የኢትዮጵያ በጀት 2 ትሪሊዮን ብር አለፈ!
ኢኮኖሚ የሚነቃቃው በገንዘብ ቢሆንም የሚደቀውም በገንዘብ ብዛት ነው!
ስለዚህ በ2018 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የተማመነው ምንድን ነው?
ተጠባቂው የበጀት ጉድለት፤ ተፈሪው የገቢ ስልት....
በዝርዝር እንመልከተው....https://youtu.be/I-Cibr_OVNs
ኢኮኖሚ የሚነቃቃው በገንዘብ ቢሆንም የሚደቀውም በገንዘብ ብዛት ነው!
ስለዚህ በ2018 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የተማመነው ምንድን ነው?
ተጠባቂው የበጀት ጉድለት፤ ተፈሪው የገቢ ስልት....
በዝርዝር እንመልከተው....https://youtu.be/I-Cibr_OVNs
YouTube
የኢትዮጵያ በጀት 2 ትሪሊዮን ብር አለፈ?
የኢትዮጵያ በጀት 2 ትሪሊዮን ብር አለፈ?
ኢኮኖሚ የሚነቃቃው በገንዘብ ቢሆንም የሚደቀውም በገንዘብ ብዛት ነው!
ስለዚህ በ2018 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የተማመነው ምንድን ነው?
ተጠባቂው የበጀት ጉድለት፤ ተፈሪው የገቢ ስልት....
በዝርዝር እንመልከተው....
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook:…
ኢኮኖሚ የሚነቃቃው በገንዘብ ቢሆንም የሚደቀውም በገንዘብ ብዛት ነው!
ስለዚህ በ2018 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የተማመነው ምንድን ነው?
ተጠባቂው የበጀት ጉድለት፤ ተፈሪው የገቢ ስልት....
በዝርዝር እንመልከተው....
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook:…
#ለመረጃ፡ አዲሱን የገቢ ግብር ማሻሻያ አዋጅ 1395/2017 በተመለከተ በአዋጁ አንዳንድ አንቀፆች ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ገንዘብ ሚኒስቴር ሰጥቷል፡፡
#ለመረጃ፡ የገንዘብ ሚኒስቴር ለደሞዝ ጭማሪ በሚል ተጨማሪ በጀት ሳይሆን ለመጠባበቂያ ይዞት ከነበረው ላይ ተቀናሽ የሚያደርግ መሆኑን ምንጮቼ ነገሩኝ ብሎ ሪፖርተር ጋዜጣ አውጥቷል፡፡
#ለመረጃ፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሚሰጣቸው የተወሰኑ አገልግሎቶች ላይ ከመስከረም 19 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ የሚያደርግ መሆኑን አሳውቋል። የዋጋ ማሻሻያው በየትኞቹ አገልግሎቶቹ ላይ እንደሆነ አልተገለፀም!
ጥብቁ የገንዘብ ፖሊሲ ሊላላ ነው! መስከረም ወር የብድር ጣሪያ ይነሳል!
2018 ጠቅላላ ብድር ከ1.3 ትሪሊየን ይደርሳል!
በ2018 ተጨማሪ 500 ቢሊየን ብር ብድር ይሰጣል!
መንግስት 2018 ከፍተኛ ብድር ከተለቀቀ በኋላ የዋጋ ንረት ለመቆጣጠር ያሰበበትን አዲስ ስልት ጠቁሟል!
በዝርዝር እንመልከተው....https://youtu.be/m5xECfK9l54
2018 ጠቅላላ ብድር ከ1.3 ትሪሊየን ይደርሳል!
በ2018 ተጨማሪ 500 ቢሊየን ብር ብድር ይሰጣል!
መንግስት 2018 ከፍተኛ ብድር ከተለቀቀ በኋላ የዋጋ ንረት ለመቆጣጠር ያሰበበትን አዲስ ስልት ጠቁሟል!
በዝርዝር እንመልከተው....https://youtu.be/m5xECfK9l54
YouTube
መስከረም ላይ የብድር ገደብ ይነሳል! 1.3 ትሪሊዮን ብር በ2018 ብቻ ለብድር ይቀርባል!
2018 ጠቅላላ ብድር 1.3 ትሪሊየን ብር ይደርሳል!
ተጨማሪ 500 ቢሊየን ብር ለብድር ይቀርባል!
መንግስት ብድር ከተለቀቀ በኋላ የዋጋ ንረት ለመቆጣጠር ያሰበበትን አዲስ የፊስካል ፖሊሲ ስልት ጠቁሟል!
በዝርዝር እንመልከተው...
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - facebook…
ተጨማሪ 500 ቢሊየን ብር ለብድር ይቀርባል!
መንግስት ብድር ከተለቀቀ በኋላ የዋጋ ንረት ለመቆጣጠር ያሰበበትን አዲስ የፊስካል ፖሊሲ ስልት ጠቁሟል!
በዝርዝር እንመልከተው...
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - facebook…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባለአክሲዮኖቹ እንዲዘዋወሩ ፈቀደ!
በምስረታ ሂደት ላይ የነበረው የግእዝ ባንክ ባለአክሲዮኖች በስራ ላይ ወዳለው አንበሳ ባንክ እንዲዘዋወሩ ተፈቅዷል!
ለሁለቱም ባንኮች የሚኖረው እድል እና የባለአክስዮኖችን ሁኔታ እንመልከት......https://youtu.be/IM7DmmR8UJ4
በምስረታ ሂደት ላይ የነበረው የግእዝ ባንክ ባለአክሲዮኖች በስራ ላይ ወዳለው አንበሳ ባንክ እንዲዘዋወሩ ተፈቅዷል!
ለሁለቱም ባንኮች የሚኖረው እድል እና የባለአክስዮኖችን ሁኔታ እንመልከት......https://youtu.be/IM7DmmR8UJ4
YouTube
ባለአክሲዮኖች ከግእዝ ባንክ ወደ አንበሳ ባንክ ተዛወሩ! ብሔራዊ ባንክ ፍቃድ ሰጠ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባለአክሲዮኖቹ እንዲዘዋወሩ ፈቀደ!
በምስረታ ሂደት ላይ የነበረው የግእዝ ባንክ ባለአክሲዮኖች በስራ ላይ ወዳለው አንበሳ ባንክ እንዲዘዋወሩ ተፈቅዷል!
ለሁለቱም ባንኮች የሚኖረው እድል እና የባለአክስዮኖችን ሁኔታ እንመልከት....
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook:…
በምስረታ ሂደት ላይ የነበረው የግእዝ ባንክ ባለአክሲዮኖች በስራ ላይ ወዳለው አንበሳ ባንክ እንዲዘዋወሩ ተፈቅዷል!
ለሁለቱም ባንኮች የሚኖረው እድል እና የባለአክስዮኖችን ሁኔታ እንመልከት....
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook:…
#ለመረጃ፡ "በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ጭነት የጫኑ ማንኛውም አይነት ተሽከርካሪዎች፣ ተሳቢዎች፣ ሚኒባሶች እና ሽፍን መኪኖች ለጫኑት እቃ ዕለታዊ ደረሰኝ የተቆረጠበት መረጃ ስለመያዛቸው ማረጋገጥ አለባቸው!" የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ!
#ሰበር_መረጃ: የብሔራዊ ባንክ ገዢ አቶ ማሞ ምህረቱ ሥልጣን ለቀቁ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 10ኛው ገዥ የሆኑት አቶ ማሞ ምህረቱ፣ ከኃላፊነታቸው በገዛ ፈቃዳቸው መልቀቃቸውን ይፋ ገልፀዋል።
🤔1
#ሰበር፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ስልጣን መልቀቅ!
የብሔራዊ ባንክ ገዢ ስልጣን መልቀቅ ጥሩም መጥፎም መልክ አለው!
ምክንያት እና ውጤት እንመርምር...https://youtu.be/j44yFcaJGiY
የብሔራዊ ባንክ ገዢ ስልጣን መልቀቅ ጥሩም መጥፎም መልክ አለው!
ምክንያት እና ውጤት እንመርምር...https://youtu.be/j44yFcaJGiY
YouTube
#ሰበር፡ ብሔራዊ ባንክ ገዢው ስልጣን ለቀቁ! ጥሩ እና መጥፎ መልኩ!
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - facebook.com/EconomistWasyhun
Telegram: - https://www.tg-me.com/WaseAlpha
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - facebook.com/EconomistWasyhun
Telegram: - https://www.tg-me.com/WaseAlpha
#ልዩ_መረጃ፡ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ዋና ገዥነት የተነሱት አቶ ማሞ ምህረቱ የአፍሪካ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው መሾማቸው ታውቋል። ዛሬ ሽኝት ተደርጎላቸዋል።
የአፍሪካ ልማት ባንክ ተግባር!
የማሞ ምህረቱ ወደ ባንኩ ጉዞ...
የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ (የአፍሪካ ልማት ባንክ እና የአፍሪካ ልማት ፈንድ) ዓላማ እና ተግባር ምንድን ነው?
በባንኩ ውስጥ ኢትዮጵያዊ ከፍተኛ አመራር መኖሩ ምን አይነት እድል ይኖራል?
በዝርዝር እንመልከተው...https://youtu.be/LOOtaeeupOo
የማሞ ምህረቱ ወደ ባንኩ ጉዞ...
የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ (የአፍሪካ ልማት ባንክ እና የአፍሪካ ልማት ፈንድ) ዓላማ እና ተግባር ምንድን ነው?
በባንኩ ውስጥ ኢትዮጵያዊ ከፍተኛ አመራር መኖሩ ምን አይነት እድል ይኖራል?
በዝርዝር እንመልከተው...https://youtu.be/LOOtaeeupOo
YouTube
የአፍሪካ ልማት ባንክ ተግባር! ማሞ ምህረቱ ወደ ባንኩ ጉዞ....
የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ (የአፍሪካ ልማት ባንክ እና የአፍሪካ ልማት ፈንድ) ዓላማ እና ተግባር ምንድን ነው?
በባንኩ ውስጥ ኢትዮጵያዊ ከፍተኛ አመራር መኖሩ ምን አይነት እድል ይኖራል?
በዝርዝር እንመልከተው...
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - facebook.com/EconomistWasyhun…
በባንኩ ውስጥ ኢትዮጵያዊ ከፍተኛ አመራር መኖሩ ምን አይነት እድል ይኖራል?
በዝርዝር እንመልከተው...
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - facebook.com/EconomistWasyhun…
የህዳሴ ግድብ በመመረቁ 2 ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ይፈጠራሉ!
ግዙፍ ወጪ ያለበት ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ በአጭር ጊዜ በመቀነስ እና በረጅም ጊዜ በመጨመር የሚገለጹ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አሉበት!
በዝርዝር እና በምሳሌ እንመልከተው https://youtu.be/rxcXJ9-_ffQ
ግዙፍ ወጪ ያለበት ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ በአጭር ጊዜ በመቀነስ እና በረጅም ጊዜ በመጨመር የሚገለጹ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አሉበት!
በዝርዝር እና በምሳሌ እንመልከተው https://youtu.be/rxcXJ9-_ffQ
YouTube
የህዳሴ ግድብ በመመረቁ 2 ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ይፈጠራሉ! #GERD
ግዙፍ ወጪ ያለበት ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ በአጭር ጊዜ በመቀነስ እና በረጅም ጊዜ በመጨመር የሚገለጹ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አሉበት!
በዝርዝር እና በምሳሌ እንመልከተው...
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - facebook.com/EconomistWasyhun
Telegram: - https://www.tg-me.com/WaseAlpha
በዝርዝር እና በምሳሌ እንመልከተው...
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - facebook.com/EconomistWasyhun
Telegram: - https://www.tg-me.com/WaseAlpha
👎2👏1
#ለመረጃ፡ የኢትዮጵያ የነሐሴ ወር የዋጋ ግሽበት 13.6%! ምግብ ነክ ዕቃዎች የዋጋ ጭማሪ 12.7% እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕቃዎች ደግሞ 15.1% መድረሱን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አስታውቋል።
😱4👏2