ኢብራሂም ብኑ አሕመድ ብኒ ሻቂላ (369 ሂ .) ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
"እነዚህን (ሲፋትን የሚመለከቱ) ሐዲሦችን ዑለማኦች በይሁንታ ተቀብለዋቸዋል። ማንም ሊከለክላቸው፣ መልእክታቸውን ሊቆለምም (ተእዊል ሊያደርግ) እና ዋጋ ሊያሳጣቸው አይፈቀድለትም። ምክንያቱም ከጉልህ (ዟሂር) መልእክታቸው ውጭ የሆነ ሌላ መልእክት ቢኖራቸው ኖሮ መልእክተኛው ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ግልፅ ያደርጉት ነበር፤ ሶሐቦችም ከመልእክተኛው ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሲሰሙ ከዟሂሩ ውጭ ያለውን መልእክት በጠየቋቸው ነበር። እነሱ ዝም ካሉ ዝም እንዳሉት ዝም ልንል እና የተቀበሉትን በይሁንታ ልንቀበል ይገባል።"
[ጦበቃቱል ሐናቢላህ ፡ 3/ 239]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
"እነዚህን (ሲፋትን የሚመለከቱ) ሐዲሦችን ዑለማኦች በይሁንታ ተቀብለዋቸዋል። ማንም ሊከለክላቸው፣ መልእክታቸውን ሊቆለምም (ተእዊል ሊያደርግ) እና ዋጋ ሊያሳጣቸው አይፈቀድለትም። ምክንያቱም ከጉልህ (ዟሂር) መልእክታቸው ውጭ የሆነ ሌላ መልእክት ቢኖራቸው ኖሮ መልእክተኛው ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ግልፅ ያደርጉት ነበር፤ ሶሐቦችም ከመልእክተኛው ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሲሰሙ ከዟሂሩ ውጭ ያለውን መልእክት በጠየቋቸው ነበር። እነሱ ዝም ካሉ ዝም እንዳሉት ዝም ልንል እና የተቀበሉትን በይሁንታ ልንቀበል ይገባል።"
[ጦበቃቱል ሐናቢላህ ፡ 3/ 239]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ሙስጦፋ ዐብደላህ ማለት ይሄ ነው ፣ ሰዎች አወደሱኝ ብሎ በዚህ መልኩ በደስታ የሚፍነከነክ። በራሱ ፍቅር የተለከፈ ሰው። እንዲህ አይነት ሰው የደዕዋ ዘርፍ ላይ በመግባቱ ብዙ ጉዳት ደርሷል።
የሚገርመው የጁርቡዕ ነው። ሰው እንዴት የማያውቀውን ሰው ያወድሳል። የራሱንም ግልብነት ነው ያጋለጠው።
ለማንኛውም ቀጥሎ ያሉትን ድምፆች ሰምታችሁ ታዘቡ፦
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
የሚገርመው የጁርቡዕ ነው። ሰው እንዴት የማያውቀውን ሰው ያወድሳል። የራሱንም ግልብነት ነው ያጋለጠው።
ለማንኛውም ቀጥሎ ያሉትን ድምፆች ሰምታችሁ ታዘቡ፦
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
"መጥፎ ምግብ ማለት የሰርግ ምግብ ነው። ሃብታሞች ይጠሩላታል። ድሃዎች ግን ይትተዋሉ።" [አልቡኻሪ ፡ 5177]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
"መጥፎ ምግብ ማለት የሰርግ ምግብ ነው። ሃብታሞች ይጠሩላታል። ድሃዎች ግን ይትተዋሉ።" [አልቡኻሪ ፡ 5177]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
አዎ ቁርኣን ፍጡር አይደለም!
~
የዐባሲያው ኸሊፋ መእሙን የጀመረው ፈተና በርካታ ዑለማኦችን በልቷል። ብዙዎች በእስር ማቀዋል። ከፊሎቹ ወህኒ ውስጥ እያሉ ሞተዋል። ኢማሙ አሕመድ ይህንን መከራ በፅናት ከተወጡት ዓሊሞች ውስጥ ቀዳሚ ናቸው። በዚህ ፅናታቸውም ነው ኢማሙ አህሊ ሱና ወልጀማዐ በሚል የሚታወቁት። አሕመድ በኸሊፋዎቹ የቀረበውን ፈተና እስከ ፈፃሜ ተቋቁመዋል። እስር፣ እንግልት፣ ድብደባ በያይነቱ ተፈራርቆባቸዋል። ቢሆንም አልተረቱም። ይሄ መከራና ፈተና በታሪክ በሰፊው የሚታወቅ ነው።
የፈተናው ሰበብ ምን ነበር? ኸሊፋው መእሙን "ቁርኣን ፍጡር ነው" የሚል አዲስ እምነት በግዳጅ ህዝበ ሙስሊሙ ላይ መጫኑ ነበር። ከየት አመጣው? ከጀህሚያና ሙዕተዚላ አንጃዎች ወስዶ። የዘመኑ ዑለማኦች ምላሽ ምን ነበር? "ቁርኣን ፍጡር ነው የሚል ሰው ከኢስላም ወጥቷል" የሚል ነበር። "ቁርኣን ፍጡር ነው" የሚለውን የኸሊፋዎቹን አስገድዶ ማጥመቅ ባለመቀበላቸውም ነው እነዚያ ሁሉ ዓሊሞች የመከራ ዶፍ የወረደባቸው። ኸሊፋዎቹን ተጠቅመው ጥመታቸውን በጉልበት ህዝብ ላይ ሲጭኑ የነበሩት እንደ አሕመድ ብኑ አቢ ዱኣድ ያሉ የጀህሚያ ቁንጮዎች ናቸው። ይሄ ፅሁፉን ያያዝኩት አሕባሽ እና መሰሎቹ "ቁርኣን ፍጡር ነው " የሚሉት ብዙ ዐቂዳቸው ከጀህሚያ የተቀዳ ስለሆነ ነው። የአላህን ሲፋት ማስተባበል፣ ኢርጃእ፣ አህለ ሱናን ከሹማምንት ዘንድ ተለጥፎ ማስመታት፣ ... ሲወርድ ሲዋረድ የመጣ የጋራ በሽታቸው ነው።
ለማንኛውም ቁርኣን ፍጡር አይደለም። መረጃዎችን እጠቅሳለሁ።
1. መረጃ አንድ፦
ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
أَعُوذُ بِكَلِمَاتِ اللَّهِ التَّامَّاتِ مِنْ شَرِّ مَا خَلَقَ.
"ፍፁም በሆኑት የአላህ ንግግሮች ከፈጠራቸው ፍጥረቶች ክፋት እጠበቃለሁ።" [ሙስሊም ፡ 2708]
ማስረጃ የሚሆነው እንዴት ነው? የአላህ ንግግሮች ፍጡር ቢሆኑ ኖሮ በነሱ ጥበቃን መጠየቅ አይቻልም ነበር። ምክንያቱም በፍጡር ጥበቃን መሻት ሺርክ ነውና።
2. መረጃ ሁለት፦
ቁርኣን የአላህ ንግግር ነው። የአላህ ንግግር ሲፈቱ (መገለጫው) ነው። የአላህ ሲፋ ደግሞ ፍጡር ነው አይባልም። ልክ የአላህ እውቀቱ፣ ችሎታው፣ መሻቱ፣ ማየቱ፣ መስማቱ፣ ዐይኑ፣ ... ፍጡር እንደማይባለው መናገሩም ፍጡር ነው አይባልም። አላህ ሁሉን ነገር ያውቃል። ሁሉን ማወቁ ፍጡር ነው ይባላል ወይ? በፍፁም! በተመሳሳይ መናገሩም ማለትም ንግግሩም ፍጡር ነው አይባልም። ቁርኣን የሱ ንግግር ስለሆነ ፍጡር ሳይሆን ሲፋው (መገለጫው) ነው።
3. መረጃ ሶስት - ኢጅማዕ፦
ከሸሪዐህ ማስረጃዎች ውስጥ አንዱ ኢጅማዕ ነው፤ የኢስላም ሊቃውንት ወጥ ስምምነት። ቁርኣን ፍጡር እንዳልሆነ የሰለፎች ኢጅማዕ አለበት። ሰለፎች ቁርኣን ፍጡር ነው የሚል ሰው ሙስሊም እንዳልሆነ ደግመው ደጋግመው አስረግጠው ተናግረዋል። ለምሳሌ ያህል ጥቂት ልጥቀስ፦
* ኢብኑል ሙባረክ፦ "ቁርኣን ፍጡር ነው ያለ ሰው ሙና ^ ፊق ነው" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/111]
* አቡበክር ብኑ ዐያሽ:- "ቁርኣን ፍጡር ነው ያለ ሰው በአላህ - ዐዘወጀለ - ላይ በርግጥም ቀጥፏል" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/157]
* ሱፍያን ብኑ ዑየይነህ:- "ቁርኣን የአላህ - ዐዘወጀለ - ንግግር ነው። ፍጡር ነው ያለ ሰው ከሃዲ ነው። ክህደቱን የተጠራጠረም እርሱ ራሱ ከሃዲ ነው" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/112]
* የዚድ ብኑ ሃሩን፦ ከሱ በቀር የሐቅ አምላክ በሌለው፣ የሩቅ የቅርቡን አዋቂ በሆነ ርህሩህና አዛኙ ጌታ ይሁንብኝ! ቁርኣን ፍጡር ነው ያለ ሰው እሱ ሙና ^ ፊق ነው" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/122]
* የሕያ ብኑ መዒን:- "ቁርኣን ፍጡር ነው ያለ ሰው እሱ ከሃዲ ነው" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/128]
* የሕያ ብኑ የሕያ:- "ከቁርኣን ውስጥ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ከሱ አንድ አንቀጽ እንኳ ፍጡር ነች ያለ ሰው እሱ ከሃዲ ነው" ብለዋል። [አልሉው፣ አዘሀቢይ፡ 1/168]
* አሕመድ ብኑ ሐንበል፦ "ቁርኣን ፍጡር ነው ያለ ሰው እሱ ከሃዲ ነው" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/102]
ዝርዝሩ ረጅም ነው። ምንጩ ታማኝ ዓሊሞች ናቸው። ለተጨማሪ የቡኻሪን "ኸልቁ አፍዓሊል ዒባድ" ኪታብ ይመልከቱ።
ስለዚህ ይሄ ጉዳይ የቀድምቶች ኢጅማዕ ያለበት ጉዳይ ነው ማለት ነው። አላለካኢይ ረሒመሁላህ ይህንን ዐቂዳ ያስተጋቡ ዓሊሞችን በሰፊው ከዘረዘሩ በኋላ እንዲህ ብለዋል፦
(... قالوا كُلُّهم: القُرْآنُ كَلامُ اللهِ غَيرُ مَخلوقٍ، ومن قال: مخلوقٌ، فهو كافِرٌ. فهؤلاء خَمسُمائةٍ وخَمسونَ نَفسًا أو أكثَرُ من التابعينَ وأتباعِ التَّابعين والأئمَّةِ المَرْضِيِّين سوى الصَّحابةِ الخَيِّرينَ على اختلافِ الأعصارِ ومُضِيِّ السِّنينَ والأعوامِ. وفيهم نحوٌ من مائةِ إمامٍ ممَّن أخذ النَّاسُ بقولِهم وتدَيَّنوا بمذاهِبِهم، ولو اشتَغَلْتُ بنَقلِ قَولِ المحَدِّثين لبلغَت أسماؤهم ألوفًا كثيرةً، لكنِّي اختصَرْتُ وحَذَفتُ الأسانيدَ للاختصارِ، ونَقَلْتُ عن هؤلاء عصرًا بعد عصرٍ لا يُنكِرُ عليهم مُنكِرٌ، ومن أنكر قولَهم استتابوه، أو أمَروا بقَتْلِه أو نَفْيِه أو صَلْبِهـ) .
"ሁላቸውም ቁርኣን የአላህ ንግግር እንጂ ፍጡር አይደለም ብለዋል። ፍጡር ነው ያለ ሰው ከሃዲ ነው። እነዚህ ከሶሓቦች በኋላ የመጡ ከታቢዒዮች፣ አትባዑ ታቢዒን፣ ቅቡልነት ያላቸው ሊቃውንት የሆኑ አምስት መቶ ሃምሳ (550) ዓሊሞች ወይም ከዚያ የበዛ በተለያዩ ክፍለ ዘመናት እና አመታት የኖሩ ናቸው። ከነሱ ውስጥ ሰዎች ንግግሮቻቸውን የወሰዱላቸው እና በመዝሀባቸው የተከተሏቸው መቶ አካባቢ ታላላቅ ሊቃውንት አሉ። የሐዲሥ ሊቃውንት ንግግሮችን በመዘርዘር ላይ ብጠመድ ስሞቻቸው ብዙ ሺዎችን ያልፉ ነበር። ነገር ግን አሳጥሬዋለሁ። ሰንሰለቶቹንም አስቀርቻለሁ። ከነዚህ ውስጥ ከየዘመኑ ወስጃለሁ። የሚቃወም ተቃዋሚ አልነበረም። የተቃውመን ተውበት እንዲያደርግ ያስገድዱት አለያ ደግሞ እንዲገ ^ ደል ወይም ከሃገር እንዲባረር ወይም እንዲሰ ^ ቀል ያዝዙ ነበር።" [ሸርሑ ኡሱሊ ኢስቲቃዲ አህሊ ሱና ወልጀማዐህ ፡ 2/344]
የዑለማኡ ሱና አካሄድ እና እምነት ከጥንት እስከ ዛሬ ይሄ ነው። የጀህሚያን (የአሕባሽን) ዐቂዳ ማወቅ የፈለገ ደግሞ ያያያዝኩት ልጥፍ አንድ ማሳያ ነው። ሰውየው በአላህ ሲፋት ላይ የሚሳለቅ፣ ተውሒድን የሚዋጋ፣ በጠራራ ፀሐይ ወደ ወለድ የሚጣራ፣ አሁን ደግሞ "ቁርኣን ፍጡር ካልሆነ ፈጣሪ ሊሆን ነው ወይ?" እያለ በድንቁ ^ ርናው የሚኮፈስ፣ አለማወቁን እንኳ የማያውቅ ጃሂል መባል የሚበዛበት ኸቢث ፍጡር ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
የዐባሲያው ኸሊፋ መእሙን የጀመረው ፈተና በርካታ ዑለማኦችን በልቷል። ብዙዎች በእስር ማቀዋል። ከፊሎቹ ወህኒ ውስጥ እያሉ ሞተዋል። ኢማሙ አሕመድ ይህንን መከራ በፅናት ከተወጡት ዓሊሞች ውስጥ ቀዳሚ ናቸው። በዚህ ፅናታቸውም ነው ኢማሙ አህሊ ሱና ወልጀማዐ በሚል የሚታወቁት። አሕመድ በኸሊፋዎቹ የቀረበውን ፈተና እስከ ፈፃሜ ተቋቁመዋል። እስር፣ እንግልት፣ ድብደባ በያይነቱ ተፈራርቆባቸዋል። ቢሆንም አልተረቱም። ይሄ መከራና ፈተና በታሪክ በሰፊው የሚታወቅ ነው።
የፈተናው ሰበብ ምን ነበር? ኸሊፋው መእሙን "ቁርኣን ፍጡር ነው" የሚል አዲስ እምነት በግዳጅ ህዝበ ሙስሊሙ ላይ መጫኑ ነበር። ከየት አመጣው? ከጀህሚያና ሙዕተዚላ አንጃዎች ወስዶ። የዘመኑ ዑለማኦች ምላሽ ምን ነበር? "ቁርኣን ፍጡር ነው የሚል ሰው ከኢስላም ወጥቷል" የሚል ነበር። "ቁርኣን ፍጡር ነው" የሚለውን የኸሊፋዎቹን አስገድዶ ማጥመቅ ባለመቀበላቸውም ነው እነዚያ ሁሉ ዓሊሞች የመከራ ዶፍ የወረደባቸው። ኸሊፋዎቹን ተጠቅመው ጥመታቸውን በጉልበት ህዝብ ላይ ሲጭኑ የነበሩት እንደ አሕመድ ብኑ አቢ ዱኣድ ያሉ የጀህሚያ ቁንጮዎች ናቸው። ይሄ ፅሁፉን ያያዝኩት አሕባሽ እና መሰሎቹ "ቁርኣን ፍጡር ነው " የሚሉት ብዙ ዐቂዳቸው ከጀህሚያ የተቀዳ ስለሆነ ነው። የአላህን ሲፋት ማስተባበል፣ ኢርጃእ፣ አህለ ሱናን ከሹማምንት ዘንድ ተለጥፎ ማስመታት፣ ... ሲወርድ ሲዋረድ የመጣ የጋራ በሽታቸው ነው።
ለማንኛውም ቁርኣን ፍጡር አይደለም። መረጃዎችን እጠቅሳለሁ።
1. መረጃ አንድ፦
ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
أَعُوذُ بِكَلِمَاتِ اللَّهِ التَّامَّاتِ مِنْ شَرِّ مَا خَلَقَ.
"ፍፁም በሆኑት የአላህ ንግግሮች ከፈጠራቸው ፍጥረቶች ክፋት እጠበቃለሁ።" [ሙስሊም ፡ 2708]
ማስረጃ የሚሆነው እንዴት ነው? የአላህ ንግግሮች ፍጡር ቢሆኑ ኖሮ በነሱ ጥበቃን መጠየቅ አይቻልም ነበር። ምክንያቱም በፍጡር ጥበቃን መሻት ሺርክ ነውና።
2. መረጃ ሁለት፦
ቁርኣን የአላህ ንግግር ነው። የአላህ ንግግር ሲፈቱ (መገለጫው) ነው። የአላህ ሲፋ ደግሞ ፍጡር ነው አይባልም። ልክ የአላህ እውቀቱ፣ ችሎታው፣ መሻቱ፣ ማየቱ፣ መስማቱ፣ ዐይኑ፣ ... ፍጡር እንደማይባለው መናገሩም ፍጡር ነው አይባልም። አላህ ሁሉን ነገር ያውቃል። ሁሉን ማወቁ ፍጡር ነው ይባላል ወይ? በፍፁም! በተመሳሳይ መናገሩም ማለትም ንግግሩም ፍጡር ነው አይባልም። ቁርኣን የሱ ንግግር ስለሆነ ፍጡር ሳይሆን ሲፋው (መገለጫው) ነው።
3. መረጃ ሶስት - ኢጅማዕ፦
ከሸሪዐህ ማስረጃዎች ውስጥ አንዱ ኢጅማዕ ነው፤ የኢስላም ሊቃውንት ወጥ ስምምነት። ቁርኣን ፍጡር እንዳልሆነ የሰለፎች ኢጅማዕ አለበት። ሰለፎች ቁርኣን ፍጡር ነው የሚል ሰው ሙስሊም እንዳልሆነ ደግመው ደጋግመው አስረግጠው ተናግረዋል። ለምሳሌ ያህል ጥቂት ልጥቀስ፦
* ኢብኑል ሙባረክ፦ "ቁርኣን ፍጡር ነው ያለ ሰው ሙና ^ ፊق ነው" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/111]
* አቡበክር ብኑ ዐያሽ:- "ቁርኣን ፍጡር ነው ያለ ሰው በአላህ - ዐዘወጀለ - ላይ በርግጥም ቀጥፏል" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/157]
* ሱፍያን ብኑ ዑየይነህ:- "ቁርኣን የአላህ - ዐዘወጀለ - ንግግር ነው። ፍጡር ነው ያለ ሰው ከሃዲ ነው። ክህደቱን የተጠራጠረም እርሱ ራሱ ከሃዲ ነው" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/112]
* የዚድ ብኑ ሃሩን፦ ከሱ በቀር የሐቅ አምላክ በሌለው፣ የሩቅ የቅርቡን አዋቂ በሆነ ርህሩህና አዛኙ ጌታ ይሁንብኝ! ቁርኣን ፍጡር ነው ያለ ሰው እሱ ሙና ^ ፊق ነው" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/122]
* የሕያ ብኑ መዒን:- "ቁርኣን ፍጡር ነው ያለ ሰው እሱ ከሃዲ ነው" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/128]
* የሕያ ብኑ የሕያ:- "ከቁርኣን ውስጥ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ከሱ አንድ አንቀጽ እንኳ ፍጡር ነች ያለ ሰው እሱ ከሃዲ ነው" ብለዋል። [አልሉው፣ አዘሀቢይ፡ 1/168]
* አሕመድ ብኑ ሐንበል፦ "ቁርኣን ፍጡር ነው ያለ ሰው እሱ ከሃዲ ነው" ብለዋል። [አሱናህ፣ ዐብዱላህ ብኑ አሕመድ፡ 1/102]
ዝርዝሩ ረጅም ነው። ምንጩ ታማኝ ዓሊሞች ናቸው። ለተጨማሪ የቡኻሪን "ኸልቁ አፍዓሊል ዒባድ" ኪታብ ይመልከቱ።
ስለዚህ ይሄ ጉዳይ የቀድምቶች ኢጅማዕ ያለበት ጉዳይ ነው ማለት ነው። አላለካኢይ ረሒመሁላህ ይህንን ዐቂዳ ያስተጋቡ ዓሊሞችን በሰፊው ከዘረዘሩ በኋላ እንዲህ ብለዋል፦
(... قالوا كُلُّهم: القُرْآنُ كَلامُ اللهِ غَيرُ مَخلوقٍ، ومن قال: مخلوقٌ، فهو كافِرٌ. فهؤلاء خَمسُمائةٍ وخَمسونَ نَفسًا أو أكثَرُ من التابعينَ وأتباعِ التَّابعين والأئمَّةِ المَرْضِيِّين سوى الصَّحابةِ الخَيِّرينَ على اختلافِ الأعصارِ ومُضِيِّ السِّنينَ والأعوامِ. وفيهم نحوٌ من مائةِ إمامٍ ممَّن أخذ النَّاسُ بقولِهم وتدَيَّنوا بمذاهِبِهم، ولو اشتَغَلْتُ بنَقلِ قَولِ المحَدِّثين لبلغَت أسماؤهم ألوفًا كثيرةً، لكنِّي اختصَرْتُ وحَذَفتُ الأسانيدَ للاختصارِ، ونَقَلْتُ عن هؤلاء عصرًا بعد عصرٍ لا يُنكِرُ عليهم مُنكِرٌ، ومن أنكر قولَهم استتابوه، أو أمَروا بقَتْلِه أو نَفْيِه أو صَلْبِهـ) .
"ሁላቸውም ቁርኣን የአላህ ንግግር እንጂ ፍጡር አይደለም ብለዋል። ፍጡር ነው ያለ ሰው ከሃዲ ነው። እነዚህ ከሶሓቦች በኋላ የመጡ ከታቢዒዮች፣ አትባዑ ታቢዒን፣ ቅቡልነት ያላቸው ሊቃውንት የሆኑ አምስት መቶ ሃምሳ (550) ዓሊሞች ወይም ከዚያ የበዛ በተለያዩ ክፍለ ዘመናት እና አመታት የኖሩ ናቸው። ከነሱ ውስጥ ሰዎች ንግግሮቻቸውን የወሰዱላቸው እና በመዝሀባቸው የተከተሏቸው መቶ አካባቢ ታላላቅ ሊቃውንት አሉ። የሐዲሥ ሊቃውንት ንግግሮችን በመዘርዘር ላይ ብጠመድ ስሞቻቸው ብዙ ሺዎችን ያልፉ ነበር። ነገር ግን አሳጥሬዋለሁ። ሰንሰለቶቹንም አስቀርቻለሁ። ከነዚህ ውስጥ ከየዘመኑ ወስጃለሁ። የሚቃወም ተቃዋሚ አልነበረም። የተቃውመን ተውበት እንዲያደርግ ያስገድዱት አለያ ደግሞ እንዲገ ^ ደል ወይም ከሃገር እንዲባረር ወይም እንዲሰ ^ ቀል ያዝዙ ነበር።" [ሸርሑ ኡሱሊ ኢስቲቃዲ አህሊ ሱና ወልጀማዐህ ፡ 2/344]
የዑለማኡ ሱና አካሄድ እና እምነት ከጥንት እስከ ዛሬ ይሄ ነው። የጀህሚያን (የአሕባሽን) ዐቂዳ ማወቅ የፈለገ ደግሞ ያያያዝኩት ልጥፍ አንድ ማሳያ ነው። ሰውየው በአላህ ሲፋት ላይ የሚሳለቅ፣ ተውሒድን የሚዋጋ፣ በጠራራ ፀሐይ ወደ ወለድ የሚጣራ፣ አሁን ደግሞ "ቁርኣን ፍጡር ካልሆነ ፈጣሪ ሊሆን ነው ወይ?" እያለ በድንቁ ^ ርናው የሚኮፈስ፣ አለማወቁን እንኳ የማያውቅ ጃሂል መባል የሚበዛበት ኸቢث ፍጡር ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Forwarded from قناة دروس فضيلة الشيخ محمد زين بن آدم الحبشي - Sheikh Muhammed Zain Adam - ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም (عبد السلام عبد الله)
ኢብኑ ዐብዲል በር እንዲህ ይላሉ፦
"አስተዋይ የሆነ ሙእሚን ከበጎ ስራ ውስጥ የትኛውንም ሊንቅ አይገባም። ምናልባትም በትንሹ ምህረትን ሊያገኝ ይችል ይሆናልና።"
[አተምሂድ ፡ 13/539]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
"አስተዋይ የሆነ ሙእሚን ከበጎ ስራ ውስጥ የትኛውንም ሊንቅ አይገባም። ምናልባትም በትንሹ ምህረትን ሊያገኝ ይችል ይሆናልና።"
[አተምሂድ ፡ 13/539]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ለሴቶች!
~
ሰበብ እየፈለጉ ያለ ቤተሰብ እውቅና በየመንደሩ የድብቅ ኒካሕ ከሚያስሩ ጎረምሶች፣ ደረሳዎች፣ የዱዓት ጭንብል ካጠለቁ ዱርየዎች ተጠንቀቁ! ጋብቻችሁም አይሰምርም። መለያየታችሁም አያምርም። የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
«لا نِكَاحَ إِلّا بِوَليٍّ»
"ያለ ወሊይ ኒካሕ የለም።"
አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል። [ሶሒሕ ኢብኒ ማጀህ፡ 1537]
በሆነ ሸሪዐዊ ምክንያት አባትን መጠቀም ካልተቻለ ቅደም ተከተሉን ጠብቆ ሌሎችን መጠቀም እንጂ ሰበብ እየፈለጉ ከወሊይ እውቅና ውጭ የድብቅ ጋብቻ መፈፀም ተቀባይነት የለውም። በዲንና በደዕዋ ስም ስማቸውን ከተከሉ፣ ታማኝነትን ካገኙ በኋላ ብዙ ጥፋት የሚፈፅሙ አሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ሰበብ እየፈለጉ ያለ ቤተሰብ እውቅና በየመንደሩ የድብቅ ኒካሕ ከሚያስሩ ጎረምሶች፣ ደረሳዎች፣ የዱዓት ጭንብል ካጠለቁ ዱርየዎች ተጠንቀቁ! ጋብቻችሁም አይሰምርም። መለያየታችሁም አያምርም። የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
«لا نِكَاحَ إِلّا بِوَليٍّ»
"ያለ ወሊይ ኒካሕ የለም።"
አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል። [ሶሒሕ ኢብኒ ማጀህ፡ 1537]
በሆነ ሸሪዐዊ ምክንያት አባትን መጠቀም ካልተቻለ ቅደም ተከተሉን ጠብቆ ሌሎችን መጠቀም እንጂ ሰበብ እየፈለጉ ከወሊይ እውቅና ውጭ የድብቅ ጋብቻ መፈፀም ተቀባይነት የለውም። በዲንና በደዕዋ ስም ስማቸውን ከተከሉ፣ ታማኝነትን ካገኙ በኋላ ብዙ ጥፋት የሚፈፅሙ አሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ሃብት እና ትዳር
~
ለትዳር ሃብት ያለውን ወይም ያላትን መምረጥ ምንም የሚያስወቅስ ነገር የለውም። የሚያስወቅሰው ሃብትን ብቻ በማየት የማይሆን ሰው ማግባት ነው። "ባለ ዲኗን ምረጥ" የሚለው ሐዲሥ መልእክቱ ከዚህ አንፃር የሚታይ ነው።
ስለዚህ ሴቷ ተውሒድ ያለው፣ ሶላት የሚሰግድ፣ አላህን የሚፈራ እስከሆነ ድረስ ሃብት ያለውን ብትመርጥ ጥሩ ውሳኔ ነው የወሰነችው። ሃብት አይታ ሄደች ተብላ የምትወቀስበት ምንም አይነት ውሃ የሚያነሳ ምክንያት የለም።
ወንዱም ላይ ተመሳሳይ ነገር ማለት ይቻላል። የእውነት ትዳር ፈላጊ እስከሆነ ድረስ ገንዘቤን ፈልጎ ሊሆን ይችላል የመጣው እያልሽ አትመልሺ። ወይም ከገባሽ በኋላ ትዳርሽን በአጉል ስሜት አትበጥብጪ። ሃብትሽ ለትዳርሽ ፈተና አይሁንብሽ። ትዳር ጌጥ ነው። ትዳር መከበሪያ ነው። ትዳር ዱንያ ብቻ ሳይሆን ዲንም ነው። እንዲያውም አላህ ሃብት ሰጥቶሽ ከሆነ ሁነኛ ሰው አፈላልገሽ ጥሩ ትዳር ለመመስረት ተጠቀሚበት። "በሃብቷ ልትጫነኝ ትፈልጋለች" የሚል ስሜት አድሮበት ሳይሳቀቅ ቤቴ ብሎ ዘና ብሎ በርትቶ ስራ ላይ እንዲሰማራ አድርጊው። የኸዲጃን - ረዲየላሁ ዐንሃ - ታሪክ አስታውሺ። በሃብታቸው ጥሩ ትዳር የመሰረቱ ብልጥ ሴቶችን እናውቃለን። ሃብታቸው ፈተና ሆኖባቸው ምን የመሰለ ትዳራቸውን አፍርሰው የተፀፀቱ ሴቶችንም እናውቃለን።
በሌላ በኩል ከገንዘብ ውጭ ለትዳር ቦታ የሌለው፣ ስግብግብ ወንድም ያጋጥማል። ሰው እንደ አገዳ ተነክሶ አይለይም። አስተውሎ፣ ሰው አማክሮ ዲኑ እና ስነ ምግባሩ ያማረ የሆነውን መምረጥ፣ ዱዓእ ማድረግ፣ በአላህ ላይ መውወከል፣ በራስ በኩል ያለን ኃላፊነት እስከ ጥግ መወጣት ለዘላቂ ትዳር ሁነኛ ሰበቦች ናቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ለትዳር ሃብት ያለውን ወይም ያላትን መምረጥ ምንም የሚያስወቅስ ነገር የለውም። የሚያስወቅሰው ሃብትን ብቻ በማየት የማይሆን ሰው ማግባት ነው። "ባለ ዲኗን ምረጥ" የሚለው ሐዲሥ መልእክቱ ከዚህ አንፃር የሚታይ ነው።
ስለዚህ ሴቷ ተውሒድ ያለው፣ ሶላት የሚሰግድ፣ አላህን የሚፈራ እስከሆነ ድረስ ሃብት ያለውን ብትመርጥ ጥሩ ውሳኔ ነው የወሰነችው። ሃብት አይታ ሄደች ተብላ የምትወቀስበት ምንም አይነት ውሃ የሚያነሳ ምክንያት የለም።
ወንዱም ላይ ተመሳሳይ ነገር ማለት ይቻላል። የእውነት ትዳር ፈላጊ እስከሆነ ድረስ ገንዘቤን ፈልጎ ሊሆን ይችላል የመጣው እያልሽ አትመልሺ። ወይም ከገባሽ በኋላ ትዳርሽን በአጉል ስሜት አትበጥብጪ። ሃብትሽ ለትዳርሽ ፈተና አይሁንብሽ። ትዳር ጌጥ ነው። ትዳር መከበሪያ ነው። ትዳር ዱንያ ብቻ ሳይሆን ዲንም ነው። እንዲያውም አላህ ሃብት ሰጥቶሽ ከሆነ ሁነኛ ሰው አፈላልገሽ ጥሩ ትዳር ለመመስረት ተጠቀሚበት። "በሃብቷ ልትጫነኝ ትፈልጋለች" የሚል ስሜት አድሮበት ሳይሳቀቅ ቤቴ ብሎ ዘና ብሎ በርትቶ ስራ ላይ እንዲሰማራ አድርጊው። የኸዲጃን - ረዲየላሁ ዐንሃ - ታሪክ አስታውሺ። በሃብታቸው ጥሩ ትዳር የመሰረቱ ብልጥ ሴቶችን እናውቃለን። ሃብታቸው ፈተና ሆኖባቸው ምን የመሰለ ትዳራቸውን አፍርሰው የተፀፀቱ ሴቶችንም እናውቃለን።
በሌላ በኩል ከገንዘብ ውጭ ለትዳር ቦታ የሌለው፣ ስግብግብ ወንድም ያጋጥማል። ሰው እንደ አገዳ ተነክሶ አይለይም። አስተውሎ፣ ሰው አማክሮ ዲኑ እና ስነ ምግባሩ ያማረ የሆነውን መምረጥ፣ ዱዓእ ማድረግ፣ በአላህ ላይ መውወከል፣ በራስ በኩል ያለን ኃላፊነት እስከ ጥግ መወጣት ለዘላቂ ትዳር ሁነኛ ሰበቦች ናቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ከጠቢባን አንደበት
~
ዑመር ብኑል ኸጧብ ረዲየላሁ ዐንሁ - አንድን ሰው እየመከሩ እንዲህ ይላሉ፦
✅ "በማያገባህ ላይ አትናገር።
✅ ጠላትህን ራቅ።
✅ ታማኝ ካልሆነ በስተቀር ወዳጅህን ተጠንቀቅ። አላህን - 0ዘ ወጀለ - የሚፈራና የሚታዘዝ ካልሆነ በስተቀር ወዳጅ ሁሉ ታማኝ አይደለም።
✅ ከባለ ጌ ጋር አትጓዝ። ከብልግናው ያስተምርሃልና። ምስጢርህንም አታሳውቀው።
✅ አላህን ለሚፈሩ ካልሆነ በስተቀር በጉዳይህ ላይ ማንንም አታማክር።"
[አልኣዳቡ ሸርዒያህ፡ 4/223]
#ከደጋጎቹ_ቀዬ
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ዑመር ብኑል ኸጧብ ረዲየላሁ ዐንሁ - አንድን ሰው እየመከሩ እንዲህ ይላሉ፦
✅ "በማያገባህ ላይ አትናገር።
✅ ጠላትህን ራቅ።
✅ ታማኝ ካልሆነ በስተቀር ወዳጅህን ተጠንቀቅ። አላህን - 0ዘ ወጀለ - የሚፈራና የሚታዘዝ ካልሆነ በስተቀር ወዳጅ ሁሉ ታማኝ አይደለም።
✅ ከባለ ጌ ጋር አትጓዝ። ከብልግናው ያስተምርሃልና። ምስጢርህንም አታሳውቀው።
✅ አላህን ለሚፈሩ ካልሆነ በስተቀር በጉዳይህ ላይ ማንንም አታማክር።"
[አልኣዳቡ ሸርዒያህ፡ 4/223]
#ከደጋጎቹ_ቀዬ
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
የዑምደቱል አሕካም ደርስ
~
• ቦታ:- አሸዋ ሜዳ፣ ጉቱ ሪል እስቴት መስጂድ
• ጊዜ፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
• የኪታቡን pdf ፋይል በዚህ ማግኘት ይቻላል:-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/6880
• የዛሬ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 214፣ باب النذر
• ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፣ ኢንሻአላህ፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
• ቦታ:- አሸዋ ሜዳ፣ ጉቱ ሪል እስቴት መስጂድ
• ጊዜ፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
• የኪታቡን pdf ፋይል በዚህ ማግኘት ይቻላል:-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/6880
• የዛሬ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 214፣ باب النذر
• ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፣ ኢንሻአላህ፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Forwarded from Wolkite University Muslim students jeme'a official channel (Fereh)
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በአላህ ፈቃድ የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 16/09/2017 ለተመራቂ ተማሪዎች የሽኝት (Well Go) ፕሮግራም ስለተዘጋጀ ከወዲሁ እቅዳችንን adjust በማድረግ የሙሀደራ ድግሱን አብረን እንድናሳልፍ ጋብዘናችኃል። መረጃውን ለሌሎች ማድረስና በጊዜ መገኘት ከሁላችን የሚጠበቅ ሀላፊነት ነው። አላህ ይወፍቀን!
● ተጋባዥ እንግዶች
1. ኡስታዝ ዐብዱናሲር መኑር (ከአዲስ አበባ)
2. ኡስታዝ ሁሰይን ሱለይማን (ከቡታጅራ)
🏠 አድራሻ : ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ኢብኑ ዓባስ መስጂድ
⌚️ ሰዓት : 2:30-7:00
📎 ፕሮግራሙ የሚካሄድበት ቀን : ቅዳሜ 16/09/2017 ኢትዮ
በአላህ ፈቃድ የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 16/09/2017 ለተመራቂ ተማሪዎች የሽኝት (Well Go) ፕሮግራም ስለተዘጋጀ ከወዲሁ እቅዳችንን adjust በማድረግ የሙሀደራ ድግሱን አብረን እንድናሳልፍ ጋብዘናችኃል። መረጃውን ለሌሎች ማድረስና በጊዜ መገኘት ከሁላችን የሚጠበቅ ሀላፊነት ነው። አላህ ይወፍቀን!
● ተጋባዥ እንግዶች
1. ኡስታዝ ዐብዱናሲር መኑር (ከአዲስ አበባ)
2. ኡስታዝ ሁሰይን ሱለይማን (ከቡታጅራ)
🏠 አድራሻ : ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ኢብኑ ዓባስ መስጂድ
⌚️ ሰዓት : 2:30-7:00
📎 ፕሮግራሙ የሚካሄድበት ቀን : ቅዳሜ 16/09/2017 ኢትዮ