አስባችሁታል የክለባችን ተጫዋቾች በሰር አሌክስ ጊዜ ያውም የክለባችን አምበል ሮይ ኪን ሆኖ የሌላ ክለብ ማልያ ቢለብሱ? 😏
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ከዚህ ክለብ እንዲለቅ ውሳኔ የተላለፈበት ምክንያት ግልፅ ነው።
በሁሉም በኩል ደካማነትን አሳይቷል !!
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
በሁሉም በኩል ደካማነትን አሳይቷል !!
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
#Update
የኢንተር ሚላኑ ስፖርቲንግ ዳይሬክተር ፒሮ ኦሲሊዮ የታሬሚን ዝውውር ካጠናቀቁ በኋላ ሙሉ ትኩረታቸውን ራስመስ ሆይሉንድን በማስፈረም ላይ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ።
[ Inter News ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
የኢንተር ሚላኑ ስፖርቲንግ ዳይሬክተር ፒሮ ኦሲሊዮ የታሬሚን ዝውውር ካጠናቀቁ በኋላ ሙሉ ትኩረታቸውን ራስመስ ሆይሉንድን በማስፈረም ላይ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ።
[ Inter News ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
"ከሰር አሌክስ ፈርጉሰን መውጣት በኋላ ትልቅ የአመራር ጉድለት ያለበት ቡድን መሆኑ ግልፅ ነው !!"
"አሁን ላይ በክለቡ ውሳኔዎችን የሚያሳልፈው ማን ነው ? ውሳኔዎችን ሲያሳልፉስ በምክንያት ነው ? ...
"በዚሁ ሚና ያሉት ሰዎች ለቦታው ተገቢ ናቸው ? አንድ ልናገረው የምችለው ነገር በዚያ በነበርኩባቸው #ስድስት ወራት ሁሉም ነገሮች ለእኔ ከባድ ነበሩ ።"
"እኔ በወቅቱ ተጨዋች ማስፈረም ስፈልግ እንኳ ማንን ማናገር እንዳለብኝ አላውቅም ነበር በእርግጥ ሰዎች ነበሩ ነገር ግን ሁሉም ነገር እንደምታሰቡት ቀላል አይደሉም !!"
[ ራልፍ ራኚክ ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
"አሁን ላይ በክለቡ ውሳኔዎችን የሚያሳልፈው ማን ነው ? ውሳኔዎችን ሲያሳልፉስ በምክንያት ነው ? ...
"በዚሁ ሚና ያሉት ሰዎች ለቦታው ተገቢ ናቸው ? አንድ ልናገረው የምችለው ነገር በዚያ በነበርኩባቸው #ስድስት ወራት ሁሉም ነገሮች ለእኔ ከባድ ነበሩ ።"
"እኔ በወቅቱ ተጨዋች ማስፈረም ስፈልግ እንኳ ማንን ማናገር እንዳለብኝ አላውቅም ነበር በእርግጥ ሰዎች ነበሩ ነገር ግን ሁሉም ነገር እንደምታሰቡት ቀላል አይደሉም !!"
[ ራልፍ ራኚክ ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
የስልክ ጥሪ ተደርጓል!!
ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ጋርናቾን ከሚፈልጉ ከተለያዩ የአውሮፓ ክለቦች ጋር የስልክ ጥሪ ተደርጎለት ንግግሮችን አድርጓል።
ሆኖም ምንም ውስብስብ ነገር የለውም፣ የክለባችን አቋም ግልጽ ነው፣ "የምንፈልገውን ያህል ገንዘብ ካቀረባችሁ ተጫዋቹን መውሰድ ትችላላችሁ!!" የክለባችን መርህ ነው።
[Sam C]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ጋርናቾን ከሚፈልጉ ከተለያዩ የአውሮፓ ክለቦች ጋር የስልክ ጥሪ ተደርጎለት ንግግሮችን አድርጓል።
ሆኖም ምንም ውስብስብ ነገር የለውም፣ የክለባችን አቋም ግልጽ ነው፣ "የምንፈልገውን ያህል ገንዘብ ካቀረባችሁ ተጫዋቹን መውሰድ ትችላላችሁ!!" የክለባችን መርህ ነው።
[Sam C]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
#ትኩስ
ዲዬጎ ሊዮን በቀጣይ ሳምንት የክለባችን ተጫዋች መሆኑ ይፋ ይሆናል።
[Rich Fay]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ዲዬጎ ሊዮን በቀጣይ ሳምንት የክለባችን ተጫዋች መሆኑ ይፋ ይሆናል።
[Rich Fay]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ምንም እንኳን ራሽፎርድ በጋርናቾ አዲሱ ልጥፍ ስር 'My Brother' ብሎ አስተያየት ቢሰጥም የሁለቱ ተጫዋቾች ማህበራዊ ግንኙነት ግን ዩናይትድ የቡድኑን ትስስር ለማጠናከር በሚል በሚያዘጋጃቸው የእራት ግብዣዎች ላይ ብቻ ነው።
አንድ ጊዜም ከራሽፎርድ የቅርብ ወዳጆች መካከል አንዱ 'ሁሌም ሮናልዶን ለመምሰል የሚጥር የሮናልዶ አሽቃባጭ' ሲል ወርፎታል።
[Samuel Luckhurst, MEN]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
አንድ ጊዜም ከራሽፎርድ የቅርብ ወዳጆች መካከል አንዱ 'ሁሌም ሮናልዶን ለመምሰል የሚጥር የሮናልዶ አሽቃባጭ' ሲል ወርፎታል።
[Samuel Luckhurst, MEN]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
" ሮናልዶ በጭራሽ ችግር ሆኖ አያውቅም በታሪክ ምርጡ አጥቂ ካለክ ለቡድንክ ችግር ሊሆን አልችልም !!"
[ ፖል ፖግባ ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
[ ፖል ፖግባ ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
#Update !
ኢንተር ሚላን ከራስመስ ሆይሉንድ እና ማንቸስተር ዩናይትድ ጋር ንግግር ላይ ናቸው።
ዩናይትዶች ለዴንማርካዊው አጥቂ የጠየቁት የገንዘብ መጠን ከፍተኛ በመሆኑ....
ኔራዙሪዎቹ እስካሁን ምን አይነት ይፋዊ ጥያቄ አላቀረቡም።
[ Fabrzio Romano ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ኢንተር ሚላን ከራስመስ ሆይሉንድ እና ማንቸስተር ዩናይትድ ጋር ንግግር ላይ ናቸው።
ዩናይትዶች ለዴንማርካዊው አጥቂ የጠየቁት የገንዘብ መጠን ከፍተኛ በመሆኑ....
ኔራዙሪዎቹ እስካሁን ምን አይነት ይፋዊ ጥያቄ አላቀረቡም።
[ Fabrzio Romano ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
OFFICIAL !
የማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቾች ከ14 ቀናት በኃላ በጁላይ 7 ለፕሪሲዝን ልምምድ ወደ ካሪንግተን የሚመለሱ ይሆናል።
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
የማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቾች ከ14 ቀናት በኃላ በጁላይ 7 ለፕሪሲዝን ልምምድ ወደ ካሪንግተን የሚመለሱ ይሆናል።
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ
OFFICIAL ! የማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቾች ከ14 ቀናት በኃላ በጁላይ 7 ለፕሪሲዝን ልምምድ ወደ ካሪንግተን የሚመለሱ ይሆናል። @Man_United_Ethio_Fans @Man_United_Ethio_Fans
ቡድኑ ወደ ቅድመ ውድድር ዘመን ልምምድ ለመመለስ 2 ሳምንት ብቻ እየቀረው 1 ዝውውር ብቻ ነው የፈፀመው
የቅድመ ውድድር ዘመን ዝግጅት የውድድር ዘመንን የመወሰን አቅሙን የምናውቀው ነው።
Wake up INEOS !
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
የቅድመ ውድድር ዘመን ዝግጅት የውድድር ዘመንን የመወሰን አቅሙን የምናውቀው ነው።
Wake up INEOS !
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
Breaking !!
የቱርኩ ክለብ ፌኔርባቼ ጄደን ሳንቾን ከክለባችን ለማስፈረም በመቃረብ ላይ ይገኛል ።
ክለቡ ከተጨዋቹ ወኪል እና ከክለባችን ባለስልጣናት ጋር አወንታዊ ንግግሮችን አድርጓል ።
[ Sport Digital ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
የቱርኩ ክለብ ፌኔርባቼ ጄደን ሳንቾን ከክለባችን ለማስፈረም በመቃረብ ላይ ይገኛል ።
ክለቡ ከተጨዋቹ ወኪል እና ከክለባችን ባለስልጣናት ጋር አወንታዊ ንግግሮችን አድርጓል ።
[ Sport Digital ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማቲያስ ኩኛ ከ17 ቀናት በኃላ ማለትም የፕሪሲዝን ዝግጅቱ ከተጀመረ 3 ቀናት በኃላ በጁላይ 10 በክለባችን የመጀመሪያ ልምምዱን የሚያደርግ ይሆናል።
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
እንደ ቲም ቶክ ዘገባ ከሆነ ዩቬንቱስ ሳንቾን በዳግላስ ሉዊዝ አልያም ደግሞ በቭላሆቪች ማቀያየር ይቻል እንደሆነ ዩናይትድን ጠይቀዋል።
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans