በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹ የኢንቨስትመንት ባንኮች ተከፍተዋል ማለትም...
1. CBE (ሲቢኢ) ካፒታል አ.ማ የኢንቨስትመንት ባንክ (ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
2. ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ (ከወጋገን ባንክ)
በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ባንክ አዲስ ምዕራፍ ነው!
በኢንቨስትመንት እና በንግድ ባንክ መካከል ፍጹም የተለያየ ባህሪ፤ ዓላማ እና ተግባር ምን እንደሆነ እንመልከት....https://youtu.be/bOSz9LHNsHY
1. CBE (ሲቢኢ) ካፒታል አ.ማ የኢንቨስትመንት ባንክ (ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
2. ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ (ከወጋገን ባንክ)
በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ባንክ አዲስ ምዕራፍ ነው!
በኢንቨስትመንት እና በንግድ ባንክ መካከል ፍጹም የተለያየ ባህሪ፤ ዓላማ እና ተግባር ምን እንደሆነ እንመልከት....https://youtu.be/bOSz9LHNsHY
YouTube
የንግድ ባንኮች እና የኢንቨስትመንት ባንኮች ልዩነት! በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹ የኢንቨስትመንት ባንኮች ተከፍተዋል!
በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹ የኢንቨስትመንት ባንኮች ተከፍተዋል ማለትም...
1. CBE (ሲቢኢ) ካፒታል አ.ማ የኢንቨስትመንት ባንክ (ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
2. ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ (ከወጋገን ባንክ)
በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ባንክ አዲስ ምዕራፍ ነው!
በኢንቨስትመንት እና በንግድ ባንክ መካከል ፍጹም የተለያየ ባህሪ፤ ዓላማ እና ተግባር ምን እንደሆነ እንመልከት
1. CBE (ሲቢኢ) ካፒታል አ.ማ የኢንቨስትመንት ባንክ (ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
2. ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ (ከወጋገን ባንክ)
በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ባንክ አዲስ ምዕራፍ ነው!
በኢንቨስትመንት እና በንግድ ባንክ መካከል ፍጹም የተለያየ ባህሪ፤ ዓላማ እና ተግባር ምን እንደሆነ እንመልከት
የዘንድሮ ያህል #ዋጋ_ንረት አወዛግቦ አያውቅም!
በፓርላማ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ስለ ዋጋ ንረት ሲመልሱ የሚከተሉትን ሃሳቦች ማንሳታቸው አነጋጋሪ ሆነዋል...
1. የዋጋ ንረት ሲቀንስ የፍጆታ ሸቀጦች ዋጋ በዛው ልክ ይቀንሳል ማለት አይደለም!
2. የዋጋ ንረት መቀነስ እና የኑሮ ውድነት አንድ እና ያው አይደለም!
3. የዋጋ ንረት ቀነሰ ማለት የእድገት ምጣኔው ቀነሰ ማለት ነው! Increasing at decreasing rate
4. Inflationንን ዜሮ ማድረግ እድገትን ዜሮ ማድረግ ነው! እድገት ባለበት ቦታ Inflation አይቀርም!
እስቲ ከኢኮኖሚክስ አስተምሮ አንፃር መልሶቹን እንፈትሻቸው! እስከመጨረሻው ተመልከቱት!https://youtu.be/3ct7z8l2xqU
በፓርላማ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ስለ ዋጋ ንረት ሲመልሱ የሚከተሉትን ሃሳቦች ማንሳታቸው አነጋጋሪ ሆነዋል...
1. የዋጋ ንረት ሲቀንስ የፍጆታ ሸቀጦች ዋጋ በዛው ልክ ይቀንሳል ማለት አይደለም!
2. የዋጋ ንረት መቀነስ እና የኑሮ ውድነት አንድ እና ያው አይደለም!
3. የዋጋ ንረት ቀነሰ ማለት የእድገት ምጣኔው ቀነሰ ማለት ነው! Increasing at decreasing rate
4. Inflationንን ዜሮ ማድረግ እድገትን ዜሮ ማድረግ ነው! እድገት ባለበት ቦታ Inflation አይቀርም!
እስቲ ከኢኮኖሚክስ አስተምሮ አንፃር መልሶቹን እንፈትሻቸው! እስከመጨረሻው ተመልከቱት!https://youtu.be/3ct7z8l2xqU
YouTube
#ዋጋ_ንረት እንደዚህ አወዛግቦ አያውቅም! ኢኮኖሚክስን መረዳት ቀላል አይደለም!
በፓርላማ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ስለ ዋጋ ንረት ሲመልሱ የሚከተሉትን ሃሳቦች ማንሳታቸው አነጋጋሪ ሆነዋል...
1. የዋጋ ንረት ሲቀንስ የፍጆታ ሸቀጦች ዋጋ በዛው ልክ ይቀንሳል ማለት አይደለም!
2. የዋጋ ንረት መቀነስ እና የኑሮ ውድነት አንድ እና ያው አይደለም!
3. የዋጋ ንረት ቀነሰ ማለት የእድገት ምጣኔው ቀነሰ ማለት ነው! Increasing at decreasing rate
4. Inflationንን…
1. የዋጋ ንረት ሲቀንስ የፍጆታ ሸቀጦች ዋጋ በዛው ልክ ይቀንሳል ማለት አይደለም!
2. የዋጋ ንረት መቀነስ እና የኑሮ ውድነት አንድ እና ያው አይደለም!
3. የዋጋ ንረት ቀነሰ ማለት የእድገት ምጣኔው ቀነሰ ማለት ነው! Increasing at decreasing rate
4. Inflationንን…
የአፍሪካ ኢኮኖሚስቶች መቼ ነው የሚነቁት?
የ2025 የአፍሪካ የገንዘብ ሚኒስትሮች 57ኛ ስብሰባ!
አፍሪካ በየዓመቱ የ170 ቢሊየን ዶላር የመሰረተ ልማት ክፍተት ያለባት አህጉር ነች!
የአፍሪካ ኢኮኖሚስቶች ስለ እድገት የሚያስቡት መለወጥ አለበት!
የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ኢኮኖሚስት ግብጿዊቷ ዶ/ር ሃናን ሃሳብ....https://youtu.be/cQbhExlhzug
የ2025 የአፍሪካ የገንዘብ ሚኒስትሮች 57ኛ ስብሰባ!
አፍሪካ በየዓመቱ የ170 ቢሊየን ዶላር የመሰረተ ልማት ክፍተት ያለባት አህጉር ነች!
የአፍሪካ ኢኮኖሚስቶች ስለ እድገት የሚያስቡት መለወጥ አለበት!
የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ኢኮኖሚስት ግብጿዊቷ ዶ/ር ሃናን ሃሳብ....https://youtu.be/cQbhExlhzug
YouTube
አፍሪካ መቼ ነው የምትነቃው? የ2025 የአፍሪካ የገንዘብ ሚኒስትሮች ስብሰባ....! የአፍሪካ ኢኮኖሚስቶች ስለ እድገት የሚያስቡት መለወጥ አለበት!
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - /economistwasyhun
Telegram: - https://www.tg-me.com/WaseAlpha
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - /economistwasyhun
Telegram: - https://www.tg-me.com/WaseAlpha
#ለመረጃ፦ ቤንዚን 112.67 ብር ገብቷል!
ከዛሬ መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በስራ ላይ የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሰረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት ተወስኗል።
በአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ:-
ቤንዚን 112.67
ኬሮሲን 107.93
ነጭ ናፍጣ 107.93
ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109.22
ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106.75 ብር በሊትር የሚሸጥ ይሆናል።
ከዛሬ መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በስራ ላይ የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሰረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት ተወስኗል።
በአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ:-
ቤንዚን 112.67
ኬሮሲን 107.93
ነጭ ናፍጣ 107.93
ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109.22
ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106.75 ብር በሊትር የሚሸጥ ይሆናል።
የሰኔ ወር የነዳጅ ዋጋ ስንት ሊሆን ይችላል? መስከረም 2018 የመጨረሻው የድጎማ ወር ከሆነስ....
ነዳጅ በገበያ ዋጋ ሲወሰን የሊትር ስንት ይሆናል የነዳጅ ዋጋ በተለወጠ ቁጥር ለምን ያስገርማል?
ምክንያቱም ወደ ገበያ ስርዓት ለሚገባ እና ከነዳጅ ድጎማ ለመላቀቅ እያለማመደ ባለ ኢኮኖሚ ተገማች አይደለም?
ነገር ግን የቀጣይ የነዳጅ ዋጋ ክለሳ ከተለመደው የወጣ የመሆን እድል ሊኖረው ይችላል!
የመንግስት እቅድ፤ ልምምድ እና የዓለም አቀፉን ዋጋ ከግምት ከተን ትንበያ እንስራ! ሰኔ/2017 እና መስከረም 2018.....
ትንተናውን እንመልከት....https://youtu.be/7B056_qs4Qk
ነዳጅ በገበያ ዋጋ ሲወሰን የሊትር ስንት ይሆናል የነዳጅ ዋጋ በተለወጠ ቁጥር ለምን ያስገርማል?
ምክንያቱም ወደ ገበያ ስርዓት ለሚገባ እና ከነዳጅ ድጎማ ለመላቀቅ እያለማመደ ባለ ኢኮኖሚ ተገማች አይደለም?
ነገር ግን የቀጣይ የነዳጅ ዋጋ ክለሳ ከተለመደው የወጣ የመሆን እድል ሊኖረው ይችላል!
የመንግስት እቅድ፤ ልምምድ እና የዓለም አቀፉን ዋጋ ከግምት ከተን ትንበያ እንስራ! ሰኔ/2017 እና መስከረም 2018.....
ትንተናውን እንመልከት....https://youtu.be/7B056_qs4Qk
YouTube
የሰኔ ወር የነዳጅ ዋጋ ስንት ይሆናል? መስከረም 2018 የመጨረሻው የድጎማ ወር ነው? ነዳጅ በገበያ ዋጋ ሲወሰን የሊትር ዋጋ ስንት ይሆናል?
የነዳጅ ዋጋ በተለወጠ ቁጥር ለምን ያስገርማል? ምክንያቱም ወደ ገበያ ስርዓት ለሚገባ እና ከነዳጅ ድጎማ ለመላቀቅ እያለማመደ ባለ ኢኮኖሚ ተገማች ነው!
ነገር ግን የቀጣይ የነዳጅ ዋጋ ክለሳ ከተለመደው የወጣ የመሆን እድል ሊኖረው ይችላል!
የመንግስት እቅድ፤ ልምምድ እና የዓለም አቀፉን ዋጋ ከግምት ከተን ትንበያ እንስራ! ሰኔ/2017 እና መስከረም 2018.....
ትንተናውን እንመልከት....
ለማንኛውም…
ነገር ግን የቀጣይ የነዳጅ ዋጋ ክለሳ ከተለመደው የወጣ የመሆን እድል ሊኖረው ይችላል!
የመንግስት እቅድ፤ ልምምድ እና የዓለም አቀፉን ዋጋ ከግምት ከተን ትንበያ እንስራ! ሰኔ/2017 እና መስከረም 2018.....
ትንተናውን እንመልከት....
ለማንኛውም…
በኢትዮጵያ የገንዘብ አቅርቦት ጥብቅ ሆኖ ይቀጥላል! 2ኛ ዙር የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ውሳኔ!
የብድር ጣሪያ 18% ሆኖ ይቀጥላል! የፖሊሲ የብድር ወለድ በ15% ይቀጥላል!
መጋቢት 16/2017 የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ 2ኛ ዙር ስብሰባ በማድረግ 3 ጥብቅ ውሳኔዎች አሳልፏል....https://youtu.be/4AywalrK6mQ
የብድር ጣሪያ 18% ሆኖ ይቀጥላል! የፖሊሲ የብድር ወለድ በ15% ይቀጥላል!
መጋቢት 16/2017 የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ 2ኛ ዙር ስብሰባ በማድረግ 3 ጥብቅ ውሳኔዎች አሳልፏል....https://youtu.be/4AywalrK6mQ
YouTube
በኢትዮጵያ የገንዘብ አቅርቦት ጥብቅ ሆኖ ይቀጥላል! የብድር ጣሪያ 18% ሆኖ ይቀጥላል! የፖሊሲ የብድር ወለድ በ15% ይቀጥላል!
መጋቢት 16/2017 የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ 2ኛ ዙር ስብሰባ በማድረግ 3 ጥብቅ ውሳኔዎች አሳልፏል....
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - /economistwasyhun
Telegram: - https://www.tg-me.com/WaseAlpha
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - /economistwasyhun
Telegram: - https://www.tg-me.com/WaseAlpha
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ስብሰባ ቁጥር -2
ጋዜጣዊ መግለጫ
የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ስብሰባ ቁጥር -2
ጋዜጣዊ መግለጫ
ኢትዮጲያ የቢሊየን ዶላሮች የውጪ እዳ ሽግሽግ አግኝታለች!
የውጪ እዳ የማራዘም ድርድር ቅድመ ሁኔታ ምንድን ነው?
የሚሸጋሸገው እዳ ከዓመታዊ የውጪ ንግድ ገቢ መጠን ይበልጣል!
የኢትዮጲያን የውጪ እዳ ያከማቹት ምክንያቶች.....
ከእዳ የመክፍያ ጊዜ መራዘም ኢኮኖሚው ምን ያተርፋል!
ዘርዘር አድርገን እንመልከተው.....https://youtu.be/ZXpm9btybwk
የውጪ እዳ የማራዘም ድርድር ቅድመ ሁኔታ ምንድን ነው?
የሚሸጋሸገው እዳ ከዓመታዊ የውጪ ንግድ ገቢ መጠን ይበልጣል!
የኢትዮጲያን የውጪ እዳ ያከማቹት ምክንያቶች.....
ከእዳ የመክፍያ ጊዜ መራዘም ኢኮኖሚው ምን ያተርፋል!
ዘርዘር አድርገን እንመልከተው.....https://youtu.be/ZXpm9btybwk
YouTube
ኢትዮጲያ የእዳ ሽግሽግ አግኝታለች! እዳ የማራዘም ድርድሩ ቅድመ ሁኔታ ምንድን ነው?
የሚሸጋሸገው እዳ ከዓመታዊ የውጪ ንግድ ገቢ መጠን ይበልጣል!
የኢትዮጲያን የውጪ እዳ ያከማቹት ምክንያቶች.....
ከእዳ የመክፍያ ጊዜ መራዘም ኢኮኖሚው ምን ያተርፋል!
ዘርዘር አድርገን እንመልከተው.....
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - /economistwasyhun
…
የኢትዮጲያን የውጪ እዳ ያከማቹት ምክንያቶች.....
ከእዳ የመክፍያ ጊዜ መራዘም ኢኮኖሚው ምን ያተርፋል!
ዘርዘር አድርገን እንመልከተው.....
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - /economistwasyhun
…
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አዲስ ልምምድ!
የደሞዝተኛውና የቢዝነስ ክፍሉ ገንዘብ በመንግስት እየተፈለገ ነው!
ሸማች ለአምራቹ እና ለአገልግሎት ሰጪው ዋስትና ቢሆንም መንግስት በተለያየ ዘዴ የሸማቹን እና የቢዝነስ ክፍሉን ገንዘብ በሸማቹ በራሱ ከሚወጣ እኔ ልጠቀምበት እያለ ነው!
ምን ማለት እንደሆነ እንመልከት.....https://youtu.be/K27tCxQtxuU
የደሞዝተኛውና የቢዝነስ ክፍሉ ገንዘብ በመንግስት እየተፈለገ ነው!
ሸማች ለአምራቹ እና ለአገልግሎት ሰጪው ዋስትና ቢሆንም መንግስት በተለያየ ዘዴ የሸማቹን እና የቢዝነስ ክፍሉን ገንዘብ በሸማቹ በራሱ ከሚወጣ እኔ ልጠቀምበት እያለ ነው!
ምን ማለት እንደሆነ እንመልከት.....https://youtu.be/K27tCxQtxuU
YouTube
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አዲስ ልምምድ! የደሞዝተኛውና የቢዝነስ ክፍሉ ገንዘብ በመንግስት እየተፈለገ ነው!
ሸማች ለአምራቹ እና ለአገልግሎት ሰጪው ዋስትና ቢሆንም መንግስት በተለያየ ዘዴ የሸማቹን ገንዘብ ወስዶ እየተጠቀመበት ነው!
ምን ማለት እንደሆነ እንመልከተው!
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - /economistwasyhun
Telegram: - https://www.tg-me.com/WaseAlpha
ምን ማለት እንደሆነ እንመልከተው!
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - /economistwasyhun
Telegram: - https://www.tg-me.com/WaseAlpha
#ሰበር፡ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በድጋሚ የ50 ሚሊየን ዶላር ጨረታ ወጣ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዶላር ጨረታ በየ15 ቀኑ በተከታታይ አወጣለሁ ብሏል!
የዶላር ጨረታ በወጣ ቁጥር ብር ከገበያ ይሰበሰባል....
የዶላር ጨረታው እድል እና ስጋት...https://youtu.be/LtCxhCmv9JQ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዶላር ጨረታ በየ15 ቀኑ በተከታታይ አወጣለሁ ብሏል!
የዶላር ጨረታ በወጣ ቁጥር ብር ከገበያ ይሰበሰባል....
የዶላር ጨረታው እድል እና ስጋት...https://youtu.be/LtCxhCmv9JQ
YouTube
በድጋሚ የ50 ሚሊየን ዶላር ጨረታ ወጣ! የዶላር ጨረታ በወጣ ቁጥር ብር ከገበያ ይሰበሰባል!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዶላር ጨረታ በየ15 ቀኑ በተከታታይ አወጣለሁ ብሏል!
የዶላር ጨረታ በወጣ ቁጥር ብር ከገበያ ይሰበሰባል....
የዶላር ጨረታው እድል እና ስጋት...
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - /economistwasyhun
Telegram: - https:/…
የዶላር ጨረታ በወጣ ቁጥር ብር ከገበያ ይሰበሰባል....
የዶላር ጨረታው እድል እና ስጋት...
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - /economistwasyhun
Telegram: - https:/…
#ለመረጃ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ መጋቢት 23/2017 ዓም ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆኗል።
በጨረታው 12 ባንኮች መሳተፋቸውን ባንኩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስፍሯል፡፡
በዚህም አማካኝ የምንዛሪ ጨረታ ዋጋ አንድ የአሜሪካን ዶላር 131 ነጥብ 7095 ብር ሆኖ መመዝገቡን አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ መጋቢት 23/2017 ዓም ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆኗል።
በጨረታው 12 ባንኮች መሳተፋቸውን ባንኩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስፍሯል፡፡
በዚህም አማካኝ የምንዛሪ ጨረታ ዋጋ አንድ የአሜሪካን ዶላር 131 ነጥብ 7095 ብር ሆኖ መመዝገቡን አስታውቋል።
#ለመረጃ፡ ከዚህ በፊት ከፍራንኮ ቫሉታ ጋር በተያያዘ የወጡ ደንቦችና መመሪያዎች በሙሉ በብሔራዊ ባንክ አዋጅ 1359/2017 መሠረት የተሻሩ በመሆናቸውን ያለውጭ ምንዛሪ ፈቃድ መስተንግዶ እንደሌለ ዛሬ የጉምሩክ ኮሚሽን የገለፀበት ደብዳቤ!
ባንኮች ለዶላር ያላቸው ፍላጎት ለምን ቀነሰ?
ከዚህ በፊት በተደረጉ 2 የብሔራዊ ባንክ የዶላር ጨረታ ላይ ዶላር ያገኙ ባንኮች ቁጥር ዝቅተኛ ነው!
ነገር ግን በ3ኛ ጨረታ የካቲት 18 ከነበረው የዶላር ጨረታ አንድ ዶላር አማካይ ዋጋ ከ135 ብር ወደ 131 ብር ቀንሷል!
የዚህ ጨረታ የጨረታ አማካይ የቀነሰበትን ምክንያት እንመልከት....
የጨረታ አማካይ ዋጋ ከገበያ ዋጋ ጋር ተቀራራቢ መሆኑ በምንዛሬ ገበያ ላይ ሊያሳይ የሚችለው ውጤት ምን ሊሆን እንደሚችል እንመልከት....
የቀጣዩ ጨረታ ዋጋ በመጨመር ወይስ በመቀነስ ይጠበቅ?
የጥቁር ገበያው ቀጣይ እርምጃ ምን ሊሆን ይችላል?
ለመረጃው https://youtu.be/4oPDI6ejbzI
ከዚህ በፊት በተደረጉ 2 የብሔራዊ ባንክ የዶላር ጨረታ ላይ ዶላር ያገኙ ባንኮች ቁጥር ዝቅተኛ ነው!
ነገር ግን በ3ኛ ጨረታ የካቲት 18 ከነበረው የዶላር ጨረታ አንድ ዶላር አማካይ ዋጋ ከ135 ብር ወደ 131 ብር ቀንሷል!
የዚህ ጨረታ የጨረታ አማካይ የቀነሰበትን ምክንያት እንመልከት....
የጨረታ አማካይ ዋጋ ከገበያ ዋጋ ጋር ተቀራራቢ መሆኑ በምንዛሬ ገበያ ላይ ሊያሳይ የሚችለው ውጤት ምን ሊሆን እንደሚችል እንመልከት....
የቀጣዩ ጨረታ ዋጋ በመጨመር ወይስ በመቀነስ ይጠበቅ?
የጥቁር ገበያው ቀጣይ እርምጃ ምን ሊሆን ይችላል?
ለመረጃው https://youtu.be/4oPDI6ejbzI
YouTube
ባንኮች ለዶላር ያላቸው ፍላጎት ለምን ቀነሰ? የጨረታው ሁኔታ የምንዛሬ ገበያውን ይወስናል?
ከዚህ በፊት በተደረጉ 2 የብሔራዊ ባንክ የዶላር ጨረታ ላይ ፍላጎት በማሳየት የተሳተፉ ባንኮች ዶላር ያገኙት ቁጥር ዝቅተኛ ነበር!
ነገር ግን በ3ኛ ጨረታ የካቲት 18 በነበረው የዶላር ጨረታ አንድ ዶላር አማካይ ዋጋው 135 ከነበረበት ወደ 131 ብር ዝቅ ብሏል!
የዚህ ጨረታ የጨረታ አማካይ ዋጋ የቀነሰበትን ምክንያት እንመልከት....
የጨረታ አማካይ ዋጋ ከገበያ ዋጋ ጋር ተቀራራቢ መሆኑ በምንዛሬ…
ነገር ግን በ3ኛ ጨረታ የካቲት 18 በነበረው የዶላር ጨረታ አንድ ዶላር አማካይ ዋጋው 135 ከነበረበት ወደ 131 ብር ዝቅ ብሏል!
የዚህ ጨረታ የጨረታ አማካይ ዋጋ የቀነሰበትን ምክንያት እንመልከት....
የጨረታ አማካይ ዋጋ ከገበያ ዋጋ ጋር ተቀራራቢ መሆኑ በምንዛሬ…
ቦንድ ገዝቶ ከቀናት በኋላ ትርፍ ማግኘት ቀላል ኢንቨስትመንት ነው!
ሌሎች ኢንቨስትመንቶች የሚጠይቁት ያህል ካፒታል፤ ሂደት፤ ጊዜ አይፈልግም!
የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ እንዴት መግዛት ይቻላል! የምን ያህል ቀን፤ በምን ያህል ብር……
የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ (Treasury Bills) ለማህበረሰቡ በሽያጭ መቅረቡ በብዙ መለኪያ ለገዢም ለሻጭም አዋጪ ነው!
ነገር ግን የገንዘብ ፖሊሲ ስለሆነ ስጋት አያጣውም….
በዝርዝር እንመልከተው...https://youtu.be/XnXcIMaguvs
ሌሎች ኢንቨስትመንቶች የሚጠይቁት ያህል ካፒታል፤ ሂደት፤ ጊዜ አይፈልግም!
የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ እንዴት መግዛት ይቻላል! የምን ያህል ቀን፤ በምን ያህል ብር……
የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ (Treasury Bills) ለማህበረሰቡ በሽያጭ መቅረቡ በብዙ መለኪያ ለገዢም ለሻጭም አዋጪ ነው!
ነገር ግን የገንዘብ ፖሊሲ ስለሆነ ስጋት አያጣውም….
በዝርዝር እንመልከተው...https://youtu.be/XnXcIMaguvs
YouTube
ቀላል እና አትራፊ ኢንቨስትመንት! ሰነድ ብቻ ገዝቶ ከቀናት በኋላ ትርፍ ማግኘት! የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ ለማህበረሰቡ በሽያጭ ሊቀርብ ነው!
ቦንድ ገዝቶ ከቀናት በኋላ ትርፍ ማግኘት ቀላል ኢንቨስትመንት ነው!
ሌሎች ኢንቨስትመንቶች የሚጠይቁት ያህል ካፒታል፤ ሂደት፤ ጊዜ አይፈልግም!
የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ እንዴት መግዛት ይቻላል! የምን ያህል ቀን፤ በምን ያህል ብር……
የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ (Treasury Bills) ለማህበረሰቡ በሽያጭ መቅረቡ በብዙ መለኪያ ለገዢም ለሻጭም አዋጪ ነው!
ነገር ግን የገንዘብ ፖሊሲ ስለሆነ…
ሌሎች ኢንቨስትመንቶች የሚጠይቁት ያህል ካፒታል፤ ሂደት፤ ጊዜ አይፈልግም!
የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ እንዴት መግዛት ይቻላል! የምን ያህል ቀን፤ በምን ያህል ብር……
የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ (Treasury Bills) ለማህበረሰቡ በሽያጭ መቅረቡ በብዙ መለኪያ ለገዢም ለሻጭም አዋጪ ነው!
ነገር ግን የገንዘብ ፖሊሲ ስለሆነ…
Licensing_&_Renewal_of_Banking_Business_Draft_Directive.pdf
640.9 KB
የባንክ ሥራ አዋጅ ቁጥር 1360/2017 እና የብሔራዊ ባንክ አዋጅ ቁ 1359/2017 መሠረት ብሔራዊ ባንክ የባንኮች ፈቃድ አሰጣጥ እና ዕድሳት ረቂቅ መመሪያ አዘጋጅቷል።
መመሪያው ስለ ውጪ ባንኮች...
ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የውጪ ባንኮች አምስት ቢሊዮን ብር ዝቅተኛ ካፒታል ሟሟላት እንደሚኖርባቸው፤
ወደ ሥራ ከመግባታቸው በፊት የወንጀል እና የታክስ ማጣራትን ጨምሮ ጥብቅ ምርምራ ማለፍ እንደሚጠበቅባቸው ፤
የውጭ ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ ብቻ ለማስቀመጥ እና ለመጠቀም እንደሚገደዱ ፤
ክፍያን በተመለከተ ከውጭ የሚገቡ ባንኮች ለምርመራ 200 ሺህ፣ ለፈቃድ 400 ሺህ እና ለእድሳት 400 ሺህ ብር መክፈል እንዳለባቸው ፤
በባንኩ ዘርፍ የውጭ ሀገራት ተሳትፎን፡ የውጭ ባንክ ተቀጥላ፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፍ እና የእንደራሴ ቢሮ ብሎ ይከፍላቸዋል።
ረቂቅ መመሪያው ከዚህ በታች ተያይዟል
መመሪያው ስለ ውጪ ባንኮች...
ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የውጪ ባንኮች አምስት ቢሊዮን ብር ዝቅተኛ ካፒታል ሟሟላት እንደሚኖርባቸው፤
ወደ ሥራ ከመግባታቸው በፊት የወንጀል እና የታክስ ማጣራትን ጨምሮ ጥብቅ ምርምራ ማለፍ እንደሚጠበቅባቸው ፤
የውጭ ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ ብቻ ለማስቀመጥ እና ለመጠቀም እንደሚገደዱ ፤
ክፍያን በተመለከተ ከውጭ የሚገቡ ባንኮች ለምርመራ 200 ሺህ፣ ለፈቃድ 400 ሺህ እና ለእድሳት 400 ሺህ ብር መክፈል እንዳለባቸው ፤
በባንኩ ዘርፍ የውጭ ሀገራት ተሳትፎን፡ የውጭ ባንክ ተቀጥላ፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፍ እና የእንደራሴ ቢሮ ብሎ ይከፍላቸዋል።
ረቂቅ መመሪያው ከዚህ በታች ተያይዟል
ኢትዮጵያ በትራምፕ 10 በመቶ ታሪፍ ተጥሎባታል!
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአለም አቀፍ ንግድ ላይ አዲስ የታሪፍ እርምጃ ወሰዱ።
ረቡዕ ዕለት በዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ፣ አሜሪካ ከሌሎች ሀገራት ጋር በምታደርገው የንግድ ልውውጥ ላይ አዲስ የታሪፍ መጠኖችን መጣላቸውን አስታውቀዋል።
ትራምፕ እንደገለጹት፣ ይህ እርምጃ አሜሪካን ቀዳሚ ለማድረግ እና የንግድ ጉድለትን ለመቀነስ ያለመ ነው። በአብዛኛዎቹ ሀገራት ላይ የተጣለው ታሪፍ ከ10% እስከ 49% የሚደርስ ነው፣ ኢትዮጵያም 10% ታሪፍ ተጥሎባታል።
ለምሳሌ፡- ቻይና 67% ታሪፍ አሜሪካንን የምታስከፍል ሲሆን ትራምፕ በአዲሱ ታሪፍ 34% ያስከፍላሉ። ካምቦዲያ 97% ታሪፍ አሜሪካንን ታስከፍላለች አሜሪካ አሁን 49% የምታስከፍል ይሆናል።
አሜሪካ የንግድ ጉድለቷን ለመቀነስ እና የአሜሪካን ኢኮኖሚ ለመጠበቅ ይህን እርምጃ እንደወሰደች የገለፁት ፕሬዝዳንቱ በርካታ ሀገራት ላይ የታሪፍ ጭማሪ የተደረገ ሲሆን፣ ኢትዮጵያም ከነዚህ ሀገራት አንዷ መሆኗ ታውቋል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአለም አቀፍ ንግድ ላይ አዲስ የታሪፍ እርምጃ ወሰዱ።
ረቡዕ ዕለት በዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ፣ አሜሪካ ከሌሎች ሀገራት ጋር በምታደርገው የንግድ ልውውጥ ላይ አዲስ የታሪፍ መጠኖችን መጣላቸውን አስታውቀዋል።
ትራምፕ እንደገለጹት፣ ይህ እርምጃ አሜሪካን ቀዳሚ ለማድረግ እና የንግድ ጉድለትን ለመቀነስ ያለመ ነው። በአብዛኛዎቹ ሀገራት ላይ የተጣለው ታሪፍ ከ10% እስከ 49% የሚደርስ ነው፣ ኢትዮጵያም 10% ታሪፍ ተጥሎባታል።
ለምሳሌ፡- ቻይና 67% ታሪፍ አሜሪካንን የምታስከፍል ሲሆን ትራምፕ በአዲሱ ታሪፍ 34% ያስከፍላሉ። ካምቦዲያ 97% ታሪፍ አሜሪካንን ታስከፍላለች አሜሪካ አሁን 49% የምታስከፍል ይሆናል።
አሜሪካ የንግድ ጉድለቷን ለመቀነስ እና የአሜሪካን ኢኮኖሚ ለመጠበቅ ይህን እርምጃ እንደወሰደች የገለፁት ፕሬዝዳንቱ በርካታ ሀገራት ላይ የታሪፍ ጭማሪ የተደረገ ሲሆን፣ ኢትዮጵያም ከነዚህ ሀገራት አንዷ መሆኗ ታውቋል።