የባርሳ ሁለተኛ ምርጫ!!
ከሉዊስ ዲያዝ በመቀጠል የባርሴሎና ሁለተኛ ምርጫ (Plan B) ማርከስ ራሽፎርድ ነው።
ተጫዋቹም የባርሴሎና ተጫዋች የመሆን ህልሙን ለማሳካት ሲል ደሞዙን እንደሚቀንስ ለባርሳ በይፋ አስታውቋል።
[Fernando Polo]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ከሉዊስ ዲያዝ በመቀጠል የባርሴሎና ሁለተኛ ምርጫ (Plan B) ማርከስ ራሽፎርድ ነው።
ተጫዋቹም የባርሴሎና ተጫዋች የመሆን ህልሙን ለማሳካት ሲል ደሞዙን እንደሚቀንስ ለባርሳ በይፋ አስታውቋል።
[Fernando Polo]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
"እኔ እንደማስበው ከሆነ ማንቸስተር ዩናይትዶች ማርከስ ራሽ ፎርድን እና አሌሀንድሮ ጋርናቾን በተመለከተ ነገሮችን ግልፅ ያደረጉ ይመስለኛል።"
"ማርከስ ራሽ ፎርድን በ 40 ሚሊዮን ፓውንድ ነው መሸጥ የሚፈልጉት በፍፁም የውሰት ውል ጥያቄን መቀበል አይፈልጉም።"
"በተጨማሪም ለአሌሀንድሮ ጋርናቾ ከ 60 ሚሊዮን ፓውንድ ያነሰ የዝውውር ዋጋ ማግኘት አይፈልጉም።"
"ባለፈው የጥር የዝውውር መስኮት ናፖሊ ለጋርናቾ ዝውውር 50 ሚሊዮን ፓውንድ የዝውውር ጥያቄን ለማንችስተር ዩናይትድ አቅርበው ያ ጥያቄያቸው ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል።"
"በእነዚህ ዝውውሮች በገበያው ላይ የሚለወጡ ነገሮች ካሉ የምናየው ይሆናል።"
[BEN Jacobs]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
"ማርከስ ራሽ ፎርድን በ 40 ሚሊዮን ፓውንድ ነው መሸጥ የሚፈልጉት በፍፁም የውሰት ውል ጥያቄን መቀበል አይፈልጉም።"
"በተጨማሪም ለአሌሀንድሮ ጋርናቾ ከ 60 ሚሊዮን ፓውንድ ያነሰ የዝውውር ዋጋ ማግኘት አይፈልጉም።"
"ባለፈው የጥር የዝውውር መስኮት ናፖሊ ለጋርናቾ ዝውውር 50 ሚሊዮን ፓውንድ የዝውውር ጥያቄን ለማንችስተር ዩናይትድ አቅርበው ያ ጥያቄያቸው ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል።"
"በእነዚህ ዝውውሮች በገበያው ላይ የሚለወጡ ነገሮች ካሉ የምናየው ይሆናል።"
[BEN Jacobs]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
#OFFICIAL
ከዚህ በኋላ የክለባችን #አስር ቁጥር ተጫዋች ማትያስ ኩኛ እንደሚሆን ክለባችን ይፋ አድርጓል።
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ከዚህ በኋላ የክለባችን #አስር ቁጥር ተጫዋች ማትያስ ኩኛ እንደሚሆን ክለባችን ይፋ አድርጓል።
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ሰበር!!
ማርከስ ራሽፎርድ፣ አንቶኒ፣ አሌሃንድሮ ጋርናቾ፣ ታይረል ማላሲያና ጄደን ሳንቾ ከክለባችን መልቀቅ እንደሚፈልጉ በግልጽ አሳውቀዋል።
ክለባችንም ሌሎች አማራጮችን ይመለከቱ ዘንድ ለፕሪ ሲዝን ወደልምምድ የሚመለሱበትን ጊዜ አራዝሞታል።
(ፋብሪዚዮ ሮማኖ)
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማርከስ ራሽፎርድ፣ አንቶኒ፣ አሌሃንድሮ ጋርናቾ፣ ታይረል ማላሲያና ጄደን ሳንቾ ከክለባችን መልቀቅ እንደሚፈልጉ በግልጽ አሳውቀዋል።
ክለባችንም ሌሎች አማራጮችን ይመለከቱ ዘንድ ለፕሪ ሲዝን ወደልምምድ የሚመለሱበትን ጊዜ አራዝሞታል።
(ፋብሪዚዮ ሮማኖ)
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ክለብ ካላገኙ በቡድኑ ይቀጥላሉ!
እነዚህ አምስት ተጨዋቾች በልምምድ ላይ መሳተፍ ባይችሉም አሁንም የጂም፣ የህክምና አገልግሎት እና ሌሎች የክለብ መገልገያዎችን ማግኘት ይችላሉ።
ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቾቹ ክለብ ማያገኙ ከሆነ እጁን ዘርግቶ እንደሚቀበል ተዘግቧል።
[Chris Wheeler]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
እነዚህ አምስት ተጨዋቾች በልምምድ ላይ መሳተፍ ባይችሉም አሁንም የጂም፣ የህክምና አገልግሎት እና ሌሎች የክለብ መገልገያዎችን ማግኘት ይችላሉ።
ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቾቹ ክለብ ማያገኙ ከሆነ እጁን ዘርግቶ እንደሚቀበል ተዘግቧል።
[Chris Wheeler]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
📊በኦልትራፎድ መውጫ በር ላይ የቆመው ማርከስ ራሽፎርድ በክለባችን ቤት ያስመዘገበው ቀጥራዊ መረጃ ፦
- 426 ጨዋታዎች
- 138 ግቦች
- 63 አሲስቶች
- 33 የግብ ተሳትፎ በተለምዶ ቶፕ 6 ቡድኖች ላይ
- 5 ዋንጫዎች
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
- 426 ጨዋታዎች
- 138 ግቦች
- 63 አሲስቶች
- 33 የግብ ተሳትፎ በተለምዶ ቶፕ 6 ቡድኖች ላይ
- 5 ዋንጫዎች
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ማንችስተር ዩናይትድ ራሽፎርድ ፣ ጋርናቾ ፣ ሳንቾ ፣ አንቶኒ እና ማላሲያ ክለቡን ለመልቀቅ መጠየቃቸውን ቢያሳውቅም
አንድ አንድ ተጨዋቾች በወኪሎቻቸው በኩል ይህ የክለቡ መረጃ የተሳሳተ እንደሆነ እና ሰኞ ዕለት ወደ ካሪንግተን ለመመለስ በጣም ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በተጨማሪም እነዚህ ተጨዋቾች ክለቡን ለመልቀቅ አለመጠየቃቸውን ወኪሎቻቸው እየገለፁ ይገኛል።
[The Athletic]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
አንድ አንድ ተጨዋቾች በወኪሎቻቸው በኩል ይህ የክለቡ መረጃ የተሳሳተ እንደሆነ እና ሰኞ ዕለት ወደ ካሪንግተን ለመመለስ በጣም ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በተጨማሪም እነዚህ ተጨዋቾች ክለቡን ለመልቀቅ አለመጠየቃቸውን ወኪሎቻቸው እየገለፁ ይገኛል።
[The Athletic]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የማርከስ ራሽፎርድ ነገር አብቅቷል!
የቀድሞው የ10 ቁጥር ተጫዋቻችን ማርከስ ራሽፎርድ በቀያይ ሰይጣናቱ ቤት ያለው እህል ውሃ አብቅቷል፣ በዚህ ክረምትም ከክለቡ ጋር ይለያያል።
የማርከስ ራሽፎርድን የመልቀቅ ጉዳይ ክለቡም ከውሳኔ የደረሰበት ሲሆን ሩበን አሞሪምም ሆነ ክለባችን በሱ ላይ አይተማመኑም።
ክለባችን ለራሽፎርድና ለወኪሉ 10 ቁጥሩን እንደሚቀማ ያረዱት ለኩኛ ከመስጠታቸው ከአንድ ቀን በፊት ነው።
ተጫዋቹ ባርሳን ብቻ ቢፈልግም እስካሁን ግን የተደረሰ ስምምነት የለም፣ ከዚህም በተጨማሪ ሌሎች አማራጮችም አሉ።
ፋብሪዚዮ ሮማኖ📰
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
የቀድሞው የ10 ቁጥር ተጫዋቻችን ማርከስ ራሽፎርድ በቀያይ ሰይጣናቱ ቤት ያለው እህል ውሃ አብቅቷል፣ በዚህ ክረምትም ከክለቡ ጋር ይለያያል።
የማርከስ ራሽፎርድን የመልቀቅ ጉዳይ ክለቡም ከውሳኔ የደረሰበት ሲሆን ሩበን አሞሪምም ሆነ ክለባችን በሱ ላይ አይተማመኑም።
ክለባችን ለራሽፎርድና ለወኪሉ 10 ቁጥሩን እንደሚቀማ ያረዱት ለኩኛ ከመስጠታቸው ከአንድ ቀን በፊት ነው።
ተጫዋቹ ባርሳን ብቻ ቢፈልግም እስካሁን ግን የተደረሰ ስምምነት የለም፣ ከዚህም በተጨማሪ ሌሎች አማራጮችም አሉ።
ፋብሪዚዮ ሮማኖ
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
"ብዙ ሰዎች ይህን መናገሬን ላይወዱት ይችላሉ ሆኖም የፈለከውን ማሰብ ትችላለህ ነገርግን ከሳላህ በኃላ በሊጉ ቀጣዩ የቀኝ መስመር ድንቅ ጨራሽ(ገዳይ) ተጨዋች ምቤሞ ነው።
"እሱ የተለየ አብዶ ወይም ቄንጥ አያሳይክም አይጠቀምም ግብ ሲያስቆጥር ጭፈራ እና ጩኸት አያበዛም ትኩረቱ ግብ ማስቆጠሩ ላይ ብቻ ነው።
"እና እሱን የሚያስፈርመው የትኛውም ቡድን የተረጋገጠ ውጤት በእጁ ይዟል ማለት ነው ትክክለኛ ታለንት ነው።
[የቀድሞ የቼልሲ እና አይቬሪኮስት ኮከብ ዲዲየር ድሮግባ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
"እሱ የተለየ አብዶ ወይም ቄንጥ አያሳይክም አይጠቀምም ግብ ሲያስቆጥር ጭፈራ እና ጩኸት አያበዛም ትኩረቱ ግብ ማስቆጠሩ ላይ ብቻ ነው።
"እና እሱን የሚያስፈርመው የትኛውም ቡድን የተረጋገጠ ውጤት በእጁ ይዟል ማለት ነው ትክክለኛ ታለንት ነው።
[የቀድሞ የቼልሲ እና አይቬሪኮስት ኮከብ ዲዲየር ድሮግባ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ
ይፋ ሆኗል ! ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ እንግሊዛዊውን አማካይ ሜሰን ማውንት ከምእራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። @Man_united_ethio_fans @Man_united_ethio_fans
@Man_united_ethio_fans
@Man_united_ethio_fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ተጫዋቾች ወደ ልምምድ ከመመለሳቸው በፊት ማርከስ ራሽፎርድ ፣ ጃደን ሳንቾ ፣ አልሀንድሮ ጋርናቾ እና አንቶኒ እንድሸጡ ይፈልጋሉ !!
[ ኦልቨር ካይ ]
@Man_united_ethio_fans
@Man_united_ethio_fans
[ ኦልቨር ካይ ]
@Man_united_ethio_fans
@Man_united_ethio_fans