Forwarded from የorthodox መዝሙር ብቻ
YouTube
ዘማሪት ለምለም ከበደ አለማመኔን እርዳው የመዝሙር ግጥም Ethiopian orthodox mezmur lyrics
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
ሱላማጢስ ዘ ተዋህዶ
📣 የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምሕሮት እንዲሁም ደንብና ስርዓትን የጠበቁ የድሮ እና አዳዲስ የመዝሙር ግጥሞችን÷ወረቦችን ከነዜማቸው እንዲሁም በቪዲዮ ለማግኘት ከፈለጉ
YouTube
https://m.youtube.com/channel/UCQLdCgVWPd1iq1lt0VEsvpQ
Telegram
https://www.tg-me.com/yeorthodoxmezmur…
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
ሱላማጢስ ዘ ተዋህዶ
📣 የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምሕሮት እንዲሁም ደንብና ስርዓትን የጠበቁ የድሮ እና አዳዲስ የመዝሙር ግጥሞችን÷ወረቦችን ከነዜማቸው እንዲሁም በቪዲዮ ለማግኘት ከፈለጉ
YouTube
https://m.youtube.com/channel/UCQLdCgVWPd1iq1lt0VEsvpQ
Telegram
https://www.tg-me.com/yeorthodoxmezmur…
👍1
🌺❖በልዑል እግዚአብሔር ስም ይቅርታ❖🌺
ሰላመ እግዚአብሔር ይብዛላች የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦ በክርቶስ ክርስትያ በወልድ ውሉድ በመንፈስ ቅዱስ መንፈሳዊያን የሆናችው የድግል ማርያም ለጆች እንኳን ለታላቁ የአብይ ፆም በሰላም ቤጤና አደረጋች ፆሙ የበረከት የረድኤት የነብሳችን ድህነት የዳቢሎስ ድል መንሻ የአጥያት መደምሰሻ ይሁንልን ❖🌺ዘወረደ🌺❖
ሳላውቅ በስህተት አውቄም ሆነ በድፍረት በንፈሳዊ ማህበሮቼም ሆነ በጉደኝነት በኮሜን በማህበራዊ ሚድያም ብሆን ብበድል ባስከፋ ያስቀየምኳች ካላች በእግዚአብሔር ስም ይቅርታ አድርጉልኝ እወዳችዋለው 😰
ይቅርታ ውዴ ሆይ
ይቅርታ እህቴ ሆይ
ይቅርታ ወንድሜ ሆይ
ይቅርታ ወዳጄ ሆይ
ይቅርታ 🌺❖🌺
ይቅርታ 🌺❖🌺
https://youtu.be/dMoqfYGoPE8
የንስሀ መዝሙርነው
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
ሰላመ እግዚአብሔር ይብዛላች የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦ በክርቶስ ክርስትያ በወልድ ውሉድ በመንፈስ ቅዱስ መንፈሳዊያን የሆናችው የድግል ማርያም ለጆች እንኳን ለታላቁ የአብይ ፆም በሰላም ቤጤና አደረጋች ፆሙ የበረከት የረድኤት የነብሳችን ድህነት የዳቢሎስ ድል መንሻ የአጥያት መደምሰሻ ይሁንልን ❖🌺ዘወረደ🌺❖
ሳላውቅ በስህተት አውቄም ሆነ በድፍረት በንፈሳዊ ማህበሮቼም ሆነ በጉደኝነት በኮሜን በማህበራዊ ሚድያም ብሆን ብበድል ባስከፋ ያስቀየምኳች ካላች በእግዚአብሔር ስም ይቅርታ አድርጉልኝ እወዳችዋለው 😰
ይቅርታ ውዴ ሆይ
ይቅርታ እህቴ ሆይ
ይቅርታ ወንድሜ ሆይ
ይቅርታ ወዳጄ ሆይ
ይቅርታ 🌺❖🌺
ይቅርታ 🌺❖🌺
https://youtu.be/dMoqfYGoPE8
የንስሀ መዝሙርነው
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
👍2👏1
🍟🎂ተጠቃሚ ያጡ መድኃኒቶች🍛🍧🍟
🍡🍢1/ ቃለ እግዚአብሔር
🌕🌒ጠዋት አንድ
🌒🌙ማታ አንድ
🍢🍡2/ ንስሐ
🌺በየሳምንቱ አንድ አንድ
🍢🍡3/ ስጋወ ደሙ
🌹🌺🌼 ቢያንስ በ40 ቀን አንዴ
🍢🍡4/ ጸበል
⛈⛈ ከምግብ በፊት በየቀኑ አንዴ
🍢🍡5/ እምነት
❤️ዘወትር በየሰከንዱ ያለማቋረጥ
🍢🍡6/ ፍቅር
💔ዘወትር ያለማቋረጥ ለሁሉም
🍢🍡7/ ሰላም
🍁ለተከታታይ ሰዓታት እስከ ዘላለም
🍢🍡8/ጸሎት
📕📗🙏 በቀን ሰባት ግዜ ያለማቋረጥ
🍢🍡9/ ፆም
😒☺️ ከምግብ በፊት
🍬🍢10/ ምፅዋት
💰💷 በየቀኑ ከምታገኘው ጥቂቱን
🍢🍡11/ ስግደት
🙇🙇♀ ጠዋት 21
🙇♀🙇 ማታ 20
☞☞ማሳሰቢያ፡- ሁሉም መድኃኒቶች ተስፋ በተባለ ውሃ ማወራረጃነት መዋጥ ይኖርባቸዋል።
https://youtu.be/dMoqfYGoPE8
@Mgetem
🍡🍢1/ ቃለ እግዚአብሔር
🌕🌒ጠዋት አንድ
🌒🌙ማታ አንድ
🍢🍡2/ ንስሐ
🌺በየሳምንቱ አንድ አንድ
🍢🍡3/ ስጋወ ደሙ
🌹🌺🌼 ቢያንስ በ40 ቀን አንዴ
🍢🍡4/ ጸበል
⛈⛈ ከምግብ በፊት በየቀኑ አንዴ
🍢🍡5/ እምነት
❤️ዘወትር በየሰከንዱ ያለማቋረጥ
🍢🍡6/ ፍቅር
💔ዘወትር ያለማቋረጥ ለሁሉም
🍢🍡7/ ሰላም
🍁ለተከታታይ ሰዓታት እስከ ዘላለም
🍢🍡8/ጸሎት
📕📗🙏 በቀን ሰባት ግዜ ያለማቋረጥ
🍢🍡9/ ፆም
😒☺️ ከምግብ በፊት
🍬🍢10/ ምፅዋት
💰💷 በየቀኑ ከምታገኘው ጥቂቱን
🍢🍡11/ ስግደት
🙇🙇♀ ጠዋት 21
🙇♀🙇 ማታ 20
☞☞ማሳሰቢያ፡- ሁሉም መድኃኒቶች ተስፋ በተባለ ውሃ ማወራረጃነት መዋጥ ይኖርባቸዋል።
https://youtu.be/dMoqfYGoPE8
@Mgetem
👍5❤2🥰2
Forwarded from Daregot Media
ተዋሕድዋ
የዓድዋ ድልና ተዋሕዷዊ ገድል
በዲ/ን ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
፩.የእግዚአብሔርና የምኒልክ ሰይፍ
፪.ጣይቱ ምዕመኒቱ
፫. ካህናት፣ ታቦታት ፣መነኮሳት ሁሉም ነገር ወደ ጦር ግንባር
፬. የኢትዮጵያ ገበዝ በዓድዋ ጦሩን ሲመዝ
፭.የወታደሩ ሃይማኖት ይባስ!
፮. ቤተ ክርስቲያን ግን ለምን በጦርነቱ ተሳተፈች?
እንኳን ለሰማዕቱ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓልና ለ124ኛው የአደዋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ተከታዩን ጹሑፍ ታነቡት ዘንድ ዳረጎት ማዕዷን አቅርባለች፡፡
ሙሉ ጹሑፉን ያንብቡ 👉 https://telegra.ph/ተዋሕድዋ-03-01
©ዳረጎት ዘተዋሕዶ
Join us @daregot
የዓድዋ ድልና ተዋሕዷዊ ገድል
በዲ/ን ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
፩.የእግዚአብሔርና የምኒልክ ሰይፍ
፪.ጣይቱ ምዕመኒቱ
፫. ካህናት፣ ታቦታት ፣መነኮሳት ሁሉም ነገር ወደ ጦር ግንባር
፬. የኢትዮጵያ ገበዝ በዓድዋ ጦሩን ሲመዝ
፭.የወታደሩ ሃይማኖት ይባስ!
፮. ቤተ ክርስቲያን ግን ለምን በጦርነቱ ተሳተፈች?
እንኳን ለሰማዕቱ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓልና ለ124ኛው የአደዋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ተከታዩን ጹሑፍ ታነቡት ዘንድ ዳረጎት ማዕዷን አቅርባለች፡፡
ሙሉ ጹሑፉን ያንብቡ 👉 https://telegra.ph/ተዋሕድዋ-03-01
©ዳረጎት ዘተዋሕዶ
Join us @daregot
👍1
Forwarded from Daregot Media
Telegraph
ተዋሕድዋ
የዓድዋ ድልና ተዋሕዷዊ ገድል ስለ አድዋ ብዙ ተጽፏል። ተገጥሟል። የቱንም ያህል ቢነገርለት ግን በምልዓት ሊገልጸው የሚችል ቃል ስላልተገኘለት እኔም ከግብር ገብቼ ምስጢረ ዓድዋን ለመመርመር አልደፍርም። እንዲያው በደፈናው ግን ዓድዋ በአበው ጽናት ለኢትዮጵያውያን ኩራት ፣ ለጭቁን አፍሪካውያን ብርታት ፣ ለጠገቡ ቅኝ ገዥዎችም ውርደትና ፍርሐት የተሰጠበት ትልቅ መድረክ ነው። ዓድዋ ኢትዮጵያዊ መልኩን ያለመለወጡን…
፨የልቤ ማድጋ፨
ዘወትር ጠዋት ማታ
ስለፋ ስተጋ
እሞላለሁ ብዬ
የልቤን ማድጋ
ዛሬ በንስሐ
ሞላችልኝ ብዬ
በሐሰት ስቦርቅ
አይሎ ደስታዬ
ነገ ደግም ባዶ
ወና ሆና ሳያት
ኀዘኔ በርትቶ
ስሞክር ልሞላት
ጠብም ላይልላት
ደግም እየሞላች
ዳግም ስትጎድል
ምሬቴ አይሎ
ደክሜ እንዳልዝል
ከዚያ ከምንጩ ዳር
አግኝቼ አምላኬን
ዳግም ላይጎድልብኝ
ሞልተህ ማድጋዬን
ለስምህ ልዘምር
ላብዛ ምስጋናዬን።
@Mgetem
ዘወትር ጠዋት ማታ
ስለፋ ስተጋ
እሞላለሁ ብዬ
የልቤን ማድጋ
ዛሬ በንስሐ
ሞላችልኝ ብዬ
በሐሰት ስቦርቅ
አይሎ ደስታዬ
ነገ ደግም ባዶ
ወና ሆና ሳያት
ኀዘኔ በርትቶ
ስሞክር ልሞላት
ጠብም ላይልላት
ደግም እየሞላች
ዳግም ስትጎድል
ምሬቴ አይሎ
ደክሜ እንዳልዝል
ከዚያ ከምንጩ ዳር
አግኝቼ አምላኬን
ዳግም ላይጎድልብኝ
ሞልተህ ማድጋዬን
ለስምህ ልዘምር
ላብዛ ምስጋናዬን።
@Mgetem
👍8❤3
ይህቺ ጥፊ የኔ ናት"
መነኮስ አባ አርሳንዮስ በገባበት ገዳም ዉስጥ፣ እግዚአብሔርን
እያገለገለ ሲኖር አንድ ቀን ከገዳሙ ሕግ ዉጭ የሆነ ነገር
ይፈጽማል፡፡ ጥፋቱ ከገዳሙ አበምኔት ይደርስና አበምኔቱ አስበዉ
ብገስጸዉ ያፍራል፣ ዝም ብል ጥፋቱ ጥፋት ሳይመስለዉ ሊቀር ነዉ
አሉና፡፡ የሱን ረድዕ ጠርተዉ እንዲህ አሉት፡፡ "አርሳንዮስ ያጠፋዉን
ጥፋት እኔ እያየሁህ በእርሱ ፊት አንተ አጥፋ ከዛ በጥፊ
እመታሃለሁ፡፡ ያኔ እርሱ በአንተ ጥፊ ይማራል አሉት፡፡"
እንደተመካከሩት በአርሳንዮስ ፊት ረድኡ የእርሱን ጥፋት አጠፋ
አበምኔቱም ተቆጥተዉ በጥፊ መቱት በዚህ ጊዜ ነገሩን የተከታተለዉ
አርሳንዮስም "ይህች ጥፊ የኔ ናት" ብሎ ተናገረ፡፡
እግዚአብሔር እኛን ባጠፋነዉ ቅጣት የግድ እስከሚቀጣን ቁጭ
ብለን መጠበቅ የለብንም ፣ከሌላዉ ጥፋት፣ ከሌላዉ ቅጣት መማር
አለብን፡፡ ከሌላዉ ጥፋት መማር ትልቅ ዕዉቀት፣ ታላቅ ማስተዋል
ነዉ፡፡ አርሳንዮስ ጓደኛዉ በጥፊ ሲመታ፣ ይች ጥፊ የኔ ናት አለ እንጂ
ባጠፋዉ ጥፋት ነዉ የተቀጣዉ ብሎ አልፈረደበትም፡፡ እኛም ቁጣ፣
መቅሰፍት፣ እኛ ጋር እስኪመጣ መጠበቅ የለብንም ከጓደኞቻችን
ከጎረቤቶቻችን በሌላም ሀገር ከምናየዉ ከምንሰማዉ ተምረን ንስሓ
መግባት አለብን ጾም ማለትም ይህ ነዉ፡፡ ንስሐ የምንገባዉም
ኃጢአታችንን ስናስተዉል ነዉ፡፡ ማስተዋል ከሌለን ኃጢአቱን እንደ
ጽድቅ ቆጥረን ለንስሐ አንበቃም፡፡
ማስተዋልን ገንዘብ ያደረገ ምዕመን በሌላ ላይ የተደረገ ቅጣት
በርሱ ላይ እንደመጣ ይጠነቀቃል፡፡ እንደ ርግብ የዋህ እንደ እባብ
ብልህ በመሆን የነገሮችን ሁኔታ በማስተዋል ይከታተላል፡፡ ከሰብአ
ትካት ከሰዶም ይማራል ሎጥ የዳነበትን መንገድ ይከተላል ቃሉን
በመስማት በኖህ መርከብ በተመሰለች ቅድስት ቤተክርስቲያን
ይገኛል እራሱን በንስሐ በሥጋ ወደሙ በጸሎት በእግዚአብሔር
ቸርነት ከሚመጣዉ መቅሰፍት ያድናል፡፡
የአባቶቻችን በረከታቸው ይደርብን አሜን፡፡
https://youtu.be/dMoqfYGoPE8
@Mgetem
መነኮስ አባ አርሳንዮስ በገባበት ገዳም ዉስጥ፣ እግዚአብሔርን
እያገለገለ ሲኖር አንድ ቀን ከገዳሙ ሕግ ዉጭ የሆነ ነገር
ይፈጽማል፡፡ ጥፋቱ ከገዳሙ አበምኔት ይደርስና አበምኔቱ አስበዉ
ብገስጸዉ ያፍራል፣ ዝም ብል ጥፋቱ ጥፋት ሳይመስለዉ ሊቀር ነዉ
አሉና፡፡ የሱን ረድዕ ጠርተዉ እንዲህ አሉት፡፡ "አርሳንዮስ ያጠፋዉን
ጥፋት እኔ እያየሁህ በእርሱ ፊት አንተ አጥፋ ከዛ በጥፊ
እመታሃለሁ፡፡ ያኔ እርሱ በአንተ ጥፊ ይማራል አሉት፡፡"
እንደተመካከሩት በአርሳንዮስ ፊት ረድኡ የእርሱን ጥፋት አጠፋ
አበምኔቱም ተቆጥተዉ በጥፊ መቱት በዚህ ጊዜ ነገሩን የተከታተለዉ
አርሳንዮስም "ይህች ጥፊ የኔ ናት" ብሎ ተናገረ፡፡
እግዚአብሔር እኛን ባጠፋነዉ ቅጣት የግድ እስከሚቀጣን ቁጭ
ብለን መጠበቅ የለብንም ፣ከሌላዉ ጥፋት፣ ከሌላዉ ቅጣት መማር
አለብን፡፡ ከሌላዉ ጥፋት መማር ትልቅ ዕዉቀት፣ ታላቅ ማስተዋል
ነዉ፡፡ አርሳንዮስ ጓደኛዉ በጥፊ ሲመታ፣ ይች ጥፊ የኔ ናት አለ እንጂ
ባጠፋዉ ጥፋት ነዉ የተቀጣዉ ብሎ አልፈረደበትም፡፡ እኛም ቁጣ፣
መቅሰፍት፣ እኛ ጋር እስኪመጣ መጠበቅ የለብንም ከጓደኞቻችን
ከጎረቤቶቻችን በሌላም ሀገር ከምናየዉ ከምንሰማዉ ተምረን ንስሓ
መግባት አለብን ጾም ማለትም ይህ ነዉ፡፡ ንስሐ የምንገባዉም
ኃጢአታችንን ስናስተዉል ነዉ፡፡ ማስተዋል ከሌለን ኃጢአቱን እንደ
ጽድቅ ቆጥረን ለንስሐ አንበቃም፡፡
ማስተዋልን ገንዘብ ያደረገ ምዕመን በሌላ ላይ የተደረገ ቅጣት
በርሱ ላይ እንደመጣ ይጠነቀቃል፡፡ እንደ ርግብ የዋህ እንደ እባብ
ብልህ በመሆን የነገሮችን ሁኔታ በማስተዋል ይከታተላል፡፡ ከሰብአ
ትካት ከሰዶም ይማራል ሎጥ የዳነበትን መንገድ ይከተላል ቃሉን
በመስማት በኖህ መርከብ በተመሰለች ቅድስት ቤተክርስቲያን
ይገኛል እራሱን በንስሐ በሥጋ ወደሙ በጸሎት በእግዚአብሔር
ቸርነት ከሚመጣዉ መቅሰፍት ያድናል፡፡
የአባቶቻችን በረከታቸው ይደርብን አሜን፡፡
https://youtu.be/dMoqfYGoPE8
@Mgetem
👍6❤3
የአብይ ፆም
፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሦስተኛ ሰንበት(ሳምንት)
ምኩራብ ተብሎ ይታወቃል።
በዚህ ቀን ቤተ መቅደስን አስመልክቶ ትምህርት ይሰጣል። ጌታችንም በምኩራብ ገብቶ
ስለማስተማሩ በሰፊው ይነገራል።
ምስባኩም፦ መዝ.፷፰፡፱ ነው።
እስመ ቅንዐተ ቤትከ በልዐኒ የቤትህ ቅናት በልቶኛል
ትዕይርቶሙ ለእለይትዔየሩከ ወድቀ ላዕሌየ የሚሰድቡህምስድብ በላዬ ወድቆብኛልና
ወቀጻዕክዋ በጾም ለነፍስየ ነፍሴን በጾም አስመረርኩአት
ወንጌሉም ዮሐ.፪፡፲፪-እስከ ፍጻሜ ነው።
በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡት ጥቅሶችም፦
ቆላ.፪፡፲፮-እስከ ፍጻሜ፤
ያዕ.፪፡፲፬-እስከ ፍጻሜ፤
የሐዋ.ሥራ ፲፡፩-፱ ።
@Mgetem
፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሦስተኛ ሰንበት(ሳምንት)
ምኩራብ ተብሎ ይታወቃል።
በዚህ ቀን ቤተ መቅደስን አስመልክቶ ትምህርት ይሰጣል። ጌታችንም በምኩራብ ገብቶ
ስለማስተማሩ በሰፊው ይነገራል።
ምስባኩም፦ መዝ.፷፰፡፱ ነው።
እስመ ቅንዐተ ቤትከ በልዐኒ የቤትህ ቅናት በልቶኛል
ትዕይርቶሙ ለእለይትዔየሩከ ወድቀ ላዕሌየ የሚሰድቡህምስድብ በላዬ ወድቆብኛልና
ወቀጻዕክዋ በጾም ለነፍስየ ነፍሴን በጾም አስመረርኩአት
ወንጌሉም ዮሐ.፪፡፲፪-እስከ ፍጻሜ ነው።
በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡት ጥቅሶችም፦
ቆላ.፪፡፲፮-እስከ ፍጻሜ፤
ያዕ.፪፡፲፬-እስከ ፍጻሜ፤
የሐዋ.ሥራ ፲፡፩-፱ ።
@Mgetem
Forwarded from Daregot Media
#ሕፃን_መፃጕዕ
(ውርስ ትርጉም)
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
@Mgetem
“ብላቴና” የሚል፤
ከግብሩ የተነሣ የተሰጠው ቅፅል፤
በትርጓሜ ወንጌል የሚነበብ ሰፍሮ፤
መፃጕዕ መፃጕዕ ሕፃነ አእምሮ፤
ጨቅላ ነው ፤ ትክክል!
ምንም ነፍስ የማያውቅ፤
እሳትና ውሃን መለየት የማይችል።
ቢለይማ ኖሮ፤
ከእሳተ መለኮት ፤ እጁን ይልክ ነበር ፤ ለጥፊ ሰንዝሮ ?
......................................................
መነሻ ቅኔ ፦ ዕዝል ጉባዔ ቃና
ዘመሪጌታ ጥበበ ደስታ
.......................................................
መፃጕዕ ለ 38 ዓመት ሲማቅቅበት ከነበረ ደዌው የፈወሰው ክርስቶስን በቤተመቅደስ በጥፊ ስለ መምታቱ መሪጌታ ጥበበ ደስታ የተቀኙትን ቅኔ መነሻ በማድረግ የተገጠመ
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
.......................................................
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx9
(ውርስ ትርጉም)
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
@Mgetem
“ብላቴና” የሚል፤
ከግብሩ የተነሣ የተሰጠው ቅፅል፤
በትርጓሜ ወንጌል የሚነበብ ሰፍሮ፤
መፃጕዕ መፃጕዕ ሕፃነ አእምሮ፤
ጨቅላ ነው ፤ ትክክል!
ምንም ነፍስ የማያውቅ፤
እሳትና ውሃን መለየት የማይችል።
ቢለይማ ኖሮ፤
ከእሳተ መለኮት ፤ እጁን ይልክ ነበር ፤ ለጥፊ ሰንዝሮ ?
......................................................
መነሻ ቅኔ ፦ ዕዝል ጉባዔ ቃና
ዘመሪጌታ ጥበበ ደስታ
ሕፃን ኢያእመሬ ነፍስ ዓዲ፤
አኮኑ ፈነወ እዴሁ መንገለ እሳት ነዳዲ
.......................................................
መፃጕዕ ለ 38 ዓመት ሲማቅቅበት ከነበረ ደዌው የፈወሰው ክርስቶስን በቤተመቅደስ በጥፊ ስለ መምታቱ መሪጌታ ጥበበ ደስታ የተቀኙትን ቅኔ መነሻ በማድረግ የተገጠመ
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
.......................................................
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx9
👍2
Forwarded from መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
#ሕፃን_መፃጕዕ
(ውርስ ትርጉም)
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
@Mgetem
“ብላቴና” የሚል፤
ከግብሩ የተነሣ የተሰጠው ቅፅል፤
በትርጓሜ ወንጌል የሚነበብ ሰፍሮ፤
መፃጕዕ መፃጕዕ ሕፃነ አእምሮ፤
ጨቅላ ነው ፤ ትክክል!
ምንም ነፍስ የማያውቅ፤
እሳትና ውሃን መለየት የማይችል።
ቢለይማ ኖሮ፤
ከእሳተ መለኮት ፤ እጁን ይልክ ነበር ፤ ለጥፊ ሰንዝሮ ?
......................................................
መነሻ ቅኔ ፦ ዕዝል ጉባዔ ቃና
ዘመሪጌታ ጥበበ ደስታ
.......................................................
መፃጕዕ ለ 38 ዓመት ሲማቅቅበት ከነበረ ደዌው የፈወሰው ክርስቶስን በቤተመቅደስ በጥፊ ስለ መምታቱ መሪጌታ ጥበበ ደስታ የተቀኙትን ቅኔ መነሻ በማድረግ የተገጠመ
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
.......................................................
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx9
(ውርስ ትርጉም)
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
@Mgetem
“ብላቴና” የሚል፤
ከግብሩ የተነሣ የተሰጠው ቅፅል፤
በትርጓሜ ወንጌል የሚነበብ ሰፍሮ፤
መፃጕዕ መፃጕዕ ሕፃነ አእምሮ፤
ጨቅላ ነው ፤ ትክክል!
ምንም ነፍስ የማያውቅ፤
እሳትና ውሃን መለየት የማይችል።
ቢለይማ ኖሮ፤
ከእሳተ መለኮት ፤ እጁን ይልክ ነበር ፤ ለጥፊ ሰንዝሮ ?
......................................................
መነሻ ቅኔ ፦ ዕዝል ጉባዔ ቃና
ዘመሪጌታ ጥበበ ደስታ
ሕፃን ኢያእመሬ ነፍስ ዓዲ፤
አኮኑ ፈነወ እዴሁ መንገለ እሳት ነዳዲ
.......................................................
መፃጕዕ ለ 38 ዓመት ሲማቅቅበት ከነበረ ደዌው የፈወሰው ክርስቶስን በቤተመቅደስ በጥፊ ስለ መምታቱ መሪጌታ ጥበበ ደስታ የተቀኙትን ቅኔ መነሻ በማድረግ የተገጠመ
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
.......................................................
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx9
👍2
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ pinned «#ሕፃን_መፃጕዕ (ውርስ ትርጉም) ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ @Mgetem “ብላቴና” የሚል፤ ከግብሩ የተነሣ የተሰጠው ቅፅል፤ በትርጓሜ ወንጌል የሚነበብ ሰፍሮ፤ መፃጕዕ መፃጕዕ ሕፃነ አእምሮ፤ ጨቅላ ነው ፤ ትክክል! ምንም ነፍስ የማያውቅ፤ እሳትና ውሃን መለየት የማይችል። ቢለይማ ኖሮ፤ ከእሳተ መለኮት ፤ እጁን ይልክ ነበር ፤ ለጥፊ ሰንዝሮ ? …»
#የሚጠብቀኝ_አይተኛም
የሚጠብቀኝ አይተኛም/2/
አያንቀላፋም
ቤት ባይኖረኝም እደጅ ባድርም
ቀን እና ለሊት ከኔ አይርቅም
ድምጸ አራዊት የለሊት ግርማ
ወደኔ አይቀርብም ድምጽህ ሲሰማ
አዝ________________
መሰናክልን ለእግሮቼ አይሰጥም
ይሰውረኛል በቀኙ ሰላም
ፀሐይም በቀን አይተኩሰኝም
የአጋንንትም ሀይል አያስፈራኝም
አዝ________________
ነፍሴን ጠበቃት ከጠላት ወጥመድ
ጌታዬ መራኝ በጽድቅ መንገድ
መውጣት መግባቴን እየጠበቀ
ለዚህ አበቃኝ እርሱ ባወቀ
አዝ________________
የሰማዩን ጠል እታገሳለው
ሰው ከጨከነ ምን እሆናለው
ለሊት በድብቅ ለሚጎበኙኝ
ለጻድቃኑ ክብር አምላክ ይስጥልኝ
አዝ________________
እንቅልፌን ባርኮ ለሰጠኝ የጌታ
በአለም ሀሳብ ሳልንገላታ
የእለት ምግቤንም ላልነሳኝ ፍጹም
ምስጋና ላቅርብ እስከ ዘለዓለም
መዝሙር
ሊቀ-መዘምራን ይልማ ኃይሉ
"እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ
አይተኛም አያንቀላፋምም።"
👉 መዝሙረ ዳዊት 121:4
"ክርስቲያን ወገኖቼ እኛን የሚጠብቅ
አይተኛም እና አትፍሩ"
💚 @yeorthodoxmezmur 💚
💛 @yeorthodoxmezmur 💛
❤️ @yeorthodoxmezmur ❤️
የሚጠብቀኝ አይተኛም/2/
አያንቀላፋም
ቤት ባይኖረኝም እደጅ ባድርም
ቀን እና ለሊት ከኔ አይርቅም
ድምጸ አራዊት የለሊት ግርማ
ወደኔ አይቀርብም ድምጽህ ሲሰማ
አዝ________________
መሰናክልን ለእግሮቼ አይሰጥም
ይሰውረኛል በቀኙ ሰላም
ፀሐይም በቀን አይተኩሰኝም
የአጋንንትም ሀይል አያስፈራኝም
አዝ________________
ነፍሴን ጠበቃት ከጠላት ወጥመድ
ጌታዬ መራኝ በጽድቅ መንገድ
መውጣት መግባቴን እየጠበቀ
ለዚህ አበቃኝ እርሱ ባወቀ
አዝ________________
የሰማዩን ጠል እታገሳለው
ሰው ከጨከነ ምን እሆናለው
ለሊት በድብቅ ለሚጎበኙኝ
ለጻድቃኑ ክብር አምላክ ይስጥልኝ
አዝ________________
እንቅልፌን ባርኮ ለሰጠኝ የጌታ
በአለም ሀሳብ ሳልንገላታ
የእለት ምግቤንም ላልነሳኝ ፍጹም
ምስጋና ላቅርብ እስከ ዘለዓለም
መዝሙር
ሊቀ-መዘምራን ይልማ ኃይሉ
"እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ
አይተኛም አያንቀላፋምም።"
👉 መዝሙረ ዳዊት 121:4
"ክርስቲያን ወገኖቼ እኛን የሚጠብቅ
አይተኛም እና አትፍሩ"
💚 @yeorthodoxmezmur 💚
💛 @yeorthodoxmezmur 💛
❤️ @yeorthodoxmezmur ❤️
👍7❤4🥰1
#አልችልም_አስችለኝ
እየደነገጠ እየፈራ ልቤ
አንድነት አቅቶት ቅጥልጥል ሃሳቤ
ኮሽ ባለ ቁጥር እየፈራች ልብስ
አስጨንቀዋለሁ እራሴን በእርስ
አይኖቼ ተስፋዬን ማየት ተስኖአቸው
እግሮች ጉዞዬን መጓዝ አቅቶአቸው
ይቅበዘበዛሉ መሪ ጠፍቶባቸው
ዝም ባለ ጎጆ ጭጭ ባል ለሊት
ጩኽት ይስማኛል ምንም በሌለበት
የሚያሳርፍ ጌታ እንዳለኝ ይወቀው
የሚያስጨንቀኝን አምላኬ አስጨንቀው
አንተ ድረስና የጭንቀቴን ውል ፍታ
አልችልም አስችለኝ እንዳልጠፋ ጌታ
https://youtu.be/LrUMwlzym5I
ዝማሬ መልክት ያስማልን
እየደነገጠ እየፈራ ልቤ
አንድነት አቅቶት ቅጥልጥል ሃሳቤ
ኮሽ ባለ ቁጥር እየፈራች ልብስ
አስጨንቀዋለሁ እራሴን በእርስ
አይኖቼ ተስፋዬን ማየት ተስኖአቸው
እግሮች ጉዞዬን መጓዝ አቅቶአቸው
ይቅበዘበዛሉ መሪ ጠፍቶባቸው
ዝም ባለ ጎጆ ጭጭ ባል ለሊት
ጩኽት ይስማኛል ምንም በሌለበት
የሚያሳርፍ ጌታ እንዳለኝ ይወቀው
የሚያስጨንቀኝን አምላኬ አስጨንቀው
አንተ ድረስና የጭንቀቴን ውል ፍታ
አልችልም አስችለኝ እንዳልጠፋ ጌታ
https://youtu.be/LrUMwlzym5I
ዝማሬ መልክት ያስማልን
YouTube
ሊቀ መዘምራን ይልማ ሀይሉ
በርጠሚዮስ ነኝ አይነ ስውር ምስኪን
ከሩቅ የሰማሁት የጌታዬን ድምፁን
ከብዙ ሁካታ ጉርምርምታ መሃል
የክርስቶስ ድምፁ በግልፅ ይሰማኛል
የልቦናዬን አይን ፈፅሞ ታውሯል
አይኔን ፈውስልኝ በርጠሚዮስ ይላል
አብዝቼ እጮሃለው ጌታ ማረኝ ብዬ
በውስጤ እየታየኝ ሲምረኝ ጌታዬ
አንተን አይሰማህም ይሉኛል ብዙዎቹ
በኃጢአት ሰንሰለት ታስረሃል እግር ከወርች
ስለዚህ አትልፋ ሲኦልን ጠብቃት
እንደዚህ ቢሉኝም እጮሃለው ሳልታክት…
ከሩቅ የሰማሁት የጌታዬን ድምፁን
ከብዙ ሁካታ ጉርምርምታ መሃል
የክርስቶስ ድምፁ በግልፅ ይሰማኛል
የልቦናዬን አይን ፈፅሞ ታውሯል
አይኔን ፈውስልኝ በርጠሚዮስ ይላል
አብዝቼ እጮሃለው ጌታ ማረኝ ብዬ
በውስጤ እየታየኝ ሲምረኝ ጌታዬ
አንተን አይሰማህም ይሉኛል ብዙዎቹ
በኃጢአት ሰንሰለት ታስረሃል እግር ከወርች
ስለዚህ አትልፋ ሲኦልን ጠብቃት
እንደዚህ ቢሉኝም እጮሃለው ሳልታክት…
👍8❤3🤬1
#የአምላክ_እንባ
(በላይ በቀለ ወያ)
@Mgetem
.
.
ከላይ ከሰማያት...
በሰው ተበድሎ ፤ ፈጣሪ ያለቅሳል
ከታች ያለ ፍጥረት...
"ዝናብ ጣለ" ብሎ ፤ ምድሪቱን ያርሳል።
ወራትን ጠብቆ፤ ርሀቡን አስታግሶ
የሀገሬ ገበሬ...
በፈጣሪ እንባ ነው ፤ የሚበላው አርሶ።
እንዲያው በተለምዶ፤ ዝናብ የምንለው
ትእግስት አጠራቅሞት...
ለወራት የቆየ ፤ የአምላክ እንባ ነው።
።።።
ከማንባቱ በፊት...
ማዘኑን ሊያረዳ፤ ሰማይ ጠቁሮ ሳለ፤
ፈጣሪ ሲቆጣ...
ትውልድ ያማትባል፤ "መብረቅ" ነው እያለ።
የሀገሬ ገበሬ.....
ሰማዩን እያየ፤ ምድሪቱን ያርሳል
የገበሬው በሬ...
ሳር ሳሩን እያየ፤ ከገደል ይደርሳል
በፈጣሪ እንባ
በሰው ልጆች ደባ
የታረሰ መሬት...
ስንዴና እንክርዳዱን፤ባንድ ላይ ያበቅላል
ከላይ ከሰማያት...
ስንዴን ከእንክርዳዱ ፤ሊለይ ይታገላል
ከታች ያለ ፍጥረት
ርሀቡን ሊያስታግስ
ስንዴና እንክርዳድን፤ ደባልቆ ይበላል።
።።።
ለእንደገና ክረምት
ለእንደገና በደል ፣ ለእንደገና ለቅሶ
የሀገሬ ገበሬ……
ሰማይ ሰማይ ያያል፤ ደረቅ መሬት አርሶ።
።፣
ከላይ ከሰማያት.
የፈጣሪ እናት
ልጇን ለማባበል ፤ ፈገግ ትላለች
ከታች ያለች እናት...
"ፀሐይ ወጣ"ብላ ፤ ብቅል ታሰጣለች።
እንዲያው በተለምዶ፤ ፀሀይ የምንላት
ልጇን ለማባበል….
ብርሀን የሰጠች፤ የአምላክ እናት ናት።
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem_Bot
(በላይ በቀለ ወያ)
@Mgetem
.
.
ከላይ ከሰማያት...
በሰው ተበድሎ ፤ ፈጣሪ ያለቅሳል
ከታች ያለ ፍጥረት...
"ዝናብ ጣለ" ብሎ ፤ ምድሪቱን ያርሳል።
ወራትን ጠብቆ፤ ርሀቡን አስታግሶ
የሀገሬ ገበሬ...
በፈጣሪ እንባ ነው ፤ የሚበላው አርሶ።
እንዲያው በተለምዶ፤ ዝናብ የምንለው
ትእግስት አጠራቅሞት...
ለወራት የቆየ ፤ የአምላክ እንባ ነው።
።።።
ከማንባቱ በፊት...
ማዘኑን ሊያረዳ፤ ሰማይ ጠቁሮ ሳለ፤
ፈጣሪ ሲቆጣ...
ትውልድ ያማትባል፤ "መብረቅ" ነው እያለ።
የሀገሬ ገበሬ.....
ሰማዩን እያየ፤ ምድሪቱን ያርሳል
የገበሬው በሬ...
ሳር ሳሩን እያየ፤ ከገደል ይደርሳል
በፈጣሪ እንባ
በሰው ልጆች ደባ
የታረሰ መሬት...
ስንዴና እንክርዳዱን፤ባንድ ላይ ያበቅላል
ከላይ ከሰማያት...
ስንዴን ከእንክርዳዱ ፤ሊለይ ይታገላል
ከታች ያለ ፍጥረት
ርሀቡን ሊያስታግስ
ስንዴና እንክርዳድን፤ ደባልቆ ይበላል።
።።።
ለእንደገና ክረምት
ለእንደገና በደል ፣ ለእንደገና ለቅሶ
የሀገሬ ገበሬ……
ሰማይ ሰማይ ያያል፤ ደረቅ መሬት አርሶ።
።፣
ከላይ ከሰማያት.
የፈጣሪ እናት
ልጇን ለማባበል ፤ ፈገግ ትላለች
ከታች ያለች እናት...
"ፀሐይ ወጣ"ብላ ፤ ብቅል ታሰጣለች።
እንዲያው በተለምዶ፤ ፀሀይ የምንላት
ልጇን ለማባበል….
ብርሀን የሰጠች፤ የአምላክ እናት ናት።
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem_Bot
👍9❤5