27/08/2017
🎶ሸብ እረብ አለች ምድር አሆሆ አለች ምድር፤
RVC ልጆች ስትሾም አሃሃ አለች ምድር🎶
ወዳጆች እንዴት ቆያችሁ ጠፋሁ አይደል? 😁
ዛሬ ቤታችን ከወትሮ ደመቅመቅ ብላለች። ሽርጉድ ወዲህ ወዲያ በዝቶባታል ምነው አትሉኝም? ዛሬ አዳዲሶቹን አመራሮች ይሾማሉና ነው ። እናላችሁ ይህች ቅዳሜ ሲመት ናትና ስለ መሪነት ተወያይተን፤ አመራሮችን
ተዋውቀን ተለያየን።
እኔም ታዲያ ምን፣ምን ሃሳቦች እንደተንሸራሸሩ አጠቃላይ ሲመቱን ላቃኛችሁ ወደድኩ።
መሪነት ምንድነው ብለን ጀመርን ከብዙ እጆች መሃል፦
" ሙሴ እስራኤላውያንን መንገድ እንዳመላከታቸው ከፊት ሆኖ መንገድ ማመላከት ነው "
"እረኛ መሆን ማለት ነው ከኋላ ሆኖ ሳይሆን ከፊት ሆኖ በር መክፈት ነው "
መልካም ተመሪነትስ ምንድነው ቢባል ?
"ለመሪዎቻችን ቀና መሆን ማለት ነው"እንዴት አላችሁ? ወዲህ ነው ነገሩ።
"ባህል አስተሳሰብ የህዝቡን መልክ የያዘ ነው። ክፉ የሆነ ህዝብ አለ። ምቀኛ አግላይ ከዛ ውስጥ የሚወጣ መሪ ጨካኝ ክፉ ይሆናል። "ስለዚህ መልካም ተመሪዎች ካልሆንን ጥሩ መሪ አናገኝም ነው ።ሃሳቡ መቼ በዚህ በቃና 🙂ሁሉ ሰው መሪ አይሆንም አሁን ዘመን አመጣሹ ትችላለህና ትችያለሽን መልካም ተመሪ እንዳንሆን ያደረግን ቢባል አዎን ነበር የብዙዎች መልስ።
ሁሉም አዛዥ / አለቃ /መሪ መሆን ይፈልጋል። ምክንያቱም መልካም ተመሪ መሆንን እንደ ምንዝር መሆን እንድንመለከተው ስላደረጉን...
"መሪዎች ይፈጠረሉ /ይወለዳሉ
በተፈጥሮ መሪ የሆኑ ልጆች ይወለዳሉ በቃ ህፃን ሆነው ህፃናትን ሰብስበው የሚያሳምፁ ከፍ ሲሉም ከኋላቸው ሰው የሚያስከትሉ ስለዚህ መሪነት ለሁሉም አይደለም። "
"መሰጠት ያስፈልገዋል "
በተቃራኒው ደግሞ መሪ እንዲሆን ከፈለግን የሆነን ሰው ማድረግ እንችላለን "
ወዲህ ወዲያ በሃሳብ ስንሸራሸር ወደ ማገባደዱ ደረስን።
እኔም የመጨረሻውን ሃሳብ ለእናንተ ልተው
አለቃ ወይስ መሪ ?
እንዲህ እንዲህ እያልን ውይይታችን ወደ ማገባደዱ ደረስን የነበሩትን አመራሮች አመስግነን፣ አዲሶቹን አደራ ጭምር ሰጥተን፣ዳቦ በጋራ ቆርሰን፣የጥበብ ስራዎችን አይተን ዳግም በቀጣይ ሳምንት ልንገናኝ ተቀጣጥረን ተለያየን።
ውብ ውሎ 🙏
📝 በማክዳ ጸጋዬ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ (2017)
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
@RvcClub
@RvcClub
🎶ሸብ እረብ አለች ምድር አሆሆ አለች ምድር፤
RVC ልጆች ስትሾም አሃሃ አለች ምድር🎶
ወዳጆች እንዴት ቆያችሁ ጠፋሁ አይደል? 😁
ዛሬ ቤታችን ከወትሮ ደመቅመቅ ብላለች። ሽርጉድ ወዲህ ወዲያ በዝቶባታል ምነው አትሉኝም? ዛሬ አዳዲሶቹን አመራሮች ይሾማሉና ነው ። እናላችሁ ይህች ቅዳሜ ሲመት ናትና ስለ መሪነት ተወያይተን፤ አመራሮችን
ተዋውቀን ተለያየን።
እኔም ታዲያ ምን፣ምን ሃሳቦች እንደተንሸራሸሩ አጠቃላይ ሲመቱን ላቃኛችሁ ወደድኩ።
መሪነት ምንድነው ብለን ጀመርን ከብዙ እጆች መሃል፦
" ሙሴ እስራኤላውያንን መንገድ እንዳመላከታቸው ከፊት ሆኖ መንገድ ማመላከት ነው "
"እረኛ መሆን ማለት ነው ከኋላ ሆኖ ሳይሆን ከፊት ሆኖ በር መክፈት ነው "
መልካም ተመሪነትስ ምንድነው ቢባል ?
"ለመሪዎቻችን ቀና መሆን ማለት ነው"እንዴት አላችሁ? ወዲህ ነው ነገሩ።
"ባህል አስተሳሰብ የህዝቡን መልክ የያዘ ነው። ክፉ የሆነ ህዝብ አለ። ምቀኛ አግላይ ከዛ ውስጥ የሚወጣ መሪ ጨካኝ ክፉ ይሆናል። "ስለዚህ መልካም ተመሪዎች ካልሆንን ጥሩ መሪ አናገኝም ነው ።ሃሳቡ መቼ በዚህ በቃና 🙂ሁሉ ሰው መሪ አይሆንም አሁን ዘመን አመጣሹ ትችላለህና ትችያለሽን መልካም ተመሪ እንዳንሆን ያደረግን ቢባል አዎን ነበር የብዙዎች መልስ።
ሁሉም አዛዥ / አለቃ /መሪ መሆን ይፈልጋል። ምክንያቱም መልካም ተመሪ መሆንን እንደ ምንዝር መሆን እንድንመለከተው ስላደረጉን...
"መሪዎች ይፈጠረሉ /ይወለዳሉ
በተፈጥሮ መሪ የሆኑ ልጆች ይወለዳሉ በቃ ህፃን ሆነው ህፃናትን ሰብስበው የሚያሳምፁ ከፍ ሲሉም ከኋላቸው ሰው የሚያስከትሉ ስለዚህ መሪነት ለሁሉም አይደለም። "
"መሰጠት ያስፈልገዋል "
በተቃራኒው ደግሞ መሪ እንዲሆን ከፈለግን የሆነን ሰው ማድረግ እንችላለን "
ወዲህ ወዲያ በሃሳብ ስንሸራሸር ወደ ማገባደዱ ደረስን።
እኔም የመጨረሻውን ሃሳብ ለእናንተ ልተው
አለቃ ወይስ መሪ ?
እንዲህ እንዲህ እያልን ውይይታችን ወደ ማገባደዱ ደረስን የነበሩትን አመራሮች አመስግነን፣ አዲሶቹን አደራ ጭምር ሰጥተን፣ዳቦ በጋራ ቆርሰን፣የጥበብ ስራዎችን አይተን ዳግም በቀጣይ ሳምንት ልንገናኝ ተቀጣጥረን ተለያየን።
ውብ ውሎ 🙏
📝 በማክዳ ጸጋዬ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ (2017)
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
@RvcClub
@RvcClub
Forwarded from HU STUDENT UNION OFFICIAL (Кαℓ 🫧)
እንኳን ደስ አላችሁ 🎊
መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ለሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወርቃማ እድል ይዞ ከተፍ ብሏል!!
🕹 በ ድሮን ቴክኖሎጂ
🧪 በጦር መሳሪያ ማምረት ቴክኖሎጂ
🛰 በሳይበር ሴክዩሪቲ
🚀 በሮኬት ሳይንስ
🩺 በጤና ሳይንስ
⚖️ በህግ እና አመራር ዘርፎች
👷♂በኢንጅነሪንግ ዘርፎች እና በመሳሰሉት ፊልዶች ላይ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች የተዘጋጁትን እንቁ እድሎች ለተማሪዎች ገለጻ የሚደረግበት ፕሮግራም ሰለተመቻቸ ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ::
🗓 ማክሰኞ, ሚያዝያ 28
🕓 ከቀኑ 8:00
📍በአፍሪካ አዳራሽ
‼️ይህ የትምህርት እድል በሁሉም የትምሀርት ዘርፍ ላይ ያሉ ተማሪዎችን እንዲሁም ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በተያያዥ ዘርፎች ላይ ለመስራት የሚያስቡ ተማሪዎችን በሙሉ ይመለከታል::
መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ለሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወርቃማ እድል ይዞ ከተፍ ብሏል!!
🕹 በ ድሮን ቴክኖሎጂ
🧪 በጦር መሳሪያ ማምረት ቴክኖሎጂ
🛰 በሳይበር ሴክዩሪቲ
🚀 በሮኬት ሳይንስ
🩺 በጤና ሳይንስ
⚖️ በህግ እና አመራር ዘርፎች
👷♂በኢንጅነሪንግ ዘርፎች እና በመሳሰሉት ፊልዶች ላይ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች የተዘጋጁትን እንቁ እድሎች ለተማሪዎች ገለጻ የሚደረግበት ፕሮግራም ሰለተመቻቸ ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ::
🗓 ማክሰኞ, ሚያዝያ 28
🕓 ከቀኑ 8:00
📍በአፍሪካ አዳራሽ
‼️ይህ የትምህርት እድል በሁሉም የትምሀርት ዘርፍ ላይ ያሉ ተማሪዎችን እንዲሁም ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በተያያዥ ዘርፎች ላይ ለመስራት የሚያስቡ ተማሪዎችን በሙሉ ይመለከታል::
የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (rvc)
‼️ በrvc ቤት በአባልነት ቆይታችሁ በዘንድሮው አመት ተመራቂ ለሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ⁉️
✨ በብዙ ቆይታችሁ የተማማርንበት፣ ፣ጠይቃችሁ የመለሳችሁበት፣ወዷችሁ እና ወዳችሁት የቆያችሁበት ቤታችሁ ወዳጆቼንማ አመስግኜና መርቄ ልሸኝ እንጂ በማለት ሽርጉዱን ተያይዞታል ።
ታዲያ እንናንተም በዚሁ መሰረት :-
📌ላለፉት አመታት RVCን ያገለገላችሁ(በሁሉም ረገድ)
📌የአባልነት መታወቂያ ያላችሁ
📌በሳምንታዊው ውይይቶቻችን እና ልዩ ልዩ ዝግጅቶቻችን ላይ ስትሳተፉ የቆያችሁ (attendance ይታያል ታዲያ )
✨ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ቤተስቦቻችን የሰርተፍኬት ማሰሪያ 50 ብር በ👇1000532041019
(Melak girmaw) በተሰኘው account በሞባይል ባንኪንግ ብቻ ማስገባት ይኖርባችኋል!
🛑 ማሳሰቢያ 👉ሙሉ ስማችሁን እና ገንዘቡን ማስገባታችሁን የሚያረጋግጥ ምስል(screen shoot ) ከታች👇 በተቀመጡት በሁለቱም አድራሻዎች(username) እስከ አርብ ድረስ ብቻ በመላክ በተለመደው ትብብር መሰነባበቻችንን በጋራ እናዘጋጅ ።
✨የቤትና የቤተሰብ ትርጉሙ ይሄም ነውና እንደ ወጉ ቸር ይግጠማችሁ ብለን ቀድመን መርቀን እንሸኛችሁ ።
1) @ruth827
2)@Mom2306
🛑 እስከ አርብ (30/8/2017) ብቻ እንድታስገብ።
📌 ክፍያውን ባለመክፈላችሁ ምክንያት ሰርተፍኬት ሳይሰራላችሁ ቢቀር ተጠያቂነቱን እንደማንወስድ ቀድመን ለማሳወቅ እንወዳለን ‼️⁉️
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
‼️ በrvc ቤት በአባልነት ቆይታችሁ በዘንድሮው አመት ተመራቂ ለሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ⁉️
✨ በብዙ ቆይታችሁ የተማማርንበት፣ ፣ጠይቃችሁ የመለሳችሁበት፣ወዷችሁ እና ወዳችሁት የቆያችሁበት ቤታችሁ ወዳጆቼንማ አመስግኜና መርቄ ልሸኝ እንጂ በማለት ሽርጉዱን ተያይዞታል ።
ታዲያ እንናንተም በዚሁ መሰረት :-
📌ላለፉት አመታት RVCን ያገለገላችሁ(በሁሉም ረገድ)
📌የአባልነት መታወቂያ ያላችሁ
📌በሳምንታዊው ውይይቶቻችን እና ልዩ ልዩ ዝግጅቶቻችን ላይ ስትሳተፉ የቆያችሁ (attendance ይታያል ታዲያ )
✨ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ቤተስቦቻችን የሰርተፍኬት ማሰሪያ 50 ብር በ👇1000532041019
(Melak girmaw) በተሰኘው account በሞባይል ባንኪንግ ብቻ ማስገባት ይኖርባችኋል!
🛑 ማሳሰቢያ 👉ሙሉ ስማችሁን እና ገንዘቡን ማስገባታችሁን የሚያረጋግጥ ምስል(screen shoot ) ከታች👇 በተቀመጡት በሁለቱም አድራሻዎች(username) እስከ አርብ ድረስ ብቻ በመላክ በተለመደው ትብብር መሰነባበቻችንን በጋራ እናዘጋጅ ።
✨የቤትና የቤተሰብ ትርጉሙ ይሄም ነውና እንደ ወጉ ቸር ይግጠማችሁ ብለን ቀድመን መርቀን እንሸኛችሁ ።
1) @ruth827
2)@Mom2306
🛑 እስከ አርብ (30/8/2017) ብቻ እንድታስገብ።
📌 ክፍያውን ባለመክፈላችሁ ምክንያት ሰርተፍኬት ሳይሰራላችሁ ቢቀር ተጠያቂነቱን እንደማንወስድ ቀድመን ለማሳወቅ እንወዳለን ‼️⁉️
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
✨እነሆ ቅዳሚት የሃሳብ ገበያ... ምርጥ ምርጡን በነፃ ... ከተኖረ ፣ ከተሰማ ፣ ከተነበበ ...በምክንያት የተቀመመ ልዩ የሃሳብ ድግስ....
በዚህ ሳምንት በምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ :- ስለ ተፃራሪ ሃሳቦች (paradox )
1,ተፃራሪ ሃሳብ አንድ:-እውቀት እና እውነት
👉ማንኛውም ነገር በመሰረታዊነት እውነት መሆኑን ማወቅ እንችላለን?...
2, ተፃራሪ ሃሳብ ሁለት :- እምነት እና ስነምግባር
👉ከእምነት እና ከስነምህባር የቱ ይቀድማል እርስ በእርስስ ሊጣረሱ ይችላሉ?...
3,ተፃራሪ ሃሳብ ሶስት :- ሦስቱ ማንነት
👉 "እኔ" የምንለው ነገር ምንድን ነው ?...
✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን
2-9-2017 ዓ.ም ምሽት 1:00
📍🗺️ አድራሻችን RVC ቤተመጻሕፍት ።
የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
በዚህ ሳምንት በምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ :- ስለ ተፃራሪ ሃሳቦች (paradox )
1,ተፃራሪ ሃሳብ አንድ:-እውቀት እና እውነት
👉ማንኛውም ነገር በመሰረታዊነት እውነት መሆኑን ማወቅ እንችላለን?...
2, ተፃራሪ ሃሳብ ሁለት :- እምነት እና ስነምግባር
👉ከእምነት እና ከስነምህባር የቱ ይቀድማል እርስ በእርስስ ሊጣረሱ ይችላሉ?...
3,ተፃራሪ ሃሳብ ሶስት :- ሦስቱ ማንነት
👉 "እኔ" የምንለው ነገር ምንድን ነው ?...
✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን
2-9-2017 ዓ.ም ምሽት 1:00
📍🗺️ አድራሻችን RVC ቤተመጻሕፍት ።
የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
ከrvc ቤተሰቦች መካከል አንደኘዋ ነች። ከታች ያለውን ሊንክ ተጠቅመን👇👇 ቤቷን እንጎብኝላት።
https://www.tg-me.com/wedegta
አንዳችን ለሌላችን ብርታት መሆንን እንልመድ።
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ (2017)
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
@RvcClub
@RvcClub
https://www.tg-me.com/wedegta
አንዳችን ለሌላችን ብርታት መሆንን እንልመድ።
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ (2017)
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
@RvcClub
@RvcClub
እንኳን ደስ አለን✨
የ#rvc መጻሕፍት ዳሰሳ ክፍል ዝግጅት ከባለ እንጨት ግድግዳ ቤት ወጣ ብሎ በኢትዮጵያ ራዲዮ ሊደመጥ ነው።
ከዛሬ(እሁድ 03/09/17)ከቀን 7:30 ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ሳምንታት በዚሁ ቀን እና ሰዓት ይጠብቁን።
📌 ዛሬ(እሁድ 03/09/17) 7:30 ላይ
ዝግጅቱን ለማድመጥ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇👇👇
Listen to EBC-NATIONAL RADIO | Zeno.FM
https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
የ#rvc መጻሕፍት ዳሰሳ ክፍል ዝግጅት ከባለ እንጨት ግድግዳ ቤት ወጣ ብሎ በኢትዮጵያ ራዲዮ ሊደመጥ ነው።
ከዛሬ(እሁድ 03/09/17)ከቀን 7:30 ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ሳምንታት በዚሁ ቀን እና ሰዓት ይጠብቁን።
📌 ዛሬ(እሁድ 03/09/17) 7:30 ላይ
ዝግጅቱን ለማድመጥ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇👇👇
Listen to EBC-NATIONAL RADIO | Zeno.FM
https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
Forwarded from HULSA (HU Law Students Association)
‼️ IMPORTANT UPDATE – PUBLIC LECTURE REGISTRATION ‼️
We need your PHONE NUMBER to confirm your spot!
Many of you registered already — thank you!
But the first form missed the phone number and email field, so we can't reach out to confirm participation or send certificates.
PLEASE FILL THIS NEW FORM NOW to secure your seat:
[NEW REGISTRATION LINK]
(Only those on this new list will be contacted.)
__
🎤 Hawassa University’s FIRST-EVER Public Lecture on Climate Justice!
With Certification | Limited Spots | Urgent Re-Registration.
In proud collaboration with
UNA Ethiopia – HU Chapter | Eco Justice Ethiopia | Enfluencers
Topic:
“CLIMATE JUSTICE IN ACTION:
Case Study Roles in the Global Plastics Agreement”
Speaker:
JODAHI PETROS
•Research & Policy Director, Enfluencers
°Ethiopia’s Youth Delegate to Africa UN Climate Conferences (COPS)
•Representative, African UN Youth Delegate Program (2022/23)
Date: Monday, May 12, 2025
Time: 2:00 PM (EAT - Afternoon)
Venue: AU
@hulsa
We need your PHONE NUMBER to confirm your spot!
Many of you registered already — thank you!
But the first form missed the phone number and email field, so we can't reach out to confirm participation or send certificates.
PLEASE FILL THIS NEW FORM NOW to secure your seat:
[NEW REGISTRATION LINK]
(Only those on this new list will be contacted.)
__
🎤 Hawassa University’s FIRST-EVER Public Lecture on Climate Justice!
With Certification | Limited Spots | Urgent Re-Registration.
In proud collaboration with
UNA Ethiopia – HU Chapter | Eco Justice Ethiopia | Enfluencers
Topic:
“CLIMATE JUSTICE IN ACTION:
Case Study Roles in the Global Plastics Agreement”
Speaker:
JODAHI PETROS
•Research & Policy Director, Enfluencers
°Ethiopia’s Youth Delegate to Africa UN Climate Conferences (COPS)
•Representative, African UN Youth Delegate Program (2022/23)
Date: Monday, May 12, 2025
Time: 2:00 PM (EAT - Afternoon)
Venue: AU
@hulsa
WHERE WE LEAD THE LEGAL CHARGE!
#አሁን✨
#JCSA ONLINE TALKSHOW
JCSA የበይነመረብ እልፍኝ #ከአሰላ _ፋና_ኤፍኤም እስከ #ፋና- ሚዲያ- ኮርፖሬሽን(#FMC) የዘለቀ በሪፖርተርነት ፣በመዝናኛ ዝግጅት እንዲሁም በዋነኛነት የምርመራ ዘገባዎችን በመስራት ለበርካታ ዓመታት በጋዜጠኝነት ሙያ የቆየ እና የካበተ ልምድ ያለው የአሁኑ የፋና ምርመራ ክፍል ምክትል ዋና አዘጋጅ #ጋዜጠኛ አፈወርቅ _እያዩ ጋር የJCSA የበይነመረብ ልምድ ልውውጥ (online talkshow)ተጀምሯል ከታች ባለው ሊንክ ተጠቅመው ይቀላቀላሉ።
👇👇👇👇👇👇👇
https://meet.google.com/wvo-vuna-jaf
#HU_JCSA
#JCSA ONLINE TALKSHOW
JCSA የበይነመረብ እልፍኝ #ከአሰላ _ፋና_ኤፍኤም እስከ #ፋና- ሚዲያ- ኮርፖሬሽን(#FMC) የዘለቀ በሪፖርተርነት ፣በመዝናኛ ዝግጅት እንዲሁም በዋነኛነት የምርመራ ዘገባዎችን በመስራት ለበርካታ ዓመታት በጋዜጠኝነት ሙያ የቆየ እና የካበተ ልምድ ያለው የአሁኑ የፋና ምርመራ ክፍል ምክትል ዋና አዘጋጅ #ጋዜጠኛ አፈወርቅ _እያዩ ጋር የJCSA የበይነመረብ ልምድ ልውውጥ (online talkshow)ተጀምሯል ከታች ባለው ሊንክ ተጠቅመው ይቀላቀላሉ።
👇👇👇👇👇👇👇
https://meet.google.com/wvo-vuna-jaf
#HU_JCSA
የኢመደአ የ2017 ዓ/ም የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ ፕሮግራም ምዝገባ ተጀመረ
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) #INSA ላለፉት ሦስት ተከታታይ አመታት በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸዉን ታዳጊዎች እየመለመለ በማሰልጠን ወደ ተቋሙ እና ወደ ሳይበር ኢንዱስትሪዉ እንዲቀላቀሉ ሲያደርግ ቆይቷል። በያዝነው 2017 ዓ.ም ከባለፉት ሦስት አመታት በተሻለ ሁኔታ በመላ ሀገሪቱ ልዩ ታለንት ያላቸዉን ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት እስከ ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ያሉ በመመልመል ለ4ኛ ዙር ለማሰልጠን ዝግጅቱን አጠናቋል። በመሆኑም በሳይበር ደህንነት፤ በዴቨሎፕመንት፤ በኢምቤድድ ሲስተም እና በኤሮስፔስ ላይ ልዩ ተሰጥኦ እና ፍላጎት (Talent with passion) ያላችሁ በታለንት ማእከሉ የቴሌግራም ቻናል ( https://www.tg-me.com/cteinsa ) በመግባት ስለ ፕሮግራሙ በቂ መረጃ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ቻሌንጁን ለመመዝገብ የሚከተለዉን ሊንክ ተጠቅማችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ። https://talent.insa.gov.et
ተጨማሪ የሳይበር ደህንነት መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.insa.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/INSA.ETHIOPIA
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@insa_et?_t=8qBKkyp092r&_r=1
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@cyberigna1003/featured
ቴሌግራም፦ https://www.tg-me.com/insagovet
ትዊተር (X) ፦ https://twitter.com/INSAEthio
የሳይበር ጥቃት ጥቆማ ለመስጠት ነጻ የስልክ መስመር፡ 933
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) #INSA ላለፉት ሦስት ተከታታይ አመታት በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸዉን ታዳጊዎች እየመለመለ በማሰልጠን ወደ ተቋሙ እና ወደ ሳይበር ኢንዱስትሪዉ እንዲቀላቀሉ ሲያደርግ ቆይቷል። በያዝነው 2017 ዓ.ም ከባለፉት ሦስት አመታት በተሻለ ሁኔታ በመላ ሀገሪቱ ልዩ ታለንት ያላቸዉን ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት እስከ ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ያሉ በመመልመል ለ4ኛ ዙር ለማሰልጠን ዝግጅቱን አጠናቋል። በመሆኑም በሳይበር ደህንነት፤ በዴቨሎፕመንት፤ በኢምቤድድ ሲስተም እና በኤሮስፔስ ላይ ልዩ ተሰጥኦ እና ፍላጎት (Talent with passion) ያላችሁ በታለንት ማእከሉ የቴሌግራም ቻናል ( https://www.tg-me.com/cteinsa ) በመግባት ስለ ፕሮግራሙ በቂ መረጃ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ቻሌንጁን ለመመዝገብ የሚከተለዉን ሊንክ ተጠቅማችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ። https://talent.insa.gov.et
ተጨማሪ የሳይበር ደህንነት መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.insa.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/INSA.ETHIOPIA
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@insa_et?_t=8qBKkyp092r&_r=1
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@cyberigna1003/featured
ቴሌግራም፦ https://www.tg-me.com/insagovet
ትዊተር (X) ፦ https://twitter.com/INSAEthio
የሳይበር ጥቃት ጥቆማ ለመስጠት ነጻ የስልክ መስመር፡ 933
Forwarded from Know Your Right Ethiopia
Adolescents deserve a safe, violence-free future!!
We're excited to launch Know Your Rights Ethiopia (KYRE), a women-led initiative dedicated to empowering adolescents with the knowledge and confidence to prevent GBV.
Know it-Claim it-Defend it!
Join us in rising against gender-based violence through education, advocacy, and community action. Follow us to stay updated on our activities and how you can get involved!
#KnowYourRightsEthiopa
#AdolescentsMatter
#EmpowerAdolescents
#EndGBV
#FearlessGirls
#KnowItClaimItDefendIt
#WomenLed
#SafeFuture
We're excited to launch Know Your Rights Ethiopia (KYRE), a women-led initiative dedicated to empowering adolescents with the knowledge and confidence to prevent GBV.
Know it-Claim it-Defend it!
Join us in rising against gender-based violence through education, advocacy, and community action. Follow us to stay updated on our activities and how you can get involved!
#KnowYourRightsEthiopa
#AdolescentsMatter
#EmpowerAdolescents
#EndGBV
#FearlessGirls
#KnowItClaimItDefendIt
#WomenLed
#SafeFuture