا التَّشْبِيهُ. وَأَمَّا إِذَا قَالَ كَمَا قَالَ اللَّهُ تَعَالَى يَدٌ، وَسَمْعٌ، وَبَصَرٌ، وَلَا يَقُولُ كَيْفَ، وَلَا يَقُولُ مِثْلُ سَمْعٍ، وَلَا كَسَمْعٍ، فَهَذَا لَا يَكُونُ تَشْبِيهًا، وَهُوَ كَمَا قَالَ اللَّهُ تَعَالَى فِي كِتَابهِ: {لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ وَهُوَ السَّمِيعُ البَصِيرُ}
“በርግጥም አላህ - ዐዘ ወጀል- በቁርኣኑ ብዙ ቦታዎች ላይ እጁን፣ መስማትና ማየቱን ጠቅሷል። ጀህሚያዎች ግን እነዚህን አንቀፆች ቆልምመው (‘ተእዊል’ አድርገው) ዑለማዎች ባልፈሰሩት መልኩ ፈሰሯቸው። ‘አላህ ኣደምን በእጁ አልፈጠረም’ አሉ። ‘እዚህ ላይ የእጅ ትርጓሜ ሃይል (ቁዋ) ነው’ አሉ።
ኢስሓቅ ብኑ ኢብራሂም እንዲህ ብለዋል፦ ‘ማመሳሰል የሚሆነው ‘እጁ እንደ እጄ ወይም የእጅ አምሳያ ነው፤ መስሚያው እንደ መስሚያዬ ወይም የመስሚያ አምሳያ ነው’ ሲል ነው። ‘መስሚያው እንደ (ፍጡር) መስሚያ ወይም አምሳያ ነው’ ካለ፣ ይሄ ነው ማመሳሰል። ያለ አኳኋን (ከይፍያ)፣ ያለ አምሳያ አላህ እንዳለው ብቻ ‘እጅ’፣ ‘መስሚያ’፣ ‘መመልከቻ’ አልለው’ ካለ ግን ይሄ ማመሳሰል አይሆንም። ይህም ከፍ ያለው አላህ በቁርኣኑ እንዲህ እንዳለው ነው፦ {የሚመስለው ምንም ነገር የለም። እርሱ ሁሉን ሰሚና ሁሉን ተመልካች ነው።}” [ሱነኑ ቲርሚዚይ፡ ሐዲሥ ቁ. 662]
ከዚህ ንግግራቸው ምን እንወስዳለን?
1. የአላህን ሲፋት የሚጠቁሙ መረጃዎችን በተመለከተ የቲርሚዚይ እና የቀደምት ሰለፎች አቋም በቀጥታ መተርጎምና ማፅደቅ እንደሆነ።
2. ሲያፅድቁ ማመሳሰልና ከይፊያ መስጠት ውስጥ የሚገቡ እንዳልነበሩ።
3. ሰለፎቹ ዘንድ የአላህን ሲፋት በቀጥታ ማፅደቅ ፈፅሞ ማመሳሰል እንዳልሆነ።
4. በቀጥታ ማፅደቁ ማመሳሰል ይሰጣል እያሉ የሚሞግቱት እና በዚህ ሰበብ ተእዊል እያደረጉ ሌላ ትርጉም የሚሰጡት ጀህሚያዎች እንደሆኑ ተገልፆ እናገኛለን። ይሄ ኢማሙ ቲርሚዚይ የጀህሚያ አቋም ነው ብለው የገለፁት ዛሬ የአሸ ዐ ሪዮች/ የአሕባሾች አቋም ነው። ከዚህም የምንረዳው እነዚህ አካላት መዝሀባቸው የጥንቶቹ ሰለፎች የነ ቲርሚዚይ ሳይሆን የጀህሚያ መዝሀብ እንደሆነ ነው።
#መረጃ_ሁለት፦
በተጨማሪም አልኢማሙ ቲርሚዚይ አላህ ከዐርሹ በላይ እንደሆነ ሲገልፁ እንዲህ ብለዋል፡-
وَعِلْمُ اللهِ وَقُدْرَتُهُ وَسُلْطَانُهُ فِي كُلِّ مَكَانٍ، وَهُوَ عَلَى العَرْشِ كَمَا وَصَفَ فِي كِتَابهِ
“የአላህ እውቀቱ፣ ችሎታውና ስልጣኑ በሁሉም ቦታ ነው። እሱ ግን በመፅሐፉ እንደገለፀው ከዐርሹ በላይ ነው።” [ሱነኑ ቲርሚዚይ፣ ሐዲሥ ቁጥር፡ 3298]
እነዚህ የኢማም አቲርሚዚይ ንግግሮች ለአሕ - ባሽ ምቾት የሚነሱ ናቸው። የአላህን መገለጫዎች (ሲፋት) የሚያራቁት ሰው ሱነኑ ቲርሚዚይን እቀራለሁ ብሎ ቢነሳ እነዚህ የቲርሚዚይ ንግግሮች ጦር ሆነው ይወጉታል። ሰላም አይሰጡትም። በቀጥታ የአላህን ሲፋት የሚያፀድቁት ቲርሚዚይ አሕ ^ ባሾች ዘንድ ሙጀሲም፣ ሙሸቢህ ካ ^ ፊ r እንጂ ሙስሊም አይደሉም። አስተዋይ ለሆነ አካል የአሕ ^ ባሽ አካሄድ ከጥንቱ፣ ከነባሩ ኢስላም ያፈነገጠ እንደሆነ ለመረዳት ይሄ ብቻውን በቂ ነው። መንገድ የሳቱ ወገኖቻችንን አላህ ልቦናቸውን ለሐቅ ክፍት ያድርግላቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ቲርሚዚይ ረሒመሁላህ ከስድስቱ ታዋቂ የሐዲሥ ድርሳናት ውስጥ የአንዱ ማለትም የሱነኑ ቲርሚዚይ ሰብሳቢ ናቸው። በቁርኣን እና በሐዲሥ የተገለፁ የአላህን ሲፋት እንደመጡ ያፀድቃሉ። በዚህ መልኩ በቀጥታ ዟሂር መልእክታቸውን ማፅደቅ ፈፅሞ ማመሳሰል እንዳልሆነ አስረግጠው ይናገራሉ። ለአላህ እጅ እንዳለው፣ ከዐርሹ በላይ እንደሆነ፣ በየሌሊቱ እንደሚወርድ፣ ... ያፀድቃሉ። ይሄ መረጃዎቹን በቀጥታ መተርጎም ከሳቸው በፊት የነበሩ ዑለማእ አካሄድ እንደሆነ እና ከዚህ በተለየ የመረጃዎችን ጉልህ መልእክት (ዟሂሩን) እየቆለመሙ ሌላ ትርጉም መስጠት የአፈንጋጩ ጀህሚያ አንጃ አካሄድ እንደሆነ በግልፅ አስፍረዋል። ንግግሮቻቸውን ላስፍር :-
#መረጃ_አንድ፦
{አላህ ሶደቃን ተቀብሎ በቀኙ ይይዛታል…} የሚለውን ሐዲሥ “ሐሰኑን ሶሒሕ” በማለት ደረጃውን ከገለፁ በኋላ እንዲህ ብለዋል፦
وَقَدْ قَالَ غَيْرُ وَاحِدٍ مِنْ أَهْلِ العِلْمِ فِي هَذَا الحَدِيثِ وَمَا يُشْبِهُ هَذَا مِنَ الرِّوَايَاتِ مِنَ الصِّفَاتِ: وَنُزُولِ الرَّبِّ تَبَارَكَ وَتَعَالَى كُلَّ لَيْلَةٍ إِلَى السَّمَاءِ الدُّنْيَا، قَالُوا: قَدْ تَثْبُتُ الرِّوَايَاتُ فِي هَذَا وَيُؤْمَنُ بِهَا وَلَا يُتَوَهَّمُ وَلَا يُقَالُ: كَيْفَ؟ هَكَذَا رُوِيَ عَنْ مَالِكٍ، وَسُفْيَانَ بْنِ عُيَيْنَةَ، وَعَبْدِ اللهِ بْنِ الْمُبَارَكِ أَنَّهُمْ قَالُوا فِي هَذِهِ الأَحَادِيثِ: أَمِرُّوهَا بِلَا كَيْفٍ، وَهَكَذَا قَوْلُ أَهْلِ العِلْمِ مِنْ أَهْلِ السُّنَّةِ وَالجَمَاعَةِ، وَأَمَّا الجَهْمِيَّةُ فَأَنْكَرَتْ هَذِهِ الرِّوَايَاتِ وَقَالُوا: هَذَا تَشْبِيهٌ.
“በርካታ የእውቀት ባለቤቶች በዚህና መሰል የአላህን መገለጫዎችና የጌታችንን -ተባረከ ወተዓላ - በየሌሊቱ ወደ ቅርቢቷ ሰማይ መውረድ በሚጠቁሙ ሐዲሦች ላይ ‘ዘገባዎቹን በዚህ ላይ ማፅደቅ ይገባል፣ ይታመንባቸዋል እንጂ ግመታ (ወህም) ውስጥ አይገባም፤ እንዴት አይባልም’ ብለዋል። ከማሊክ፣ ከሱፍያን ብን ዑየይናና ከዐብዲላህ ብኒል ሙባረክ፣ ... በዚሁ መልኩ የተዘገበ ሲሆን በነዚህ ሐዲሦች ላይ ‘ያለ እንዴት አሳልፏቸው’ ብለዋል። ከአህለ ሱና ወልጀማዐ የሆኑ የሌሎች የእውቀት ባለቤቶች አቋምም እንዲሁ ነው። ጀህሚያዎች ግን እነዚህን ዘገባዎች የተቃወሙ ሲሆን ‘ይሄ ማመሳሰል ነው’ ብለዋል።
وَقَدْ ذَكَرَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ فِي غَيْرِ مَوْضِعٍ مِنْ كِتَابهِ اليَدَ وَالسَّمْعَ وَالبَصَرَ، فَتَأَوَّلَتِ الجَهْمِيَّةُ هَذِهِ الآيَاتِ فَفَسَّرُوهَا عَلَى غَيْرِ مَا فَسَّرَ أَهْلُ العِلْمِ، وَقَالُوا: إِنَّ اللَّهَ لَمْ يَخْلُقْ آدَمَ بِيَدِهِ، وَقَالُوا: إِنَّ مَعْنَى اليَدِ هَاهُنَا القُوَّةُ.
وقَالَ إِسْحَاقُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ: إِنَّمَا يَكُونُ التَّشْبِيهُ إِذَا قَالَ: يَدٌ كَيَدٍ، أَوْ مِثْلُ يَدٍ، أَوْ سَمْعٌ كَسَمْعٍ، أَوْ مِثْلُ سَمْعٍ، فَإِذَا قَالَ: سَمْعٌ كَسَمْعٍ، أَوْ مِثْلُ سَمْعٍ، فَهَذَا التَّشْبِيهُ. وَأَمَّا إِذَا قَالَ كَمَا قَالَ اللَّهُ تَعَالَى يَدٌ، وَسَمْعٌ، وَبَصَرٌ، وَلَا يَقُولُ كَيْفَ، وَلَا يَقُولُ مِثْلُ سَمْعٍ، وَلَا كَسَمْعٍ، فَهَذَا لَا يَكُونُ تَشْبِيهًا، وَهُوَ كَمَا قَالَ اللَّهُ تَعَالَى فِي كِتَابهِ: {لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ وَهُوَ السَّمِيعُ البَصِيرُ}
“በርግጥም አላህ - ዐዘ ወጀል- በቁርኣኑ ብዙ ቦታዎች ላይ እጁን፣ መስማትና ማየቱን ጠቅሷል። ጀህሚያዎች ግን እነዚህን አንቀፆች ቆልምመው (‘ተእዊል’ አድርገው) ዑለማዎች ባልፈሰሩት መልኩ ፈሰሯቸው። ‘አላህ ኣደምን በእጁ አልፈጠረም’ አሉ። ‘እዚህ ላይ የእጅ ትርጓሜ ሃይል (ቁዋ) ነው’ አሉ።
ኢስሓቅ ብኑ ኢብራሂም እንዲህ ብለዋል፦ ‘ማመሳሰል የሚሆነው ‘እጁ እንደ እጄ ወይም የእጅ አምሳያ ነው፤ መስሚያው እንደ መስሚያዬ ወይም የመስሚያ አምሳያ ነው’ ሲል ነው። ‘መስሚያው እንደ (ፍጡር) መስሚያ ወይም አምሳያ ነው’ ካለ፣ ይሄ ነው ማመሳሰል። ያለ አኳኋን (ከይፍያ)፣ ያለ አምሳያ አላህ እንዳለው ብቻ ‘እጅ’፣ ‘መስሚያ’፣ ‘መመልከቻ’ አልለው’ ካለ ግን ይሄ ማመሳሰል አይሆንም። ይህም ከፍ ያለው አላህ በቁርኣኑ እንዲህ እንዳለው ነው፦ {የሚመስለው ምንም ነገር የለም። እርሱ ሁሉን ሰሚና ሁሉን ተመልካች ነው።}” [ሱነኑ ቲርሚዚይ፡ ሐዲሥ ቁ. 662]
ከዚህ ንግግራቸው ምን እንወስዳለን?
1. የአላህን ሲፋት የሚጠቁሙ መረጃዎችን በተመለከተ የቲርሚዚይ እና የቀደምት ሰለፎች አቋም በቀጥታ መተርጎምና ማፅደቅ እንደሆነ።
2. ሲያፅድቁ ማመሳሰልና ከይፊያ መስጠት ውስጥ የሚገቡ እንዳልነበሩ።
3. ሰለፎቹ ዘንድ የአላህን ሲፋት በቀጥታ ማፅደቅ ፈፅሞ ማመሳሰል እንዳልሆነ።
4. በቀጥታ ማፅደቁ ማመሳሰል ይሰጣል እያሉ የሚሞግቱት እና በዚህ ሰበብ ተእዊል እያደረጉ ሌላ ትርጉም የሚሰጡት ጀህሚያዎች እንደሆኑ ተገልፆ እናገኛለን። ይሄ ኢማሙ ቲርሚዚይ የጀህሚያ አቋም ነው ብለው የገለፁት ዛሬ የአሸ ዐ ሪዮች/ የአሕባሾች አቋም ነው። ከዚህም የምንረዳው እነዚህ አካላት መዝሀባቸው የጥንቶቹ ሰለፎች የነ ቲርሚዚይ ሳይሆን የጀህሚያ መዝሀብ እንደሆነ ነው።
#መረጃ_ሁለት፦
በተጨማሪም አልኢማሙ ቲርሚዚይ አላህ ከዐርሹ በላይ እንደሆነ ሲገልፁ እንዲህ ብለዋል፡-
وَعِلْمُ اللهِ وَقُدْرَتُهُ وَسُلْطَانُهُ فِي كُلِّ مَكَانٍ، وَهُوَ عَلَى العَرْشِ كَمَا وَصَفَ فِي كِتَابهِ
“የአላህ እውቀቱ፣ ችሎታውና ስልጣኑ በሁሉም ቦታ ነው። እሱ ግን በመፅሐፉ እንደገለፀው ከዐርሹ በላይ ነው።” [ሱነኑ ቲርሚዚይ፣ ሐዲሥ ቁጥር፡ 3298]
እነዚህ የኢማም አቲርሚዚይ ንግግሮች ለአሕ - ባሽ ምቾት የሚነሱ ናቸው። የአላህን መገለጫዎች (ሲፋት) የሚያራቁት ሰው ሱነኑ ቲርሚዚይን እቀራለሁ ብሎ ቢነሳ እነዚህ የቲርሚዚይ ንግግሮች ጦር ሆነው ይወጉታል። ሰላም አይሰጡትም። በቀጥታ የአላህን ሲፋት የሚያፀድቁት ቲርሚዚይ አሕ ^ ባሾች ዘንድ ሙጀሲም፣ ሙሸቢህ ካ ^ ፊ r እንጂ ሙስሊም አይደሉም። አስተዋይ ለሆነ አካል የአሕ ^ ባሽ አካሄድ ከጥንቱ፣ ከነባሩ ኢስላም ያፈነገጠ እንደሆነ ለመረዳት ይሄ ብቻውን በቂ ነው። መንገድ የሳቱ ወገኖቻችንን አላህ ልቦናቸውን ለሐቅ ክፍት ያድርግላቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ደርስ
~
* ኪታቡ፦ አልአርበዑነ ነውዊየህ ከኢብኑ ረጀብ ጭማሪ ጋር
* ቦታ፦ በአሸዋ ሜዳ፣ ዘህራ መስጂድ (ኮንደሚኒየም አጠገብ)
* ጊዜ፦ ሰኞ እና ማክሰኞ
* ሰዓት፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
* የምትችሉ ኪታቡን ገዝታችሁ ያዙ። የማትችሉ pdf ፋይል በዚህ ሊንክ ታገኛላችሁ፦ https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/7390
* ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
* ኪታቡ፦ አልአርበዑነ ነውዊየህ ከኢብኑ ረጀብ ጭማሪ ጋር
* ቦታ፦ በአሸዋ ሜዳ፣ ዘህራ መስጂድ (ኮንደሚኒየም አጠገብ)
* ጊዜ፦ ሰኞ እና ማክሰኞ
* ሰዓት፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
* የምትችሉ ኪታቡን ገዝታችሁ ያዙ። የማትችሉ pdf ፋይል በዚህ ሊንክ ታገኛላችሁ፦ https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/7390
* ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ኢብራሂም ብኑ አሕመድ ብኒ ሻቂላ (369 ሂ .) ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
"እነዚህን (ሲፋትን የሚመለከቱ) ሐዲሦችን ዑለማኦች በይሁንታ ተቀብለዋቸዋል። ማንም ሊከለክላቸው፣ መልእክታቸውን ሊቆለምም (ተእዊል ሊያደርግ) እና ዋጋ ሊያሳጣቸው አይፈቀድለትም። ምክንያቱም ከጉልህ (ዟሂር) መልእክታቸው ውጭ የሆነ ሌላ መልእክት ቢኖራቸው ኖሮ መልእክተኛው ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ግልፅ ያደርጉት ነበር፤ ሶሐቦችም ከመልእክተኛው ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሲሰሙ ከዟሂሩ ውጭ ያለውን መልእክት በጠየቋቸው ነበር። እነሱ ዝም ካሉ ዝም እንዳሉት ዝም ልንል እና የተቀበሉትን በይሁንታ ልንቀበል ይገባል።"
[ጦበቃቱል ሐናቢላህ ፡ 3/ 239]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
"እነዚህን (ሲፋትን የሚመለከቱ) ሐዲሦችን ዑለማኦች በይሁንታ ተቀብለዋቸዋል። ማንም ሊከለክላቸው፣ መልእክታቸውን ሊቆለምም (ተእዊል ሊያደርግ) እና ዋጋ ሊያሳጣቸው አይፈቀድለትም። ምክንያቱም ከጉልህ (ዟሂር) መልእክታቸው ውጭ የሆነ ሌላ መልእክት ቢኖራቸው ኖሮ መልእክተኛው ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ግልፅ ያደርጉት ነበር፤ ሶሐቦችም ከመልእክተኛው ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሲሰሙ ከዟሂሩ ውጭ ያለውን መልእክት በጠየቋቸው ነበር። እነሱ ዝም ካሉ ዝም እንዳሉት ዝም ልንል እና የተቀበሉትን በይሁንታ ልንቀበል ይገባል።"
[ጦበቃቱል ሐናቢላህ ፡ 3/ 239]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ሙስጦፋ ዐብደላህ ማለት ይሄ ነው ፣ ሰዎች አወደሱኝ ብሎ በዚህ መልኩ በደስታ የሚፍነከነክ። በራሱ ፍቅር የተለከፈ ሰው። እንዲህ አይነት ሰው የደዕዋ ዘርፍ ላይ በመግባቱ ብዙ ጉዳት ደርሷል።
የሚገርመው የጁርቡዕ ነው። ሰው እንዴት የማያውቀውን ሰው ያወድሳል። የራሱንም ግልብነት ነው ያጋለጠው።
ለማንኛውም ቀጥሎ ያሉትን ድምፆች ሰምታችሁ ታዘቡ፦
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
የሚገርመው የጁርቡዕ ነው። ሰው እንዴት የማያውቀውን ሰው ያወድሳል። የራሱንም ግልብነት ነው ያጋለጠው።
ለማንኛውም ቀጥሎ ያሉትን ድምፆች ሰምታችሁ ታዘቡ፦
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
"መጥፎ ምግብ ማለት የሰርግ ምግብ ነው። ሃብታሞች ይጠሩላታል። ድሃዎች ግን ይትተዋሉ።" [አልቡኻሪ ፡ 5177]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
"መጥፎ ምግብ ማለት የሰርግ ምግብ ነው። ሃብታሞች ይጠሩላታል። ድሃዎች ግን ይትተዋሉ።" [አልቡኻሪ ፡ 5177]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor