በተጠናቀቀው የውድድር አመት በፕሪሚየር ሊጉ 10.0 ሬቲንግ ማግኘት የቻሉ ተጫዋቾች
◉ ብራያን ኤምቤሞ ከሳውዛምፕተን (ከሜዳ ውጪ)
◉ ብራያን ኤምቤሞ ከ ብራይተን (በሜዳ)
◎ ኮል ፓልመር ከብራይተን
◎ አሌክሳንደር አይዛክ ከኢፕስዊች (ከሜዳ ውጪ)
ፕሪሚየር ሊጉን የለመደና በሊጉ #ሁለት ጊዜ 10/10 ሬቲንግ ማግኘት የቻለ ብቸኛውን ተጫዋች ነው ለማስፈረም የተቃረብነው👏
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
◉ ብራያን ኤምቤሞ ከሳውዛምፕተን (ከሜዳ ውጪ)
◉ ብራያን ኤምቤሞ ከ ብራይተን (በሜዳ)
◎ ኮል ፓልመር ከብራይተን
◎ አሌክሳንደር አይዛክ ከኢፕስዊች (ከሜዳ ውጪ)
ፕሪሚየር ሊጉን የለመደና በሊጉ #ሁለት ጊዜ 10/10 ሬቲንግ ማግኘት የቻለ ብቸኛውን ተጫዋች ነው ለማስፈረም የተቃረብነው
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#ትኩስ
ጄደን ሳንቾ ከአሮጊቷ የቀረበለትን ውል ለመቀበል በእጅጉ ተቃርቧል።
ማንችስተር ዩናይትድ ለቀረበለት የ25 ሚልየን የዝውውር ጥያቄ ይሁንታውን ሰጥቷል።
ዝውውሩም የዩቬንቱሱ ዋና አስተዳዳሪ ኮሞሊ በቀጣይ ሳምንት ወደ አውሮፓ ሲመለሱ ሊቋጭ ይችላል።
[Marco Giordano]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ጄደን ሳንቾ ከአሮጊቷ የቀረበለትን ውል ለመቀበል በእጅጉ ተቃርቧል።
ማንችስተር ዩናይትድ ለቀረበለት የ25 ሚልየን የዝውውር ጥያቄ ይሁንታውን ሰጥቷል።
ዝውውሩም የዩቬንቱሱ ዋና አስተዳዳሪ ኮሞሊ በቀጣይ ሳምንት ወደ አውሮፓ ሲመለሱ ሊቋጭ ይችላል።
[Marco Giordano]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
"በዩናይትድ ቤት የነበረኝን ጊዜ ተደስቼበት ነው ያለፍኩት ለክለቡ ያለኝን ትልቅ ምስጋና ማቅረብ እፈልጋለሁ ።"
"ከክለቡ በተጨማሪ ለደጋፊዎች እና ለቡድን አጋሮቼ ያለኝን ትልቅ ክብር መግለፅ እፈልጋለሁ ።"
"እዚህ ክለብ ከደረስኩበት የመጀመርያ ቀን አንስቶ ክለቡ ቤት እንደሆነ ነበር የተሰማኝ ስለዚህም ክለቡ በልቤ ሁልጊዜም ለየት ያለ ቦታ ይኖረዋል ።"
"በዚህ በነበረኝ ጊዜ ብዙ ድንቅ ትዝታዎችን አሳልፊያለሁ በተጨማሪም ጥሩ ጥሩ ሰዎችን ማግኘት ችያለሁ ።"
"ሁለት ዋንጫዎችንም ማሳካት ችያለሁ በአንዳንድ የፍፃሜ ጨዋታዎችም ተሳተፊያለሁ ።"
"ያለፉት #ሶስት አመታት ለእኔ ትልቅ ትርጉም ነበራቸው !!"
[ ክርስቲያን ኤሪክሰን ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
"ከክለቡ በተጨማሪ ለደጋፊዎች እና ለቡድን አጋሮቼ ያለኝን ትልቅ ክብር መግለፅ እፈልጋለሁ ።"
"እዚህ ክለብ ከደረስኩበት የመጀመርያ ቀን አንስቶ ክለቡ ቤት እንደሆነ ነበር የተሰማኝ ስለዚህም ክለቡ በልቤ ሁልጊዜም ለየት ያለ ቦታ ይኖረዋል ።"
"በዚህ በነበረኝ ጊዜ ብዙ ድንቅ ትዝታዎችን አሳልፊያለሁ በተጨማሪም ጥሩ ጥሩ ሰዎችን ማግኘት ችያለሁ ።"
"ሁለት ዋንጫዎችንም ማሳካት ችያለሁ በአንዳንድ የፍፃሜ ጨዋታዎችም ተሳተፊያለሁ ።"
"ያለፉት #ሶስት አመታት ለእኔ ትልቅ ትርጉም ነበራቸው !!"
[ ክርስቲያን ኤሪክሰን ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ
#ትኩስ ጄደን ሳንቾ ከአሮጊቷ የቀረበለትን ውል ለመቀበል በእጅጉ ተቃርቧል። ማንችስተር ዩናይትድ ለቀረበለት የ25 ሚልየን የዝውውር ጥያቄ ይሁንታውን ሰጥቷል። ዝውውሩም የዩቬንቱሱ ዋና አስተዳዳሪ ኮሞሊ በቀጣይ ሳምንት ወደ አውሮፓ ሲመለሱ ሊቋጭ ይችላል። [Marco Giordano] @Man_United_Ethio_Fans @Man_United_Ethio_Fans
የጣልያኑ ክለብ ናፖሊ ጃደን ሳንቾን የማስፈረም ፍላጎት እንደነበራቸው ይታወቃል።
ነገር ግን በዚ ሰአት ናፖሊዎች ጃደን ሳንቾን በደሞዙ ምክንያት ማስፈረም እንደማይችሉ እና በዝውውሩ ዙሪያ ተስፋ እንደቆረጡ ተዘግቧል ።
[Sky Sport]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ነገር ግን በዚ ሰአት ናፖሊዎች ጃደን ሳንቾን በደሞዙ ምክንያት ማስፈረም እንደማይችሉ እና በዝውውሩ ዙሪያ ተስፋ እንደቆረጡ ተዘግቧል ።
[Sky Sport]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
#Update
ዩቬንቱስ እና ናፖሊ ሁለቱም ክለቦች ጄደን ሳንቾ እየጠየቀ ያለውን ደሞዝ የመክፈል ፍላጎት የላቸውም !!
[ ፋብሪዚዮ ሮማኖ ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ዩቬንቱስ እና ናፖሊ ሁለቱም ክለቦች ጄደን ሳንቾ እየጠየቀ ያለውን ደሞዝ የመክፈል ፍላጎት የላቸውም !!
[ ፋብሪዚዮ ሮማኖ ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ኒውካስትል ለአንቶኒ ኤላንጋ ዝውውር 50 ሚሊዮን ፓውንድ ለማቅረብ ፍቃደኛ ናቸው።
ከመጀመሪያው ዙር 45 ሚሊዮን ፓውንድ ጥያቄ ላይ 5 ሚሊዮን ፓውንድ ሊጨምሩ ነው።
ከኤላንጋ የወደፊት ሽያጭ ላይ 20% የማገኘት መብት ያለን መሆኑን ተከትሎ ይህ ጥያቄ ተቀባይነት ካገኘ 10 ሚሊዮን ፓውንድ የምናገኝ ይሆናል።
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ከመጀመሪያው ዙር 45 ሚሊዮን ፓውንድ ጥያቄ ላይ 5 ሚሊዮን ፓውንድ ሊጨምሩ ነው።
ከኤላንጋ የወደፊት ሽያጭ ላይ 20% የማገኘት መብት ያለን መሆኑን ተከትሎ ይህ ጥያቄ ተቀባይነት ካገኘ 10 ሚሊዮን ፓውንድ የምናገኝ ይሆናል።
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
የቱርኩ ክለብ ፌነርባቼ ስለሳንቾ ሁኔታና አዳዲስ ለውጦች መረጃ ለማግኘት ከጠየቁት ክለቦች መካከል አንዱ ነው።
ሆኖም እስካሁን ድረስ ለተጫዋቹም ሆነ ለማንችስተር ዩናይትድ ምንም አይነት ፕሮፖዛል አልተላከም።
በተጫዋቹ ላይ ፍላጎት ያላቸው ክለቦች ሁሉ ተጫዋቹን በውሰት ውል ለማስፈረም እየጣሩ የሚገኙ ሲሆን በአንጻሩ የዩናይትድ ፍላጎት ደግሞ ተጫዋቹን በቋሚ ውል መሸጥ ነው።
ፋብሪዚዮ ሮማኖ📰
@Man_United_Ethio_Fans @Man_United_Ethio_Fans
ሆኖም እስካሁን ድረስ ለተጫዋቹም ሆነ ለማንችስተር ዩናይትድ ምንም አይነት ፕሮፖዛል አልተላከም።
በተጫዋቹ ላይ ፍላጎት ያላቸው ክለቦች ሁሉ ተጫዋቹን በውሰት ውል ለማስፈረም እየጣሩ የሚገኙ ሲሆን በአንጻሩ የዩናይትድ ፍላጎት ደግሞ ተጫዋቹን በቋሚ ውል መሸጥ ነው።
ፋብሪዚዮ ሮማኖ
@Man_United_Ethio_Fans @Man_United_Ethio_Fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ ትሮል (EYUTA.JR ✡️מִיכָאֵל קדש✡️)
#Update
የቤን ጃኮፕ እና አሌክስ ክሮክን መረጃ ካመንን ብሪያን ምቤሞ በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ዩናይትድ የሚያደርገው ዝውውር ለማጠናቀቅ የህክምና ምርመራውን ያደርጋል።
@Man_United_Ethio_Fans_Troll
@Man_United_Ethio_Fans_Troll
የቤን ጃኮፕ እና አሌክስ ክሮክን መረጃ ካመንን ብሪያን ምቤሞ በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ዩናይትድ የሚያደርገው ዝውውር ለማጠናቀቅ የህክምና ምርመራውን ያደርጋል።
@Man_United_Ethio_Fans_Troll
@Man_United_Ethio_Fans_Troll
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ጥሩ ቁጥራዊ መረጃ ሰለ ሀሪ!
ሀሪ ማጓየር በተጠናቀቀው የውድድር አመት በፕሪሚየር ሊግ 66.9% ግንኙነቶችን ማሸነፍ ችሏል ይህም ከሌሎች የክለባችን ተጫዋቾች አንፃር ከፍተኛ ነው።
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ሀሪ ማጓየር በተጠናቀቀው የውድድር አመት በፕሪሚየር ሊግ 66.9% ግንኙነቶችን ማሸነፍ ችሏል ይህም ከሌሎች የክለባችን ተጫዋቾች አንፃር ከፍተኛ ነው።
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans