Telegram Web Link
Update !!

ማንችስተር ዩናይትድ አሁንም ቢሆን ቅድሚያ የሚሰጠው ብርያን ምቤሞን በማስፈረም ላይ ነው ።

ዩናይትድ የምቤሞን ዝውውር ካጠናቀቁ በኋላ ትኩረታቸውን ወደ ፊት መስመር አጥቂ እንደሚያዞሩ እርግጥ ነው !!

ፋብሪዚዮ ሮማኖ በዩቲዩብ ገፁ ከተናገረው ....

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ሌኒ ዮሮ እና ብርያን ምቤሞ በኢንስታግራም እርስ በእርስ Follow ተደራርገዋል ...

ዶቶቹ አሁን ላይ በደምብ እየተገጣጠሙ ነው ! 😍🔥

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ
የዝውውሩ ዋጋውን አሻሽለዋል! ዩናይትዶች ለብራያን ምቤሞ ያቀረቡትን የዝውውር ጥያቄ ከ £60 ሚልዮን ፓውንድ በላይ አሻሽለዋል። ንግግሩ ባለፉት ጥቂት ቀናት የተፋጠነ ሲሆን በዚህ ሳምንትም እንደቀጠለ ነው። [Jacobs Ben] @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans
#ሰበር

ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ ብርያን ምቤሞን ለማስፈረም ከ60 ሚሊየን ፓውንድ በላይ አቅርቧል !!

ንግግሮቹ አሁንም እንደቀጠሉ ሲሆን የዩናይትድ ሰዎች በዝውውሩ ዙርያ በቅርቡ ከስምምነት እንደሚደርሱ ተስፋ አላቸው ።

[ ላውሪ ዊትሁዌል ከ ዘ አትሌቲክ ]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ
#ሰበር ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ ብርያን ምቤሞን ለማስፈረም ከ60 ሚሊየን ፓውንድ በላይ አቅርቧል !! ንግግሮቹ አሁንም እንደቀጠሉ ሲሆን የዩናይትድ ሰዎች በዝውውሩ ዙርያ በቅርቡ ከስምምነት እንደሚደርሱ ተስፋ አላቸው ። [ ላውሪ ዊትሁዌል ከ ዘ አትሌቲክ ] @Man_United_Ethio_Fans @Man_United_Ethio_Fans
አሁን ላይ እጅጉን ከምናምነው ዘ አትሌቲክስ ጋዜጣ እና የጥራት መገለጫ ከሆነው ዘጋቢ ላውሪ ዊትሁዌል ማረጋገጫ አግኝተናል ።

ዩናይትድ ከ 60 ሚሊየን ፓውንድ የሚልቅ የዝውውር ሂሳብን ይዞ የለንደኑን ክለብ በር ማንኳኳቱ ታውቋል ።

ብሬንትፎርድ ጥያቄውን ዳግም ውድቅ ያደርጋል ወይስ ይሁንታውን ሰጥቶ ካሜሮናዊው ራሰ በርሀ ህልሙን እንዲኖር ይፈቅዳል ።

ቀጣይ ሰአታትን በትኩረት እንከታተል !!

አብራችሁን ቆዩ !

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ምክንያት በመፈለግ የተጫዋቹን ዋጋ በማሳደግ ላይ ይገኛሉ !!

ብሬንትፎርድ በንግግር ወቅት ምክንያት እየፈለጉ የተጫዋቹን ዋጋ ለማሳደግ እየሞከሩ መሆናቸው ተሰምቷል።

ንቦቹ የምቤሞን ዝውውር በቀጥታ ከኩኛ ዝውውር ጋር በማገናኘት በመደራደር ላይ መሆናቸው ተገልጿል።

ብሪያን ምቤሞ የ4 አመት የፕሪሚየር ሊግ ልምድ እንዳለው ያነሱት ብረንትፎርዶች ባሳለፍነው የውድድር አመት....

በሊጉ ከኩኛ[15] ግቦች በላይ 20 ግቦችን ማስቆጠሩን ለማስታወስ ሞክረዋል ።

ምንም እንኳ ንቦቹ ምክንያት መደርደራቸውን እና ዋጋ ማሳደጋቸውን ባያቆሙም

ዩናይትዶች ተጫዋቹን የግላቸው እንደሚያደርጉት ከፍተኛ የራስ መተማመን እንዳላቸውም ተያይዞ ተገልጿል።

[ Paul Hirst ]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ
#ሰበር ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ ብርያን ምቤሞን ለማስፈረም ከ60 ሚሊየን ፓውንድ በላይ አቅርቧል !! ንግግሮቹ አሁንም እንደቀጠሉ ሲሆን የዩናይትድ ሰዎች በዝውውሩ ዙርያ በቅርቡ ከስምምነት እንደሚደርሱ ተስፋ አላቸው ። [ ላውሪ ዊትሁዌል ከ ዘ አትሌቲክ ] @Man_United_Ethio_Fans @Man_United_Ethio_Fans
እውቁ ዘጋቢ ፋብሪዚዮ ሮማኖም ጭምር ጉዳዩን ያረጋገጠ ሲሆን ....

ዩናይትድ ተጨዋቹን ለማስፈረም ከ60 ሚሊየን ፓውንድ በላይ አቅርቧል ሲል ዘገባውን አጠናክሯል ።

ፋብ አክሎም አሁንም ከሙሉ ስምምነት ለመድረስ ንግግሮች መቀጠላቸውን ሲጠቁም ካሜሮናዊው የመስመር አጥቂ ምን ጊዜም ቢሆን ምርጫው ቀያይ ሰይጣናቱን መቀላቀል ብቻ እንደሆነ አሳውቋል ብሏል ።

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
አስደሳች ዜና

ለማን ዩናይትድ ደጋፊዎቾ በሙሉ ኦርጅናል የ2025-26 አዲሱን ማሊያ ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ ቻናል ለተከታታዮቿ ማቅረቧን ስገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።

order ማድረግ የጀመርን ሲሆን ከወዲሁ በማዘዝ  በፍጥነት ኦርጅናሉን ማሊያ በእጅዎ ያስገቡ።

በአዲስ አበባ ባሉበት ቦታ እናደርሳለን ፤ አዲስ አበባን አጋራባች ከተሞች ላይ በመኪና እንልካለን ወደ ሌሎች ቦታዎች በፖስታ ቤት የምንልክ መሆኑን እናሳውቃለን።


በመጀመሪያ ይቅርታ መጠየቅ እንፈልጋለን ባለፈው በለጠፍንው ልጥፍ በርካታ ተከታታዮች ቴክስት ልካችሁልን መመለስ አልቻልንም።

ለማዘዝ እነዚህን አማራጮች ተጠቀሙ
👉 @nadiya1625
👉 @wizhasher
 

ስልክ ቁጥር  👉 0916259696
👉 0704868752
ካሴሚሮ ከሳውዲ ክለብ ብዙ ገንዘብ የሚያስገኝለት የዝውውር ጥያቄ ቀርቦለታል። በዚህም ምክንያት በዚህ ክረምት ከማንችስተር ዩናይትድ ሊለቅ ይችላል።

[Nicolo Schira]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማንችስተር ዩናይትድ ከቅድመ ውድድር ዘመን ጨዋታዎች ጅማሮ በፊት የኤምቤሞን ዝውውር ለማጠናቀቅ ተስፋ አድርገዋል።

አሁን የተሻሻለው የዝውውር ጥያቄም ንቦቹ ከሚፈልጉት ጋር በእጅጉ ከመቀራረቡም በላይ፣ ትልቅ የሆነ የቅድመ ክፍያ ዋጋንም ያካትታል።

[Rich Fay]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
"ቡድኔ እንዲያሸንፍ ለመርዳት እሞክራለሁ፣ የእኔ ስራ ደግሞ ብዙ መሮጥ እና ለቡድኑ ተጨማሪ ሀይል ማምጣት ነው። ስራዬ እስከሆነ ድረስ ደግሞ ይሄንን ማድረግ አለብኝ።"

ልክ በዚህች ቀን ከ20 አመታት በፊት ጂ ሱንግ ፓርክ ለክለባችን ፈረመ። ✍️

@Man_united_ethio_fans
@Man_united_ethio_fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የካሜሩናውያኑ የጥምረት ውይይት!!

የጋርናቾ ከፍተኛ ዋጋ!!

ኤምቤሞ ወደኦልትራፎርድ ለመክተም ከምንጊዜም በላይ መቃረቡን ተከትሎ አንድሬ ኦናና ከሃገሩ ልጅ ብራያን ኤምቤሞ ጋር ምን አይነት ጥምረት ሊሰሩ እንደሚችሉ በሰፊው ተነጋግረዋል።

በተጨማሪም አንቶኒ ከሌሎች ተጫዋቾች ሁሉ ማንችስተር ዩናይትድን ለመልቀቅ በተሻለ ሂደት ላይ የሚገኘው ተጨዋች ሲሆን።

ላለፉት ስድስት ወራት ተጨዋቹን በውሰት ውል ያቆየው የስፔኑ ክለብ ሪያል ቤቲስ ብራዚላዊውን ተጨዋች በቋሚነት ለማስፈረም ጥረት እያደረገ ይገኛል።

በመሆኑም ክለባችን ጋርናቾን ፈልገው የስልክ ጥሪ ላደረጉት ክለቦች ሁሉ የተጫዋቹ የዝውውር ዋጋ 70 ሚልየን ፓውንድ እንደሆነ አስረግጦ ተናግሯል።

ዘገባው የታማኙ ጋዜጠኛ ላውሪ ዊትዌል ነው።

@Man_united_ethio_fans
@Man_united_ethio_fans
ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ
"ቡድኔ እንዲያሸንፍ ለመርዳት እሞክራለሁ፣ የእኔ ስራ ደግሞ ብዙ መሮጥ እና ለቡድኑ ተጨማሪ ሀይል ማምጣት ነው። ስራዬ እስከሆነ ድረስ ደግሞ ይሄንን ማድረግ አለብኝ።" ልክ በዚህች ቀን ከ20 አመታት በፊት ጂ ሱንግ ፓርክ ለክለባችን ፈረመ። ✍️ @Man_united_ethio_fans @Man_united_ethio_fans
ጂ ሱንግ ፓርክ ለማን ዩናይትድ ፊርማውን ያኖረው ከ ኔዘርላንዱ ክለብ ከ ፒኤስቪ ሲሆን በወቅቱ ማን ዩናይትድ ለ ጂ ሱንግ ዝውውር 4 ሚሊዮን ፓውንድ ክፍያ ከፍሎ ነበር ።

ጂ ሱንግ ፓርክ በክለባችን ቤት ያሳካቸው ክብሮች 👇

🏆🏆🏆🏆 የፕርሚየር ሊግ ዋንጫ
🏆🏆🏆 የካራባው ካፕ ዋንጫ
🏆🏆 የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫ
🏆 የ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ
🏆 የአለም ክለቦች ዋንጫ

የቻምፒየንስ ሊግን ዋንጫ ያሸነፈ በታሪክ የመጀመሪያው ኤዥያዊ ተጫዋች ነው 🇰🇷

@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
"ኤምቤሞን ካስፈረምን አማድ እንዴት ሊሆን ነው?? … የተሳሳተ ጥያቄ!

ጥያቄው መሆን ያለበት "አማድና ኤምቤሞ ቀኝ መስመሩን ሲያናውጡት ተካላካዮች ምን ሊውጣቸው ነው??"

አንደኛው ፈታኝ አንደኛው ደግሞ ስልጡን … ተከላካዮች ሊጨነቁ ይገባል።"

ፓትሪስ ኤቭራ 🗣

@Man_united_ethio_fans
@Man_united_ethio_fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ከኩኛ ጋር ማወዳደራቸውን ተያይዘውታል!

ብሬንትፎርድ የአጥቂ መስመር ተጫዋቻቸው የሆነው ብርያን ምቤሞ የአራት አመት የፕሪሚየር ሊግ ልምድ ያለው ተጫዋች እንደሆነ እና ይህም ከኩኛ በአስራ ስምንት ወራት ብልጫ እንዳለው...

ከዚህም በተጨማሪ ባለፈው የውድድር አመት በሊጉ 20 ጎሎችን ያስቆጠረ ሲሆን ከኩኛ በአምስት እንደሚበልጥ በመጥቀስ ለምን የተጫዋቹን ዋጋ ከፍ እንዳደረጉ ለክለባችን ፍንጭ ሰጥተዋል።

[Paul Hirst]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
Over £60m? የኤምቤሞ ዝውውር ለምን ተንዛዛ? በሚል ርዕስ በጋዜጠኛ መንሱር አብዱልቀኒ የቀረበ ፕሮግራም በሊንኩ ያገኙታል።

👉 https://www.tg-me.com/+7uOpYfuomc40NWVk
👉 https://www.tg-me.com/+7uOpYfuomc40NWVk
ኤምቤሞ ክለባችንን የሚቀላቀል ከሆነ ልክ እንደኩኛ ሁሉ 150000 ፓውንድ ሳምንታዊ ደሞዝ እንደሚያገኝ ይጠበቃል።

[Jamie Jackson]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
9 ቁጥር አጥቂ የማስፈረም ግዴታነት!!

ክለባችን እየተመለከተ የሚገኘው አዲሱ ግብ አግቢ!!

እንደላውሪ ዊትዌል ዘገባ ከሆነ ለክለባችን እጅግ ቅርብ የሆኑ ሰዎች ከኩኛ በመቀጠል የኤምቤሞ ወደኦልትራፎርድ መክተም በእጅጉ እየተቃረበ ቢሆንም ጨራሽ የ9 ቁጥር አጥቂ ማስፈረም ግን ግዴታ ነው ብለው ያምናሉ።

በተጨማሪም ክለባችን ባሳለፍነው ቅዳሜ ስለፊዮረንቲናው የፊት መስመር ተጫዋች ሞይስ ኪን ጠይቋል ሲል የዘገበው እውቁ ጋዜጠኛ ዲማርዚዮ ነው።

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማንችስተር ዩናይትድ በአሁኑ ሰአት ቅድሚያ የሚሰጠው ብራያን ኤምቤሞን እና አዲስ 9 ቁጥር ግብ አግቢን ማስፈረም ነው።

Fabrizio Romano 📰

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በተጫዋቹ ላይ ጠበቅ ያለ ፍላጎት አላቸው !!

ማንቸስተር ዩናይትዶች የግብ ጠባቂ ችግራቸውን ለመቅረፍ ከተለያዩ የአውሮፓ ግብ ጠባቂዎች ጋር ስማቸው ሲነሳ ከርሟል ።

ማን ዩናይትዶች በቂ የፋይናንስ አቅም ካላቸው በያዝነው የክረምት የዝውውር መስኮት አዲስ ግብ ጠባቂ ወደ ቡድናቸው መቀላቀል እንደሚፈልጉ ግልፅ ነው ።

ማን ዩናይትዶች ወደ ቡድናቸው መቀላቀል ከሚፈልጓቸው ግብ ጠባቂዎች አንዱ የፖርቶው ግብ ጠባቂ ዲዮጎ ኮስታ ነው ።

ፖርቹጋላዊው የ 25 አመቱ የፖርቶ ግብ ጠባቂ ዲዮጎ ኮስታ በማንቸስተር ዩናይትድ በጥብቅ የሚፈለግ ግብ ጠባቂ ነው ..... ዲዮጎ ኮስታ በ ፖርቶ ቤት የ 75 ሚሊዮን ዩሮ የመልቀቂያ ውል ማፍረሻ ሂሳብ በአንቀፁ ላይ አለ ነገር ግን በድርድር በ 60 ሚሊዮን ዩሮ ሊለቅ የሚችልበት እድል አለ ።

ፖርቶዎች የ 60 ሚሊዮን ዩሮ የዝውውር ጥያቄን ለመቀበል ዝግጁ ራሱ ቢሆኑ እንኳን በዚ ሰአት ይሄ የዝውውር ገንዘብ ለማንቸስተር ዩናይትድ በጣም አስቸጋሪ እና ውድ ይመስላል ።

{ የፖርቹጋሉ ሚዲያ A BOLA }

@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
2025/07/05 15:38:56
Back to Top
HTML Embed Code: