Forwarded from HU STUDENT UNION OFFICIAL (Zeroing)
💃Culture dayን ስለማክበር🕺
ውድ የግቢያችን ተመራቂ ተማሪዎች
ይህ መልዕክት ከጂሲ ኮሚቴ የተላለፈላችሁ ሲሆን
በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው culture day
የምናከብርበት ጊዜ ደርሷል።
ኮሚቴው የፈተና መደራረብና ውጥረት ከግምት
ያስገባ ሲሆን ባሉን ውስን ቀናቶች ውስጥ
የግቢ ትዝታችንን በምስል የምናስቀርበትን
culture day በፋይናል አማካይ ቀን
ግንቦት 16 በእለተ ቅዳሜ በደማቁ ለማክበር ወስነናል።
ስለሆነም ሁላችንም በተለያዩ በሀገር ባህል ልብስ ተውበን ጠዋት 4:00 ከኮምፕሌክስ ፊትለፊት
በሚዘጋጀው ደማቅ የፎቶ እና ሌሎች ፕሮግራሞች
ለመሳተፍ እንገናኝ።
ኮሚቴው
ውድ የግቢያችን ተመራቂ ተማሪዎች
ይህ መልዕክት ከጂሲ ኮሚቴ የተላለፈላችሁ ሲሆን
በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው culture day
የምናከብርበት ጊዜ ደርሷል።
ኮሚቴው የፈተና መደራረብና ውጥረት ከግምት
ያስገባ ሲሆን ባሉን ውስን ቀናቶች ውስጥ
የግቢ ትዝታችንን በምስል የምናስቀርበትን
culture day በፋይናል አማካይ ቀን
ግንቦት 16 በእለተ ቅዳሜ በደማቁ ለማክበር ወስነናል።
ስለሆነም ሁላችንም በተለያዩ በሀገር ባህል ልብስ ተውበን ጠዋት 4:00 ከኮምፕሌክስ ፊትለፊት
በሚዘጋጀው ደማቅ የፎቶ እና ሌሎች ፕሮግራሞች
ለመሳተፍ እንገናኝ።
ኮሚቴው
Forwarded from Aminu M
🎉 Join Us for the HU-MCSC Launching Ceremony 🎉
We’re excited to invite you to the launch of the Mutual Care Support Club (MCSC) This event is a wonderful opportunity to celebrate community, connection, and collaboration.
Event Highlights:
• Inspiring Speeches: Learn about the importance of mutual support.
• Club Mission Presentation: Discover our vision and goals.
• Fun Activities: Engage in games and icebreakers.
• Networking: Connect with like-minded individuals.
• Refreshments: Enjoy light snacks while mingling.
🗓️ Date: May 15
⏰ Time: 7:30 PM LT
📍 Location: Africa Hall
Everyone is welcome Let’s build a caring community together. We can’t wait to see you there 🫶
Stay Updated: Join our sicials for news and events: HU-MCSC
Telegram - https://www.tg-me.com/HUMCSC
LinkedIn - https://www.linkedin.com/company/hawassa-university-mutual-care-and-suport-club/
Instagram - https://www.instagram.com/hu_mcsc
#HUMCSC #StudentVoice #CommunityEngagement #JoinUs #StudentLife
We’re excited to invite you to the launch of the Mutual Care Support Club (MCSC) This event is a wonderful opportunity to celebrate community, connection, and collaboration.
Event Highlights:
• Inspiring Speeches: Learn about the importance of mutual support.
• Club Mission Presentation: Discover our vision and goals.
• Fun Activities: Engage in games and icebreakers.
• Networking: Connect with like-minded individuals.
• Refreshments: Enjoy light snacks while mingling.
🗓️ Date: May 15
⏰ Time: 7:30 PM LT
📍 Location: Africa Hall
Everyone is welcome Let’s build a caring community together. We can’t wait to see you there 🫶
Stay Updated: Join our sicials for news and events: HU-MCSC
Telegram - https://www.tg-me.com/HUMCSC
LinkedIn - https://www.linkedin.com/company/hawassa-university-mutual-care-and-suport-club/
Instagram - https://www.instagram.com/hu_mcsc
#HUMCSC #StudentVoice #CommunityEngagement #JoinUs #StudentLife
ሰላም የተወደዳችሁ የRvc ቤተሰቦች የፈተና ወቅት መድረሱን ታሳቢ በማድረግ
የዛሬው የቅዳሜ ምሽት የውይይት ፕሮግራማችን የተራዘመ መሆኑን እየገለፅን ለሁሉም ቤተሰቦቻችን መልካም የፈተና ጊዜን እንመኛለን።
👇የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
የዛሬው የቅዳሜ ምሽት የውይይት ፕሮግራማችን የተራዘመ መሆኑን እየገለፅን ለሁሉም ቤተሰቦቻችን መልካም የፈተና ጊዜን እንመኛለን።
👇የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
Forwarded from HU STUDENT UNION OFFICIAL (mes)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Gc cup final 🏆🏆🏆🏆🏆
Thursday at the hawassa university main campus stadium 🏟️🏟️
Thursday at the hawassa university main campus stadium 🏟️🏟️
የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (rvc)
🔊ተራዘመ.... ተራዘመ
‼️ በrvc ቤት በአባልነት ቆይታችሁ በዘንድሮው አመት ተመራቂ ለሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ⁉️
በተለያየ ምክንያት ሰርተፍኬት የማሰሪያ ጊዜ ያለፈባችሁ ሁሉ ...የምስራች
በቀረቡልን ጥያቄዎች መሰረት ጊዜውን አራዝመነዋል ።
ታዲያ እንናንተም በዚሁ መሰረት :-
📌ላለፉት አመታት RVCን ያገለገላችሁ(በሁሉም ረገድ)
📌የአባልነት መታወቂያ ያላችሁ
📌በሳምንታዊው ውይይቶቻችን እና ልዩ ልዩ ዝግጅቶቻችን ላይ ስትሳተፉ የቆያችሁ (attendance ይታያል ታዲያ )
✨ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ቤተስቦቻችን የሰርተፍኬት ማሰሪያ 50 ብር በ👇1000532041019
(Melak girmaw) በተሰኘው account በሞባይል ባንኪንግ ብቻ ማስገባት ይኖርባችኋል!
🛑 ማሳሰቢያ 👉ሙሉ ስማችሁን እና ገንዘቡን ማስገባታችሁን የሚያረጋግጥ ምስል(screen shoot ) ከታች👇 በተቀመጡት በሁለቱም አድራሻዎች(username) እስከ ረቡዕ ድረስ ብቻ በመላክ በተለመደው ትብብር መሰነባበቻችንን በጋራ እናዘጋጅ ።
1) @ruth827
2)@v1b2o
🛑 እስከ ረቡዕ (20/9/2017) ብቻ እንድታስገብ።
📌 ክፍያውን ባለመክፈላችሁ ምክንያት ሰርተፍኬት ሳይሰራላችሁ ቢቀር ተጠያቂነቱን እንደማንወስድ ቀድመን ለማሳወቅ እንወዳለን ‼️⁉️
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
🔊ተራዘመ.... ተራዘመ
‼️ በrvc ቤት በአባልነት ቆይታችሁ በዘንድሮው አመት ተመራቂ ለሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ⁉️
በተለያየ ምክንያት ሰርተፍኬት የማሰሪያ ጊዜ ያለፈባችሁ ሁሉ ...የምስራች
በቀረቡልን ጥያቄዎች መሰረት ጊዜውን አራዝመነዋል ።
ታዲያ እንናንተም በዚሁ መሰረት :-
📌ላለፉት አመታት RVCን ያገለገላችሁ(በሁሉም ረገድ)
📌የአባልነት መታወቂያ ያላችሁ
📌በሳምንታዊው ውይይቶቻችን እና ልዩ ልዩ ዝግጅቶቻችን ላይ ስትሳተፉ የቆያችሁ (attendance ይታያል ታዲያ )
✨ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ቤተስቦቻችን የሰርተፍኬት ማሰሪያ 50 ብር በ👇1000532041019
(Melak girmaw) በተሰኘው account በሞባይል ባንኪንግ ብቻ ማስገባት ይኖርባችኋል!
🛑 ማሳሰቢያ 👉ሙሉ ስማችሁን እና ገንዘቡን ማስገባታችሁን የሚያረጋግጥ ምስል(screen shoot ) ከታች👇 በተቀመጡት በሁለቱም አድራሻዎች(username) እስከ ረቡዕ ድረስ ብቻ በመላክ በተለመደው ትብብር መሰነባበቻችንን በጋራ እናዘጋጅ ።
1) @ruth827
2)@v1b2o
🛑 እስከ ረቡዕ (20/9/2017) ብቻ እንድታስገብ።
📌 ክፍያውን ባለመክፈላችሁ ምክንያት ሰርተፍኬት ሳይሰራላችሁ ቢቀር ተጠያቂነቱን እንደማንወስድ ቀድመን ለማሳወቅ እንወዳለን ‼️⁉️
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
ሰላም ውድ የRVC ቤተሰቦች እንዴት ቆያችሁን?
በቅድሚያ ለሁላቹም መልካም ፈተና እንዲሆን ቤተሰባዊ ምኞታችን ነው።
እንደሚታወቀው RVC ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የቤተ-መፅሀፍት አገልግሎት አንዱ እንደመሆኑ በዚህ ዓመት መፅሀፍት ተውሳቹ በተለያየ ምክንያት ያልመለሳቹ ተማሪዎች በዚህ ሳምንት ውስጥ ወደ Rvc በአካል በመምጣት ወይም ከዚህ በታች ስልካቸው ለተቀመጠ ተማሪዎች ብቻ በማስረከብ መጻሕፍቶችን እንድትመልሱ ይሁን።
Main campus
፦0967881809(ሩት)
፦0901941301(ሶፎንያስ)
Tecno
፦ 0919002838(መላክ)
በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ያልመለሰ/ች ወይም መጽሐፍ ያጠፋ/ች ተማሪ ተጠያቂ የሚሆን/ትሆን መሆኑን እናሳስባለን!!!
በድጋሚ መልካም የንባብ እንዲሁም የፈተና ጊዜን ተመኘንላችሁ ።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
በቅድሚያ ለሁላቹም መልካም ፈተና እንዲሆን ቤተሰባዊ ምኞታችን ነው።
እንደሚታወቀው RVC ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የቤተ-መፅሀፍት አገልግሎት አንዱ እንደመሆኑ በዚህ ዓመት መፅሀፍት ተውሳቹ በተለያየ ምክንያት ያልመለሳቹ ተማሪዎች በዚህ ሳምንት ውስጥ ወደ Rvc በአካል በመምጣት ወይም ከዚህ በታች ስልካቸው ለተቀመጠ ተማሪዎች ብቻ በማስረከብ መጻሕፍቶችን እንድትመልሱ ይሁን።
Main campus
፦0967881809(ሩት)
፦0901941301(ሶፎንያስ)
Tecno
፦ 0919002838(መላክ)
በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ያልመለሰ/ች ወይም መጽሐፍ ያጠፋ/ች ተማሪ ተጠያቂ የሚሆን/ትሆን መሆኑን እናሳስባለን!!!
በድጋሚ መልካም የንባብ እንዲሁም የፈተና ጊዜን ተመኘንላችሁ ።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
“ንባብና_የዩኒቨርሲቲ_ተማሪነት”_ውይይት_በRVC_አባላት_፤_ክፍል_1
<unknown>
እኛም እናመሰግናለን🙏
Listen to EBC-NATIONAL RADIO | Zeno.FM
https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
Listen to EBC-NATIONAL RADIO | Zeno.FM
https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
🎷ውበኛ ቅዳሜ በ ምክንያታዊ ባራዕዮች ስብስብ🔔
🔸አንድ ብለን ጀምረን ሶስት ብለን ድምቀትን ሰልሰን አራት አምስት እያልን ቆጥረን
ወደ ማብቂያው(ለስንብት) ተቃረብን .....
🌸ሁለት ሳምንታትን ለፈተናችን ሰጥተን ሳንገናኝ ብንቆይም ተናፋቂዋ ቅዳሜያችን ዳግም ደርሳልን ልንሰባሰብ ነውና ደስ ብሎናል ደስ ይበላችሁ 🥀
ተመራቂ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ 🎓፤ በደስታችሁ ደስ ብሎናል እንኳን ለዚህ በቃችሁ !🙏✨
🕕ታዲያ ከእናንተ ጋር ብዙ አብረን አሳልፈናል ከእናንተም በብዙ አትርፈናልና ልንመሰጋገን ቀጥሮ ያዝን ።🙏
ወደኋላ መለስ ብለን ስለ ልምዶቻችንና ትውስታዎቻችንን እየተጨዋወትን ቡናችን ፉት እያልን እናመሻለን.....።🙌
🤗 የእውቅናና የሰርተፍኬት መርሃግብርም ተዘጋጅቷል።😃
ደምቀቶቻችን ናችሁና በቆንጆ አልባሳት ደምቃችሁና አምሮባችሁ በውቧ ቅዳሜ በቤታችን 12:00 ላይ እንገናኝ።💜
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
🔸አንድ ብለን ጀምረን ሶስት ብለን ድምቀትን ሰልሰን አራት አምስት እያልን ቆጥረን
ወደ ማብቂያው(ለስንብት) ተቃረብን .....
🌸ሁለት ሳምንታትን ለፈተናችን ሰጥተን ሳንገናኝ ብንቆይም ተናፋቂዋ ቅዳሜያችን ዳግም ደርሳልን ልንሰባሰብ ነውና ደስ ብሎናል ደስ ይበላችሁ 🥀
ተመራቂ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ 🎓፤ በደስታችሁ ደስ ብሎናል እንኳን ለዚህ በቃችሁ !🙏✨
🕕ታዲያ ከእናንተ ጋር ብዙ አብረን አሳልፈናል ከእናንተም በብዙ አትርፈናልና ልንመሰጋገን ቀጥሮ ያዝን ።🙏
ወደኋላ መለስ ብለን ስለ ልምዶቻችንና ትውስታዎቻችንን እየተጨዋወትን ቡናችን ፉት እያልን እናመሻለን.....።🙌
🤗 የእውቅናና የሰርተፍኬት መርሃግብርም ተዘጋጅቷል።😃
ደምቀቶቻችን ናችሁና በቆንጆ አልባሳት ደምቃችሁና አምሮባችሁ በውቧ ቅዳሜ በቤታችን 12:00 ላይ እንገናኝ።💜
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
አሁን በምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ
✨እየጠበናችሁ ነው ዉዶቻችን ✨
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
✨እየጠበናችሁ ነው ዉዶቻችን ✨
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
ወዳጆች እንዴት ከረማችሁ 👋
ዛሬ ሽሙንሙኒት( ውበኛዋን )ቅዳሜን ልዳስስ ብቅ ብያለሁ ተከተሉኝማ...
መለያየት ባይኖር መተዋወቅ ምነኛ ድንቅ ነበር ያለው ማን ነበር ?
እኛም ታዲያ ግማሽ ሃዘን ግማሽ ደስታ ዝብርቅ ስሜት ውስጥ ሆነን ተመራቂ እህት ወንድሞቻችንን ልንሸኝ በጊዜ ነበር ዝግታችን የጀመርነው ።
ሁላችንም በመተጋገዝ ስንሰራ ቆይተን ሰዓቱ ደረሰና መርሃግብራችንን በቡና መዓዛ ፣ በእጣኑ ሽታ አጅበን መርሃግብራችንን ጀመርን።
ተመራቂዎቻችን ልምዳቸውን ሲያካፍሉን RVC ቤት መቼ እና እንዴት መጥተው ቤተሰብ እንደሆኑ ሲያወጉን እንዲሁም የማይረሱትን ገጠመኝ ሲነግሩን በመሃል ደግሞ ግጥምና ሙዚቃ ፣ጨዋታ ትንሽ ደግሞ ወዝወዝም ብለን ትከሻ ተፈትሿል😁ብቻ በሳቅ ደምቀን አመሸን
ከዛ መለስ ስንል ደግሞ ሁሉም ከተመራቂዎች ጋር ስላሳለፈው ጊዜ እያወራ መልካም እንዲገጥማቸው ሲመኝ የሁላችንንም ስሜት ተነክቶ መለያየትን መራራቅን እየረገምን በመሃረብ ጠርዝ አይኖቻችንን አደራረቅን።
ከዛ ቀጥለን በእውቅና እና ሰርተፍኬት መርሃግብር ስራ አፅፈፃሚዎች ለነበሩ ፣ ንቁ ተሳታፊ እንዲሁም ቤተሰብ ሆነው ለቆዩ ተመራቂ ተማሪዎችን እና በኦፕን ማይክ ፕሮግራምም ተሳታፊ የነበሩ ልጆችን አመስግነን እውቅና ሰጠን።
ለቀድሞ ፕሬዝዳንታችን ደግሞ ቆንጆ ስዕል በስጦታ አበርከትንላት።
ለአመቱ የመጨረሻ የሆነውን ብሔራዊ መዝሙር በህብረት ዘምረን በህብረት ፎቶ ተነስተን ቅዳሜያችንን ሸኘናት።
ሰናይ የረፍት ጊዜ 🥰
📝በማክዳ ጸጋዬ
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
ዛሬ ሽሙንሙኒት( ውበኛዋን )ቅዳሜን ልዳስስ ብቅ ብያለሁ ተከተሉኝማ...
መለያየት ባይኖር መተዋወቅ ምነኛ ድንቅ ነበር ያለው ማን ነበር ?
እኛም ታዲያ ግማሽ ሃዘን ግማሽ ደስታ ዝብርቅ ስሜት ውስጥ ሆነን ተመራቂ እህት ወንድሞቻችንን ልንሸኝ በጊዜ ነበር ዝግታችን የጀመርነው ።
ሁላችንም በመተጋገዝ ስንሰራ ቆይተን ሰዓቱ ደረሰና መርሃግብራችንን በቡና መዓዛ ፣ በእጣኑ ሽታ አጅበን መርሃግብራችንን ጀመርን።
ተመራቂዎቻችን ልምዳቸውን ሲያካፍሉን RVC ቤት መቼ እና እንዴት መጥተው ቤተሰብ እንደሆኑ ሲያወጉን እንዲሁም የማይረሱትን ገጠመኝ ሲነግሩን በመሃል ደግሞ ግጥምና ሙዚቃ ፣ጨዋታ ትንሽ ደግሞ ወዝወዝም ብለን ትከሻ ተፈትሿል😁ብቻ በሳቅ ደምቀን አመሸን
ከዛ መለስ ስንል ደግሞ ሁሉም ከተመራቂዎች ጋር ስላሳለፈው ጊዜ እያወራ መልካም እንዲገጥማቸው ሲመኝ የሁላችንንም ስሜት ተነክቶ መለያየትን መራራቅን እየረገምን በመሃረብ ጠርዝ አይኖቻችንን አደራረቅን።
ከዛ ቀጥለን በእውቅና እና ሰርተፍኬት መርሃግብር ስራ አፅፈፃሚዎች ለነበሩ ፣ ንቁ ተሳታፊ እንዲሁም ቤተሰብ ሆነው ለቆዩ ተመራቂ ተማሪዎችን እና በኦፕን ማይክ ፕሮግራምም ተሳታፊ የነበሩ ልጆችን አመስግነን እውቅና ሰጠን።
ለቀድሞ ፕሬዝዳንታችን ደግሞ ቆንጆ ስዕል በስጦታ አበርከትንላት።
ለአመቱ የመጨረሻ የሆነውን ብሔራዊ መዝሙር በህብረት ዘምረን በህብረት ፎቶ ተነስተን ቅዳሜያችንን ሸኘናት።
ሰናይ የረፍት ጊዜ 🥰
📝በማክዳ ጸጋዬ
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub