ውበት ነው ዘመን ውበት እርጅና፤
ታኖረኛለህ በፀጋህ ገና።
የፊቴ መስመር የእድሜዬ ልኩ፤
የአይኔ ውሀዎች አንተን ይስበኩ።
አንተን የያዙ ባንተ ይመኩ፥
ቆቤ ሽበቴ አንተን ይስበኩ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ታኖረኛለህ በፀጋህ ገና።
የፊቴ መስመር የእድሜዬ ልኩ፤
የአይኔ ውሀዎች አንተን ይስበኩ።
አንተን የያዙ ባንተ ይመኩ፥
ቆቤ ሽበቴ አንተን ይስበኩ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
‹‹በዓታ ለማርያም››
በተወለደች፣ በሶስት አመቷ፤
መቅደስ አመጧት፣ እናት አባቷ፡
ለዘካርያስ፣ ቀን አሳይቶ፤
በሰላም ሄደ፥ማዳኑን አይቶ፡፡
፡
ማን ይመግባት፣ ብሎ ሲጨነቅ፤
ወላዲተ አምላክ፣ መሆኗን ሳያውቅ፡፡
ቅዱስ ሩፋኤል፣ ክንፉ ዘርግቶ፤
ይመግባታል ፣ ከሰማይ መቶ፡፡
፡
ሙሽራዬ ሆይ፤
ከሊባኖስ ነይ፡፡
ልጄ ስሚኝ ይላል፣ አባትሽ ዳዊት፤
የልዑል ማደርያው፣ ስትሆኚ ታይቶት፡፡
፡
በዓታ ለማርያም፤
ስጪን ፍቅር ሰላም፤
<<ኢያቄም ወሀና፥ ወለዱ ሰማይ፤
ሰማያቸው ደግሞ፥ አወጣች ፀሀይ።>>
+++++++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
በተወለደች፣ በሶስት አመቷ፤
መቅደስ አመጧት፣ እናት አባቷ፡
ለዘካርያስ፣ ቀን አሳይቶ፤
በሰላም ሄደ፥ማዳኑን አይቶ፡፡
፡
ማን ይመግባት፣ ብሎ ሲጨነቅ፤
ወላዲተ አምላክ፣ መሆኗን ሳያውቅ፡፡
ቅዱስ ሩፋኤል፣ ክንፉ ዘርግቶ፤
ይመግባታል ፣ ከሰማይ መቶ፡፡
፡
ሙሽራዬ ሆይ፤
ከሊባኖስ ነይ፡፡
ልጄ ስሚኝ ይላል፣ አባትሽ ዳዊት፤
የልዑል ማደርያው፣ ስትሆኚ ታይቶት፡፡
፡
በዓታ ለማርያም፤
ስጪን ፍቅር ሰላም፤
<<ኢያቄም ወሀና፥ ወለዱ ሰማይ፤
ሰማያቸው ደግሞ፥ አወጣች ፀሀይ።>>
+++++++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
በተራራ ላይ ነው፥ የተሰራው ቤቱ፤
ክብራቸው ያበራል፥ ፃድቃን ሰማእታቱ።
በመጋዝ በድንጋይ፥ በሰይፍ ቢቀሏቸው
በብዙ መከራ፥ ያበራል ፅድቃቸው
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ክብራቸው ያበራል፥ ፃድቃን ሰማእታቱ።
በመጋዝ በድንጋይ፥ በሰይፍ ቢቀሏቸው
በብዙ መከራ፥ ያበራል ፅድቃቸው
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
የጻድቃንን ነገር፥ ፈጽሞ አታቃሉ፤
የእግዚአብሄር አይኖች፥ እነርሱን ያያሉ፤
ጆሮዎቹ ዘወትር፥ ጩኸት ይሰማሉ፤
አማልዱኝ ላላቸው፥ ማራቸው ይላሉ።
++++
የእግዚአብሔር ዐይኖች ወደ ጻድቃን፣ ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸው።
መዝ33÷15
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
የእግዚአብሄር አይኖች፥ እነርሱን ያያሉ፤
ጆሮዎቹ ዘወትር፥ ጩኸት ይሰማሉ፤
አማልዱኝ ላላቸው፥ ማራቸው ይላሉ።
++++
የእግዚአብሔር ዐይኖች ወደ ጻድቃን፣ ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸው።
መዝ33÷15
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
አለን ብዙ ቅኔ አለን ብዙ ዜማ
ለጅሩ ለይርጋለም ለስሪንቃ አርሴማ
ደጇን የረገጠ ረድታው ሰማዕቷ
ተፈውሶ ሄደ በፀበል በእምነቷ
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ለጅሩ ለይርጋለም ለስሪንቃ አርሴማ
ደጇን የረገጠ ረድታው ሰማዕቷ
ተፈውሶ ሄደ በፀበል በእምነቷ
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
በቅዱስ ስጋው በክቡር ደሙ
በመስቀሉ ሞት ድኗል አለሙ
ስጋውን ቆርሶ ደሙን አፍሶ
ርስታችንን ሰጠን መልሶ
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
በመስቀሉ ሞት ድኗል አለሙ
ስጋውን ቆርሶ ደሙን አፍሶ
ርስታችንን ሰጠን መልሶ
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ይሁዳ ቢፀፀት፥ ምንም አላመጣ፤
በዛፍ ላይ መንጠልጠል ሆነ እንጂ የሱ እጣ
መንግስቱን ለመውረስ የማይፈልግ የለም
መቁረጥ ነው ንስሀ መጸጸት አይደለም:: +++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
በዛፍ ላይ መንጠልጠል ሆነ እንጂ የሱ እጣ
መንግስቱን ለመውረስ የማይፈልግ የለም
መቁረጥ ነው ንስሀ መጸጸት አይደለም:: +++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ምርጫ እየጠፋበት፥ ልብሽ ያመነታል፤
ምን እንደሚፈልግ፥ አይምሮሽ ጨንቆታል።
የልብሽን ስሚ፥ አትሂጅ በሰው ግፊት፤
ምረጥልኝ በይው፥ ከመምረጥሽ በፊት። +++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ምን እንደሚፈልግ፥ አይምሮሽ ጨንቆታል።
የልብሽን ስሚ፥ አትሂጅ በሰው ግፊት፤
ምረጥልኝ በይው፥ ከመምረጥሽ በፊት። +++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ልጄ ሆይ
ፀሀይን በእንቅብ አሙቀኝ
ውሀ በወንፊት አምጣልኝ
ቢል ቢጠይቅ አባትህ
እሺ በለው ከልብህ
++++
ልጄ በርጅናው ጊዜ አባትህን እርዳው በጉልበትም ሳለ አታሳዝነው።
ሲራክ ፫፥፲፪
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ፀሀይን በእንቅብ አሙቀኝ
ውሀ በወንፊት አምጣልኝ
ቢል ቢጠይቅ አባትህ
እሺ በለው ከልብህ
++++
ልጄ በርጅናው ጊዜ አባትህን እርዳው በጉልበትም ሳለ አታሳዝነው።
ሲራክ ፫፥፲፪
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
+++በበረዶ ሌሊት+++
ካንተ በፊት ያሉት፥ የኖርኳቸው ቀናት፤
ያለፉት ለሊቶች፥ ወራትና አመታት።
መለሼ ካንተ ጋር፥ ዛሬ ብኖራቸው፤
ያለፉትን ሁሉ፥ አብሬህ ባልፋቸው።
መልሰው ቢመጡ፥ ቢያሳዝኑኝ እንኳን፥
ምንም አያስፈሩኝ፥ ዛሬ ባንተ ድንኳን።
፡
ከፍቶኝ ባለቅስ፥ እንኳን ታባለኛለህ፤
ብቻዬን ስተክዝ፥ አለሁ ትለኛለህ።
በበረዶ ሌሊት፥ ብቻዬን ስሰበር፤
ክረምትን በበጋ ፥ትለውጠው ነበር።
፡
ያለፈውን ሁሉ፥ ያላንተ ሳስበው፤
ይታየኛል ልቤን፥ ሰው ብቻ ሲርበው።
ተመስገን የተስፋዬ፥ ጽልመት ነጋ፤
ማያልፍ ሚመስለው፥ አለፈ ካንተጋ።
አንተ ማለት ለኔ...፤
ብርሀኔ ነህ ለዘመኔ...።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ካንተ በፊት ያሉት፥ የኖርኳቸው ቀናት፤
ያለፉት ለሊቶች፥ ወራትና አመታት።
መለሼ ካንተ ጋር፥ ዛሬ ብኖራቸው፤
ያለፉትን ሁሉ፥ አብሬህ ባልፋቸው።
መልሰው ቢመጡ፥ ቢያሳዝኑኝ እንኳን፥
ምንም አያስፈሩኝ፥ ዛሬ ባንተ ድንኳን።
፡
ከፍቶኝ ባለቅስ፥ እንኳን ታባለኛለህ፤
ብቻዬን ስተክዝ፥ አለሁ ትለኛለህ።
በበረዶ ሌሊት፥ ብቻዬን ስሰበር፤
ክረምትን በበጋ ፥ትለውጠው ነበር።
፡
ያለፈውን ሁሉ፥ ያላንተ ሳስበው፤
ይታየኛል ልቤን፥ ሰው ብቻ ሲርበው።
ተመስገን የተስፋዬ፥ ጽልመት ነጋ፤
ማያልፍ ሚመስለው፥ አለፈ ካንተጋ።
አንተ ማለት ለኔ...፤
ብርሀኔ ነህ ለዘመኔ...።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
+++እንኳን አደረሰን+++
ዱራ ሜዳ አድምጭ፥ ንጉስ ሆይ ስማ፤
መለከት ቢጮህ፥ አዋጅ ቢሰማ።
እንኳን አድኖን፥ ባያድንንም፣
አንተ ላቆምከው፥ ምስል አንሰግድም።
፡
ፍሙ እየጋለ ፥እጥፍ ቢነድ፤
ገብርኤል መጣ፥ እሳት ሊያበርድ።
እንደ ንጉስ፥ ልጅ ተመላለሱ፤
እሳቱን ውሀ፥ አርጎት ቅዱሱ።
፡
ሰልስቱ ደቂቅ፥ ሞትን ሳፈሩ፤
ነበልባል መሀል፥ በእምነት ዘመሩ።
ለአምላካቸው እጅ እየነሱ፤
በእሳት መካከል ተመላለሱ።
፡
አንዷን ቤታችንን፥ ሊያቃጥል ሊያነዳት፤
ሀገር እንዳልሰራች፥ ጠላት ተነሳባት።
የእሳቱን ነበልባል፥ አብርደው መላኩ፤
በቁጣህ ተመለስ፥ ተዋህዶን ለነኩ።
፡
አመቱን በሰላም፥ እንዳስጀመርከን፤
ደሞ የዛሬ አመት፥ ሰላም አድርሰን፤
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ዱራ ሜዳ አድምጭ፥ ንጉስ ሆይ ስማ፤
መለከት ቢጮህ፥ አዋጅ ቢሰማ።
እንኳን አድኖን፥ ባያድንንም፣
አንተ ላቆምከው፥ ምስል አንሰግድም።
፡
ፍሙ እየጋለ ፥እጥፍ ቢነድ፤
ገብርኤል መጣ፥ እሳት ሊያበርድ።
እንደ ንጉስ፥ ልጅ ተመላለሱ፤
እሳቱን ውሀ፥ አርጎት ቅዱሱ።
፡
ሰልስቱ ደቂቅ፥ ሞትን ሳፈሩ፤
ነበልባል መሀል፥ በእምነት ዘመሩ።
ለአምላካቸው እጅ እየነሱ፤
በእሳት መካከል ተመላለሱ።
፡
አንዷን ቤታችንን፥ ሊያቃጥል ሊያነዳት፤
ሀገር እንዳልሰራች፥ ጠላት ተነሳባት።
የእሳቱን ነበልባል፥ አብርደው መላኩ፤
በቁጣህ ተመለስ፥ ተዋህዶን ለነኩ።
፡
አመቱን በሰላም፥ እንዳስጀመርከን፤
ደሞ የዛሬ አመት፥ ሰላም አድርሰን፤
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ቸርነቱን ደጅ እንጥና፤
እግዚአብሄር መሀሪ ነውና።
በመከራ እንዳትወድቁ፤
ፍጹም ከርሱ አትራቁ።
+++
©ታዜና @Tazena291
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
እግዚአብሄር መሀሪ ነውና።
በመከራ እንዳትወድቁ፤
ፍጹም ከርሱ አትራቁ።
+++
©ታዜና @Tazena291
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
"ምን እላለሁ፤
ምን እናገራለሁ፤
የጌታዬ ልደቱ ድንቅ ነው።
የአማኑኤል ልደቱ ድንቅ ነው።"*
፣
አለምን በቃሉ፥ የፈጠረ ጌታ፥
ሁላችንን ሊያድን ሊወስድ፥ የኛን ተርታ።
ያለም ጌታ ሆኖ፥ ያየነው በበረት፤
ምን አይነት ፍቅር ነው፥ ምን አይነት ደግነት።
፤
በናቱ እቅፍ ሆኖ፥ በሰማያት አለ፤
በሰማያት ሆኖ፥ በናቱ እቅፍ አለ።
ከኪሩቤል ጀርባ፥ ሳይወርድ ከዙፋኑ፤
ይገርማል ይደንቃል፥ በኛ መመስገኑ።
፥
ቅድመ አለም ያለ እናት ተወልዶ ከአባቱ
ድህረ አለም ያላአባት ወለደች እናቱ
ይህን ድንቅ ጥበብ፥ ፍጥረቱ ተማክሮ፤
ድንቅ ይባላል እንጂ፥ ማን ያውቃል መርምሮ።
፥
ነብያት የናፈቁት፥ ትንቢታቸው መጣ ፤
ከድንግል ማህፀን፥ ያለድካም ወጣ፤
መለኮት ሳይከፈል፥ ወደ አለም መጣ፤
የጽድቃችን ጸሀይ፥ ከሰማያት ወጣ።
++++++
እንኳን ለብርሀነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ
*("ምን እላለሁ ምን እናገራለሁ..."
ሐይማኖተ አበው ዘቅዱስ ዮሀንስ አፈወርቅ)
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ምን እናገራለሁ፤
የጌታዬ ልደቱ ድንቅ ነው።
የአማኑኤል ልደቱ ድንቅ ነው።"*
፣
አለምን በቃሉ፥ የፈጠረ ጌታ፥
ሁላችንን ሊያድን ሊወስድ፥ የኛን ተርታ።
ያለም ጌታ ሆኖ፥ ያየነው በበረት፤
ምን አይነት ፍቅር ነው፥ ምን አይነት ደግነት።
፤
በናቱ እቅፍ ሆኖ፥ በሰማያት አለ፤
በሰማያት ሆኖ፥ በናቱ እቅፍ አለ።
ከኪሩቤል ጀርባ፥ ሳይወርድ ከዙፋኑ፤
ይገርማል ይደንቃል፥ በኛ መመስገኑ።
፥
ቅድመ አለም ያለ እናት ተወልዶ ከአባቱ
ድህረ አለም ያላአባት ወለደች እናቱ
ይህን ድንቅ ጥበብ፥ ፍጥረቱ ተማክሮ፤
ድንቅ ይባላል እንጂ፥ ማን ያውቃል መርምሮ።
፥
ነብያት የናፈቁት፥ ትንቢታቸው መጣ ፤
ከድንግል ማህፀን፥ ያለድካም ወጣ፤
መለኮት ሳይከፈል፥ ወደ አለም መጣ፤
የጽድቃችን ጸሀይ፥ ከሰማያት ወጣ።
++++++
እንኳን ለብርሀነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ
*("ምን እላለሁ ምን እናገራለሁ..."
ሐይማኖተ አበው ዘቅዱስ ዮሀንስ አፈወርቅ)
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
+++ሄኖክ መምህሬ+++
በል እስኪ ንገረኝ፥ እንዴት ነው ነገሩ፤
አእላፋት ጠርተህ፥ መዝሙር የዘመሩ።
ምን አይነት ፀጋ ነው፥ ምን አይነት መጠራት፤
ይህንን ሁሉ ህዝብ፥ ለዝማሬ መጥራት።
:
ጃንደረባ ትውልድ፥ ምን ስትል አሰብከው፤
የባለ ልደቱን፥ ልደት አስከበርከው።
ደግሞ ሌላ አዘጋጅ፥ ገስግሼ እመጣለሁ።
ደግሰህ ስትጠራኝ፥ እንዴት እቀራለሁ።
:
ለትውልድ ትረፍ፥ ፀጋህን ያብዛልህ፤
የአባቶችህ አምላክ፥በሞገስ ያኑርህ።
ያከበርከው ልጇ፥ አንተንም ያክብርህ፤
ሄኖክ መምህሬ፥ ላንተስ እድሜ ይስጥህ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
በል እስኪ ንገረኝ፥ እንዴት ነው ነገሩ፤
አእላፋት ጠርተህ፥ መዝሙር የዘመሩ።
ምን አይነት ፀጋ ነው፥ ምን አይነት መጠራት፤
ይህንን ሁሉ ህዝብ፥ ለዝማሬ መጥራት።
:
ጃንደረባ ትውልድ፥ ምን ስትል አሰብከው፤
የባለ ልደቱን፥ ልደት አስከበርከው።
ደግሞ ሌላ አዘጋጅ፥ ገስግሼ እመጣለሁ።
ደግሰህ ስትጠራኝ፥ እንዴት እቀራለሁ።
:
ለትውልድ ትረፍ፥ ፀጋህን ያብዛልህ፤
የአባቶችህ አምላክ፥በሞገስ ያኑርህ።
ያከበርከው ልጇ፥ አንተንም ያክብርህ፤
ሄኖክ መምህሬ፥ ላንተስ እድሜ ይስጥህ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
Forwarded from መንፈሳዊ ግጥሞች ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
#መንፈሳዊ_ግጥሞች #MenfesawiGetmoch
——ቅዱስ እስጢፋኖስ ——
ድንጋይ እንደ ዝናብ፣ ሲወርድ የታገሰ፤
ሲወግሩት ይቅር፣ በል እያለ መለሰ፡፡
ስጋውን ለመግደል፣ እጅጉን ቢለፉ፤
ቀዳሜ ሰማዕት፣ አርገውት አረፉ፡፡
+++++++++++++++++++++++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
@Menfesawigetmoch
——ቅዱስ እስጢፋኖስ ——
ድንጋይ እንደ ዝናብ፣ ሲወርድ የታገሰ፤
ሲወግሩት ይቅር፣ በል እያለ መለሰ፡፡
ስጋውን ለመግደል፣ እጅጉን ቢለፉ፤
ቀዳሜ ሰማዕት፣ አርገውት አረፉ፡፡
+++++++++++++++++++++++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
@Menfesawigetmoch
ክብር ነው አንተን መፍራት፤
ስምህ የደስታ ዘውድ ናት።
አንተን ትቶህ ያላለፈ፥
ብዙ ዘመን አተረፈ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ስምህ የደስታ ዘውድ ናት።
አንተን ትቶህ ያላለፈ፥
ብዙ ዘመን አተረፈ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch