Watch "🔴 አዲስ ዝማሬ " ድንግል ሆይ " ዘማሪት ህጻን አድያም ኪሮስ @-mahtot" on YouTube
https://youtu.be/oYwFW4ARXhE
https://youtu.be/oYwFW4ARXhE
YouTube
🔴 አዲስ ዝማሬ " ድንግል ሆይ " ዘማሪት ህጻን አድያም ኪሮስ @-mahtot
🔴 በማኅቶት ቲዩብ የተለቀቁ ተወዳጅ መዝሙሮችን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፡፡
👇 👇 👇
https://bit.ly/3C2YHGp
አዲስ ዝማሬ " ድንግል ሆይ " ዘማሪት ህጻን አድያም ኪሮስ
👇 👇 👇
https://bit.ly/3C2YHGp
አዲስ ዝማሬ " ድንግል ሆይ " ዘማሪት ህጻን አድያም ኪሮስ
ስለ ተክልዬ ሳስብ
1. ወደ 200 ከሚጠጉ የዝማሬ ሥራዎቼ አንድ የፃድቁ ሥራ አለመገኘቱ
2. ደብረ ሊባኖስን ከረገጥኩ ድፍን 8 ዓመት መሙላቱ እንደ እግር እሳት ያንገበግቡኝ ነበር። አንደኛውን ይኸው ፈጽሚያለሁ። ሁለተኛውን ደግሞ እግዜር ያውቃል።
ስለ ተክልዬ ሳስብ
1. ወደ 200 ከሚጠጉ የዝማሬ ሥራዎቼ አንድ የፃድቁ ሥራ አለመገኘቱ
2. ደብረ ሊባኖስን ከረገጥኩ ድፍን 8 ዓመት መሙላቱ እንደ እግር እሳት ያንገበግቡኝ ነበር። አንደኛውን ይኸው ፈጽሚያለሁ። ሁለተኛውን ደግሞ እግዜር ያውቃል።
https://youtu.be/qQ0VXrDcz-U
1. ወደ 200 ከሚጠጉ የዝማሬ ሥራዎቼ አንድ የፃድቁ ሥራ አለመገኘቱ
2. ደብረ ሊባኖስን ከረገጥኩ ድፍን 8 ዓመት መሙላቱ እንደ እግር እሳት ያንገበግቡኝ ነበር። አንደኛውን ይኸው ፈጽሚያለሁ። ሁለተኛውን ደግሞ እግዜር ያውቃል።
ስለ ተክልዬ ሳስብ
1. ወደ 200 ከሚጠጉ የዝማሬ ሥራዎቼ አንድ የፃድቁ ሥራ አለመገኘቱ
2. ደብረ ሊባኖስን ከረገጥኩ ድፍን 8 ዓመት መሙላቱ እንደ እግር እሳት ያንገበግቡኝ ነበር። አንደኛውን ይኸው ፈጽሚያለሁ። ሁለተኛውን ደግሞ እግዜር ያውቃል።
https://youtu.be/qQ0VXrDcz-U
YouTube
🔴 አዲስ ዝማሬ "ለተክለ ሃይማኖት "ዘማሪ ያሬድ አበበ
🔴 በማኅቶት ቲዩብ የተለቀቁ ተወዳጅ መዝሙሮችን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፡፡
👇 👇 👇
https://bit.ly/3C2YHGp
አዲስ ዝማሬ "ለተክለ ሃይማኖት "ዘማሪ ያሬድ አበበ
👇 👇 👇
https://bit.ly/3C2YHGp
አዲስ ዝማሬ "ለተክለ ሃይማኖት "ዘማሪ ያሬድ አበበ
ጾመ ነነዌን ምክንያት በማድረግ በመላው ዓለም የሚገኙ ሕዝበ ክርስቲያን ጥቁር ልብስ ብቻ በመልበስ በጾምና በጸሎት ምሕላ በመያዝ በቤተ ክርስቲያን ዓውደ ምሕረት በመገኘት ወደ እግዚአብሔር ጾም፤ ጸሎትና ምሕላ እንድታቀርቡ ቅዱስ ሲኖዶስ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
#ስለምንታገልለት_ዕውቀት_ይኑረን
ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ በKesatebirhan Ze Tewahdo Telegram Channel በLive stream በሰሞናዊ የቤተ ክርስቲያን ትኩሳት መነሻነት መታወቅ ያለባቸውን መሠረታዊ ነጥቦች እንማማራለን።
#የሚነሡ_ጉዳዮች
1. ዶግማ ፣ ቀኖና ፣ ትውፊት ምንድናቸው? ዶግማ ፈረሰ ፣ ቀኖና ተጣሰ ፣ ትውፊት ተፋለሰ ሲባል ምን ማለት ነው። ቅጣቱስ ምንድን ነው?
2. ምሥጢር ክህነት ፣ ምን? ለምን? እንዴት? ፣ ክብረ ክህነት።
3. መፈንቅለ ክህነት በዘመነ ሙሴ ፣ የደብተራ ኦሪት ግርግርና መዘዙ
4. አቤሴሎማዊነትና ዖዝያናዊነት በቤተ ክህነት
5. የጵጵስና ታሪክ በኢትዮጵያ
5. የጳጳሳት ስም ፣ ብፁዕ አቡነ እገሌ መባልና የስም ለውጥ የአስኬማ ፣ የጽሕምና የልብሳቸው ፣ የበትራቸውም ምሥጢርና ውክልና
5. ኦርቶዶክስ በኦሮሞ ታሪክና ፖለቲካ መነጽር
6. የአሁኑን ፈተና እንዴት እንመልከተው? እንዴትስ እንመክተው?
#ሰዓት_ከምሽቱ_3_ሰዓት
#ዕለታት_ቅዳሜና_እሑድ
የስሜት ብቻ ሳይሆን የዕውቀትም ጦር ዕቃ ለውጊያው ያስፈልገናል።
#ሊንኩን ተጭነው የChannelu Member በመሆን ይጠብቁ።
👇👇👇👇👇👇👇
https://www.tg-me.com/KesatebirhanZeTewahdo
ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ በKesatebirhan Ze Tewahdo Telegram Channel በLive stream በሰሞናዊ የቤተ ክርስቲያን ትኩሳት መነሻነት መታወቅ ያለባቸውን መሠረታዊ ነጥቦች እንማማራለን።
#የሚነሡ_ጉዳዮች
1. ዶግማ ፣ ቀኖና ፣ ትውፊት ምንድናቸው? ዶግማ ፈረሰ ፣ ቀኖና ተጣሰ ፣ ትውፊት ተፋለሰ ሲባል ምን ማለት ነው። ቅጣቱስ ምንድን ነው?
2. ምሥጢር ክህነት ፣ ምን? ለምን? እንዴት? ፣ ክብረ ክህነት።
3. መፈንቅለ ክህነት በዘመነ ሙሴ ፣ የደብተራ ኦሪት ግርግርና መዘዙ
4. አቤሴሎማዊነትና ዖዝያናዊነት በቤተ ክህነት
5. የጵጵስና ታሪክ በኢትዮጵያ
5. የጳጳሳት ስም ፣ ብፁዕ አቡነ እገሌ መባልና የስም ለውጥ የአስኬማ ፣ የጽሕምና የልብሳቸው ፣ የበትራቸውም ምሥጢርና ውክልና
5. ኦርቶዶክስ በኦሮሞ ታሪክና ፖለቲካ መነጽር
6. የአሁኑን ፈተና እንዴት እንመልከተው? እንዴትስ እንመክተው?
#ሰዓት_ከምሽቱ_3_ሰዓት
#ዕለታት_ቅዳሜና_እሑድ
የስሜት ብቻ ሳይሆን የዕውቀትም ጦር ዕቃ ለውጊያው ያስፈልገናል።
#ሊንኩን ተጭነው የChannelu Member በመሆን ይጠብቁ።
👇👇👇👇👇👇👇
https://www.tg-me.com/KesatebirhanZeTewahdo
Telegram
Kesatebirhan Ze Tewahdo
ይህ የዲ/ን ከሣቴብርሃን ግጥሞች፣ወጎች፣ትረካዎች፣ተውኔቶች ፣ ስብከቶችና ወረቦች የሚተላለፉበት ሕጋዊ ገጽ ነው።
እናንተም ከመንፈሳዊ አቅርቦቶቹ እንዲቋደሱና share በማድረግ ሌሎች እንዲያቃምሱ ጋበዝንዎ።
"ዘመኑን እየዋጃችሁ፥በውጭ ባሉቱ ዘንድ በጥበብ ተመላለሱ።"ቆላ.፬፥
የዩቲዩብ ቻናል 👇
https://youtube.com/channel/UCH5c3LZnu5c-cVbPT0ZI-rg
እናንተም ከመንፈሳዊ አቅርቦቶቹ እንዲቋደሱና share በማድረግ ሌሎች እንዲያቃምሱ ጋበዝንዎ።
"ዘመኑን እየዋጃችሁ፥በውጭ ባሉቱ ዘንድ በጥበብ ተመላለሱ።"ቆላ.፬፥
የዩቲዩብ ቻናል 👇
https://youtube.com/channel/UCH5c3LZnu5c-cVbPT0ZI-rg
Forwarded from Daregot Media
Telegraph
ተዋሕድዋ
የዓድዋ ድልና ተዋሕዷዊ ገድል ስለ አድዋ ብዙ ተጽፏል። ተገጥሟል። የቱንም ያህል ቢነገርለት ግን በምልዓት ሊገልጸው የሚችል ቃል ስላልተገኘለት እኔም ከግብር ገብቼ ምስጢረ ዓድዋን ለመመርመር አልደፍርም። እንዲያው በደፈናው ግን ዓድዋ በአበው ጽናት ለኢትዮጵያውያን ኩራት ፣ ለጭቁን አፍሪካውያን ብርታት ፣ ለጠገቡ ቅኝ ገዥዎችም ውርደትና ፍርሐት የተሰጠበት ትልቅ መድረክ ነው። ዓድዋ ኢትዮጵያዊ መልኩን ያለመለወጡን…
Watch "🔴 አዲስ የበገና ዝማሬ "በባሕርይ ምስጉን "በዘማሪት ሕጻን አድያም ኪሮስ" on YouTube
https://youtu.be/W6meycYeEj4
https://youtu.be/W6meycYeEj4
YouTube
🔴 አዲስ የበገና ዝማሬ "በባሕርይ ምስጉን "በዘማሪት ሕጻን አድያም ኪሮስ
አዲስ የበገና ዝማሬ " በባሕርይ ምስጉን " በዘማሪት ሕጻን አድያም ኪሮስ
Watch "ተዋሕድዋ - የአድዋ ድል እና ተዋሕዷዊ ገድል" on YouTube
https://youtu.be/7_6A_kMAvSs
https://youtu.be/7_6A_kMAvSs
«ተዋሕድዋ» - ኦርቶዶክስ እና አድዋ
+++++++++++++++++++++++++++++++
ይኽ ጥናት ቀመስ አድዋዊ ጽሑፍ ከሦስት ዓመት በፊት የዳረጎት ዲጂታል መጽሔት ላይ የወጣና ዛሬ ለ127ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በጸሐፊው ተተርኮ የቀረበ ነው።
👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/7_6A_kMAvSs
https://youtu.be/7_6A_kMAvSs
+++++++++++++++++++++++++++++++
ይኽ ጥናት ቀመስ አድዋዊ ጽሑፍ ከሦስት ዓመት በፊት የዳረጎት ዲጂታል መጽሔት ላይ የወጣና ዛሬ ለ127ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በጸሐፊው ተተርኮ የቀረበ ነው።
👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/7_6A_kMAvSs
https://youtu.be/7_6A_kMAvSs
Forwarded from መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
#ሕፃን_መፃጕዕ
(ውርስ ትርጉም)
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
@Mgetem
“ብላቴና” የሚል፤
ከግብሩ የተነሣ የተሰጠው ቅፅል፤
በትርጓሜ ወንጌል የሚነበብ ሰፍሮ፤
መፃጕዕ መፃጕዕ ሕፃነ አእምሮ፤
ጨቅላ ነው ፤ ትክክል!
ምንም ነፍስ የማያውቅ፤
እሳትና ውሃን መለየት የማይችል።
ቢለይማ ኖሮ፤
ከእሳተ መለኮት ፤ እጁን ይልክ ነበር ፤ ለጥፊ ሰንዝሮ ?
......................................................
መነሻ ቅኔ ፦ ዕዝል ጉባዔ ቃና
ዘመሪጌታ ጥበበ ደስታ
.......................................................
መፃጕዕ ለ 38 ዓመት ሲማቅቅበት ከነበረ ደዌው የፈወሰው ክርስቶስን በቤተመቅደስ በጥፊ ስለ መምታቱ መሪጌታ ጥበበ ደስታ የተቀኙትን ቅኔ መነሻ በማድረግ የተገጠመ
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
.......................................................
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx9
(ውርስ ትርጉም)
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
@Mgetem
“ብላቴና” የሚል፤
ከግብሩ የተነሣ የተሰጠው ቅፅል፤
በትርጓሜ ወንጌል የሚነበብ ሰፍሮ፤
መፃጕዕ መፃጕዕ ሕፃነ አእምሮ፤
ጨቅላ ነው ፤ ትክክል!
ምንም ነፍስ የማያውቅ፤
እሳትና ውሃን መለየት የማይችል።
ቢለይማ ኖሮ፤
ከእሳተ መለኮት ፤ እጁን ይልክ ነበር ፤ ለጥፊ ሰንዝሮ ?
......................................................
መነሻ ቅኔ ፦ ዕዝል ጉባዔ ቃና
ዘመሪጌታ ጥበበ ደስታ
ሕፃን ኢያእመሬ ነፍስ ዓዲ፤
አኮኑ ፈነወ እዴሁ መንገለ እሳት ነዳዲ
.......................................................
መፃጕዕ ለ 38 ዓመት ሲማቅቅበት ከነበረ ደዌው የፈወሰው ክርስቶስን በቤተመቅደስ በጥፊ ስለ መምታቱ መሪጌታ ጥበበ ደስታ የተቀኙትን ቅኔ መነሻ በማድረግ የተገጠመ
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ
.......................................................
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx9
ግጥም በእንተ #መጻጉዕ
@Mgetem
የቱ ፍቅሬ ስቦህ እንደምን ፈታኸኝ
እኔ እኮ ብኩን ነኝ...
አንተ ስትሰቀል ከአይሁድ ጋር የምገኝ
እኔ እኮ ምንም ነኝ ተራ የህመም ሰው
ጌታዬ እንድትምረኝ ምክንያትህ ምንድነው
በከሀሊነትህ ቢቆምም የኔ አሳር
ከደግነት ደጅህ የቆረጥኩኝ ምሳር
ብትወደኝ ብትምረኝ እኔ ምንተዳዬ
ከሰቀሉህ ጋራ ልስቀልህ ጌታዬ
እንዲ ነኝ መጻጉዕ ውለታ የምረሳ
ስወድህ እንድኖር ህመሜን አትፈውስ ቀንበሬን አታንሳ
ስንኩል ነው የኔ እግሬ ለሐሰት ያጋደለ
ጠማማ ነው ልቤ ፍቅርህን የጣለ
ቀጤማ ነው እጄ ክፋት ያቃጠለው
ያዙት ያን ክርስቶስ ብሎ የሚጠቁመው
እውር ነው ብሌኔ እያየ የሚከዳ
ከደግነት ኩሬ መአት የሚቀዳ
እዳ ነኝ ለራሴ እዳ ነኝ ለዓለም
ሲጀመር ነው የካድኩህ ሲፈጸም አይደለም
ከወንዙ ጥግ ሆኜ በአልጋዬ ላይ ሳለሁ
አምንብህ ነበረ ስትፈውስ እያየሁ
አልጋህን ተሸከም ስትለኝ ምን አልባት
ልቤን አናተበው የመራመድ ክፋት
አትማረኝ መድኅኑ በአልጋዬ ላይ ልክረም
አልጋዬን መሸከም ለኔ መጥፋት እንጂ መፈወስ አይደለም
እባክህ ክርስቶስ እባክህ ጌታዬ
አንተን ከምከዳ አልጋዬን አዝዬ
የዳዊት ልጅ ተወኝ አትፈውሰኝ ይቅር
መች እክድህ ነበር ልክ እንዲህ ከነበር ::
✍ዳዊት አየነው
@Mgetem
@Mgetem_group
@Mgetem
@Mgetem
የቱ ፍቅሬ ስቦህ እንደምን ፈታኸኝ
እኔ እኮ ብኩን ነኝ...
አንተ ስትሰቀል ከአይሁድ ጋር የምገኝ
እኔ እኮ ምንም ነኝ ተራ የህመም ሰው
ጌታዬ እንድትምረኝ ምክንያትህ ምንድነው
በከሀሊነትህ ቢቆምም የኔ አሳር
ከደግነት ደጅህ የቆረጥኩኝ ምሳር
ብትወደኝ ብትምረኝ እኔ ምንተዳዬ
ከሰቀሉህ ጋራ ልስቀልህ ጌታዬ
እንዲ ነኝ መጻጉዕ ውለታ የምረሳ
ስወድህ እንድኖር ህመሜን አትፈውስ ቀንበሬን አታንሳ
ስንኩል ነው የኔ እግሬ ለሐሰት ያጋደለ
ጠማማ ነው ልቤ ፍቅርህን የጣለ
ቀጤማ ነው እጄ ክፋት ያቃጠለው
ያዙት ያን ክርስቶስ ብሎ የሚጠቁመው
እውር ነው ብሌኔ እያየ የሚከዳ
ከደግነት ኩሬ መአት የሚቀዳ
እዳ ነኝ ለራሴ እዳ ነኝ ለዓለም
ሲጀመር ነው የካድኩህ ሲፈጸም አይደለም
ከወንዙ ጥግ ሆኜ በአልጋዬ ላይ ሳለሁ
አምንብህ ነበረ ስትፈውስ እያየሁ
አልጋህን ተሸከም ስትለኝ ምን አልባት
ልቤን አናተበው የመራመድ ክፋት
አትማረኝ መድኅኑ በአልጋዬ ላይ ልክረም
አልጋዬን መሸከም ለኔ መጥፋት እንጂ መፈወስ አይደለም
እባክህ ክርስቶስ እባክህ ጌታዬ
አንተን ከምከዳ አልጋዬን አዝዬ
የዳዊት ልጅ ተወኝ አትፈውሰኝ ይቅር
መች እክድህ ነበር ልክ እንዲህ ከነበር ::
✍ዳዊት አየነው
@Mgetem
@Mgetem_group
@Mgetem
Forwarded from የዲ/ን ከሣቴብርሃን ስራዎች (ㅤㅤㅤㅤㅤ)
🟥 አዲስ ዘለሰኛ ዝማሬ
ዘማሪ ዲ/ን ብርሃኑ ዓለማየሁ
ምነው ሃገሬ ምነው
ግጥም: ዲ/ን ዶ/ር ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
https://youtu.be/WcLkSy_CqiA
https://youtu.be/WcLkSy_CqiA
ዘማሪ ዲ/ን ብርሃኑ ዓለማየሁ
ምነው ሃገሬ ምነው
ግጥም: ዲ/ን ዶ/ር ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
https://youtu.be/WcLkSy_CqiA
https://youtu.be/WcLkSy_CqiA
😭 በእንባ የተዘመረ ዝማሬ😭
ፍቅሩን እዩ የአዶናይን
ዘማሪ ዳንኤል ጥበበ ሥላሴ
https://youtu.be/oLQMYBAox1U
https://youtu.be/oLQMYBAox1U
ፍቅሩን እዩ የአዶናይን
ዘማሪ ዳንኤል ጥበበ ሥላሴ
https://youtu.be/oLQMYBAox1U
https://youtu.be/oLQMYBAox1U
YouTube
ዘማሪ ዳንኤል ጥበበ ሥላሴ - ፍቅሩን እዩ የአዶናይን | አዲስ የበገና ዝማሬ
አዲስ ዝማሬ
ዘማሪ ዳንኤል ጥበበሥላሴ
ግጥም፡ ዲ/ን ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
በገና፡ መምህር አቤል ተስፋዬ
ዘማሪ ዳንኤል ጥበበሥላሴ
ግጥም፡ ዲ/ን ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
በገና፡ መምህር አቤል ተስፋዬ
Forwarded from የዲ/ን ከሣቴብርሃን ስራዎች (Merry G)
አዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍ
ርእስ፦ "መጽሐፈ መሠረት"
አዘጋጅ፦ ዲ/ን ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ(ዶ/ር)
ቀድማችሁ ለማዘዝ
👇👇👇
@buchula36
አልያም 👉 @Kebras
ላይ ማዘዝ ትችላላችሁ
በተጨማሪም በ 0912239783 / 0936290305 ላይ በመደወል የበለጠ መረጃ ማግኘት እና መጽሐፉን ማዘዝ ይችላሉ።
ርእስ፦ "መጽሐፈ መሠረት"
አዘጋጅ፦ ዲ/ን ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ(ዶ/ር)
ቀድማችሁ ለማዘዝ
👇👇👇
@buchula36
አልያም 👉 @Kebras
ላይ ማዘዝ ትችላላችሁ
በተጨማሪም በ 0912239783 / 0936290305 ላይ በመደወል የበለጠ መረጃ ማግኘት እና መጽሐፉን ማዘዝ ይችላሉ።
እኔና የቆሎ ጓደኞቼ የአብነት መምህራችን መጋቤ ምሥጢር አለቃ መሠረት ተሰማን ቢያንስ በወር አንደዜ “ለምን መጽሐፍ አይጽፉም?” የሚል የልጅነት ቅንዓት ፣ ጉጉትና ምኞት የወለደው ሃሳብ በጉባኤ መሃል ወርወር ባደረግላቸው ቁጥር እንዲህ ብለው ይመልሱ ነበር።
“መጽሐፍ ልጻፍ ብል ቤት መቀመጥ ፣ መጻሕፍት ማገላበጥ ግድ ይሆናል። ይህ ደግሞ የእናንተን የትምህርት ጊዜ ይሻማል። ስለዚህ እኔ እናንተው ላይ መጻፉን መርጫለሁ። እናንተ ደግሞ መጽሐፉን ትጽፉታላችሁ።”
ይህ አነጋገራቸው “ሰዎች ሁሉ በሚያውቁትና በሚያነቡት በልባችን የተጻፈ መልእክታችን እናንተ ናችሁ። እናንተም በሕያው እግዚአብሔር መንፈስ እንጂ በድንጋይ ጽላት ያልተጻፈ ፥ በእኛም የተገለገለ የክርስቶስ መልእክት እንደሆናችሁ የተገለጠ ነው።” የሚለው የቅዱስ ጳውሎስን ኃይለ ቃል ይመስላል።
እንዳሉትም እስከ መጨረሻይቱ ሕቅታ ድረስ አንድነትን ሦስትነትን ማመንን የሚያጸና ትምህርት እየጻፉ አረፉ። “መጽሐፉን እናንተ ትጽፉታላችሁ” የሚለው ትንቢትም ከዐሥር ዓመታት በፊት በበኩር የመንፈስ ልጃቸው በዲ/ን ዶ/ር አቤል ኃይሉ “የማእዘን ራስ” መጽሐፍ ተፈጽሟል። እነሆ አሁን ደግሞ የገዛ ብዕራቸው ውጤት “መጽሐፈ መሠረት” በሚል ርእስ ለኅትመት ብርሃን በቃ።
ይኼን መጽሐፍ የማዘጋጀት እድሌን አደንቃለሁ። ከፈቃደ እግዚአብሔር ጋር ይኼ ኃላፊነት ወደ እኔ እንዲመጣና እኔም በልዩ ትኩረት እንድፈጽመው ያደረጉኝ ክስተቶች ግን አሉ። በሕይወተ ሥጋ ሳይለዩን የአብነት ትምህርት የምስክር ወረቀት ከሰጧቸው የመጨረሻ ልጆቻቸው ማካከል አንዱ መሆኔ ፣ የመጨረሻ የጉባኤ ስብከታቸውን ያደግሁበትና በሰ/ት/ቤት አመራርነት ያገለገልኩበት ደብሬ ባዘጋጀው የኅዳር ሚካኤል ጉባኤ ላይ ጋብዣቸው ያስተማሩ መሆኑ ፣ በመጨረሻ በግል ሄጄ የተቀበልኩት የ”ዕዳ አለብህ” ቃላቸው ፣ የጊዜ ዕረፍታቸው የዓይን እማኝነት ዕጣ ከመንፈስ ልጆቻቸው መካከል እኔ ጋር የወደቀ መሆኑ በአጋጣሚ የሆነ አይመስለኝም።
ይልቁንም ዜና ሕይወታቸውንና ሥራዎቻቸውን ይዞ የወጣው የዳረጎት ልዩ ዕትም ዋና አዘጋጅ መሆኔ እኔ በግሌ ካሰባሰብኳቸው ሰነዶች በብዙ እጥፍ የሚበልጡ የልዩ ልዩ ዘመን አበርክቶአቸው እጄ እንዲገባ ምክንያት ሲሆን አንድ ላይ ሰብስቦ መጽሐፍ የማድረግ ሐሳብ ተፀነሰ። በፈቃደ እግዚአብሔርም እዚህ ደረሰ።
መጽሐፉ ሦስት አበይት ምእራፎች ያሉት ሲሆን በመጀመሪያው ምእራፍ ለኮርስ ስልጠና የተዘጋጁ ወጥ ሥራዎች ቀርበዋል። በሁለተኛው ምእራፍ በልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ በጽሑፍ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በጽሑፍ የሰጡትን ምላሽ ይዟል። የመጨረሻው ምእራፍ የሕይወት ታሪክ አምድ ሆኖ የግላቸውን የጉባኤ ቤት ቆይታ በወፍ በረር ፣ ለስንክሣርና ግብረ ሕማማት መተርጉም ወዳጃቸው ለሊቀ መዘምራን ላእከ ማርያም ወልደ ኢየሱስ የጻፉትን በቅኔ የተዋዛ ጽሑፍ ፣ እንዲሁም ዜና ሕይወታ ለማርያም ድንግልን አካቷል።
በቅጽ አንድ የተካተቱት ሥራዎቻቸው ለኅትመት በሚበቃ ምሉዕነት ስለተገኙ ብቻ እንጂ በቀጣይ ተሟልተው የሚዘጋጁ ብዛት ያላቸው ርእሰ ጉዳዮች እንደሚኖሩ ይታወቅልኝ።
በተረፈ ስለ ብዕራቸው የሥነ ጽሑፍ ውበት ፣ የምሥጢር ጉልበትና የሐሳብ ፍሰት እየተነተኑ ሊቁን ለእናንተ ማስተዋወቁ አስፈላጊ አልመሰለኝም። “ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ” ይላልና ቃሉ ከፍሬያቸው ዕወቋቸው። የቻልኩትን ያህል ለቅሜ በያዛችሁት ቅርጫት አኑሬላችኋለሁ። የተባረከ ማዕድ ይሁላችሁ።
https://www.instagram.com/p/CqYPYpXIA4T/?igshid=MDJmNzVkMjY=
“መጽሐፍ ልጻፍ ብል ቤት መቀመጥ ፣ መጻሕፍት ማገላበጥ ግድ ይሆናል። ይህ ደግሞ የእናንተን የትምህርት ጊዜ ይሻማል። ስለዚህ እኔ እናንተው ላይ መጻፉን መርጫለሁ። እናንተ ደግሞ መጽሐፉን ትጽፉታላችሁ።”
ይህ አነጋገራቸው “ሰዎች ሁሉ በሚያውቁትና በሚያነቡት በልባችን የተጻፈ መልእክታችን እናንተ ናችሁ። እናንተም በሕያው እግዚአብሔር መንፈስ እንጂ በድንጋይ ጽላት ያልተጻፈ ፥ በእኛም የተገለገለ የክርስቶስ መልእክት እንደሆናችሁ የተገለጠ ነው።” የሚለው የቅዱስ ጳውሎስን ኃይለ ቃል ይመስላል።
እንዳሉትም እስከ መጨረሻይቱ ሕቅታ ድረስ አንድነትን ሦስትነትን ማመንን የሚያጸና ትምህርት እየጻፉ አረፉ። “መጽሐፉን እናንተ ትጽፉታላችሁ” የሚለው ትንቢትም ከዐሥር ዓመታት በፊት በበኩር የመንፈስ ልጃቸው በዲ/ን ዶ/ር አቤል ኃይሉ “የማእዘን ራስ” መጽሐፍ ተፈጽሟል። እነሆ አሁን ደግሞ የገዛ ብዕራቸው ውጤት “መጽሐፈ መሠረት” በሚል ርእስ ለኅትመት ብርሃን በቃ።
ይኼን መጽሐፍ የማዘጋጀት እድሌን አደንቃለሁ። ከፈቃደ እግዚአብሔር ጋር ይኼ ኃላፊነት ወደ እኔ እንዲመጣና እኔም በልዩ ትኩረት እንድፈጽመው ያደረጉኝ ክስተቶች ግን አሉ። በሕይወተ ሥጋ ሳይለዩን የአብነት ትምህርት የምስክር ወረቀት ከሰጧቸው የመጨረሻ ልጆቻቸው ማካከል አንዱ መሆኔ ፣ የመጨረሻ የጉባኤ ስብከታቸውን ያደግሁበትና በሰ/ት/ቤት አመራርነት ያገለገልኩበት ደብሬ ባዘጋጀው የኅዳር ሚካኤል ጉባኤ ላይ ጋብዣቸው ያስተማሩ መሆኑ ፣ በመጨረሻ በግል ሄጄ የተቀበልኩት የ”ዕዳ አለብህ” ቃላቸው ፣ የጊዜ ዕረፍታቸው የዓይን እማኝነት ዕጣ ከመንፈስ ልጆቻቸው መካከል እኔ ጋር የወደቀ መሆኑ በአጋጣሚ የሆነ አይመስለኝም።
ይልቁንም ዜና ሕይወታቸውንና ሥራዎቻቸውን ይዞ የወጣው የዳረጎት ልዩ ዕትም ዋና አዘጋጅ መሆኔ እኔ በግሌ ካሰባሰብኳቸው ሰነዶች በብዙ እጥፍ የሚበልጡ የልዩ ልዩ ዘመን አበርክቶአቸው እጄ እንዲገባ ምክንያት ሲሆን አንድ ላይ ሰብስቦ መጽሐፍ የማድረግ ሐሳብ ተፀነሰ። በፈቃደ እግዚአብሔርም እዚህ ደረሰ።
መጽሐፉ ሦስት አበይት ምእራፎች ያሉት ሲሆን በመጀመሪያው ምእራፍ ለኮርስ ስልጠና የተዘጋጁ ወጥ ሥራዎች ቀርበዋል። በሁለተኛው ምእራፍ በልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ በጽሑፍ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በጽሑፍ የሰጡትን ምላሽ ይዟል። የመጨረሻው ምእራፍ የሕይወት ታሪክ አምድ ሆኖ የግላቸውን የጉባኤ ቤት ቆይታ በወፍ በረር ፣ ለስንክሣርና ግብረ ሕማማት መተርጉም ወዳጃቸው ለሊቀ መዘምራን ላእከ ማርያም ወልደ ኢየሱስ የጻፉትን በቅኔ የተዋዛ ጽሑፍ ፣ እንዲሁም ዜና ሕይወታ ለማርያም ድንግልን አካቷል።
በቅጽ አንድ የተካተቱት ሥራዎቻቸው ለኅትመት በሚበቃ ምሉዕነት ስለተገኙ ብቻ እንጂ በቀጣይ ተሟልተው የሚዘጋጁ ብዛት ያላቸው ርእሰ ጉዳዮች እንደሚኖሩ ይታወቅልኝ።
በተረፈ ስለ ብዕራቸው የሥነ ጽሑፍ ውበት ፣ የምሥጢር ጉልበትና የሐሳብ ፍሰት እየተነተኑ ሊቁን ለእናንተ ማስተዋወቁ አስፈላጊ አልመሰለኝም። “ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ” ይላልና ቃሉ ከፍሬያቸው ዕወቋቸው። የቻልኩትን ያህል ለቅሜ በያዛችሁት ቅርጫት አኑሬላችኋለሁ። የተባረከ ማዕድ ይሁላችሁ።
https://www.instagram.com/p/CqYPYpXIA4T/?igshid=MDJmNzVkMjY=