Forwarded from ♡ ሙስሊም ነኝ እኔ ♡ | I am Muslim (Hidayan nafaki ....)
አላህን ፍፁም ሚስጥረኛሽ አድርጊ‼
ከአላህ ጋር ፍርሃት የለም፣
አላህ ጋር ደስታ እንጂ ሀዘን የለም
በድብቅም ሆነ በገሃድ.....ተመሳጠሪው.....
አላህ.... ያለሽበትን ሁኔታ አዋቂ ነው.....
ግን
....ያረብ..... የሚለውን ያንቺን ጥሪ ይጠብቃል....
{ وَقَالَ رَبُّكُمُ ٱدْعُونِىٓ أَسْتَجِبْ لَكُمْ }
«ጌታችሁም አለ "ለምኑኝ ፤ እቀበላችኋለሁና "
『 غافر 60 』
ጥሪሽን አሰሚው መልሱ ፈጣን ነው!!
ከአላህ ጋር ፍርሃት የለም፣
አላህ ጋር ደስታ እንጂ ሀዘን የለም
በድብቅም ሆነ በገሃድ.....ተመሳጠሪው.....
አላህ.... ያለሽበትን ሁኔታ አዋቂ ነው.....
ግን
....ያረብ..... የሚለውን ያንቺን ጥሪ ይጠብቃል....
{ وَقَالَ رَبُّكُمُ ٱدْعُونِىٓ أَسْتَجِبْ لَكُمْ }
«ጌታችሁም አለ "ለምኑኝ ፤ እቀበላችኋለሁና "
『 غافر 60 』
ጥሪሽን አሰሚው መልሱ ፈጣን ነው!!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
DV መሙላት በሸሪዓህ እንደት ይታያል?
በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ
ባለፈ ሳምንት በኢማሙ አሕመድ መስጅድ በነበረው የፈታዋ ፕሮግራም ላይ ምላሽ ከሰጠባቸው ጥያቄዎች መካከል
በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ
ባለፈ ሳምንት በኢማሙ አሕመድ መስጅድ በነበረው የፈታዋ ፕሮግራም ላይ ምላሽ ከሰጠባቸው ጥያቄዎች መካከል
አንዳንድ ሰውን ከመውደዳችሁ የተነሳ
ብቻችሁን ሁናቹ ከአላህ ጋር ስትቀማመጡ የምታስታዉሳቸዉ
ይህ ከውዴታዎች ሁሉ በላጩ ነው
ብቻችሁን ሁናቹ ከአላህ ጋር ስትቀማመጡ የምታስታዉሳቸዉ
ይህ ከውዴታዎች ሁሉ በላጩ ነው
🗣 "በጣም የናፈቃቹሁት
ምንድን ነዉ?"
በጣም የተደነቁኩበት መልስ 👇
"እኔ ራሴን ነው የናፈኩት የድሮው ማንነቴ ጠፍቶብኛል በነገሮች መቀያየር የራሴን ባህሪየን እያጣሁ ነው በድሮው ማንነቴና ባሁኑ ሁኔታዬ ግጭት ውስጥ ነው ያለሁት መሆን የምፈልገው ሌላ እየሆንኩ ያለሁት ሌላ"
❤️🩹
ምንድን ነዉ?"
በጣም የተደነቁኩበት መልስ 👇
"እኔ ራሴን ነው የናፈኩት የድሮው ማንነቴ ጠፍቶብኛል በነገሮች መቀያየር የራሴን ባህሪየን እያጣሁ ነው በድሮው ማንነቴና ባሁኑ ሁኔታዬ ግጭት ውስጥ ነው ያለሁት መሆን የምፈልገው ሌላ እየሆንኩ ያለሁት ሌላ"
❤️🩹
በወንጀላችን ምክንያት ግልፅ ባልሆኑ ነገሮች እየተቀጣን ነው
ለምሳሌ ሰላት ላይ እርጋታን ማጣት፣ በሰላት ጊዜያት ላይ መዘናጋት፣ቁርዓንን ማስተንተንን መተው ፣ከቂያመ ለይል ከጌታችን ጋር ግርዶሽ ሆኖብናል ፣ በሌሎች ሞት ማስተንተን ትተናል፣ በምክር መገሰፅ ትተናል
መፍትሄውን እናውራበት👇👇
ለምሳሌ ሰላት ላይ እርጋታን ማጣት፣ በሰላት ጊዜያት ላይ መዘናጋት፣ቁርዓንን ማስተንተንን መተው ፣ከቂያመ ለይል ከጌታችን ጋር ግርዶሽ ሆኖብናል ፣ በሌሎች ሞት ማስተንተን ትተናል፣ በምክር መገሰፅ ትተናል
መፍትሄውን እናውራበት👇👇
በዲን ቀልድ የለም
Muhammed Sirage
ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ
ለካፊሮች በዐል እንኳን
አደረሳችሁ አይባልም!
ለካፊሮች በዐል እንኳን
አደረሳችሁ አይባልም!
❝አምላክ የሰውን ልጅ ይቅር ለማለት የግድ ሰው ሆኖ መሞት አለበት ብሎ ማሰብ፤ አንድ ቴፕ ጠጋኝ የተበላሸውን ቴፕ ለመጠገን የግድ ራሱ ቴፕ መሆን አለበት እንደማለት ነው።❞
ዶ/ር ዛኪር ናይክ
ዶ/ር ዛኪር ናይክ
❌ ከሃዲያኖች ለበዓላቸው ያዘጋጁትን ምግብ መመገብ አይቻልም‼️
ጥያቄ ፦
ሙስሊሞች የሁዳዎች ፣ ነሳራዎችና ሙሽሪኮች ለበዓላቸው በሚል ያዘጋጁትን ምግብ መመገብ ወይም ለበዓላቸው ምክንያት ያዘጋጁትን ስጦታ መቀበል ይቻልላቸዋልን ?
መልስ ፦
❌ ሙስሊም ለሆነ ሰው የሁዳዎች ፣ ነሳራዎችና ሙሽሪኮች ለበዓላቸው በሚል ያዘጋጁትን ምግብ መመገብ አይቻልለተም‼️
❌ በተጨማሪ ሙስሊም ለሆነ ሰው የሁዳዎች ፣ ነሳራዎችና ሙሽሪኮች ለበዓላቸው በሚል ያዘጋጁትን
ስጦታ ከነሱ መቀበል አይቻልለተም‼️
ምክንያቱም ፦ ይህን ነገር በማድረግ ውስጥ እነሱን ማክበር ይገኝበታል። እንዲሁም የዕምነታቸውን ምልክት ግልፅ በማድረግና ቢድዓቸውን በማሰራጨት ላይ ከነሱ ጋር ትብብር ማድረግም ይሆናል። እንዲሁም በበዓላቸው የተነሳ የሚያገኙትን ደስታ መጋራትም አለበት።
🔥🔥🔥 በእርግጥም ይህን ነገር ማድረግ በዓላቸውን "ዒድ" አድርጎ ወደ መያዝ የሚጎትት ነው !!!!!
👉👉👉 ... ወይም ደግሞ አምልኮትን ወደ መቀየር አነሰ ቢባል ምግባቸውን ወደ መንካትና በበዓላቸውና በበዓላችን ስጦታን ወደ መለዋወጥ (ይወስዳል !!!)
🔥🔥🔥 ይህ ደግሞ ፈተናና በዲናችን ላይ አዲስ ነገር መፍጠር ነው‼️
በእርግጥም ከነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ተረጋግጦ እንደመጣው ፦
✅ « በዚህ ጉዳያችን (ዕምነታችን) ላይ ከሱ (ከእስልምና) ያልሆነን አዲስ ነገር የፈጠረ የሆነ ሰው ስራው ተመላሽ ይደረግበታል !!!!! »
❌ ለበዓላቸው በሚል ምክንያት ለነሱ ስጦታን ማበርከት እንዳልተቻለው ሁላ ( ለበዓላቸው በሚል ያዘጋጁትንም ምግብ መመገብ አይቻልም‼️)
(ለጅነቱ አዳሂማ (22/398))
📝 … ኢስማኤል ወርቁ
ጥያቄ ፦
ሙስሊሞች የሁዳዎች ፣ ነሳራዎችና ሙሽሪኮች ለበዓላቸው በሚል ያዘጋጁትን ምግብ መመገብ ወይም ለበዓላቸው ምክንያት ያዘጋጁትን ስጦታ መቀበል ይቻልላቸዋልን ?
መልስ ፦
❌ ሙስሊም ለሆነ ሰው የሁዳዎች ፣ ነሳራዎችና ሙሽሪኮች ለበዓላቸው በሚል ያዘጋጁትን ምግብ መመገብ አይቻልለተም‼️
❌ በተጨማሪ ሙስሊም ለሆነ ሰው የሁዳዎች ፣ ነሳራዎችና ሙሽሪኮች ለበዓላቸው በሚል ያዘጋጁትን
ስጦታ ከነሱ መቀበል አይቻልለተም‼️
ምክንያቱም ፦ ይህን ነገር በማድረግ ውስጥ እነሱን ማክበር ይገኝበታል። እንዲሁም የዕምነታቸውን ምልክት ግልፅ በማድረግና ቢድዓቸውን በማሰራጨት ላይ ከነሱ ጋር ትብብር ማድረግም ይሆናል። እንዲሁም በበዓላቸው የተነሳ የሚያገኙትን ደስታ መጋራትም አለበት።
🔥🔥🔥 በእርግጥም ይህን ነገር ማድረግ በዓላቸውን "ዒድ" አድርጎ ወደ መያዝ የሚጎትት ነው !!!!!
👉👉👉 ... ወይም ደግሞ አምልኮትን ወደ መቀየር አነሰ ቢባል ምግባቸውን ወደ መንካትና በበዓላቸውና በበዓላችን ስጦታን ወደ መለዋወጥ (ይወስዳል !!!)
🔥🔥🔥 ይህ ደግሞ ፈተናና በዲናችን ላይ አዲስ ነገር መፍጠር ነው‼️
በእርግጥም ከነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ተረጋግጦ እንደመጣው ፦
✅ « በዚህ ጉዳያችን (ዕምነታችን) ላይ ከሱ (ከእስልምና) ያልሆነን አዲስ ነገር የፈጠረ የሆነ ሰው ስራው ተመላሽ ይደረግበታል !!!!! »
❌ ለበዓላቸው በሚል ምክንያት ለነሱ ስጦታን ማበርከት እንዳልተቻለው ሁላ ( ለበዓላቸው በሚል ያዘጋጁትንም ምግብ መመገብ አይቻልም‼️)
(ለጅነቱ አዳሂማ (22/398))
📝 … ኢስማኤል ወርቁ
🎉🎉🎉🌟
ለመላው በአለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ
በድጋሜ እንድትሰልሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን
እባካችሁ
እምነታችሁን ፈትሹ መርምሩ አንብቡ ጠይቁ እውነትን ፈልጉ ጨለማ ውስጥ አትኑሩ
እምነት ውስጥ ሚስጥር ሚባል የለም ከማነው ሚደበቀው ሆሆሆሆሆሆ
አላህ ይምራቹ
ለመላው በአለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ
በድጋሜ እንድትሰልሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን
እባካችሁ
እምነታችሁን ፈትሹ መርምሩ አንብቡ ጠይቁ እውነትን ፈልጉ ጨለማ ውስጥ አትኑሩ
እምነት ውስጥ ሚስጥር ሚባል የለም ከማነው ሚደበቀው ሆሆሆሆሆሆ
አላህ ይምራቹ
➧..... ... #ሞት !
ከአላህ ዘንድ ታዞ የሰዎችን ነብስ የሚያወጣው የሞት መላዕክት እንዲህ ይላል!
እንኩዋን አንተ እኔም ሞትን ቀማሽ ነኝ !
"ሁሉም ነብስ ሞትን ቀማሽ ናት"
አሁንም ተረኛው ማን እደሆነ አይታወቅም እኔ፣አንተ፣አንቺ! ስገድ ሳይሰገድብህ በፊት ቀልብ ያስተማርካትን የያዘችውን ትተፋለች ባጢላዊ ነገሮችን ከሆነ ባጢልን እያየሀት እንደጓጓህላት አምሮህ ይቀራል ሳትኖርባት ። ቀልብህን አስይዛት ላኢሏሀ ኢለላን ያዝ! ባጢልን እርሳት አኪራን አስታውሳት መቃብር ገብተህ በነኪር እና በሙንከር ጥያቄዎች ከመደናበርህ በፊት ዱኒያ ላይ እያለህ ተጠቀምበት
ዱኒያ ላይ ፓስፖርት ሳይዙ ከአንዱ ሃገር ወደ ሌላ ሀገር መግባት እንደማይቻለው ሁሉ ቪዛህ አላህን ባዘዘው መልኩ እንደሚፈለገው መገዛት ወደ አላህ እንመለስ አላህ ይጠብቀን ከቀብር ቅጣት በጀነት ከሚሰባሰብ ባርያዎቹ ያርገን።
🤲. ካቲማችንን ያሳምርልን፣በሸሃዳ ወደ አኺራ ከሚጓዙት ያድርገን።
ከአላህ ዘንድ ታዞ የሰዎችን ነብስ የሚያወጣው የሞት መላዕክት እንዲህ ይላል!
እንኩዋን አንተ እኔም ሞትን ቀማሽ ነኝ !
"ሁሉም ነብስ ሞትን ቀማሽ ናት"
አሁንም ተረኛው ማን እደሆነ አይታወቅም እኔ፣አንተ፣አንቺ! ስገድ ሳይሰገድብህ በፊት ቀልብ ያስተማርካትን የያዘችውን ትተፋለች ባጢላዊ ነገሮችን ከሆነ ባጢልን እያየሀት እንደጓጓህላት አምሮህ ይቀራል ሳትኖርባት ። ቀልብህን አስይዛት ላኢሏሀ ኢለላን ያዝ! ባጢልን እርሳት አኪራን አስታውሳት መቃብር ገብተህ በነኪር እና በሙንከር ጥያቄዎች ከመደናበርህ በፊት ዱኒያ ላይ እያለህ ተጠቀምበት
ዱኒያ ላይ ፓስፖርት ሳይዙ ከአንዱ ሃገር ወደ ሌላ ሀገር መግባት እንደማይቻለው ሁሉ ቪዛህ አላህን ባዘዘው መልኩ እንደሚፈለገው መገዛት ወደ አላህ እንመለስ አላህ ይጠብቀን ከቀብር ቅጣት በጀነት ከሚሰባሰብ ባርያዎቹ ያርገን።
🤲. ካቲማችንን ያሳምርልን፣በሸሃዳ ወደ አኺራ ከሚጓዙት ያድርገን።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በ አላህ ታምር አትገረሙም
Subhanek
Subhanek
~ አዲስ ቤት ገዛህ? ዝም በል አታውራ! አዲስ መኪና ገዛህ? አትናገር ! ትዳር መሰረትክ? ብዙ አታውራለት! ለመዝናናት ከከተማ/ሀገር ወጣ ብለህ ነበር? ዝም በል!
ንግድ ልትጀምር ነው? ድምፅህን አጥፋ! ኑሮ እየሰመረልህ ነው? ብዙ አታውራ!
አብዛኛውን ጊዜ ያሰብናቸው ህልሞች እና የወጠንናቸው ራእዮች የማይሳኩበት ዋነኛው ምክንያት ከመከናወናቸው በፊት ብዙ ስለምናወራ ነው -ገና እንቁላሉን ስንታቀፍ ማውራት እንጀምርና ብዙ ሸለምጥማጦችን እንጠራለን።
ወዳጅ እና የቅርብ ሰዎች የምንላቸው ሰዎች «ሰዋዊ ቅናት» እና «የጥሎ ማለፍ ውስጣዊ ትንቅንቅ» በጣም የሚጠበቅ ተፈጥሯዊ ሁነት ነው። ስለዚህ ህልሞችህ መስመር ይዘው ፍሬ እስኪያፈራ ድረስ ዝም ብለህ መስራትን ምረጥ።
አብዛኛው ሰው ቢያልፍልህ እና ህልምህ ቢሰምርልህ ደስ ይለዋል ሆኖም ግን ጥለኸው እንድትሄድ እና አንጋጦ ሊያይህ ይተናነቀዋል።
=AbuSufiyan_Albenan
ንግድ ልትጀምር ነው? ድምፅህን አጥፋ! ኑሮ እየሰመረልህ ነው? ብዙ አታውራ!
አብዛኛውን ጊዜ ያሰብናቸው ህልሞች እና የወጠንናቸው ራእዮች የማይሳኩበት ዋነኛው ምክንያት ከመከናወናቸው በፊት ብዙ ስለምናወራ ነው -ገና እንቁላሉን ስንታቀፍ ማውራት እንጀምርና ብዙ ሸለምጥማጦችን እንጠራለን።
ወዳጅ እና የቅርብ ሰዎች የምንላቸው ሰዎች «ሰዋዊ ቅናት» እና «የጥሎ ማለፍ ውስጣዊ ትንቅንቅ» በጣም የሚጠበቅ ተፈጥሯዊ ሁነት ነው። ስለዚህ ህልሞችህ መስመር ይዘው ፍሬ እስኪያፈራ ድረስ ዝም ብለህ መስራትን ምረጥ።
አብዛኛው ሰው ቢያልፍልህ እና ህልምህ ቢሰምርልህ ደስ ይለዋል ሆኖም ግን ጥለኸው እንድትሄድ እና አንጋጦ ሊያይህ ይተናነቀዋል።
=AbuSufiyan_Albenan
ይሆናል በሚል ተስፋ እንጂ ማንም ሰው
በማይሆን ነገር ጊዜውን
ማባከን አይፈልግም..!
በማይሆን ነገር ጊዜውን
ማባከን አይፈልግም..!
መንገዶች ሁሉ ወደ እስላም ያመራሉ::
ሙስሊም ሳትሆኑ ሞት እንዳይቀድማቹህ::
ሙስሊም ሳትሆኑ ሞት እንዳይቀድማቹህ::
"ታድለው" የምንላቸውን ሰዎች ብናገኛቸው... "ታድላቹ" ይሉን ይሆናል!
ብቻ Alhamdulillah✨
ብቻ Alhamdulillah✨
ዝምታ ትሩጉም አለዉ
ዝምታ ሰላም አለዉ
ዝም ያለ ነፃ ወጣ
ዝምታ የተሰጠው ምነኛ ታደለ
ሃቂቃ
ዝምታ ሰላም አለዉ
ዝም ያለ ነፃ ወጣ
ዝምታ የተሰጠው ምነኛ ታደለ
ሃቂቃ
አንዳንዴ ልብህን ሲደክምህ፣
ውስጥህ ሲተረማመስ ከመናገር
ይልቅ ዝምታን ትመርጣለህ¡¡
hafugraphics
ውስጥህ ሲተረማመስ ከመናገር
ይልቅ ዝምታን ትመርጣለህ¡¡
hafugraphics
➮ፕሮፋይልን ፎቶ ማድረግ ችግር አለውን?
..🖋
➛ሙስሊም መሆን ማለት በመሰረቱ ሙሉ ስሜትን ለአላህ ብቻ ተገዥ ማድረግ ማለት ነው።
➛የሰው ልጅ ደስ ያለውን ሁሉ ያለ ምንም ገደብ ባደረገ ቁጥር ወደ ስሜት አምላኪነት ይጠጋል።
➛በመሰረቱ ያለ በቂ ምክንያት ፎቶ ማንሳትም ይሁን መነሳት በጥብቅ የተከለከለ ነው! ከከባባድ ወንጀሎችም መካከል አንዱ ነው።ሳንገደድና ለመሰረታዊ ነገሮች በጥብቅ ሳያስፈልግ ፎቶ መነሳት ክልክል ከመሆኑ ጋር እንዲሁ ያለምክንያት ሚዲያዎች ላይ ለመለጠፍ መነሳት ይቻላል ማለት በዚህ ዙሪያ የተነገሩ በርካታ ነቢያዊ ሐዲሦችን ትርጉም ማሳጣት ነው የሚሆነው።
➛ፎቶ ግራፍን ሐዲሡ አይመለከተውም የሚለው አስተያየት ተቀባይነት የሌለው ፎቶ/ምስል የተከለከለበትን ዓላማም የዘነጋ አስተያየት ነው።
➛ፎቶ ሐራም የሆነው ከአላህ ጋር መፎካከር ስለሆነ ነው። ይህ ደግሞ ፎቶ ግራፍ ላይ ይበልጥ ጎልቶ ነው የሚታየው።
➛ይህ እንዳለ ሆኖ ሚዲያ ላይ የሚለቀቀው ፎቶ የሴት ልጅ ፎቶ ሲሆን ደግሞ አደጋው እጅጉን የከፋ ይሆናል።ባዕድ ሴትን ማየት የዓይን ዝሙት በመሆኑ ሌሎችን ለወንጀል/ለሀጢያት ይገፋፋል።
➛ብዙዎች በትዳር አጋራቸው እንዳይደሰቱም ያደርጋል። በተለይ ውበታቸውን ለማሳየት ብለው ተውበው ፎቶ የሚለቁ ሲኖሩ!ለዚህና ለመሰል መጥፎ አላማ ፎቶን የሚለቁ (ምድር ላይ መጥፎ ነገር እንዲስፋፋ በመውደድ ወንጀል አላህ ዘንድ ልዩ ምርመራና አሳማሚ ቃጣት እንደሚጠብቃቸው ቁርኣን ላይ ተነግሯል) ችግሩ በዚህ ብቻም አያበቃም፣ሚዲያ ላይ ፎቶዋን የምትለጥፍ ሴት አላህን የማይፈሩ ሰዎች ፎቶዋን ከዛ ላይ አንስተው በተለያየ መልኩ አቀናብረው ክብሯ ላይም ችግር ሊያደርሱባት ይችላል!
ስለዚህ ሙስሊሟ እህቴ ሆይ አላህን ፍሪ !አስበሽ ተራመጂ! በስሜት አትነጂ! ሚዲያን ለመልካም ዓላማ እንጂ አትጠቀሚ!
➯ሐያእ የሙስሊም ሴት ትልቁ መለያዋእንደሆነም አትዘንጊ !!
..🖋
➛ሙስሊም መሆን ማለት በመሰረቱ ሙሉ ስሜትን ለአላህ ብቻ ተገዥ ማድረግ ማለት ነው።
➛የሰው ልጅ ደስ ያለውን ሁሉ ያለ ምንም ገደብ ባደረገ ቁጥር ወደ ስሜት አምላኪነት ይጠጋል።
➛በመሰረቱ ያለ በቂ ምክንያት ፎቶ ማንሳትም ይሁን መነሳት በጥብቅ የተከለከለ ነው! ከከባባድ ወንጀሎችም መካከል አንዱ ነው።ሳንገደድና ለመሰረታዊ ነገሮች በጥብቅ ሳያስፈልግ ፎቶ መነሳት ክልክል ከመሆኑ ጋር እንዲሁ ያለምክንያት ሚዲያዎች ላይ ለመለጠፍ መነሳት ይቻላል ማለት በዚህ ዙሪያ የተነገሩ በርካታ ነቢያዊ ሐዲሦችን ትርጉም ማሳጣት ነው የሚሆነው።
➛ፎቶ ግራፍን ሐዲሡ አይመለከተውም የሚለው አስተያየት ተቀባይነት የሌለው ፎቶ/ምስል የተከለከለበትን ዓላማም የዘነጋ አስተያየት ነው።
➛ፎቶ ሐራም የሆነው ከአላህ ጋር መፎካከር ስለሆነ ነው። ይህ ደግሞ ፎቶ ግራፍ ላይ ይበልጥ ጎልቶ ነው የሚታየው።
➛ይህ እንዳለ ሆኖ ሚዲያ ላይ የሚለቀቀው ፎቶ የሴት ልጅ ፎቶ ሲሆን ደግሞ አደጋው እጅጉን የከፋ ይሆናል።ባዕድ ሴትን ማየት የዓይን ዝሙት በመሆኑ ሌሎችን ለወንጀል/ለሀጢያት ይገፋፋል።
➛ብዙዎች በትዳር አጋራቸው እንዳይደሰቱም ያደርጋል። በተለይ ውበታቸውን ለማሳየት ብለው ተውበው ፎቶ የሚለቁ ሲኖሩ!ለዚህና ለመሰል መጥፎ አላማ ፎቶን የሚለቁ (ምድር ላይ መጥፎ ነገር እንዲስፋፋ በመውደድ ወንጀል አላህ ዘንድ ልዩ ምርመራና አሳማሚ ቃጣት እንደሚጠብቃቸው ቁርኣን ላይ ተነግሯል) ችግሩ በዚህ ብቻም አያበቃም፣ሚዲያ ላይ ፎቶዋን የምትለጥፍ ሴት አላህን የማይፈሩ ሰዎች ፎቶዋን ከዛ ላይ አንስተው በተለያየ መልኩ አቀናብረው ክብሯ ላይም ችግር ሊያደርሱባት ይችላል!
ስለዚህ ሙስሊሟ እህቴ ሆይ አላህን ፍሪ !አስበሽ ተራመጂ! በስሜት አትነጂ! ሚዲያን ለመልካም ዓላማ እንጂ አትጠቀሚ!
➯ሐያእ የሙስሊም ሴት ትልቁ መለያዋእንደሆነም አትዘንጊ !!