ለህዝብ አገልግሎት እንዲሰጡ የተዘረጉ የመሰረተ ልማት አውታሮችን የሰረቁ እና የተሰረቀውን ንብረት የገዛን ግለሰብ ይዞ ምርመራው መቀጠሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
***
አዲስ አበባ፤ መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ መኩሪያ መዐዛ እና ተክላይ ደሳለኝ የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረደ 11 ልዩ ቦታው ICT ፓርክ አካባቢ መስከረም 6 ቀን 2018 ዓ/ም በሌሊቱ ክፍለ ጊዜ ለህዝብ ግልጋሎ እንዲሰጥ በኮሪደር ልማት የለማን የኤሌክትሪክ ኬብል በመቁረጥ ይዘው ሊሰወሩ ሲሞክሩ በወቅቱ በወንጀል መከላከል ስራ ላይ በነበሩ የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የሰፈራ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ አባላት እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል፡፡
ፖሊስ በሁለቱ ተጠርጣሪዎች ላይ ባደረገው ተጨማሪ የምርመራ ማስፋት ስራ ግለሰቦቹ በተደጋጋሚ ጊዜ ወንጀሉን ሲፈፅሙ ማረጋገጡንና የተሰረቁ ኬብሎችን ሲቀበል የነበረውን ተገኝ ገበየሁ የተባለውንም የሌባ ተቀባይ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ መቀጠሉን ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡
ለህዝብ ጥቅም የተገነቡ የመሰረተ ልማት አውታሮች ላይ እየደረሰ ያለውን የስርቆት ወንጀል ለመከላከል የህዝብ ተሳትፎ ወሳኝ በመሆኑ ለሚፈፀሙ የወንጀል ድርጊቶች መበራከት የሌባ ተቀባዬች አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑን ህብረተሰቡ ተገንዝቦ በየአካባቢው የሚገኙ የሌባ ተቀባዬችን አጋልጦ በመስጠት ለፖሊስ የወንጀል መከላከል ሥራ ድጋፉን ሊያጠናክር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
*
***
አዲስ አበባ፤ መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ መኩሪያ መዐዛ እና ተክላይ ደሳለኝ የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረደ 11 ልዩ ቦታው ICT ፓርክ አካባቢ መስከረም 6 ቀን 2018 ዓ/ም በሌሊቱ ክፍለ ጊዜ ለህዝብ ግልጋሎ እንዲሰጥ በኮሪደር ልማት የለማን የኤሌክትሪክ ኬብል በመቁረጥ ይዘው ሊሰወሩ ሲሞክሩ በወቅቱ በወንጀል መከላከል ስራ ላይ በነበሩ የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የሰፈራ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ አባላት እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል፡፡
ፖሊስ በሁለቱ ተጠርጣሪዎች ላይ ባደረገው ተጨማሪ የምርመራ ማስፋት ስራ ግለሰቦቹ በተደጋጋሚ ጊዜ ወንጀሉን ሲፈፅሙ ማረጋገጡንና የተሰረቁ ኬብሎችን ሲቀበል የነበረውን ተገኝ ገበየሁ የተባለውንም የሌባ ተቀባይ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ መቀጠሉን ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡
ለህዝብ ጥቅም የተገነቡ የመሰረተ ልማት አውታሮች ላይ እየደረሰ ያለውን የስርቆት ወንጀል ለመከላከል የህዝብ ተሳትፎ ወሳኝ በመሆኑ ለሚፈፀሙ የወንጀል ድርጊቶች መበራከት የሌባ ተቀባዬች አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑን ህብረተሰቡ ተገንዝቦ በየአካባቢው የሚገኙ የሌባ ተቀባዬችን አጋልጦ በመስጠት ለፖሊስ የወንጀል መከላከል ሥራ ድጋፉን ሊያጠናክር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
*
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ሀገራችን በድንበር ተሻጋሪ ሀብቶቿ ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ስትቀበል በዛው ልክም አስተማማኝ የባህር በር የማግኘት መብቷን ማረጋገጥ ይኖርባታል አሉ።
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ይህንን ያሉት 6ኛውን የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት የፌዴራል መንግሥቱን ዓመታዊ ዕቅድ ባቀረቡበት ወቅት ነው።
ፕሬዚዳንቱ የኢትዮጵያ ህልውና መሰረት በሆኑት በሁለቱ ታላላቅ የውሃ ሀብቶች ዙሪያ መንግሥት ያልተቋረጠ ሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን በማድረግ ላይ ይገኛልም ነው ያሉት።
እስካሁን በተደረጉ ጥረቶች ሦስት ጉልህ ውጤቶችን ማስመዝገብ ተችሏል ያሉት ፕሬዚዳንት ታዬ÷ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አጋጥሞት የነበረውን ፈተናዎች በጥበብ በማለፍ ማጠናቀቅና በደመቀ ሥነ ሥርዓት ማስመረቅ መቻሉን ጠቅሰዋል።
አስተማማኝና ዘላቂነት ያለው የባሕር በር የማግኘት ጉዳይ ከፍ ወዳለ ደረጃ የተሸጋገረና ይህ ፍትሃዊ ጥያቄም በዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዘንድ እያደገ የመጣ ቅቡልነት ማግኘት መቻሉን አብራርተዋል።
በተጨማሪም በውጭ ሀገር ለእንግልትና ለችግር የተጋለጡ ዜጎች በክብር ወደ ሀገር የተመለሱ መሆናቸውንና ወደፊትም ይኸው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አንስተዋል።
በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በሀገራቸው የልማት ግንባታ እንዲሳተፉ ጥረቶች መደረጋቸውንም ተናግረዋል።
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ይህንን ያሉት 6ኛውን የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት የፌዴራል መንግሥቱን ዓመታዊ ዕቅድ ባቀረቡበት ወቅት ነው።
ፕሬዚዳንቱ የኢትዮጵያ ህልውና መሰረት በሆኑት በሁለቱ ታላላቅ የውሃ ሀብቶች ዙሪያ መንግሥት ያልተቋረጠ ሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን በማድረግ ላይ ይገኛልም ነው ያሉት።
እስካሁን በተደረጉ ጥረቶች ሦስት ጉልህ ውጤቶችን ማስመዝገብ ተችሏል ያሉት ፕሬዚዳንት ታዬ÷ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አጋጥሞት የነበረውን ፈተናዎች በጥበብ በማለፍ ማጠናቀቅና በደመቀ ሥነ ሥርዓት ማስመረቅ መቻሉን ጠቅሰዋል።
አስተማማኝና ዘላቂነት ያለው የባሕር በር የማግኘት ጉዳይ ከፍ ወዳለ ደረጃ የተሸጋገረና ይህ ፍትሃዊ ጥያቄም በዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዘንድ እያደገ የመጣ ቅቡልነት ማግኘት መቻሉን አብራርተዋል።
በተጨማሪም በውጭ ሀገር ለእንግልትና ለችግር የተጋለጡ ዜጎች በክብር ወደ ሀገር የተመለሱ መሆናቸውንና ወደፊትም ይኸው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አንስተዋል።
በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በሀገራቸው የልማት ግንባታ እንዲሳተፉ ጥረቶች መደረጋቸውንም ተናግረዋል።
❇️ ዛሬ ነገ ሳይሉ ገንዘቦን ከዋጋ ግሽበት ይታደጉ
❇️ የአንድ ሚሊየን ብር የአያት አክሲዮን የነበራቸው ባለ አክሲዮኖች በ4 ዓመት ብቻ ብራቸውን ወደ 4,414,237 ብር አሳድገዋል
በ2013 ዓም ብቻ 31.4% ትርፍ አትርፈው
ወደ 1,310,000 ብር አሳድገዋል
በ2014 ዓም ብቻ 44% ብር አትርፈው
ወደ 1,886,400 ብር አሳድገዋል
በ2015 ዓም ብቻ 51.38% ትርፍ አትርፈው
ወደ 2,855,632 ብር አሳድገዋል
በ2016 ዓም ብቻ 45.02% ትርፍ አትርፈዋል
ወደ 4,414,237 ብር አሳድገዋል
❇️ የአያት አ.ማ. የተሰማራባቸው የስራ ዘርፎች
📌 በሪል ስቴት ልማት
📌 በሆቴልና ቱሪዝም
📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና
📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት
❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአያት አክሲዮን ባለድርሻ በመሆን የ8 ድርጅቶች ባለቤት ይሁኑ
❇️ ከተመዘገቡ ከአንድ ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ስለሚሆኑ ፈጥነው በመመዝገብ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ
❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ
❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ባላችሁበት ወይንም በወዳጆቻችሁ በኩል የአያት አክሲዮን ባለቤት መሆን ትችላላቹህ
❇️ በተጨማሪም በመሀል ካሳንችስ ለ100 ቤቶች ብቻ ባወጣነው የበዓል ታላቅ ቅናሽ ከ 3.7 ሚሊየን ብር ጠቅላላ ክፍያ እንዲሁም ከ470,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት ባለቤት መሆን ይችላሉ
☎️ ለበለጠ መረጃ በ 0979804444 በቀጥታ @Ayatsharecompany0 በቴሌግራም ወይንም በዋትሳፕ ይደውሉ
❇️ የአንድ ሚሊየን ብር የአያት አክሲዮን የነበራቸው ባለ አክሲዮኖች በ4 ዓመት ብቻ ብራቸውን ወደ 4,414,237 ብር አሳድገዋል
በ2013 ዓም ብቻ 31.4% ትርፍ አትርፈው
ወደ 1,310,000 ብር አሳድገዋል
በ2014 ዓም ብቻ 44% ብር አትርፈው
ወደ 1,886,400 ብር አሳድገዋል
በ2015 ዓም ብቻ 51.38% ትርፍ አትርፈው
ወደ 2,855,632 ብር አሳድገዋል
በ2016 ዓም ብቻ 45.02% ትርፍ አትርፈዋል
ወደ 4,414,237 ብር አሳድገዋል
❇️ የአያት አ.ማ. የተሰማራባቸው የስራ ዘርፎች
📌 በሪል ስቴት ልማት
📌 በሆቴልና ቱሪዝም
📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና
📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት
❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአያት አክሲዮን ባለድርሻ በመሆን የ8 ድርጅቶች ባለቤት ይሁኑ
❇️ ከተመዘገቡ ከአንድ ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ስለሚሆኑ ፈጥነው በመመዝገብ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ
❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ
❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ባላችሁበት ወይንም በወዳጆቻችሁ በኩል የአያት አክሲዮን ባለቤት መሆን ትችላላቹህ
❇️ በተጨማሪም በመሀል ካሳንችስ ለ100 ቤቶች ብቻ ባወጣነው የበዓል ታላቅ ቅናሽ ከ 3.7 ሚሊየን ብር ጠቅላላ ክፍያ እንዲሁም ከ470,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት ባለቤት መሆን ይችላሉ
☎️ ለበለጠ መረጃ በ 0979804444 በቀጥታ @Ayatsharecompany0 በቴሌግራም ወይንም በዋትሳፕ ይደውሉ
ዩናይትድ ኪንግደም ሃገራዊ ደህንነቷን ለማረጋገጥ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን የመጠቀም ፕሮጀክት ይፋ አደረገች፡፡
ፕሮጀክቱ ኦክስፎርድ እና ካምብሪጅን ጨምሮ ሰባት የሃገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎችን በጥምረት የያዘ ሲሆን በሊንከን ዩኒቨርሲቲም ይመራል።
ኤ.አይን በመጠቀም መንግሥትን እና ወታደራዊ ኃይሉን በብሔራዊ ደህንነት ጉዳዮች ለመደገፍ ይሰራል፡፡ ይህም ሽብርተኝነትን እና የሳይበር ጥቃቶችን ያጠቃልላል።
ይህ የአንድ ሚሊዮን ፓውንድ የምርምር ዕቅድ ለዩኒቨርሲቲዎቹ የተሰጠው በአገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር ነው። ሚኒስቴሩ ቀድሞውንም ኤ.አይን እየተጠቀመ ቢሆንም ከቴክኖሎጂዉ ፈጣን ለዉጥ አንጻር ሰፊ ምርምርና ጥናት ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል የሊንከን ዩኒቨርሲቲ የመከላከያ እና የደህንነት አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከልን የሚመሩት ፕሮፌሰር ፊዮና ስትሬንስ ፡፡
ሊንከን ዩኒቨርሲቲ በኤ.አይ ምርምሮች ዙሪያ 84 ከሚደርሱ የኤ.አይ ኩባንያዎች ጋር በመተባበር የሚሰራ ሲሆን ብዙዎቹ ኩባንያዎች በራሱ ተመራቂዎች የተቋቋሙ ናቸው ሲል ቢ.ቢ.ሲ ዘግቧል፡፡
ፕሮጀክቱ ኦክስፎርድ እና ካምብሪጅን ጨምሮ ሰባት የሃገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎችን በጥምረት የያዘ ሲሆን በሊንከን ዩኒቨርሲቲም ይመራል።
ኤ.አይን በመጠቀም መንግሥትን እና ወታደራዊ ኃይሉን በብሔራዊ ደህንነት ጉዳዮች ለመደገፍ ይሰራል፡፡ ይህም ሽብርተኝነትን እና የሳይበር ጥቃቶችን ያጠቃልላል።
ይህ የአንድ ሚሊዮን ፓውንድ የምርምር ዕቅድ ለዩኒቨርሲቲዎቹ የተሰጠው በአገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር ነው። ሚኒስቴሩ ቀድሞውንም ኤ.አይን እየተጠቀመ ቢሆንም ከቴክኖሎጂዉ ፈጣን ለዉጥ አንጻር ሰፊ ምርምርና ጥናት ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል የሊንከን ዩኒቨርሲቲ የመከላከያ እና የደህንነት አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከልን የሚመሩት ፕሮፌሰር ፊዮና ስትሬንስ ፡፡
ሊንከን ዩኒቨርሲቲ በኤ.አይ ምርምሮች ዙሪያ 84 ከሚደርሱ የኤ.አይ ኩባንያዎች ጋር በመተባበር የሚሰራ ሲሆን ብዙዎቹ ኩባንያዎች በራሱ ተመራቂዎች የተቋቋሙ ናቸው ሲል ቢ.ቢ.ሲ ዘግቧል፡፡
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
ባለ 1 መኝታ
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
ባለ 2 መኝታ
👉 78 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,970,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (897,000)
👉 99ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,385,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,138,500)
ባለ 3 መኝታ
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
ባለ 2 መኝታ
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
ባለ 3 መኝታ
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 121 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,495,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,149,500)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
📍 ተክለሐይማኖት (ሱማሌ ተራ)
ባለ 3መኝታ
👉 110ካሬ ሙሉ ክፍያ = 12,100,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,210,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://www.tg-me.com/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
ባለ 1 መኝታ
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
ባለ 2 መኝታ
👉 78 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,970,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (897,000)
👉 99ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,385,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,138,500)
ባለ 3 መኝታ
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
ባለ 2 መኝታ
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
ባለ 3 መኝታ
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 121 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,495,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,149,500)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
📍 ተክለሐይማኖት (ሱማሌ ተራ)
ባለ 3መኝታ
👉 110ካሬ ሙሉ ክፍያ = 12,100,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,210,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://www.tg-me.com/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
ታጣቂ ቡድኖች ወደ ድርድር እንዲመጡ ጥሪ ቀረበ
ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ባወጣው መግለጫ ተከታዩን ብሏል።
ህዝባችን ዋጋ የሚከፍለው በሁለት ቢላ በሚበሉ ሁለት-ረገጥ የፖለቲካና የጸጥታ አመራሮቹ እና ከውጭ ጠላት ጋር በሚተባበሩ አካላት ሴራ በመሆኑ መንግስት በእነዚህ ላይ የማያዳግም ሕጋዊ እርምጃ እንዲወስድ አጥብቀን እንጠይቃለን።
ታጣቂ ቡድኖች ወደ ድርድር እንዲመጡ የሚያበረታታ የፖለቲካ ምህዳር እንዲፈጥርና የመልሶ ማቋቋም ስትራቴጅዎችን አስቀድሞ እንዲያዘጋጅ።
አንጻራዊ ሰላም በሰፈነባቸው አካባቢዎች የተቋረጡ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እንዲቀጥሉና አዳዲስ ፕሮጀክቶች እንዲጀመሩ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ እናስተላልፋለን።
📌ለታጠቁ ኃይሎች የቀረበ ጥሪ
በልዩ ልዩ ምክንያቶች እንዲሁም የህዝባችን መሰረታዊ ጥያቄዎች ለማስመለስ በሚል ወደ ትጥቅ ትግል የገባችሁ ወንድምና እህቶቻችን የአሁኑ የትጥቅ እንቅስቃሴ ህዝባችን በእጅጉ የጎዳና ለታሪካዊ ጠላቶች ጥቃት በር እንደሚከፍት በመገንዘብ እንዲሁም አሁን ባለው አደገኛ ሁኔታ መቆየት የሕዝቡን ክብር እንደማይመጥን በመገንዘብ ወደ ድርድርና ወደ ሰላማዊ የፖለቲካ መድረክ በመምጣት ለአማራ ሕዝብ ታሪካዊ ውለታ እንድትውሉለት አብን አጥብቆ ይጠይቃል።
📌ለአማራ ሕዝብ የቀረበ ጥሪ
በስሙ የሚደረግን የፖለቲካ ንግድና የባንዳነት ተግባር በቃኝ ብሎ ዘላቂ ጥቅሞቹን የሚያከብርበትን መንገድ እንዲከተል። በጥቂት ልጆቹ የባንዳነት ተግባር ታሪኩንና ህልውናውን ሊያጠፋ ለሚችል እንቅስቃሴ መተባበር እንደሌለበት አውቆ፣ በመሠረታዊ ጥያቄዎቹ ላይ ትኩረት ካደረጉ ሐቀኛ የትግል እንቅስቃሴዎች ጎን ጸንቶ እንዲቆም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ባወጣው መግለጫ ተከታዩን ብሏል።
ህዝባችን ዋጋ የሚከፍለው በሁለት ቢላ በሚበሉ ሁለት-ረገጥ የፖለቲካና የጸጥታ አመራሮቹ እና ከውጭ ጠላት ጋር በሚተባበሩ አካላት ሴራ በመሆኑ መንግስት በእነዚህ ላይ የማያዳግም ሕጋዊ እርምጃ እንዲወስድ አጥብቀን እንጠይቃለን።
ታጣቂ ቡድኖች ወደ ድርድር እንዲመጡ የሚያበረታታ የፖለቲካ ምህዳር እንዲፈጥርና የመልሶ ማቋቋም ስትራቴጅዎችን አስቀድሞ እንዲያዘጋጅ።
አንጻራዊ ሰላም በሰፈነባቸው አካባቢዎች የተቋረጡ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እንዲቀጥሉና አዳዲስ ፕሮጀክቶች እንዲጀመሩ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ እናስተላልፋለን።
📌ለታጠቁ ኃይሎች የቀረበ ጥሪ
በልዩ ልዩ ምክንያቶች እንዲሁም የህዝባችን መሰረታዊ ጥያቄዎች ለማስመለስ በሚል ወደ ትጥቅ ትግል የገባችሁ ወንድምና እህቶቻችን የአሁኑ የትጥቅ እንቅስቃሴ ህዝባችን በእጅጉ የጎዳና ለታሪካዊ ጠላቶች ጥቃት በር እንደሚከፍት በመገንዘብ እንዲሁም አሁን ባለው አደገኛ ሁኔታ መቆየት የሕዝቡን ክብር እንደማይመጥን በመገንዘብ ወደ ድርድርና ወደ ሰላማዊ የፖለቲካ መድረክ በመምጣት ለአማራ ሕዝብ ታሪካዊ ውለታ እንድትውሉለት አብን አጥብቆ ይጠይቃል።
📌ለአማራ ሕዝብ የቀረበ ጥሪ
በስሙ የሚደረግን የፖለቲካ ንግድና የባንዳነት ተግባር በቃኝ ብሎ ዘላቂ ጥቅሞቹን የሚያከብርበትን መንገድ እንዲከተል። በጥቂት ልጆቹ የባንዳነት ተግባር ታሪኩንና ህልውናውን ሊያጠፋ ለሚችል እንቅስቃሴ መተባበር እንደሌለበት አውቆ፣ በመሠረታዊ ጥያቄዎቹ ላይ ትኩረት ካደረጉ ሐቀኛ የትግል እንቅስቃሴዎች ጎን ጸንቶ እንዲቆም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Pulse of Africa የተሰኘ የፓን አፍሪካ ሚዲያ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ተገኝተዋል።
ሚዲያው ጠቅላይ ሚኒስትር እኤአ በ2022 በ35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የአፍሪካን እይታ እና ትርክት የሚያንፀባርቅ የአኅጉራዊ ሚዲያን አስፈላጊነት አስመልክተው ያቀረቡትን ጥሪ በመመርኮዝ የተመሠረተ ነው።
Pulse of Africa የአፍሪካን ድምፆች የሚያጎላ፣ ቀጠናዊ ትስስርን የሚያጠናክር እና አኅጉራዊ ስኬቶችን፣ ተግዳሮቶችን እና ሕልሞችን በአፍሪካዊ እይታ የሚገልጥ ሚዲያ የመሆን አላማ አለው።
ሚዲያው ጠቅላይ ሚኒስትር እኤአ በ2022 በ35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የአፍሪካን እይታ እና ትርክት የሚያንፀባርቅ የአኅጉራዊ ሚዲያን አስፈላጊነት አስመልክተው ያቀረቡትን ጥሪ በመመርኮዝ የተመሠረተ ነው።
Pulse of Africa የአፍሪካን ድምፆች የሚያጎላ፣ ቀጠናዊ ትስስርን የሚያጠናክር እና አኅጉራዊ ስኬቶችን፣ ተግዳሮቶችን እና ሕልሞችን በአፍሪካዊ እይታ የሚገልጥ ሚዲያ የመሆን አላማ አለው።
