Telegram Web Link
📢 አስደሳች ዜና !

📖 ልዩ የዐሽረል አዋኺር ኮርስ

📚 በኮርሱ የሚቀራው ኪታብ :- ضلال جماعة الأحباش

የኪታቡ አዘጋጅ :- اللجنة الدائمة للبحوث العلمية والإفتاء

🎙 ትምህርቱን የሚሰጡት :- ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም

🕌 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ:- ፉሪ (በፉሪ ሜዳ ፊት ለፊት ባለው ቅያስ ገባ ብሎ) አቡበክር አስሲዲቅ መስጂድ

🕖 የትምህርቱ ቀንና ሰዐት :- ዐሽረል አዋኺር ከዙህር ሰላት በኃላ

🗓 ትምህርቱ ሚጀመረው :- ቅዳሜ ረመዳን 22-1446 ሂጅሪየን

-
* በአካል ተገኝታችሁ መከታተል ለማትችሉ በዚህ የቴሌግራም ቻናል በቀጥታ ስርጭት ይተላለፋል እንዲሁም ሪከርዱም ይለቀቃል ኢንሻአሏህ።

የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/SheikhMuhammedZainAdam
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (MuhammedSirage MuhammedNoor)
የዒሳ የመጀመሪያው ተአምር፦

ክርስቲያኖች ዘንድ የዒሳ ( የኢየሱስ ) የመጀመሪያው ተአምር አንድ ሰርግ ላይ ውሃን ወደ " አስካሪ" የወይን ጠጅ መቀየሩ ሲሆን ፣
ኢስላም ውስጥ የምናገኘው የመጀመሪያ የዚህ ታላቅ ነቢይ ተአምር ግን ልጅ ሆኖ የሚከተለውን ታላቅ ንግግር መናገሩ ነበር


إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا.....

«እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል ....."

የአላህ ባሮች ሆይ፦

በሁለቱ " ተአምሮች " መካከል ያለውን የሰፋ ልዩነት ልብ በሉና ዒሳ የነበረበትን እምነት የለገሳችሁን አላህ አብዝታቸሁ አመሰግኑ !

https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
⚬ታጥቦ ጭቃ

በመርከዝ ኢማሙ አህመድ ከተሰጠ ሙሓደራ ላይ የተወሰደ


አይኖቻችንን እንጠብቅ ... አይን የለመደውን ነገር ልብ ይለምዳል ...

የአይን ነገር ከባድ ነው !


በ ሙሐመድ ሲራጅ ሙ ኑር

ቀደም ሲል ተለጥፎ የነበረ

https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed

https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ወንድማችን ኢብራሒም ጠንካራ የሱና ወጣት ነው ... የአላማጣ እና የቆቦ የሱና እንቅስቃሴዎች ላይ የቻለውን በማድረግ ላይ የሚገኝ መልካም ወንድማችን ነው። ..... ያጋጠሙትን የዱንያ ችግሮች ዋጥ አድርጎ ረዘም ያለ ጊዜ እያሳለፈ ቢሆንም ገና በወጣትነቱ የስኳር ህመምተኛ በመሆኑ ነገሮች ከብደውታል። ... የሞያ ትምህርት ተምሮ የነበረ ቢሆንም ወደ ስራ ለመግባት ግን የተወሰነም ቢሆን ገንዘብ የሚያስፈልግ በመሆኑ ስራ ሊጀምር አልቻለም። እና እሱ ሳያውቅ እና ሳይጠይቅ እሱን ለመርዳት ከአንዳንድ ወንድሞች ጋር በመመካከር ተነስተናልና የምትችሉ ከጎናችን ብትቆሙ ባረከላሁ ፊኩም።

የአላህን ምንዳ ፈልገን የተወሰነ ገንዘብ ሰብስበን ሃሳቡን በመቀነስ ላይ ሰበብ እንሁነው እንላለን።

አካውንት ቁጥሩ:-

1000593765238 Ebrahm argane
Forwarded from Abdusomed MuhammedNur (Abdusomed MNur Al-Jeberty)
عاجل:

رؤية هلال شوال في تمير..
وغداً الأحد أول أيام عيد الفطر بالسعودية .
ነገ ዒድ ነው

تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال
MuhammedSirage M.Noor pinned «ወንድማችን ኢብራሒም ጠንካራ የሱና ወጣት ነው ... የአላማጣ እና የቆቦ የሱና እንቅስቃሴዎች ላይ የቻለውን በማድረግ ላይ የሚገኝ መልካም ወንድማችን ነው። ..... ያጋጠሙትን የዱንያ ችግሮች ዋጥ አድርጎ ረዘም ያለ ጊዜ እያሳለፈ ቢሆንም ገና በወጣትነቱ የስኳር ህመምተኛ በመሆኑ ነገሮች ከብደውታል። ... የሞያ ትምህርት ተምሮ የነበረ ቢሆንም ወደ ስራ ለመግባት ግን የተወሰነም ቢሆን ገንዘብ የሚያስፈልግ…»
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (MuhammedSirage MuhammedNoor)
"የውሸት ቀን "

ሀቅ ነው እምነትህ ከስር መሰረቱ
ውሸት ላይ አልቆመም እውነት ነው ከጥንቱ
ትናንትም ያማረ ዛሬም ነው የፀዳ
እውነት ብቻ ‘ሚሰብክ የለበት ቀዳዳ

እናም ወንድሜ ሆይ ፣
የእብለት ሌሊት ነው ወይም የውሸት ቀን
ሲልህ ያውሮፓ ሰው የነሱም በቀቀን
ውሸት ለናንተ ነው በለው አላውቀውም
ያንተን የቅጥፈት ቀን ከቶ አላከብረውም!
ሰኞም የ’ውነት ቀን ነው ማክሰኞም የሀቁ
ሰኔም ላይ አይዋሽም ሙስሊም እውነት ስንቁ
ዳሩ ለነሱማ ለዛ ለምእራቡ
ሀምሌና ነሀሴው ማክሰኞና ሮቡ
ያው የውሸት ወር ነው የእብለት ቀናቸው
የቅጥፈት ቀን እንጂ የ’ ውነት መች አላቸው።

https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
「𑁍📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 𑁍」
╭┄┈┈⟢
│❏ ደላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ ضلال جماعة الأحباش

╰─────────────────╯    
🎙የደርሱ አቅራቢ:-
├────⟢
🎧 ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
╰──────────────
🖇 የዳውንሎድ ሊንክ:
www.tg-me.com/SheikhMuhammedZainadam/12274

├⎙  አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ ይጠቀሙ!
╰───────────
╭╼────────⟢
📱 ተጨማሪ ትምህርቶችን ለማግኘት ይቀላቀሉ
@SheikhMuhammedZain
@SheikhMuhammedZainadam
@abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn

╰╼───────────────╯
ወደ አመሻሽ ለመቕሪብ ሰላት ወደ መስጂድ እየተራመድኩ ነበር ። አስፋልት ልሻገር እንደተቃረብኩ አንድ ጨኸት ሰማሁ ... " ኢየሱስ ያማልዳል ... ኢየሱስ ያማልዳል

ነገሩን ከዚህ በፊትም ከኒህ ሰዎች የሰማሁት ቢሆንም እንደ አዲስ ደነቀኝ ... አማላጅ ኮ በአጥፊዎችና በፈጣሪ መካከል ለማኝ ሆኖ የሚቀርብ መልካም ፍጡር ነው .... ፈጣሪን ለጥፋተኞች ጥፋት ይቅርታን የሚለምን ደግ ፍጡር ነው ... እንጂ ፈጣሪ አማላጅ አይሆንም!! አምላክ የሚለምን አማላጅ ሊሆን ከቶውንም አይታሰብም !

ጨኸታቸውን አያስተውሉም አይሰሙም እንጂ ከማንም በላይ በነሱ ላይ ነበር የሚጮኸው !


ለነገሩ መች ይሰሩበታል ..... እንጂ መፅሀፋቸው እንዲህ እያላቸው አይደል ...

ጢሞቴዎስ 2:5
አንድ እግዚአብሔር አለና፤ ደግሞም በእግዚአብሔርና በሰዎች መካከል አንድ መካከለኛ አለ፤ እርሱም ሰው የሆነው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤

https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ለፍልስጤም ወገኖቻችን አጥብቆ ዱዓ ማድረግ ይገባል። "ዱዓእ ብቻ ምን ይሰራል?" የሚሉ ሰዎች አሉ።

1፡- ሙስሊም የዱዓን ጉዳይ አቅልሎ አይመለከትም።
2ኛ፦ ሌላ ነገር ለማድረግ አቅሙ የለንም። አቅሙ እስከሚኖረን ዱዓው ይቅር አይባልም።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
قال الشيخ محمد

في البحر المحيط

فقد فتح الله
على أهل مكة والمدينة، بل وعلى عموم أهل الحجاز، حيث أقام هذه الدولة السعيدة، الدولة السعوديّة المباركة، وفتح عليهم بركات الأرض، فقاموا بخدمة الحرمين الشريفين خدمة لا مثيل لها، وبذلوا كلّ الجهود في جلب الخيرات، وكلّ المستلذات إليهما، ومهّدوا سبيل الأمن والراحة لأهلهما، فالناس الآن يتنافسون في زيارة الحرمين الشريفين بكلّ سرور، وبكلّ حبور؛ لِمَا ينالونه من صنوف الخيرات، وأنواع البركات، فأهل الإيمان ينالون من أنواع العلوم والعبادات ما تقرّ به أعينهم، وأهل الدنيا ينالون من الرفاهية، وتنزيه النفس والبدن بأصناف ما يناسب أهواءهم، فسبحان من قلّب الأمور، وصنّف الدهور، (ذَلِكَ فَضْلُ ٱللَّهِ يُؤْتِيهِ مَن يَشَآءُ وَٱللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ)

البحر المحيط ٤/١٥٩
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Forwarded from مركز الإمام الشافعي (ሀያት[]~ ሰለፍያ~[] የልባሞች እምነት የጀግኖች ጎዳና መመሪያሽ ቁርአን እንዲሁም ነዉ ሱ)
መልካም ዜና!
~
• ለተወሰኑ ቀናት ብቻ የሚቆይ በቴሌግራም የቀጥታ ስርጭት የሚካሄድ ልዩ የኮርስ ፕሮግራም አዘጋጁተናል። በዚህ ፕሮግራም ላይ አራት መሰረታዊ ኪታቦችን በሶስት ኡስታዞች ይቀርባሉ።

①- (منظومة السير إلى الله)
- በኡስታዝ አብዱ ረዛቅ ሙሐመድ አል-ባጂ
②-لفتة الكبد إلى نصيحة الولد)
- በወንድም አቡ ሱፍያን
③-(سلسلة تسهيل العلوم الشرعية)
- በኡስታዝ ሙሐመድ ባቲ
④-(مفتاح طريق الأولياء)
በኡስታዝ አብዱ ረዛቅ ሙሐመድ አል-ባጂ
|•|
🗓የሚጀመርበት ቀን፦መጋቢት 30(ማክሰኞ)
ሰዓት፦ከ 3:00 ጀምሮ

🖇ፕሮግራሙ ቀጥታ ስርጭት የሚተላለፍበት ሊንክ፦👇
https://www.tg-me.com/Sle_qelbachn1
https://www.tg-me.com/Sle_qelbachn1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዱዓእን በተመለከተ አጠር ያለ መልእክት


https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
وقال النووي : السواك سنةٌ، ليس بواجب في حال من الأحوال، لا ، الصلاة، ولا في غيرها ، بإجماعِ مَن يُعْتَدّ به في الإجماع، وقد حَكّى الشيخ أبو حامد الإسفرايينيّ إمام أصحابنا العراقيين عن داود الظاهري أنه أوجبه للصلاة، وحكاه الماوردي عن داود، وقال: هو عنده واجب، لو تركه لم تبطل صلانه، وحَكَى عن إسحاق بن راهويه أنه قال: هو واجب، فإن تركه عمداً طلت صلاته، وقد أنكر أصحابنا المتأخرون على الشيخ أبي حامد وغيره نقل الوجوب عن داود، وقالوا : مذهبه انه سنة كالجماعة، ولو صح إيجابه عن داود لم تضر مخالفته في انعقاد الإجماع على المختار الذي عليه المحققون

قال الشيخ محمد معلقا على كلام النووي

(١) قوله عن داود: لم تضرّ مخالفته في انعقاد الإجماع. . إلخ كلام لا يليق مثله بمثل النوويّ، فإن الإمام داود بن عليّ الظاهريّ رَحمه الله إمام جبل من جبال العلم، فكيف لا تُعدّ مخالفته ضارّة في انعقاد الإجماع، فانظر ترجمته في كتب الرجال، تَرَ حاله، ودرجته بين العلماء الأعلام، ففي ((طبقات الحفّاظ» للسيوطيّ: داود بن عليّ بن خَلَف الحافظ الفقيه المجتهد. .. إلى أن قال: وصنّف التصانيف، وكان بصيراً بالحديث، صحيحه وسقيمه، إماماً ورِعاً ناسكاً زاهداً، كان في مجلسه أربعمائة طيلسان. انتهى، وقد أشبعت الكلام في هذا الموضوع في ((شرح النسائيّ)"
٢٠٣ - ١٩٩/١ فراجعه تستفد، وبالله تعالى التوفيق.


البحر المحيط
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የወንጀል መዘዞች - በአጭሩ


https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
2025/07/04 21:29:58
Back to Top
HTML Embed Code: