Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
ታላቅ የምስራች በኬንቴሪ እና አካባቢዋ ለምትገኙ ወንድሞች እና እህቶች በሙሉ!
ለጀማሪዎች፤ከቃዒዳ ጀምሮ፣ነዘር፣ሂፍዝ እንድሁም ሀፍዘው ለጨረሱ ሙሉ ሙራጀዓህ ማሰማት
አቂዳ፣ተጅዊድ፣ፊቅህ፣ሲራ፣አዳብ
ለአዋቂዎች (ለወንዶች እና ለሴቶች):
ኬንቴሪ፣ ማማ መስጂድ ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ ገባ ብሎ።
ስልክ: 0913291117 ወይም 0969688568
https://www.tg-me.com/MERKEZ_ABU_UBEYDAH
https://www.tg-me.com/ABUUBEYDAH_ALWAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ለዱዓት
~
የዝሙትን አስከፊነት እና መጠበቂያ ሰበቦችን አስመልክቶ በተለይ ለወጣቱ ደጋግሞ ማስተማር ላይ ትኩረት መስጠት ይገባል። ወጣቱ መሀል በጣም ደስ የማይሉ ነገሮች በብዛት አሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
የዝሙትን አስከፊነት እና መጠበቂያ ሰበቦችን አስመልክቶ በተለይ ለወጣቱ ደጋግሞ ማስተማር ላይ ትኩረት መስጠት ይገባል። ወጣቱ መሀል በጣም ደስ የማይሉ ነገሮች በብዛት አሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ለመስጂድ ኮሚቴዎች
~
መስጂዳችሁ ደርስ እና ደዕዋ ይሰጥበታል ወይ? የሰፈሩ ልጆች በተሻለ መልኩ ቁርኣን ለመቅራት የተመቻቸ ሁኔታ አላቸው ወይ? ወጣቱ አልባሌ ቦታ እንዳይውል ትኩረት አግኝቷል ወይ? ሴቶቻችንን ያማከለ ትምህርት አለ ወይ? በሰፈሩ እርዳታ የሚያሻቸውን አቅመ ደካሞች ተረባርቦ ለማገዝ የሚውልበት ጊዜ አለ ወይ?
መስጂድ ማለት ማህበረሰብን ለመለወጥ እጅግ ወሳኝ ቦታ ነው። ከሶላት ባሻገር እንደ ህዝብ ያሉብንን ፈተናዎች ለመወጣት የምንመካከርበት እጅግ ሁነኛ ቦታ ነው። የምንፈልገውን ግብ ለማሳካት የምንጥርበት ማዕከል ይሆን ዘንድ ግን የኮሚቴዎች ቁርጠኝነት ያስፈልጋል። በዚህ ኃላፊነት ላይ ያላችሁ አካላት ለወገናችሁ ውለታ የምታውሉበት፣ ለኣኺራችሁ የምትሰሩበት ትልቅ እድል ነው እጃችሁ ላይ ያለው። እንደ ዋዛ አትመልከቱት። በክፋትም ይሁን በእዝህላልነት ኃላፊነታችሁን የማትወጡ ከሆነ ግን ለኣኺራችሁ ስትሉ ኃላፊነቱን ለሌሎች ለሚሰሩ አካላት ብትለቁ ይሻላችኋል።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
መስጂዳችሁ ደርስ እና ደዕዋ ይሰጥበታል ወይ? የሰፈሩ ልጆች በተሻለ መልኩ ቁርኣን ለመቅራት የተመቻቸ ሁኔታ አላቸው ወይ? ወጣቱ አልባሌ ቦታ እንዳይውል ትኩረት አግኝቷል ወይ? ሴቶቻችንን ያማከለ ትምህርት አለ ወይ? በሰፈሩ እርዳታ የሚያሻቸውን አቅመ ደካሞች ተረባርቦ ለማገዝ የሚውልበት ጊዜ አለ ወይ?
መስጂድ ማለት ማህበረሰብን ለመለወጥ እጅግ ወሳኝ ቦታ ነው። ከሶላት ባሻገር እንደ ህዝብ ያሉብንን ፈተናዎች ለመወጣት የምንመካከርበት እጅግ ሁነኛ ቦታ ነው። የምንፈልገውን ግብ ለማሳካት የምንጥርበት ማዕከል ይሆን ዘንድ ግን የኮሚቴዎች ቁርጠኝነት ያስፈልጋል። በዚህ ኃላፊነት ላይ ያላችሁ አካላት ለወገናችሁ ውለታ የምታውሉበት፣ ለኣኺራችሁ የምትሰሩበት ትልቅ እድል ነው እጃችሁ ላይ ያለው። እንደ ዋዛ አትመልከቱት። በክፋትም ይሁን በእዝህላልነት ኃላፊነታችሁን የማትወጡ ከሆነ ግን ለኣኺራችሁ ስትሉ ኃላፊነቱን ለሌሎች ለሚሰሩ አካላት ብትለቁ ይሻላችኋል።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
"መንግስት ድምፅ ያፍናል"፣ "ጋዜጠኞችን ያስራል"፣ "ሃሳብን የመግለፅ ነፃነት የለም" እያሉ የሚተቹ አካላት፣ የተቃወማቸውን ሁሉ "አራት ኪሎን ስንቆጣጠር እናሳያችኋለን!" እያሉ ግለሰቦች ላይ ብቻ ሳይሆን ድፍን ብሄር ላይ ሲዝቱ ማየት የሚገርም ነው። ከህወሓት ጋር በነበረው ጦርነት ጊዜም በጣም እየተጠጉ ሲመጡ እርምጃ የሚወሰድባቸው ሰዎች ብለው የስም ዝርዝር የሚለቁ ታጋዮች ነበሩ። በ1997 ምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የተቃዋሚው ቅንጅት ፓርቲ ተወካይ ብርሃኑ ነጋ ገና ስልጣን ሳይዙ የሙስሊም ሴቶች አለባበስ ላይ ገደብ እንደሚያደርጉ የሰጠው ሃሳብ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር። ግራ የሆነ 'ሜንታሊቲ!'
እዚች ሃገር ላይ በህዝብ ስም እየማለ መንግስትን የሚታገለው ሁላ ተረኛ ጨቋኝ ለመሆን እንጂ የተሻለ ስርአት ለመዘርጋት፣ ወገንን ከድህነት አረንቋ ለማውጣት፣ ለሃገር ሰላምና እድገት አልሞ አለመሆኑ የሚያሳዝን እውነታ ነው። "የኢትዮጵያ ህዝብ ጨቋኝን እንጅ ጭቆናን አይጠላም" የሚለው አባባል እውነትነት እንዳለው የሚያረጋግጡ ብዙ ምሳሌዎች ታይተዋል። እንዲያውም ዛሬ ላይ ቆመን ስናይ ጣልያንን ራሱ የተቃወሙት ለሃገር አስበው ነው ለማለት ያስጠረጥራል።
* ከስር ያያያዝኩት አይነት ዛቻዎች ከሰሞኑ በሰፊው ሲንሸራሸሩ ነበር። በርግጥ ከብዙ ደጋፊዎች ተመሳሳይ ሐሳብ ሲሰነዘር ስላየሁ እንጂ የቡድኑ እውነተኛ ፔጅ አይደለም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
እዚች ሃገር ላይ በህዝብ ስም እየማለ መንግስትን የሚታገለው ሁላ ተረኛ ጨቋኝ ለመሆን እንጂ የተሻለ ስርአት ለመዘርጋት፣ ወገንን ከድህነት አረንቋ ለማውጣት፣ ለሃገር ሰላምና እድገት አልሞ አለመሆኑ የሚያሳዝን እውነታ ነው። "የኢትዮጵያ ህዝብ ጨቋኝን እንጅ ጭቆናን አይጠላም" የሚለው አባባል እውነትነት እንዳለው የሚያረጋግጡ ብዙ ምሳሌዎች ታይተዋል። እንዲያውም ዛሬ ላይ ቆመን ስናይ ጣልያንን ራሱ የተቃወሙት ለሃገር አስበው ነው ለማለት ያስጠረጥራል።
* ከስር ያያያዝኩት አይነት ዛቻዎች ከሰሞኑ በሰፊው ሲንሸራሸሩ ነበር። በርግጥ ከብዙ ደጋፊዎች ተመሳሳይ ሐሳብ ሲሰነዘር ስላየሁ እንጂ የቡድኑ እውነተኛ ፔጅ አይደለም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ለጦለበተል ዒልም
~
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደምን ተጠቀሙባቸው። የምትችሉ በአካል እየተገኛችሁ፣ ካልቻላችሁ የተቀዱ ትምህርቶቻቸውን ብትከታተሉ ትጠቀማላችሁ ኢንሻአላህ።
ዱሩሶቻቸው የሚቀርቡበት የቴሌግራም ቻናል ይሄ ነው :-
ቴሌግራም - https://www.tg-me.com/Sheikhmuhammedzainadam
https://www.tg-me.com/SheikhMuhammedZainAdam
ሼር አድርጉት ባረከላሁ ፊኩም።
~
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደምን ተጠቀሙባቸው። የምትችሉ በአካል እየተገኛችሁ፣ ካልቻላችሁ የተቀዱ ትምህርቶቻቸውን ብትከታተሉ ትጠቀማላችሁ ኢንሻአላህ።
ዱሩሶቻቸው የሚቀርቡበት የቴሌግራም ቻናል ይሄ ነው :-
ቴሌግራም - https://www.tg-me.com/Sheikhmuhammedzainadam
https://www.tg-me.com/SheikhMuhammedZainAdam
ሼር አድርጉት ባረከላሁ ፊኩም።
Forwarded from ●መርከዝ አቡ ሙሳ አል-አሽዐሪ●
መርከዝ አቡ ሙሳ አል አሽዓሪ የቁርኣን ሒፍዝ ማዕከል ለ2018 ዓ.ል የትምህርት ዘመን በ አዳሪና በተመላላሽ መርኃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል።
ጾታ፡ ለሁለቱም (ለወንድም ለሴትም)
እድሜ: ለወንድ ከ10 - 25 ዓመት
ለሴት ከ 10 አመት በላይ
ፆታ: ለሁለቱም
እድሜ: ከ 4 አመት በላይ ለሁሉም የእድሜ ክልል
+251913939993 /+251928844757
+251911119260 /+251930547776
https://www.tg-me.com/merkezabumussa1
https://www.tg-me.com/merkezabumussa1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Telegram
●መርከዝ አቡ ሙሳ አል-አሽዐሪ●
ለመርከዝ አቡ ሙሳ የቦታ ግዢ ገቢ ማሰባሰቢያ የተከፈቱ አካዉንቶች
Hijra :1008798290001
ZamZam: 0055632820101
Awash: 014381538447400
Commercial bank: 1000683751301
የመጀመሪያዎቹን ሁለቱን ባንኮች እንድትጠቀሙ እናበረታታለን ።
ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ⤵️
https://www.tg-me.com/merkezabumussa1
https://t.m
Hijra :1008798290001
ZamZam: 0055632820101
Awash: 014381538447400
Commercial bank: 1000683751301
የመጀመሪያዎቹን ሁለቱን ባንኮች እንድትጠቀሙ እናበረታታለን ።
ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ⤵️
https://www.tg-me.com/merkezabumussa1
https://t.m
ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ሷሊህ ኢብኑ ፈውዛን አል-ፈውዛን (አላህ ይጠብቃቸው) እንዲህ ይላሉ፦
"الله نهانا عن الجلوس مع القوم الظالمين، ومِن أظلم الظالمين دعاةُ الفتنة، لا تجلس معهم، لا تستمع لهم، لا تقل أنا أعرف، ولا يمكن لهم أن يخدعوني، لا، لا تُزكِّ نفسك، يا أخي".
"አላህ ከበደለኞች ሕዝቦች ጋር መቀመጥን ከልክሎናል። ከበደለኞች ሁሉ ደግሞ እጅግ በዳይ የሆኑት የፈተና (የብጥብጥ) ጠሪዎች ናቸው።
ከእነሱ ጋር አትቀመጥ። አትስማቸውም። 'እኔ አውቃለሁ፤ እነሱም ሊያታልሉኝ አይችሉም' አትበል። በፍጹም! ራስህን አታጥራራ፣ ወንድሜ ሆይ!"
በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የምንከተላቸው ወይም የምንጎዳኛቸው አካላት ዲናችንን የሚጎዱ፣ አመለካከታችን ላይ ተፅእኖ የሚያሳድሩ፣ ስነ ምግባርን የሚያበላሹ፣ በዘር የሚያናክሱ ከሆነ ዛሬ ነገ ሳንል እንራቃቸው። Unfriend, unfollow, unsubscribe, unlike እናድርግ። የሆነ የሚስብ ይዘት ቢኖራቸው እንኳ እሱን ስናስብ ሌላ ጉዳት እንዳንሸምት። ጎመን በጤና።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
"الله نهانا عن الجلوس مع القوم الظالمين، ومِن أظلم الظالمين دعاةُ الفتنة، لا تجلس معهم، لا تستمع لهم، لا تقل أنا أعرف، ولا يمكن لهم أن يخدعوني، لا، لا تُزكِّ نفسك، يا أخي".
"አላህ ከበደለኞች ሕዝቦች ጋር መቀመጥን ከልክሎናል። ከበደለኞች ሁሉ ደግሞ እጅግ በዳይ የሆኑት የፈተና (የብጥብጥ) ጠሪዎች ናቸው።
ከእነሱ ጋር አትቀመጥ። አትስማቸውም። 'እኔ አውቃለሁ፤ እነሱም ሊያታልሉኝ አይችሉም' አትበል። በፍጹም! ራስህን አታጥራራ፣ ወንድሜ ሆይ!"
በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የምንከተላቸው ወይም የምንጎዳኛቸው አካላት ዲናችንን የሚጎዱ፣ አመለካከታችን ላይ ተፅእኖ የሚያሳድሩ፣ ስነ ምግባርን የሚያበላሹ፣ በዘር የሚያናክሱ ከሆነ ዛሬ ነገ ሳንል እንራቃቸው። Unfriend, unfollow, unsubscribe, unlike እናድርግ። የሆነ የሚስብ ይዘት ቢኖራቸው እንኳ እሱን ስናስብ ሌላ ጉዳት እንዳንሸምት። ጎመን በጤና።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ወላጆች፣ ት/ቤቶች ጥንቃቄ አድርጉ
~
ሰው እያገቱ፣ ህፃናት እየሰረቁ ከፍተኛ መጠን ያለው ብር መጠየቅ በጣም የተንሰራፋ ባህል እየሆነ ነው። ሰላም ሲጠፋ፣ ጠንካራና አስተማሪ ቅጣት ሳይኖር ሲቀር የሰው ልጅ እንዲህ አይነት የተደበቀ አመሉን ያወጣል።
ብቻ ልጆቻችንን እንጠብቅ። ለራሳችንም ቢሆን አጉል ሰዓት ላይ ወይም ራቅ ያለ አካባቢ ብቻችንን አንጓዝ። እንዲሁ ሰበብ ለማድረስ ያህል እንጂ አንዳንድ አካባቢ ቤት ሰብረው፣ ተሳፋሪ አስወርደው ነው ሰው እያገቱ ያሉት። የሃገራችን ነገር እጅግ አሳዛኝ ደረጃ ደርሷል። አላህ ሰላማችንን ይመልስልን።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ሰው እያገቱ፣ ህፃናት እየሰረቁ ከፍተኛ መጠን ያለው ብር መጠየቅ በጣም የተንሰራፋ ባህል እየሆነ ነው። ሰላም ሲጠፋ፣ ጠንካራና አስተማሪ ቅጣት ሳይኖር ሲቀር የሰው ልጅ እንዲህ አይነት የተደበቀ አመሉን ያወጣል።
ብቻ ልጆቻችንን እንጠብቅ። ለራሳችንም ቢሆን አጉል ሰዓት ላይ ወይም ራቅ ያለ አካባቢ ብቻችንን አንጓዝ። እንዲሁ ሰበብ ለማድረስ ያህል እንጂ አንዳንድ አካባቢ ቤት ሰብረው፣ ተሳፋሪ አስወርደው ነው ሰው እያገቱ ያሉት። የሃገራችን ነገር እጅግ አሳዛኝ ደረጃ ደርሷል። አላህ ሰላማችንን ይመልስልን።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ደርስ
~
• ኪታቡ፦ ዶላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ
• ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ፣ ጉቱ ሪል እስቴት መስጂድ
• ጊዜ፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
• የኪታቡን pdf ፋይል በዚህ ማግኘት ይቻላል:-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/8025
• የዛሬ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 23
• ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፣ ኢንሻአላህ፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
• ኪታቡ፦ ዶላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ
• ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ፣ ጉቱ ሪል እስቴት መስጂድ
• ጊዜ፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
• የኪታቡን pdf ፋይል በዚህ ማግኘት ይቻላል:-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/8025
• የዛሬ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 23
• ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፣ ኢንሻአላህ፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ለዱዓት!
~
ዘመኑ በደዕዋ ስራ ላይ ርብርብ የሚያስፈልግበት ጊዜ ነው። ለማስተማር፣ ወገኑን ለመጥቀም የሚያስችል አቅም ያለው ሁሉ የበኩሉን አስተዋፅኦ ሊያበረክት ይገባል። ስለዚህ በያላችሁበት በአካል በአካባቢያችሁ፣ እንዲሁም በማህበራዊ መገናኛዎች ላይ የደዕዋ ድርሻ ይኑራችሁ። ደዕዋ ላይ ተሳታፊው ሲበዛ ሐቅ ጥንካሬ ይኖረዋል። ባጢል ጉልበቱ ይሳሳል። የኸይር ስርጭት አድማሱ ይሰፋል።
ደግሞም የደዕዋ ስራ ለሌሎች ብቻ ሳይሆን ለራስም ብዙ ፋይዳዎች አሉት። ራስን መግራት አለበት። ራስን ማስተማር አለበት። ከደዕዋ የራቀ ሰው በሂደት ከእውቀትም ነው የሚርቀው። በልፋቱ የሚያገኘው ምንዳና ደረጃም ከፍ ያለ ነው። አላህ እንዲህ ይላል :-
{ وَمَنۡ أَحۡسَنُ قَوۡلࣰا مِّمَّن دَعَاۤ إِلَى ٱللَّهِ وَعَمِلَ صَـٰلِحࣰا وَقَالَ إِنَّنِی مِنَ ٱلۡمُسۡلِمِینَ }
"ወደ አላህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ፣ 'እኔ ከሙስሊሞች ነኝ' ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው?" [አልፉሲለት: 33]
* በሰማይ በምድር ያለው ሁሉ ኢስቲግፋር ያደርግልህ ዘንድ አስተምር።
* ከሞትህ በኋላ እንኳ የማይቋረጥ ምንዳ ይኖርህ ዘንድ አስተምር።
* ከዱንያ ውድ ንብረቶች ሁሉ የበለጠ ምንዳ ይኖርህ ዘንድ ለሰዎች ሂዳያ ሰበብ ሁን።
* ወገንህ ዛሬ ካለበት መልከ ብዙ ኋላ ቀርነት ይወጣ ዘንድ አላህ በሰጠህ እውቀት ሰዎችን ጥቀም።
ባጭሩ የደዕዋ ጥቅሙ ተቆጥሮ የሚዘለቅ አይደለም። ስለሆነም እባካችሁ፣ እባካችሁ አላህ ባገራልን መልኩ በደዕዋ፣ በተድሪስ ላይ እንረባረብ። አቅም እያላቸው የተቀመጡትንም እንቀስቅሳቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ዘመኑ በደዕዋ ስራ ላይ ርብርብ የሚያስፈልግበት ጊዜ ነው። ለማስተማር፣ ወገኑን ለመጥቀም የሚያስችል አቅም ያለው ሁሉ የበኩሉን አስተዋፅኦ ሊያበረክት ይገባል። ስለዚህ በያላችሁበት በአካል በአካባቢያችሁ፣ እንዲሁም በማህበራዊ መገናኛዎች ላይ የደዕዋ ድርሻ ይኑራችሁ። ደዕዋ ላይ ተሳታፊው ሲበዛ ሐቅ ጥንካሬ ይኖረዋል። ባጢል ጉልበቱ ይሳሳል። የኸይር ስርጭት አድማሱ ይሰፋል።
ደግሞም የደዕዋ ስራ ለሌሎች ብቻ ሳይሆን ለራስም ብዙ ፋይዳዎች አሉት። ራስን መግራት አለበት። ራስን ማስተማር አለበት። ከደዕዋ የራቀ ሰው በሂደት ከእውቀትም ነው የሚርቀው። በልፋቱ የሚያገኘው ምንዳና ደረጃም ከፍ ያለ ነው። አላህ እንዲህ ይላል :-
{ وَمَنۡ أَحۡسَنُ قَوۡلࣰا مِّمَّن دَعَاۤ إِلَى ٱللَّهِ وَعَمِلَ صَـٰلِحࣰا وَقَالَ إِنَّنِی مِنَ ٱلۡمُسۡلِمِینَ }
"ወደ አላህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ፣ 'እኔ ከሙስሊሞች ነኝ' ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው?" [አልፉሲለት: 33]
* በሰማይ በምድር ያለው ሁሉ ኢስቲግፋር ያደርግልህ ዘንድ አስተምር።
* ከሞትህ በኋላ እንኳ የማይቋረጥ ምንዳ ይኖርህ ዘንድ አስተምር።
* ከዱንያ ውድ ንብረቶች ሁሉ የበለጠ ምንዳ ይኖርህ ዘንድ ለሰዎች ሂዳያ ሰበብ ሁን።
* ወገንህ ዛሬ ካለበት መልከ ብዙ ኋላ ቀርነት ይወጣ ዘንድ አላህ በሰጠህ እውቀት ሰዎችን ጥቀም።
ባጭሩ የደዕዋ ጥቅሙ ተቆጥሮ የሚዘለቅ አይደለም። ስለሆነም እባካችሁ፣ እባካችሁ አላህ ባገራልን መልኩ በደዕዋ፣ በተድሪስ ላይ እንረባረብ። አቅም እያላቸው የተቀመጡትንም እንቀስቅሳቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
የሚያጓጓው ሰላም
~
አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላሂ ወበረካቱሁ።
ሰላም ሰላሙን ለተከተሉ ሁሉ ይሁን፡፡ እኛ ሙስሊሞች ሰላማዊ ነን፣ ከሰላሙ ጌታ ሰላምን የምንሻ፡፡ ስማችንም ሀይማኖታችንም ከሰላም ጋር የተቆራኘ ነው፡፡ እርስ በርስ ስንገናኝ ከማንኛውም የቃላት ልውውጥ በፊት ከየትኛውም ህዝብ በተለየ በቋንቋ የማይግባቡ ህዝቦችን የሚያግባባ ውብ፣ ድንቅ፣ አጭር አለማቀፋዊ ቋንቋ አለን- “አሰላሙ ዐለይኩም” (ሰላም በናንተ ላይ ይሁን)፣ “ወዐለይኩም አሰላም” (ሰላም በናንተም ላይ ይሁን)፡፡ እኛ እንደነ ጀምስ “ሀይ” እንደነ እንትና “ታዲያስ” … ብለን በጥያቄ፣ በነገር፣ በፉገራ፣ በመአት … አንጀምርም፡፡ ይልቁንስ በዱዓ ነው የምንጀምረው፣ በመልካም ምኞት! ፊትን ፈታ አድርጎ፣ እዝነትና ትህትና በተላበሰ መልኩ “አሰላሙ ዐለይኩም!”
ኢስላም፣ ኢስቲስላም፣ ሙስሊም፣ ሰላም፣ …!! ከጌታችን ስሞች አንዱ አሰላም ነው፡፡ ከአምስቱ እለታዊ ግዴታዎቻችን ከሶላቶቻችን በኋላ ከአሰላሙ ከጌታችን ሰላምን እንለምናለን፣ “አላሁመ አንተ ሰላም፣ ወሚንከ ሰላም፣ ተባረክተ ያዘልጀላሊ ወልኢክራም” በማለት። “ጌታችን ሆይ! አንተ ነህ ሰላሙ፤ ሰላምም ካንተ ነው፤ በስምህ የሚገኘው በረከት ሰፋ፤ አንተ የልቅናና የቸርነት ባለቤት ሆይ”፡፡
ብንገናኝ፣ ብንለያይ፣ ብንፀልይ፣ ብንወያይ፣… በሰላም ነው፣ ለሰላም፣ ስለሰላም! ጌታችን አሰላም፣ የምንመኘው አገር ዳሩ ሰላም– የሰላሙ ሀገር - (ጀናህ)! የሰላሙ አገር ሰላምታም ሰላም ነው፣
( وَتَحِيَّتُهُمْ فِيهَا سَلَامٌ)
"በእርሷ ውስጥ መከባበሪያቸውም ሰላም መባባል ነው።"
ከአንድየው ከአሰላሙ የሚመጣውም ብስራትም ሰላም ነው፣
(سَلَامٌ قَوْلًا مِنْ رَبٍّ رَحِيمٍ)
"(ለነርሱም) አዛኝ ከሆነው ጌታ በቃል ሰላምታ አላቸው።" [ያሲን: 58]
በሰላሙ ሀገር በጀናህ የሚሰማውም ወሬ ረብ- የለሽና እንቶ ፈንቶ ሳይሆን ሰላም ነው፣
(إِلَّا قِيلًا سَلَامًا سَلَامًا)
"ግን ሰላም መባባልን (ይሰማሉ)፡፡" [አልዋቂዐ: 26]
ሱብሐነላህ! አሁን እንደ ኢስላም ለሰላም ትልቁም ዋጋ የሰጠ አለወይ?! ሙስሊም መሆን ምንኛ መታደል ነው? ውስጣዊ ሰላምን የሚያጎናፅፍ ልዩ ተድላ! ሙስሊም ነዎት?! አላሁ አክበር!! የታላቅ ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል! ያሸነፉት ሎተሪ አይደለም! በጭራሽ! ያሸነፉት ለሰው-በላ ጭራ ^ቆች፣ ለፀረ-ሰላም ሀይሎች፣ ለነ ሻሮን ወንድሞች ጭምር የሚሰጠውን የነ ጀምስን የኖቤል የሰላም ሽልማት አይደለም፡፡ ሽልማትዎ አይን ያላየው፣ ጆሮ ያልሰማው፣ በሰው ልቦና ውስጥ ፍፁም ውል ብሎ የማይውቅ እጅግ ውድና አጓጊ ነገር ነው! ሽልማትዎ ይሄውና! ከባለ ሰላሙ ጌታ ከአሰላሙ በኢማን ለታጀበው የሰላም ትጋትዎ ዳሩ ሰላም! ጀናህ!
فَمَنْ زُحْزِحَ عَنِ النَّارِ وَأُدْخِلَ الْجَنَّةَ فَقَدْ فَازَ
"ከእሳትም የተራቀና ጀነትን የተገባ ሰው በእርግጥ ምኞቱን አገኘ፡፡" [ኣሊ ዒምራን: 185]
ከዚህ የሚበልጥ ምን ሽልማት አለ? አያሽቀዳድምም?
(وَسَارِعُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِنْ رَبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ أُعِدَّتْ لِلْمُتَّقِينَ)
ከጌታችሁ ወደ ሆነች ምሕረትና ስፋቷ እንደ ሰማያትና ምድር ወደ ሆነች ጀነት አላህን ለሚፈሩ የተዘጋጀች ስትሆን ተቻኮሉ፡፡" [ኣሊ ዒምራን: 133]
ሙስሊም ሙስሊማት ዒባዱ ሰላም! የአዛኙ የአሰላም ባሪያዎች በምድር ላይ ሲጓዙ በሰኪና ነው፣ በትህትና፣ በሰላማዊ ሁኔታ፡፡ ቂሎች፣ ከቂል የሚጠበቁ ቃላትን ቢወረውሩባቸው፣ በቂልኛ ቢያናግሯቸው፣ ፀረ-ሰላም ሚሳኢል ቢያስወነጭፉባቸው፤ ኢላማውን በማይስተው የሰላም ሚሳኢል ያከሽፉታል፣ አቅጣጫ ያስቀይሩታል፡፡ “ሰላም” በማለት፣ ሰላም በመመለስ፣ በሰላምኛ በማናገር፡፡
وَعِبَادُ الرَّحْمَٰنِ الَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى الْأَرْضِ هَوْنًا وَإِذَا خَاطَبَهُمُ الْجَاهِلُونَ قَالُوا سَلَامًا
"የአረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚሄዱት፣ ባለጌዎችም (በክፉ) ባነጋገሩዋቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡" [አልፉርቃን: 63]
የኢማን፣ የኢስላም፣ የሰላም አርአያዎቻችን ከአሰላሙ ጌታችን ለተቀበሉት የሰላም አደራ - ለኢስላም ሲሉ የደሙት፣ የቆሰሉት፣ የተሰቃዩት፣ የሞቱት ነቢዮቻችን ናቸው፡፡ እነዚያ በአስፈሪው የቂያማ ጭንቅ ጊዜ እንኳን ስለ ሰላም ዱዓ የሚያደርጉት “አላሁመ ሰሊም ሰሊም” በማለት፡፡ ሰላም በነሱ ላይ ይሁን፡፡
ውድ የኢስላም አጋሮቼ! እንቁ የኢስላም ወገኖቼ! በኢስላም ከአሰላም ዳሩ ሰላምን እንፈልግ፡፡ በኢስላማዊ ሰላምታችን ደግሞ ሰላማዊ ህይወት ለመጎናፀፍ የሚያግዘንን “አጅር” እንሰብስብ፡፡ ሰላምታን እናብዛ፡፡ የሰላም ሀዋሪያው ሰላም ወዳዱ ዐብዱላህ ብኑ ሰላም ረዲየላሁ ዐንሁ ከሰላሙ አርበኛ ከውዱ ነቢያችን ሙሐመድ ብኑ ዐብዲላህ ዐለይሂ ሶላቱ ሰላም እንዲህ የሚል የሰላም መልእክት አስተላልፈዋል፡-
يَا أيُّهَا النَّاسُ، أفْشُوا السَّلاَمَ، وَأطْعِمُوا الطَّعَامَ، وَصِلُوا الأرْحَامَ، وَصَلُّوا والنَّاسُ نِيَامٌ، تَدْخُلُوا الجَنَّةَ بِسَلاَم
“እናንተ ሰዎች ሆይ! ሰላምታን አብዙ፣ የተራበን አብሉ፣ ዝምድናን ቀጥሉ፣ ሰዎች ሲተኙ ስገዱ፣ ጀነትን በሰላም ትገባላችሁ፡፡”
ሱብሓነላህ! እስኪ ይህንን ውብ አነጋገር እናጣጥመው! ቃላቱ፣ ስኬቱ፣ መልእክቱ፣ ሰአቱ፣ ሂደቱ፣ ውጤቱ፣ ሁሉ ሰላም!! የነኚህን ቃላት ዐረብኛ ወዝ ላጣጣመ ደግሞ ሌላ እርካታ፣ ሌላ ጣዕም፣ ሌላ ሰላም!
ውድ ሙስሊሞች የሰላም ሀይሎች የዳሩ ሰላም ናፋቂዎች! ከአሰላም የተጣለብንን ሀላፊነት እንወጣ፣ ሰላማችንን እንዳናጣ፡፡ ስለ ሰላም ዱዓእ እናድርግ። “አሰላሙ ዐለይኩም” እንባባል፡፡ የተሻለውን ጥለን የወራረዱ አንለቃቅም፡፡ ሰላምታችን ኮተት የለውም አያሳፍርም፡፡ ሰላምታችን ቦምብ አይደለም አያስፈራም፡፡ ሰላም እንዴት ያስፈራል?! ያ ሰላሙ! ሰላማችንን መልስልን።
ወሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላህ፡፡
(ኢብኑ ሙነወር፣ 2001 ላይ የተፃፈ)
የቴሌግራም ቻናል:-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላሂ ወበረካቱሁ።
ሰላም ሰላሙን ለተከተሉ ሁሉ ይሁን፡፡ እኛ ሙስሊሞች ሰላማዊ ነን፣ ከሰላሙ ጌታ ሰላምን የምንሻ፡፡ ስማችንም ሀይማኖታችንም ከሰላም ጋር የተቆራኘ ነው፡፡ እርስ በርስ ስንገናኝ ከማንኛውም የቃላት ልውውጥ በፊት ከየትኛውም ህዝብ በተለየ በቋንቋ የማይግባቡ ህዝቦችን የሚያግባባ ውብ፣ ድንቅ፣ አጭር አለማቀፋዊ ቋንቋ አለን- “አሰላሙ ዐለይኩም” (ሰላም በናንተ ላይ ይሁን)፣ “ወዐለይኩም አሰላም” (ሰላም በናንተም ላይ ይሁን)፡፡ እኛ እንደነ ጀምስ “ሀይ” እንደነ እንትና “ታዲያስ” … ብለን በጥያቄ፣ በነገር፣ በፉገራ፣ በመአት … አንጀምርም፡፡ ይልቁንስ በዱዓ ነው የምንጀምረው፣ በመልካም ምኞት! ፊትን ፈታ አድርጎ፣ እዝነትና ትህትና በተላበሰ መልኩ “አሰላሙ ዐለይኩም!”
ኢስላም፣ ኢስቲስላም፣ ሙስሊም፣ ሰላም፣ …!! ከጌታችን ስሞች አንዱ አሰላም ነው፡፡ ከአምስቱ እለታዊ ግዴታዎቻችን ከሶላቶቻችን በኋላ ከአሰላሙ ከጌታችን ሰላምን እንለምናለን፣ “አላሁመ አንተ ሰላም፣ ወሚንከ ሰላም፣ ተባረክተ ያዘልጀላሊ ወልኢክራም” በማለት። “ጌታችን ሆይ! አንተ ነህ ሰላሙ፤ ሰላምም ካንተ ነው፤ በስምህ የሚገኘው በረከት ሰፋ፤ አንተ የልቅናና የቸርነት ባለቤት ሆይ”፡፡
ብንገናኝ፣ ብንለያይ፣ ብንፀልይ፣ ብንወያይ፣… በሰላም ነው፣ ለሰላም፣ ስለሰላም! ጌታችን አሰላም፣ የምንመኘው አገር ዳሩ ሰላም– የሰላሙ ሀገር - (ጀናህ)! የሰላሙ አገር ሰላምታም ሰላም ነው፣
( وَتَحِيَّتُهُمْ فِيهَا سَلَامٌ)
"በእርሷ ውስጥ መከባበሪያቸውም ሰላም መባባል ነው።"
ከአንድየው ከአሰላሙ የሚመጣውም ብስራትም ሰላም ነው፣
(سَلَامٌ قَوْلًا مِنْ رَبٍّ رَحِيمٍ)
"(ለነርሱም) አዛኝ ከሆነው ጌታ በቃል ሰላምታ አላቸው።" [ያሲን: 58]
በሰላሙ ሀገር በጀናህ የሚሰማውም ወሬ ረብ- የለሽና እንቶ ፈንቶ ሳይሆን ሰላም ነው፣
(إِلَّا قِيلًا سَلَامًا سَلَامًا)
"ግን ሰላም መባባልን (ይሰማሉ)፡፡" [አልዋቂዐ: 26]
ሱብሐነላህ! አሁን እንደ ኢስላም ለሰላም ትልቁም ዋጋ የሰጠ አለወይ?! ሙስሊም መሆን ምንኛ መታደል ነው? ውስጣዊ ሰላምን የሚያጎናፅፍ ልዩ ተድላ! ሙስሊም ነዎት?! አላሁ አክበር!! የታላቅ ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል! ያሸነፉት ሎተሪ አይደለም! በጭራሽ! ያሸነፉት ለሰው-በላ ጭራ ^ቆች፣ ለፀረ-ሰላም ሀይሎች፣ ለነ ሻሮን ወንድሞች ጭምር የሚሰጠውን የነ ጀምስን የኖቤል የሰላም ሽልማት አይደለም፡፡ ሽልማትዎ አይን ያላየው፣ ጆሮ ያልሰማው፣ በሰው ልቦና ውስጥ ፍፁም ውል ብሎ የማይውቅ እጅግ ውድና አጓጊ ነገር ነው! ሽልማትዎ ይሄውና! ከባለ ሰላሙ ጌታ ከአሰላሙ በኢማን ለታጀበው የሰላም ትጋትዎ ዳሩ ሰላም! ጀናህ!
فَمَنْ زُحْزِحَ عَنِ النَّارِ وَأُدْخِلَ الْجَنَّةَ فَقَدْ فَازَ
"ከእሳትም የተራቀና ጀነትን የተገባ ሰው በእርግጥ ምኞቱን አገኘ፡፡" [ኣሊ ዒምራን: 185]
ከዚህ የሚበልጥ ምን ሽልማት አለ? አያሽቀዳድምም?
(وَسَارِعُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِنْ رَبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ أُعِدَّتْ لِلْمُتَّقِينَ)
ከጌታችሁ ወደ ሆነች ምሕረትና ስፋቷ እንደ ሰማያትና ምድር ወደ ሆነች ጀነት አላህን ለሚፈሩ የተዘጋጀች ስትሆን ተቻኮሉ፡፡" [ኣሊ ዒምራን: 133]
ሙስሊም ሙስሊማት ዒባዱ ሰላም! የአዛኙ የአሰላም ባሪያዎች በምድር ላይ ሲጓዙ በሰኪና ነው፣ በትህትና፣ በሰላማዊ ሁኔታ፡፡ ቂሎች፣ ከቂል የሚጠበቁ ቃላትን ቢወረውሩባቸው፣ በቂልኛ ቢያናግሯቸው፣ ፀረ-ሰላም ሚሳኢል ቢያስወነጭፉባቸው፤ ኢላማውን በማይስተው የሰላም ሚሳኢል ያከሽፉታል፣ አቅጣጫ ያስቀይሩታል፡፡ “ሰላም” በማለት፣ ሰላም በመመለስ፣ በሰላምኛ በማናገር፡፡
وَعِبَادُ الرَّحْمَٰنِ الَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى الْأَرْضِ هَوْنًا وَإِذَا خَاطَبَهُمُ الْجَاهِلُونَ قَالُوا سَلَامًا
"የአረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚሄዱት፣ ባለጌዎችም (በክፉ) ባነጋገሩዋቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡" [አልፉርቃን: 63]
የኢማን፣ የኢስላም፣ የሰላም አርአያዎቻችን ከአሰላሙ ጌታችን ለተቀበሉት የሰላም አደራ - ለኢስላም ሲሉ የደሙት፣ የቆሰሉት፣ የተሰቃዩት፣ የሞቱት ነቢዮቻችን ናቸው፡፡ እነዚያ በአስፈሪው የቂያማ ጭንቅ ጊዜ እንኳን ስለ ሰላም ዱዓ የሚያደርጉት “አላሁመ ሰሊም ሰሊም” በማለት፡፡ ሰላም በነሱ ላይ ይሁን፡፡
ውድ የኢስላም አጋሮቼ! እንቁ የኢስላም ወገኖቼ! በኢስላም ከአሰላም ዳሩ ሰላምን እንፈልግ፡፡ በኢስላማዊ ሰላምታችን ደግሞ ሰላማዊ ህይወት ለመጎናፀፍ የሚያግዘንን “አጅር” እንሰብስብ፡፡ ሰላምታን እናብዛ፡፡ የሰላም ሀዋሪያው ሰላም ወዳዱ ዐብዱላህ ብኑ ሰላም ረዲየላሁ ዐንሁ ከሰላሙ አርበኛ ከውዱ ነቢያችን ሙሐመድ ብኑ ዐብዲላህ ዐለይሂ ሶላቱ ሰላም እንዲህ የሚል የሰላም መልእክት አስተላልፈዋል፡-
يَا أيُّهَا النَّاسُ، أفْشُوا السَّلاَمَ، وَأطْعِمُوا الطَّعَامَ، وَصِلُوا الأرْحَامَ، وَصَلُّوا والنَّاسُ نِيَامٌ، تَدْخُلُوا الجَنَّةَ بِسَلاَم
“እናንተ ሰዎች ሆይ! ሰላምታን አብዙ፣ የተራበን አብሉ፣ ዝምድናን ቀጥሉ፣ ሰዎች ሲተኙ ስገዱ፣ ጀነትን በሰላም ትገባላችሁ፡፡”
ሱብሓነላህ! እስኪ ይህንን ውብ አነጋገር እናጣጥመው! ቃላቱ፣ ስኬቱ፣ መልእክቱ፣ ሰአቱ፣ ሂደቱ፣ ውጤቱ፣ ሁሉ ሰላም!! የነኚህን ቃላት ዐረብኛ ወዝ ላጣጣመ ደግሞ ሌላ እርካታ፣ ሌላ ጣዕም፣ ሌላ ሰላም!
ውድ ሙስሊሞች የሰላም ሀይሎች የዳሩ ሰላም ናፋቂዎች! ከአሰላም የተጣለብንን ሀላፊነት እንወጣ፣ ሰላማችንን እንዳናጣ፡፡ ስለ ሰላም ዱዓእ እናድርግ። “አሰላሙ ዐለይኩም” እንባባል፡፡ የተሻለውን ጥለን የወራረዱ አንለቃቅም፡፡ ሰላምታችን ኮተት የለውም አያሳፍርም፡፡ ሰላምታችን ቦምብ አይደለም አያስፈራም፡፡ ሰላም እንዴት ያስፈራል?! ያ ሰላሙ! ሰላማችንን መልስልን።
ወሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላህ፡፡
(ኢብኑ ሙነወር፣ 2001 ላይ የተፃፈ)
የቴሌግራም ቻናል:-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ደርስ
~
• ኪታቡ፦ ዶላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ
• ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ፣ ጉቱ ሪል እስቴት መስጂድ
• ጊዜ፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
• የኪታቡን pdf ፋይል በዚህ ማግኘት ይቻላል:-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/8025
• የዛሬ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 27
• ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፣ ኢንሻአላህ፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
• ኪታቡ፦ ዶላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ
• ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ፣ ጉቱ ሪል እስቴት መስጂድ
• ጊዜ፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
• የኪታቡን pdf ፋይል በዚህ ማግኘት ይቻላል:-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor/8025
• የዛሬ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 27
• ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፣ ኢንሻአላህ፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
የልባችን ድርቀት አንዱ መንስኤ ይሄውና!
~
በዚህ ዘመን ከገጠሙን ከባባድ ፈተናዎች ውስጥ አንዱ የልብ ድርቀት ነው። የልብ ድርቀት ከልብ ድካም የከፋ በሽታ ነው። በዚህ በሽታ በፅኑ ከመጠቃታችን የተነሳ ዒባዳችን ጣዕም አጥቷል። ሶላታችን ኹሹዕ የሌለው በድን እንቅስቃሴ ሆኗል። ዚክራችን ወዝ የለውም። ሲጀመር ዚክር እናደርጋለን ወይ? ልባችን በመድረቁ የተነሳ በወንጀል የማንደነግጥ ደንታ ቢሶች ሆነናል።
ለዚህ ሁኔታችን ብዙ ምክንያቶች አሉት። በማህበራዊ ሚዲያ የምንከታተላቸው ነገሮች ለዚህ የልባችን ጉዳት የራሳቸው ድርሻ አላቸው። ማንነታችንን በመግራት ላይ አስተዋፅዖ ካላቸው ትምህርቶች ይልቅ አስቂኝ ነገሮችን ማሳደድ ላይ ተጠምደናል። ለዱንያም ይሁን ለዲን ከሚጠቅሙ ቁም ነገር ትምህርቶች ይልቅ ሰዎችን ለማሳቅ የተዘጋጁ ቪዲዮዎች፣ ፅሑፎች የበለጠ ገበያ እንዳላቸው ለማንም የሚታይ ነው። እነዚህን ነገሮች መመልከት ሲበዛ ደግሞ ልባችን እየደነዘዘ፣ ከተቅዋ ያለን ርቀት እየጨመረ ይሄዳል። ይሄ አላህ የጠበቀው ሲቀር ሁላችንም የተለከፍንበት በሽታ ነው። የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ "ሳቅ አታብዙ። የሳቅ መብዛት ልብ ያደርቃል።" አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
በዚህ ዘመን ከገጠሙን ከባባድ ፈተናዎች ውስጥ አንዱ የልብ ድርቀት ነው። የልብ ድርቀት ከልብ ድካም የከፋ በሽታ ነው። በዚህ በሽታ በፅኑ ከመጠቃታችን የተነሳ ዒባዳችን ጣዕም አጥቷል። ሶላታችን ኹሹዕ የሌለው በድን እንቅስቃሴ ሆኗል። ዚክራችን ወዝ የለውም። ሲጀመር ዚክር እናደርጋለን ወይ? ልባችን በመድረቁ የተነሳ በወንጀል የማንደነግጥ ደንታ ቢሶች ሆነናል።
ለዚህ ሁኔታችን ብዙ ምክንያቶች አሉት። በማህበራዊ ሚዲያ የምንከታተላቸው ነገሮች ለዚህ የልባችን ጉዳት የራሳቸው ድርሻ አላቸው። ማንነታችንን በመግራት ላይ አስተዋፅዖ ካላቸው ትምህርቶች ይልቅ አስቂኝ ነገሮችን ማሳደድ ላይ ተጠምደናል። ለዱንያም ይሁን ለዲን ከሚጠቅሙ ቁም ነገር ትምህርቶች ይልቅ ሰዎችን ለማሳቅ የተዘጋጁ ቪዲዮዎች፣ ፅሑፎች የበለጠ ገበያ እንዳላቸው ለማንም የሚታይ ነው። እነዚህን ነገሮች መመልከት ሲበዛ ደግሞ ልባችን እየደነዘዘ፣ ከተቅዋ ያለን ርቀት እየጨመረ ይሄዳል። ይሄ አላህ የጠበቀው ሲቀር ሁላችንም የተለከፍንበት በሽታ ነው። የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ "ሳቅ አታብዙ። የሳቅ መብዛት ልብ ያደርቃል።" አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
በዚህ ዘረኝነት በተንሰራፋበት ዘመን የፖለቲከኞችን የጥላቻ ስብከት ረጋግጦ ከየትኛውም ብሄር ቢሆን ወንድሞቹን መውደድ የቻለ ሰው ምንኛ የታደለ ነው?!
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
