የፀሀይን ነገር ፥ኩነቷን ተረዱ፤
ብርሀን እና ሙቀት፥ ባንድ እንደሚወርዱ።
ሥላሴም እንዲሁ አንድም፥ ሶስትም ናቸው፤
ዓለምን የያዙ በመዳፎቻቸው።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ብርሀን እና ሙቀት፥ ባንድ እንደሚወርዱ።
ሥላሴም እንዲሁ አንድም፥ ሶስትም ናቸው፤
ዓለምን የያዙ በመዳፎቻቸው።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ማእበል ማእበልን ጠራ፤
ዮርዳኖስ ለኤርትራ ታምሩን አወራ።
በበትር ሲከፍል ዉሀ ሲደረደር፥
የሰራህ ሲጠመቅ ምን ይሰማህ ነበር።
+++++++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
ዮርዳኖስ ለኤርትራ ታምሩን አወራ።
በበትር ሲከፍል ዉሀ ሲደረደር፥
የሰራህ ሲጠመቅ ምን ይሰማህ ነበር።
+++++++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
የመረጋጋቴ፥ የማረፌ ምስጢር፤
የሹመቴ ግርማ፥ የወንበሬ ክብር
የህይወቴ አክሊል፥ ማርያም ትባለች።
ምግብ የሆነውን፥ ልጇን ሰታኛለች።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
የሹመቴ ግርማ፥ የወንበሬ ክብር
የህይወቴ አክሊል፥ ማርያም ትባለች።
ምግብ የሆነውን፥ ልጇን ሰታኛለች።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ራስን ለካህን ፥በደንብ አሳይቶ፤
እንደገና ማበብ፥ በንስሐ ፈክቶ።
ሁሉን ልትጠቀልል፥ መንግስቱ ቀርባለች፤
ንስሐ ገብታችሁ፥ ጠይቁኝ ትላለች።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
እንደገና ማበብ፥ በንስሐ ፈክቶ።
ሁሉን ልትጠቀልል፥ መንግስቱ ቀርባለች፤
ንስሐ ገብታችሁ፥ ጠይቁኝ ትላለች።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ኢታምልክ ከኔ ሌላ፤
ኢትቅትል ነፍስ አትብላ።
ኢትዘሙ በአይንህ ጭምር፥
ኢትምሐል በስመ አምላክ፤
አትጥራ በከንቱ ስሙን በሰርክ።
ተዘከር ዕለተ ሰንበት፤
ኢትስርቅ የሰው ንብረት፤
አትመስክር በሀሰት።
አክብር እናት አባትህን፥
እንደራስ ውደድ ባልእንጀራህን፥
ሚስቱን አትመኝ የወዳጅህን።
፥
አይምሮ ጠባይን ፥በልቤ ያኖርከው፤
በምግባር እንድኖር፥ዘመኔንም ባርከው።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ኢትቅትል ነፍስ አትብላ።
ኢትዘሙ በአይንህ ጭምር፥
ኢትምሐል በስመ አምላክ፤
አትጥራ በከንቱ ስሙን በሰርክ።
ተዘከር ዕለተ ሰንበት፤
ኢትስርቅ የሰው ንብረት፤
አትመስክር በሀሰት።
አክብር እናት አባትህን፥
እንደራስ ውደድ ባልእንጀራህን፥
ሚስቱን አትመኝ የወዳጅህን።
፥
አይምሮ ጠባይን ፥በልቤ ያኖርከው፤
በምግባር እንድኖር፥ዘመኔንም ባርከው።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ጎልያድን ብጥል፥ ባንተ ክንድ ወርውሬ፤
ሲሳራን ብመታ፥ ባንተ ቀስት ወጥሬ።
ከኔ አንዳች አልሆነም፥ የሆነው ካንተ ነው፤
ታግሎ የሚጥልልኝ፥ ስምህ ጉልበቴ ነው።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ሲሳራን ብመታ፥ ባንተ ቀስት ወጥሬ።
ከኔ አንዳች አልሆነም፥ የሆነው ካንተ ነው፤
ታግሎ የሚጥልልኝ፥ ስምህ ጉልበቴ ነው።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ደሀውን መኖሪያ አትከልክል፤
የተራበን ቸል እንዳትል።
ያዘነ ከቶ አይደንግጥ፤
ለጠየቀህ ያለህን ስጥ።
ለተራበ ለተጠማ፤
እዘንለት ልብህ ይድማ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
የተራበን ቸል እንዳትል።
ያዘነ ከቶ አይደንግጥ፤
ለጠየቀህ ያለህን ስጥ።
ለተራበ ለተጠማ፤
እዘንለት ልብህ ይድማ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
እንደ ኒቆዲሞስ በለሊት ባልመጣም
አረጀሁኝ ብዬ ከቤትህ አልወጣም
አሸበሽባለሁ ስለ በጎ እድሌ
ሰንበት ተማሪ ነኝ ያውም ሽማግሌ
+++
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
አረጀሁኝ ብዬ ከቤትህ አልወጣም
አሸበሽባለሁ ስለ በጎ እድሌ
ሰንበት ተማሪ ነኝ ያውም ሽማግሌ
+++
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
Forwarded from የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች (: ፦)
"ይህችን ዓመት ተወኝ!"
ከዓመት እስከ ዓመት - ፍሬን ሳላፈራ - ደረቅ እንደሆንኩኝ
በራድ ወይም ትኩስ - ሁለቱንም ሳልሆን - እንዲያው ለብ እንዳልኩኝ
አለሁኝ በቤትህ - ለሙን መሬትህን - እያጎሳቆልኩኝ
አውቃለሁ አምላኬ - ፍሬዬን ለመልቀም - እንዳመላለስኩህ
ዛሬም ሳላፈራ - እሾህን አብቅዬ - ደርቄ ጠበቅሁህ
ያልተደረገልኝ - ያላፈሰሰክብኝ - ያልሰጠኸኝ የለም
ነገር ግን ይህ ሁሉ - አላርምህ አለኝ - አልለየኝም ከዓለም
የማትሰለቸኝ ሆይ - ተነሥቼ እስክቆም - እባክህ ታገሠኝ
የእኔን ክፋት ተወው - መልአክህን ሰምተህ - ይህችን ዓመት ተወኝ!
አውቃለሁ ታውቃለህ - ቀጠሮን ሰጥቼ - እንደማላከብር
ብዙ ጊዜ አቅጄ - ብዙ ጊዜ ዝቼ - በወሬ እንደምቀር
‹ዘንድሮስ…!› እንዳልኩኝ - አምና ይሄን ጊዜ - ሰምተኸኝ ነበረ
ምንም ሳልለወጥ - ‹ዘንድሮዬ› አልፎ - በአዲስ ተቀየረ
ፍሬ የማይወጣኝ - እኔን በመኮትኮት - እጆችህ ደከሙ
እኔ ግን አለሁኝ - ዛሬም አልበቃኝም - በኃጢአት መታመሙ
የቃልህን ውኃ - በድንጋይ ልጅህ ላይ - ሳትታክት ስታፈስስ -
ዘመን ተቆጠረ
ወደ ልቤ ሳይሰርግ - ሕይወቴን ሳይለውጥ - እንዲያው ፈስሶ ቀረ
ቃልህን ጠግቤ - እያገሳሁት ነው - ሌሎች እስኪሰሙ
በቃልህ መኖር ግን - አልያዝህ አለኝ - ከበደኝ ቀለሙ
ብዙ ጥቅስ አገኘሁ - ከቅዱስ መጽሐፍህ - ገልጬ አይቼ
ከራሴ ላይ ብቻ - አንድ ጥቅስ አጣሁኝ - በበደል ተኝቼ
ውጤቴ ደካማ - ትምህርት የማይሠርጸኝ - ተማሪ ብሆንም
ይህችን ዓመት ተወኝ - ደግሞ ትንሽ ልማር - ታገሠኝ አሁንም!
እባክህ አልቆረጥ - በቅዱስ መሬትህ - ልቆይ ፍቀድልኝ
ያፈሩት ቅዱሳን - የፍሬያቸው ሽታ - መዓዛ እንዲደርሰኝ
የተሸከምከኝ ሆይ - ዛሬም ተሸከመኝ - አትሰልቸኝ አደራ
ማን ይታገሠኛል - ጠላት እየሆንኩት - አይሠሩ ስሠራ!
አታውጣኝ ከቤትህ - ብዙ ቦታ አልይዝም - ፍሬ ስለሌለኝ
ስፍራ የማያሻኝ - ቤት የማላጣብብ - ፍሬ አልባ በለስ ነኝ!
ቦታስ የሚይዙት - ባለ ምግባሮቹ - ቅዱሳንህ ናቸው
ልክ እንደ ዘንባባ - የተንዠረገገ - ተጋድሎ ጽድቃቸው!
ከሊባኖስ ዝግባ - እጅጉን የበዛ - ገድል ትሩፋታቸው!
እኔ አይደለሁም - ቦታስ የምትይዘው - የአንተው እናት ናት
ሥሮቿ በምድር - ጫፎቿ በሰማይ - ሲደርሱ ያየናት
ይሀችን ዓመት ተወኝ - ከሥርዋ እሆናለሁ - ባፈራ ምናልባት!..
ይህችን ዓመት ተወኝ - እባክህ አምላኬ - አንድ ዓመት ምንህ ናት
ሺህ ዓመት አንድ ቀን - አይደለም ወይ ለአንተ - ዓመት ኢምንት ናት!
ይሄ ዓመት አልፎ - ዳግም ‹ዓመት ሥጠኝ› - እስከምልህ ድረስ
እባክህን ጌታ - ይህችን ዓመት ተወኝ - የወጉን እንዳደርስ!
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
---
ከዓመት እስከ ዓመት - ፍሬን ሳላፈራ - ደረቅ እንደሆንኩኝ
በራድ ወይም ትኩስ - ሁለቱንም ሳልሆን - እንዲያው ለብ እንዳልኩኝ
አለሁኝ በቤትህ - ለሙን መሬትህን - እያጎሳቆልኩኝ
አውቃለሁ አምላኬ - ፍሬዬን ለመልቀም - እንዳመላለስኩህ
ዛሬም ሳላፈራ - እሾህን አብቅዬ - ደርቄ ጠበቅሁህ
ያልተደረገልኝ - ያላፈሰሰክብኝ - ያልሰጠኸኝ የለም
ነገር ግን ይህ ሁሉ - አላርምህ አለኝ - አልለየኝም ከዓለም
የማትሰለቸኝ ሆይ - ተነሥቼ እስክቆም - እባክህ ታገሠኝ
የእኔን ክፋት ተወው - መልአክህን ሰምተህ - ይህችን ዓመት ተወኝ!
አውቃለሁ ታውቃለህ - ቀጠሮን ሰጥቼ - እንደማላከብር
ብዙ ጊዜ አቅጄ - ብዙ ጊዜ ዝቼ - በወሬ እንደምቀር
‹ዘንድሮስ…!› እንዳልኩኝ - አምና ይሄን ጊዜ - ሰምተኸኝ ነበረ
ምንም ሳልለወጥ - ‹ዘንድሮዬ› አልፎ - በአዲስ ተቀየረ
ፍሬ የማይወጣኝ - እኔን በመኮትኮት - እጆችህ ደከሙ
እኔ ግን አለሁኝ - ዛሬም አልበቃኝም - በኃጢአት መታመሙ
የቃልህን ውኃ - በድንጋይ ልጅህ ላይ - ሳትታክት ስታፈስስ -
ዘመን ተቆጠረ
ወደ ልቤ ሳይሰርግ - ሕይወቴን ሳይለውጥ - እንዲያው ፈስሶ ቀረ
ቃልህን ጠግቤ - እያገሳሁት ነው - ሌሎች እስኪሰሙ
በቃልህ መኖር ግን - አልያዝህ አለኝ - ከበደኝ ቀለሙ
ብዙ ጥቅስ አገኘሁ - ከቅዱስ መጽሐፍህ - ገልጬ አይቼ
ከራሴ ላይ ብቻ - አንድ ጥቅስ አጣሁኝ - በበደል ተኝቼ
ውጤቴ ደካማ - ትምህርት የማይሠርጸኝ - ተማሪ ብሆንም
ይህችን ዓመት ተወኝ - ደግሞ ትንሽ ልማር - ታገሠኝ አሁንም!
እባክህ አልቆረጥ - በቅዱስ መሬትህ - ልቆይ ፍቀድልኝ
ያፈሩት ቅዱሳን - የፍሬያቸው ሽታ - መዓዛ እንዲደርሰኝ
የተሸከምከኝ ሆይ - ዛሬም ተሸከመኝ - አትሰልቸኝ አደራ
ማን ይታገሠኛል - ጠላት እየሆንኩት - አይሠሩ ስሠራ!
አታውጣኝ ከቤትህ - ብዙ ቦታ አልይዝም - ፍሬ ስለሌለኝ
ስፍራ የማያሻኝ - ቤት የማላጣብብ - ፍሬ አልባ በለስ ነኝ!
ቦታስ የሚይዙት - ባለ ምግባሮቹ - ቅዱሳንህ ናቸው
ልክ እንደ ዘንባባ - የተንዠረገገ - ተጋድሎ ጽድቃቸው!
ከሊባኖስ ዝግባ - እጅጉን የበዛ - ገድል ትሩፋታቸው!
እኔ አይደለሁም - ቦታስ የምትይዘው - የአንተው እናት ናት
ሥሮቿ በምድር - ጫፎቿ በሰማይ - ሲደርሱ ያየናት
ይሀችን ዓመት ተወኝ - ከሥርዋ እሆናለሁ - ባፈራ ምናልባት!..
ይህችን ዓመት ተወኝ - እባክህ አምላኬ - አንድ ዓመት ምንህ ናት
ሺህ ዓመት አንድ ቀን - አይደለም ወይ ለአንተ - ዓመት ኢምንት ናት!
ይሄ ዓመት አልፎ - ዳግም ‹ዓመት ሥጠኝ› - እስከምልህ ድረስ
እባክህን ጌታ - ይህችን ዓመት ተወኝ - የወጉን እንዳደርስ!
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
---
Forwarded from መንፈሳዊ ግጥሞች ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
፲፮ ኪዳነ ምህረት ፲፮
ያከበረሽ ሊከብር ፥ኪዳን አለሽና፤
አይቆምም ለስምሽ፥ እልልታ ምስጋና።
የጠሩሽ ቢበዙ፥ አንቺ ባርከሻቸው፤
የወደዱሽ ሁሉ፥ ቀና መንገዳቸው።
፲፮ ፲፮ ፲፮
ልጆችሽ ስለሆን፥ እናቴ እንላለን፤
እስከ ዘለአለም፥ ገና እንወድሻለን።
ከወዴት ይገኛል፥ እንዳንቺ ያለ እናት፤
ዘውትር እንላለን፥ ኪዳነ ምህረት።
፲፮ ፲፮ ፲፮
ከአምላክ መታረቂያ፥ የምህረት ኪዳን ነሽ፤
እንኳን ለወደደሽ፥ ለጠላሽ እናት ነሽ።
"ኪዳነምህረት፥ ኪዳንኪ ኮነ፤
በልጅሽ ቤዛነት፥ ፍጥረት ሁሉ ዳነ።"
+++++++++++++++++++++++
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች ©ታዜና
@Menfesawigetmoch
ያከበረሽ ሊከብር ፥ኪዳን አለሽና፤
አይቆምም ለስምሽ፥ እልልታ ምስጋና።
የጠሩሽ ቢበዙ፥ አንቺ ባርከሻቸው፤
የወደዱሽ ሁሉ፥ ቀና መንገዳቸው።
፲፮ ፲፮ ፲፮
ልጆችሽ ስለሆን፥ እናቴ እንላለን፤
እስከ ዘለአለም፥ ገና እንወድሻለን።
ከወዴት ይገኛል፥ እንዳንቺ ያለ እናት፤
ዘውትር እንላለን፥ ኪዳነ ምህረት።
፲፮ ፲፮ ፲፮
ከአምላክ መታረቂያ፥ የምህረት ኪዳን ነሽ፤
እንኳን ለወደደሽ፥ ለጠላሽ እናት ነሽ።
"ኪዳነምህረት፥ ኪዳንኪ ኮነ፤
በልጅሽ ቤዛነት፥ ፍጥረት ሁሉ ዳነ።"
+++++++++++++++++++++++
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች ©ታዜና
@Menfesawigetmoch
በማንም ላይ ከቶ አትፍረድ፥
የማይመጥንህ ቦታ አትውረድ።
ልብህ በሰው አይነሳሳ፥
እጅ እንዳትሰጥ እጅ ንሳ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
የማይመጥንህ ቦታ አትውረድ።
ልብህ በሰው አይነሳሳ፥
እጅ እንዳትሰጥ እጅ ንሳ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ክንዴ አይዝልም ምርኩዜ ነህ
በምንኩስና ብርታቴ በእርጅናዬ ጉልበቴ ነህ
መከራ መስቀልህ ምልክቴ ሆኖልኛል
ድካሜን ስትደክምልኝ ቀራንዮን ያሳየኛል
+++©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
በምንኩስና ብርታቴ በእርጅናዬ ጉልበቴ ነህ
መከራ መስቀልህ ምልክቴ ሆኖልኛል
ድካሜን ስትደክምልኝ ቀራንዮን ያሳየኛል
+++©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
Forwarded from መንፈሳዊ ግጥሞች ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
++++++++++++++++++++
ሆሣዕና....
ወደ ኢየሩሳሌም፥ ቤተ ፋጌ ሲደርስ፤
የታሰረች አህያ፥
ፈተው እንዲያመጡ፥ ላካቸው ክርስቶስ።
እነዚህ ለጌታ፥ ያስፈልጋሉና፤
የታሰረችውን፥ አምጡልኝ ፍቱና።
ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ላሳየሽ በጎነት ላሳየሽ ትህትና፤
እልል በይ ዘምሪ፥ እያልሽ ሆሣዕና።
አዳኝና ትሁት፥ ፃድቅ ንጉስሽ፤
በውርንጫ ጀርባ፥ መቷል አዳኝሽ።
ዘንባባ አንጥፉ፥ ህፃናትም ውጡ፤
አሁን አድን በሉት፥ ምስጋናችሁን ስጡ።
ሆሣዕና....
ደግሞም በዚያችው ቀን፥ ከመቅደስ ገባና፤
የሻጮችን ዙፋን፥ ገለበጠውና።
የወንበዴዎች ዋሻ፥ ያረጉትን ቤቱን፤
ርግብ ሻጩን ሰዶ፥ አፀዳ መቅደሱን።
የገንዘብ ለዋጩን፥ ወንበር ገለበጠ፤
በመቅደሱ ዙፋን፥ ጌታ ተቀመጠ።
ከሚጠቡትም አፍ፥ ምስጋና አዘጋጀ፤
አምላክነቱንም፥ ለአለም አወጀ።
የምትቀድሙ የምትከተሉ፥ ሆሣዕና እያላችሁ፤
በአርያም ይሰማ፥ መዝሙር እልልታችሁ።
አቤቱ ጌታ ሆይ፥ አሁን አድን በሉት፤
ልብሳችሁን ዘርጉ፥ ዘምባባ አንጥፉለት።
አሁን አድን ብለን፥ ወተናል በመንፈስ፤
በውርንጫ ጀርባ፥ አምላካችን ሲደርስ።
የዘካርያስ ትንቢት፥ አልቀረም ተፈቷል፤
በውርንጫ ጀርባ ፥ንጉሳችን መቷል።
+++++++++++++++++++++
@Menfesawigetmoch
©ታዜና
" የሚቀድሙትም የሚከተሉትም። ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤"
(የማርቆስ ወንጌል 11:9)
ሆሣዕና....
ወደ ኢየሩሳሌም፥ ቤተ ፋጌ ሲደርስ፤
የታሰረች አህያ፥
ፈተው እንዲያመጡ፥ ላካቸው ክርስቶስ።
እነዚህ ለጌታ፥ ያስፈልጋሉና፤
የታሰረችውን፥ አምጡልኝ ፍቱና።
ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ላሳየሽ በጎነት ላሳየሽ ትህትና፤
እልል በይ ዘምሪ፥ እያልሽ ሆሣዕና።
አዳኝና ትሁት፥ ፃድቅ ንጉስሽ፤
በውርንጫ ጀርባ፥ መቷል አዳኝሽ።
ዘንባባ አንጥፉ፥ ህፃናትም ውጡ፤
አሁን አድን በሉት፥ ምስጋናችሁን ስጡ።
ሆሣዕና....
ደግሞም በዚያችው ቀን፥ ከመቅደስ ገባና፤
የሻጮችን ዙፋን፥ ገለበጠውና።
የወንበዴዎች ዋሻ፥ ያረጉትን ቤቱን፤
ርግብ ሻጩን ሰዶ፥ አፀዳ መቅደሱን።
የገንዘብ ለዋጩን፥ ወንበር ገለበጠ፤
በመቅደሱ ዙፋን፥ ጌታ ተቀመጠ።
ከሚጠቡትም አፍ፥ ምስጋና አዘጋጀ፤
አምላክነቱንም፥ ለአለም አወጀ።
የምትቀድሙ የምትከተሉ፥ ሆሣዕና እያላችሁ፤
በአርያም ይሰማ፥ መዝሙር እልልታችሁ።
አቤቱ ጌታ ሆይ፥ አሁን አድን በሉት፤
ልብሳችሁን ዘርጉ፥ ዘምባባ አንጥፉለት።
አሁን አድን ብለን፥ ወተናል በመንፈስ፤
በውርንጫ ጀርባ፥ አምላካችን ሲደርስ።
የዘካርያስ ትንቢት፥ አልቀረም ተፈቷል፤
በውርንጫ ጀርባ ፥ንጉሳችን መቷል።
+++++++++++++++++++++
@Menfesawigetmoch
©ታዜና
" የሚቀድሙትም የሚከተሉትም። ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤"
(የማርቆስ ወንጌል 11:9)
+++++++++++++++++++
ነፍሱን ሰጠ…
የአለምን ንጉስ ፣የፍጥረትን ጌታ፤
የኋሊት አሰሩት፣ ፊቱ እየተመታ፡፡
ህጋቸው ጨክኖ፣ አይሁድ በምክራቸው፤
የሚሰቀል መግረፍ፣ ባይፈቅድም ህጋቸው፡፡
አምላካችንን ግን፣ ፍርድ እያጓደሉ፤
በጅራፍ ገረፉት፣ ለአርባ እያጎደሉ፡፡
በዙ እንደበደለ፣ እንደ ጢያተኛ ሰው፤
ተቆጠረ አጥንቱ፣ ስጋውን ጨርሰው ፡፡
፥
የአዳምን ሞት ሊወስድ፣ መከራን ታገሰ፤
ለሚጠይቁትም፣ አንዳች አልመለሰ፤
ወድቆ እየተነሳ፣ አይኑ እያለቀሰ፤
ደም ግባት አሳጡት፣ ደሙ እየፈሰሰ፡
አይን የሚፈጥረውን፣ በምራቁ አቡክቶ፤
ጉንጮቹ ተፀፉ፣ በፊቱ ተተፍቶ፡፡
የዘመንን ደዌ፣ በቃል የሚፈታ፤
በመጻጉዕ እጆች፣ በጥፊ ተመታ፡፡
አንዳች በደል እንኳ፣ የሌለውን ንጉስ፤
በፍርድ አደባባይ፣ አቆሙት በመክሰስ፡፡
ጲላጦስ ሆይ ፍረድ፣ በርባንን ፍታልን፤
ወንበዴውን ለቀህ፣ ጌታን ስቀልልን፡፡
በሚፈርደው አምላክ፣ ፍርድ እያስፈረዱ፤
መስቀል አሸክመው፣ ሊሰቅሉት ወሰዱ፡፡
የራስ ቅል በሚባል፣ ጎልጎታ ሰቀሉት፤
በሰፍነጉ ሞልተው፣ ሀሞትን አጠጡት፡፡
፥
ከመስቀሉ በታች፣ ሲዘብቱ አይቷቸው፤
የሚያደርጉትንም፣ አያውቁም አላቸው፤
አባት ሆይ ስለዚህ፣ ይቅርም በላቸው፡፡
የአዳምን የሞት ሞት፣ በህይወት የለወጠ፤
በገዛ ስለጣኑ ጌታ፣ ነፍሱን ሰጠ፡፡
+++++++++++++++++++
" ኢየሱስም ሆምጣጤውን ከተቀበለ በኋላ።
ተፈጸመ አለ፥ ራሱንም አዘንብሎ ነፍሱን አሳልፎ ሰጠ።"
(የዮሐንስ ወንጌል 19:30)
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
ነፍሱን ሰጠ…
የአለምን ንጉስ ፣የፍጥረትን ጌታ፤
የኋሊት አሰሩት፣ ፊቱ እየተመታ፡፡
ህጋቸው ጨክኖ፣ አይሁድ በምክራቸው፤
የሚሰቀል መግረፍ፣ ባይፈቅድም ህጋቸው፡፡
አምላካችንን ግን፣ ፍርድ እያጓደሉ፤
በጅራፍ ገረፉት፣ ለአርባ እያጎደሉ፡፡
በዙ እንደበደለ፣ እንደ ጢያተኛ ሰው፤
ተቆጠረ አጥንቱ፣ ስጋውን ጨርሰው ፡፡
፥
የአዳምን ሞት ሊወስድ፣ መከራን ታገሰ፤
ለሚጠይቁትም፣ አንዳች አልመለሰ፤
ወድቆ እየተነሳ፣ አይኑ እያለቀሰ፤
ደም ግባት አሳጡት፣ ደሙ እየፈሰሰ፡
አይን የሚፈጥረውን፣ በምራቁ አቡክቶ፤
ጉንጮቹ ተፀፉ፣ በፊቱ ተተፍቶ፡፡
የዘመንን ደዌ፣ በቃል የሚፈታ፤
በመጻጉዕ እጆች፣ በጥፊ ተመታ፡፡
አንዳች በደል እንኳ፣ የሌለውን ንጉስ፤
በፍርድ አደባባይ፣ አቆሙት በመክሰስ፡፡
ጲላጦስ ሆይ ፍረድ፣ በርባንን ፍታልን፤
ወንበዴውን ለቀህ፣ ጌታን ስቀልልን፡፡
በሚፈርደው አምላክ፣ ፍርድ እያስፈረዱ፤
መስቀል አሸክመው፣ ሊሰቅሉት ወሰዱ፡፡
የራስ ቅል በሚባል፣ ጎልጎታ ሰቀሉት፤
በሰፍነጉ ሞልተው፣ ሀሞትን አጠጡት፡፡
፥
ከመስቀሉ በታች፣ ሲዘብቱ አይቷቸው፤
የሚያደርጉትንም፣ አያውቁም አላቸው፤
አባት ሆይ ስለዚህ፣ ይቅርም በላቸው፡፡
የአዳምን የሞት ሞት፣ በህይወት የለወጠ፤
በገዛ ስለጣኑ ጌታ፣ ነፍሱን ሰጠ፡፡
+++++++++++++++++++
" ኢየሱስም ሆምጣጤውን ከተቀበለ በኋላ።
ተፈጸመ አለ፥ ራሱንም አዘንብሎ ነፍሱን አሳልፎ ሰጠ።"
(የዮሐንስ ወንጌል 19:30)
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
Forwarded from መንፈሳዊ ግጥሞች ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
መርቆርዮስ/ፒሉፓዴር/
ፒሉፓዴር ና መርቆርዮስ፣
ከበሮ ስንመታ ድረስ በፈረስ
መርቆርዮስ የአብ ወዳጅ ነህ
ሰማዕት ሆነሀል ጣዖትን ሰብረህ
፥
በብረት አልጋ በቆዳ ጅራፍ፤
ደምህ ቢነጥብ ጀርባህ ሲገረፍ።
የነደደ እሳት አንተን ሊያጠፋ፤
የሚጠብሱበት በደምህ ጠፋ።
፥
የአብ ወዳጁ ሙያህ ወታደር፤
ለአምላክህ ፍቅር የሌለህ ወደር።
ስልጣኑ ክብሩ ይቅርብኝ ብለህ፤
ተቀላህ በሰይፍ ትጥቅህን ፈተህ፥
፥
የንጉስ ክብር ርስቱ ጉልቱ፤
ሳያታልልክ ክብር ሹመቱ።
አልሰግድም አልከው ዳኬዎስን፤
በደም ታመንከው አምላክህን።
፥
ውጊያ ቢሰለፍ ጠላት ሰይፍ መዞ፤
ድል አደረገ አምላኩን ይዞ።
የተዋጋውን ድል አድርጎታል፤
ገጸ ከለባት ታዘውለታል።
፥
ስዕልህ ይዝለል ከበሮ እንምታ፤
በፈተና አጽናው ወጣት ይበርታ።
መርቆርዮስ ሆይ በፈረስ ናና፤
ወጣቱን ጠብቅ ወጣት ነህና።
++++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
ፒሉፓዴር ና መርቆርዮስ፣
ከበሮ ስንመታ ድረስ በፈረስ
መርቆርዮስ የአብ ወዳጅ ነህ
ሰማዕት ሆነሀል ጣዖትን ሰብረህ
፥
በብረት አልጋ በቆዳ ጅራፍ፤
ደምህ ቢነጥብ ጀርባህ ሲገረፍ።
የነደደ እሳት አንተን ሊያጠፋ፤
የሚጠብሱበት በደምህ ጠፋ።
፥
የአብ ወዳጁ ሙያህ ወታደር፤
ለአምላክህ ፍቅር የሌለህ ወደር።
ስልጣኑ ክብሩ ይቅርብኝ ብለህ፤
ተቀላህ በሰይፍ ትጥቅህን ፈተህ፥
፥
የንጉስ ክብር ርስቱ ጉልቱ፤
ሳያታልልክ ክብር ሹመቱ።
አልሰግድም አልከው ዳኬዎስን፤
በደም ታመንከው አምላክህን።
፥
ውጊያ ቢሰለፍ ጠላት ሰይፍ መዞ፤
ድል አደረገ አምላኩን ይዞ።
የተዋጋውን ድል አድርጎታል፤
ገጸ ከለባት ታዘውለታል።
፥
ስዕልህ ይዝለል ከበሮ እንምታ፤
በፈተና አጽናው ወጣት ይበርታ።
መርቆርዮስ ሆይ በፈረስ ናና፤
ወጣቱን ጠብቅ ወጣት ነህና።
++++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
Forwarded from መንፈሳዊ ግጥሞች ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ደሀውን መኖሪያ አትከልክል፤
የተራበን ቸል እንዳትል።
ያዘነ ከቶ አይደንግጥ፤
ለጠየቀህ ያለህን ስጥ።
ለተራበ ለተጠማ፤
እዘንለት ልብህ ይድማ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch
የተራበን ቸል እንዳትል።
ያዘነ ከቶ አይደንግጥ፤
ለጠየቀህ ያለህን ስጥ።
ለተራበ ለተጠማ፤
እዘንለት ልብህ ይድማ።
+++
©ታዜና
™ #መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch