Telegram Web Link
የደዕዋ ፕሮግራም በወልቂጤ
~
የፊታችን እሁድ ጥቅምት 03/02/2017 በወልቂጤ ከተማ የደዕዋ ፕሮግራም ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።

በእለቱም :-
(1) ተውሒድ እና ሺርክ በኢብኑ ሙነወር
(2) ሱንና እና ቢድዐህ በአቡል ዐባስ
(3) አኽላቅ በዐብዱናሲር መኑር አልጃቢሪ እና
ሌሎችም እንግዶች ይሳተፋሉ፣ ኢንሻአላህ።

ለተጨማሪ መረጃ:- 0905097178 ሙራድ
Forwarded from المَنهجُ السَّلفي لــيس لـه بَديل
Audio
ጧሪቅ አሱወይዳን እና ያሲን ኑሩ

https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
🔖 ማስታወሻ

በአሏህ ፍቃድ የኪታቡ ተውሒድ ደርሳችንን ዛሬ ምሽት የምንቀጥል ይሆናል።

የዛሬ መነሻ:-
[١٧] باب الشفاعة

ሰዓት
🇪🇹 በኢትዮጵያ :- 4:00
🇸🇦 በሳውዲ ዐረቢያ :- 10:00
🇦🇪 በኢማራት :- 11:00

📚የኪታቡ Pdf :- https://www.tg-me.com/iidhaeatu_leilm_shareii/5454

ትምህርቱ የሚተላለፍበት የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/iidhaeatu_leilm_shareii
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በርካታ ኪኒኖች ለ3 ራስምታቶች !
አጠር ያለ መልስ _ አህባሾች እና መሰሎቻቸው በዱዓእ ዙሪያ ለሚያመጧቸው ማደናገሪያች

https://www.tg-me.com/Muhammedsirage

YouTube - https://youtu.be/I9GsIow2icw?si=4cgtVnXOu9FRgiYr
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መሻይኾቻችንን ፣ ወሊዮችን ድረሱልን የምንለው እንደ ሰበብ ነው ለሚለው ሹብሃ አጭር መልሥ


https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
በአመጽና በአላዋቂነት የተሰበረ ስብእና ሰዎችን አለ አግባብ በመተቸት አይጠገንም ። አላህን ባለመፍራት የወረደ ማንነት የስራ ሰዎችን ነጋ ጠጋ በመዘርጠጥ ሽቅብ ሊወጣ አይችልም ።

አማኞች ያለ አግባብ መተቸት ስርአት አልበኝነት ነው ! ሰዎችን በሌሉበት ነገር መውቀስ ብልግና ነው ! እውቀትን እና ፍትሕን መሰረት ያደረገው ትችት ሌላ በሰዎች ወሰን ማለፍና ተራ ዝርጠጣ ሌላ ! በሁለቱ ላይ ውሸት ሲታከልበት ደግሞ ሰዎችን ይበልጥ ያከረፋል !
ኢብኑ ሙነወርን አላህ ይጠብቀው !

ከኢብኑ ሙነወር እጅጉን ከማወቃቸው ነገሮች ውስጥ አንዱ - ውሸትን አጥብቆ ይጠላል ! በአላህ እምላለሁ! ይቅርና ሊገባበት !

https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ወንድሞች እህቶች፣
ኢብኑ ሙነወር " ከኢብኑ መስዑዶች የሚከላከለው ሚስቱን ስለቀጠሩለት ነው " በማለት የለየለትን ውሸት እያሰራጩ ነው - ባለ ልምዶቹ !
የሚገርመው ነገር ኢብኑ ሙነወር ኢብኑ መስዑዶች ላይ ሲፅፍ በነበረ ሰዓት ባለቤቱ የተባለው ትምህርት ቤት ውስጥ ተቀጥራ ትሰራ ነበር ... ከ3 ወይም ከሁለት ዓመታት ወዲህ ግን ከስራዋ ለቃለች ... ወሏሂ ! ስለዚህ ነገሩ ተቃራኒ ነው ! አላህን የማይፈሩ ውሸታሞች !
ይህንን ውሸት ከዛሬ ዓመት በፊት ጀምሮ በተለያየ መንገድ ሲገልፁት ኖረዋል ...

إذا لم تستحي فاصنع ما شئت
" ካላፈርክ ያሻህን ስራ ( ዋጋህን ታገኛለህ ) "

https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
🎧 منهج السالكين ٣١

ሚንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 31

كتاب البيوع

ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
🎧 منهج السالكين ٣٢

ሚንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 32

كتاب البيوع

ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
የሪባ (የአራጣ ) አይነቶች

https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
MuhammedSirage M.Noor
🎧 منهج السالكين የሚንሃጁ ሳሊኪን ደርስ ከ1᎗31
ኪታቡ አላለቀም .. ገና

كتاب البيوع
ላይ ነን
Forwarded from Fuad Mohammed (فؤاد محمد)
والله إننا ضعفاء الإيمان. أليس الرب عزّ وجل وهو أصدق القائلين وأقدر الفاعلين يقول: {وَلَيَنْصُرَنَّ اللَّهُ مَنْ يَنْصُرُهُ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ (40) الَّذِينَ إِنْ مَكَّنَّاهُمْ فِي الْأَرْضِ أَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ وَأَمَرُوا بِالْمَعْرُوفِ وَنَهَوْا عَنِ الْمُنْكَرِ وَلِلَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ} [الحج: 40، 41] تأكيدات لفظية ومعنوية في الآيتين من الله عزّ وجل، توجب علينا الأخذ بما جاء في هذه الآية الكريمة.
بأي شيء ننصر الله؟ لأن الله شرط: {وَلَيَنْصُرَنَّ اللَّهُ مَنْ يَنْصُرُهُ} [الحج: 40].
نرى الآن النكبات تأتي على المسلمين متنوعة وما رأينا أحدًا إلا القليل النادر يقول: يا جماعة، ارجعوا إلى دينكم، البلاء منكم. من الذي يتكلم ويقول: إن الخطأ خطؤنا، والظلم ظلمنا، فلنرجع إلى ربنا، حتى لا يسلط علينا هؤلاء الظالمين؛ لأن الله يقول: {وَكَذَلِكَ نُوَلِّي بَعْضَ الظَّالِمِينَ بَعْضًا بِمَا كَانُوا يَكْسِبُونَ} [الأنعام: 129]، تأتي النكبات وكأنها حوادث مادية، لا علاقة لها بالدين مع أننا مسلمون. هذه الحوادث ما تكون إلا بفعلنا. الكافر ربما يعطى في الدنيا ما يريد لأنهُ عجلت له طيباته في الحياة الدنيا، ينعم في الدنيا أكثر مما ينعم المسلم، حتى إذا انتقل إلى الآخرة صار العذاب عليه أشد؛ لأنه ينتقل من نعيم إلى عذاب. فيفقد هذا الذي يدركه في الدنيا فيكون عليه أشد وأعظم. لهذا وصيتي للمخلصين في مثل هذه الظروف أن يدعُوا الناس ويقولوا: ليس ما أصابنا هو حدث مادي أو خلاف من أجل المال أو الاقتصاد أو الحدود أو الأرض أو ما أشبه ذلك، وإنما هو قدر إلهي سلط بعضنا على لأننا أضعنا أمر الله: {وَمَا أَصَابَكُمْ مِنْ مُصِيبَةٍ فَبِمَا كَسَبَتْ أَيْدِيكُمْ وَيَعْفُو عَنْ كَثِيرٍ} [الشورى: 30]، أما أن نبقى هكذا، كأن شيئًا لم يجرِ، التاجر في كذبه وغشه، والموظف في خيانته وعدم القيام بالعمل، كل إنسان في الذي هو فيه، فهذا لا شك يدل على موت القلوب وقسوتها، وأنها لا تتعظ، وأن الأمور والحوادث يوشك أن تتطور وتتغير إلى أسوأ؛ لأن الله عزّ وجل يقدر مثل هذه الأمور لعلنا نحدث توبة، كما قال الرسول - صلى الله عليه وسلم - في الكسوف: ". . . ولكنها آيات من آيات الله تبارك وتعالى يعتبر بها عباده، فينظر من يحدث له منهم توبة"، ولكن أين القلوب الواعية؟ ! نسأل الله تعالى أن يعيذنا من قسوة القلوب وغفلتها

«تفسير العثيمين: آل عمران» (1/ 481):
Audio
رياض الصالحين
ሪያዱ ሷሊሂን ክፍል 112

በሙሐመድሲራጅ ሙ.ኑር


የቴሌግራም ቻናል:
 https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
🎧 منهج السالكين ٣٣

ሚንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 33

كتاب البيوع

ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
2025/07/10 07:55:30
Back to Top
HTML Embed Code: