" ولا تموتن إلا وأنتم مسلمون "
قال ابن كثير :
: حافظوا على الإسلام في حال صحتكم وسلامتكم لتموتوا عليه ، فإن الكريم قد أجرى عادته بكرمه أنه من عاش على شيء مات عليه ، ومن مات على شيء بعث عليه ، فعياذا بالله من خلاف ذلك
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
قال ابن كثير :
: حافظوا على الإسلام في حال صحتكم وسلامتكم لتموتوا عليه ، فإن الكريم قد أجرى عادته بكرمه أنه من عاش على شيء مات عليه ، ومن مات على شيء بعث عليه ، فعياذا بالله من خلاف ذلك
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Telegram
MuhammedSirage M.Noor
اتق الله حيثما كنت
Audio
ያምናሉም.....
ያጋራሉም.....
ማለት ምን ማለት ነው
አጠር ያለ ማብራሪያ
በሙሐመድ ሲራጅ ሙ- ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ያጋራሉም.....
ማለት ምን ማለት ነው
አጠር ያለ ማብራሪያ
በሙሐመድ ሲራጅ ሙ- ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
حب الرئاسة والظهور ٢
ሁቡ አሪኣሰቲ ወዙሑሪ
ክፍል 2
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ሁቡ አሪኣሰቲ ወዙሑሪ
ክፍል 2
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
ኪታብ እና ሱናን ወደ ዱንያ መዳረሻ መሳሪያ ልናደርግ አይገባም !
ከ “ሑቡ አሪአሳ … “ ደርስ የተቆረጠ መልእክት
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ከ “ሑቡ አሪአሳ … “ ደርስ የተቆረጠ መልእክት
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
አንዳንድ ኢኽዋኖች እንደሚሉት አይደለም ነገሩ !
የነቢዩ እና የአንዳንድ ባልደረቦቻቸው ህይወት ባጭሩ ምን ይመስል ነበር ? …..
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
የነቢዩ እና የአንዳንድ ባልደረቦቻቸው ህይወት ባጭሩ ምን ይመስል ነበር ? …..
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (MuhammedSirage MuhammedNoor)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዱዓእ ፣ ኢስቲቓሳ - ትክክለኛው የኢስላም አስተምህሮ እና አሕባሽ እና መሰሎቻቸው
ፍጡራንን በማይችሉት ነገር መማፀን ፣ ሙታንን መማፀን ...
በድጋሚ የተለጠፈ
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ፍጡራንን በማይችሉት ነገር መማፀን ፣ ሙታንን መማፀን ...
በድጋሚ የተለጠፈ
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Forwarded from المَنهجُ السَّلفي لــيس لـه بَديل
ለነፍሴ … ለወገኖቼ …
ሲያሻህ አስረዝመው አጠንክረህ ገንባ
ያማረህን ሰብስብ ማጀትህ አስገባ
ያንተም ስጋ ያው ነው - ነግ ይፈራርሳል
ዱንያን በማሯሯጥ ቀብር እንዴት ይረሳል?!
አትብላ አልተባለም - ሰብስብ መሰብሰቡን
መስራትም ደግ ነው አጠንክረው ግንቡን
ግን እንዴት ዘነጋህ ቀብርና ሒሳቡን ?!!
~www.tg-me.com/Muhammedsirage
ሲያሻህ አስረዝመው አጠንክረህ ገንባ
ያማረህን ሰብስብ ማጀትህ አስገባ
ያንተም ስጋ ያው ነው - ነግ ይፈራርሳል
ዱንያን በማሯሯጥ ቀብር እንዴት ይረሳል?!
አትብላ አልተባለም - ሰብስብ መሰብሰቡን
መስራትም ደግ ነው አጠንክረው ግንቡን
ግን እንዴት ዘነጋህ ቀብርና ሒሳቡን ?!!
~www.tg-me.com/Muhammedsirage
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (MuhammedSirage MuhammedNoor)
የነገው ቀጠሮ
በደመቀው ሳሎን - በተዋበው ማጀት
ብትቀማጠለው ከልጅ እስከ ማርጀት
ያሻህን ብትነዳ በዝቶ ተሽከርካሪ
አለምን ብታስስ በሰማይ በራሪ
ጉድጓድ ነው ማረፊያህ የነገ ቀጠሮ
አፈር ልብስህ ሊሆን ሱፍህን ቀይሮ
ታገል ወንድሜ ሆይ ሰንቅ ለአኺራ
ፀፀት ያኔ አይጠቅምም ዛሬ ካልተሰራ
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
በደመቀው ሳሎን - በተዋበው ማጀት
ብትቀማጠለው ከልጅ እስከ ማርጀት
ያሻህን ብትነዳ በዝቶ ተሽከርካሪ
አለምን ብታስስ በሰማይ በራሪ
ጉድጓድ ነው ማረፊያህ የነገ ቀጠሮ
አፈር ልብስህ ሊሆን ሱፍህን ቀይሮ
ታገል ወንድሜ ሆይ ሰንቅ ለአኺራ
ፀፀት ያኔ አይጠቅምም ዛሬ ካልተሰራ
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Forwarded from ABU MUSLIM A-DUROOS
📢 አስደሳች ዜና
📢 بشرى سارة
🔶 አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ።
🔶 ነገ እሁድ ማታ ከመግሪብ ሰላት በኃላ በአላህ ፈቃድ በአዳማ ከተማ ፣ በአኢሻ መስጂድ እና
በቀጥታ ስርጭት በቴሌግራም እና በዩቱብ ሙሀደራ ይኖረናል።
🔹 محاضرة بعنوان - "#شهر_شعبان_فضائله_وأحكامه
🔹 የሙሀደራው ርእሰ
#የሸዕባን_ወር_ልቅናው_እና_ህግጋቶቹ
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
🗓 እሁድ ሸዕባን 03/1446 ሂጅሪ, (ጥር 25,2017)
⏰ ሰዐት: ከመግሪብ እስከ ኢሻ 12፡30 (በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር)።
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
👇👇👇
🌐 https://www.tg-me.com/AbumuslimAlarsi
📢 بشرى سارة
🔶 አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ።
🔶 ነገ እሁድ ማታ ከመግሪብ ሰላት በኃላ በአላህ ፈቃድ በአዳማ ከተማ ፣ በአኢሻ መስጂድ እና
በቀጥታ ስርጭት በቴሌግራም እና በዩቱብ ሙሀደራ ይኖረናል።
🔹 محاضرة بعنوان - "#شهر_شعبان_فضائله_وأحكامه
🔹 የሙሀደራው ርእሰ
#የሸዕባን_ወር_ልቅናው_እና_ህግጋቶቹ
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
🗓 እሁድ ሸዕባን 03/1446 ሂጅሪ, (ጥር 25,2017)
⏰ ሰዐት: ከመግሪብ እስከ ኢሻ 12፡30 (በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር)።
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
👇👇👇
🌐 https://www.tg-me.com/AbumuslimAlarsi
Telegram
ABU MUSLIM A-DUROOS
هذه قناة أبي مسلم العروسي ، ينشر فيها دروس العقيدة والفقه والحديث وغيرهم باللغة الأمهارية وأفان أرومو
Forwarded from 👌የጊምባ አህሉ ሱና ሰለፍዮች ቻናል... (التوحيد حق الله على العباد)
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
አስቸኳይ የትብብርጥሪ።
በቀን 24/5/2017
ከጧቱ4ሰአት አካባቢ ህፃን ሙዘኪር አሚር እዲሜው 4ትአመቱሲሆን፣
ወላጆቹ ከሚሰሩበት ጊምባ ከተማ አስተዳደር ቱሉአውሊያ ከተማ ሻይቤት፣
ወዴጭሮ እሚዎስዴው ባጃጂ ተራነው ህፃን ሙዘኪር የጠፋብን።
ህፃን ሙዘኪር አሚርን ያያቹሁ የሰማችሁ ተባበሩን እያሉ በአላህስም ይማፀኗችሗል ወላጆቹ።
👉ስልክ ቁጥር
0914451353
ወይም
0914357700
አስቸኳይ የትብብርጥሪ።
በቀን 24/5/2017
ከጧቱ4ሰአት አካባቢ ህፃን ሙዘኪር አሚር እዲሜው 4ትአመቱሲሆን፣
ወላጆቹ ከሚሰሩበት ጊምባ ከተማ አስተዳደር ቱሉአውሊያ ከተማ ሻይቤት፣
ወዴጭሮ እሚዎስዴው ባጃጂ ተራነው ህፃን ሙዘኪር የጠፋብን።
ህፃን ሙዘኪር አሚርን ያያቹሁ የሰማችሁ ተባበሩን እያሉ በአላህስም ይማፀኗችሗል ወላጆቹ።
👉ስልክ ቁጥር
0914451353
ወይም
0914357700
Forwarded from Fuad Mohammed (فؤاد محمد)
«وفي الحديث. {من أحب لله وأبغض لله وأعطى لله ومنع لله فقد استكمل الإيمان} . وكثير ممن يدعي المحبة هو أبعد من غيره عن اتباع السنة وعن الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر والجهاد في سبيل الله ويدعي مع هذا أن ذلك أكمل لطريق المحبة من غيره لزعمه أن طريق المحبة لله ليس فيه غيرة ولا غضب لله وهذا خلاف ما دل عليه الكتاب والسنة»
«مجموع الفتاوى» (10/ 83)
«مجموع الفتاوى» (10/ 83)
Audio
رياض الصالحين
ሪያዱ ሷሊሂን ክፍል 118
በሙሐመድሲራጅ ሙ.ኑር
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ሪያዱ ሷሊሂን ክፍል 118
በሙሐመድሲራጅ ሙ.ኑር
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
رياض الصالحين
ሪያዱ ሷሊሂን ክፍል 119
በሙሐመድሲራጅ ሙ.ኑር
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ሪያዱ ሷሊሂን ክፍል 119
በሙሐመድሲራጅ ሙ.ኑር
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Forwarded from Fuad Mohammed (فؤاد محمد)
هل يلزم التضلع في علوم اللغة لفهم الكتاب والسنة؟
قال ابن تيمية:
« أن أهل العلم بالكتاب والحديث قد نقلوا لغة الرسول صلى الله عليه وسلم التي خاطبنا بها ولم يحتج مع ذلك إلى نقل لغة أحد غير الرسول صلى الله عليه وسلم ولهذا لا يحتاج علماء الدين إلى أهل اللغة في فهم القرآن والحديث إلا في مواضع يسيرة يحتاج بعضهم إليها كألفاظ غريب القرآن والحديث والفقه ومعانيها فلا يحتاجون في ذلك إلى نقل أهل اللغة وإن احتاج إلى ذلك بعضهم أو ذكر ذلك على سبيل الاستشهاد والاعتبار كما يقوى الدليل بالدليل»
«بيان تلبيس الجهمية في تأسيس بدعهم الكلامية» (8/ 476):
قال ابن تيمية:
« أن أهل العلم بالكتاب والحديث قد نقلوا لغة الرسول صلى الله عليه وسلم التي خاطبنا بها ولم يحتج مع ذلك إلى نقل لغة أحد غير الرسول صلى الله عليه وسلم ولهذا لا يحتاج علماء الدين إلى أهل اللغة في فهم القرآن والحديث إلا في مواضع يسيرة يحتاج بعضهم إليها كألفاظ غريب القرآن والحديث والفقه ومعانيها فلا يحتاجون في ذلك إلى نقل أهل اللغة وإن احتاج إلى ذلك بعضهم أو ذكر ذلك على سبيل الاستشهاد والاعتبار كما يقوى الدليل بالدليل»
«بيان تلبيس الجهمية في تأسيس بدعهم الكلامية» (8/ 476):