🎁 Shamo of 500 ETB Airtime! 🎁
On May 16, 2025 at 18:00 (UTC), 🤖 HuluPay will randomly choose 10 winners who will will share 500 ETB in Airtime! 💰
To take part in this shamo:
✅ Join all 2 channels
1. @yenetube
2. @hulujackpot
✅ Click the "Join Shamo" button below
⏰ Don't miss your chance to win! ⏰
On May 16, 2025 at 18:00 (UTC), 🤖 HuluPay will randomly choose 10 winners who will will share 500 ETB in Airtime! 💰
To take part in this shamo:
✅ Join all 2 channels
1. @yenetube
2. @hulujackpot
✅ Click the "Join Shamo" button below
⏰ Don't miss your chance to win! ⏰
❤6👍6
📒 ውድ የ International Student Community እና Refocus Africa ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ 🎉
International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!
🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5
Join our telegram channel
➡️ https://www.tg-me.com/isc_italy
International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!
🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5
Join our telegram channel
➡️ https://www.tg-me.com/isc_italy
👍5❤1
YeneTube
Photo
እስካሁን 78 ሃኪሞች ታስረዋል
ዛሬ አራተኛ ቀኑን የያዘውን የጤና ባለሞያዎች ከፊል የስራ ማቆም አድማን ተከትሎ የታሰሩ ባለሞያዎች ብዛት 78 መድረሱ እንዲሁም በባለሞያዎቹ ላይ እየደረሰ ያለው እስር እና እንግልት ተጠናክሮ መቀጠሉን ታውቋል።
መሠረት ሚድያ ዛሬ በደረሰው መረጃ በተለይም ትላንት ለሊት በጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል የጸጥታ ሃይሎች ወደሃኪሞች መኖሪያ በመግባት የህጻናትና የካንሰር ስፔሻሊስትን ጨምሮ 25 ሬዝደንትና ስፔሻሊስት ሃኪሞችን አፍነው መውሰዳቸው ታውቋል፣ እስካሁንም የደረሱበት አልታወቀም።
ይህንና ተመሳሳይ አፈናና እንግልትን ተከትሎ የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች ንቅናቄ አባላት ሙሉ ለሙሉ ስራ ለማቆም በመወሰናቸው አሁን ላይ በህክምና ላይ ያሉ ታካሚዎች በማይንገላቱበት መንገድ እስከ ነገ ቅዳሜ ድረስ ሙሉ ለሙሉ ስራ የማቆም አድማውን ተፈጻሚ የሚያረግ ፕሮግራም አውጥተው እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ታውቋል።
ሆኖም እስካሁን አፈናና እንግልት በደረሰባቸው እንደ ጥቁር አንበሳና ዘውዲቱ የመሳሰሉ ሆስፒታሎች ውስጥ የሚሰሩ ባለሞያዎች ሙሉ ለሙሉ ሰራ ማቆማቸው ተሰምቷል።
በተመሳሳይ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል በአስተዳደር ሃኪሞች ወደስራ ገበታቸው ካልተመለሱ ግቢውን ለቀው እንዲወጡ የተሰጠውን ማስታወቂያ ተከትሎ የሆስፒታሉ ሬዝደንትና ኢንተርን ሃኪሞች ከግቢው የተቀበሉትን ንብረት በማስረከብ ለቀው እየወጡ መሆናቸውን የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች በዚህ ንቅናቄ ጊዜውን ያማከለ እና ለመኖር የሚያስችል የደመወዝ ጭማሪ፣ የሪስከና የመሳሰሉት ከፍያዎች መፈጸም፣ የትራንስፖርት እገዛ፣ ጊዜውን የጠበቀ እና ያልተቆራረጠ የduty ክፍያ፣ ባለሞያውን ለአደጋና እንግልት የማያጋልጥ የስራ ቦታ፣ የጤና መድህን፣ የመኖሪያ ቤት ወይም ቦታ እንዲሁም ለትምህርት የሚመችና በደንብ የተደራጀ የመማሪያ ስፍራ እና በአጠቃላይ 12 የሆኑ ጥያቄዎቻቸው እንዲመለሱላቸው እየጠየቁ ይገኛሉ።
የጤና ሚኒስቴር በበኩሉ ትናንት ባወጣው መግለጫ ከሰሞኑ የስራ ገበታቸው ላይ ያልተገኙ የጤና ባለመያዎች 'በሐሰተኛ መረጃ የተወናበዱ' እና 'ጥፋትን ዓላማቸው ያደረጉ' ናቸው ማለቱ ይታዋሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
ዛሬ አራተኛ ቀኑን የያዘውን የጤና ባለሞያዎች ከፊል የስራ ማቆም አድማን ተከትሎ የታሰሩ ባለሞያዎች ብዛት 78 መድረሱ እንዲሁም በባለሞያዎቹ ላይ እየደረሰ ያለው እስር እና እንግልት ተጠናክሮ መቀጠሉን ታውቋል።
መሠረት ሚድያ ዛሬ በደረሰው መረጃ በተለይም ትላንት ለሊት በጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል የጸጥታ ሃይሎች ወደሃኪሞች መኖሪያ በመግባት የህጻናትና የካንሰር ስፔሻሊስትን ጨምሮ 25 ሬዝደንትና ስፔሻሊስት ሃኪሞችን አፍነው መውሰዳቸው ታውቋል፣ እስካሁንም የደረሱበት አልታወቀም።
ይህንና ተመሳሳይ አፈናና እንግልትን ተከትሎ የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች ንቅናቄ አባላት ሙሉ ለሙሉ ስራ ለማቆም በመወሰናቸው አሁን ላይ በህክምና ላይ ያሉ ታካሚዎች በማይንገላቱበት መንገድ እስከ ነገ ቅዳሜ ድረስ ሙሉ ለሙሉ ስራ የማቆም አድማውን ተፈጻሚ የሚያረግ ፕሮግራም አውጥተው እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ታውቋል።
ሆኖም እስካሁን አፈናና እንግልት በደረሰባቸው እንደ ጥቁር አንበሳና ዘውዲቱ የመሳሰሉ ሆስፒታሎች ውስጥ የሚሰሩ ባለሞያዎች ሙሉ ለሙሉ ሰራ ማቆማቸው ተሰምቷል።
በተመሳሳይ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል በአስተዳደር ሃኪሞች ወደስራ ገበታቸው ካልተመለሱ ግቢውን ለቀው እንዲወጡ የተሰጠውን ማስታወቂያ ተከትሎ የሆስፒታሉ ሬዝደንትና ኢንተርን ሃኪሞች ከግቢው የተቀበሉትን ንብረት በማስረከብ ለቀው እየወጡ መሆናቸውን የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች በዚህ ንቅናቄ ጊዜውን ያማከለ እና ለመኖር የሚያስችል የደመወዝ ጭማሪ፣ የሪስከና የመሳሰሉት ከፍያዎች መፈጸም፣ የትራንስፖርት እገዛ፣ ጊዜውን የጠበቀ እና ያልተቆራረጠ የduty ክፍያ፣ ባለሞያውን ለአደጋና እንግልት የማያጋልጥ የስራ ቦታ፣ የጤና መድህን፣ የመኖሪያ ቤት ወይም ቦታ እንዲሁም ለትምህርት የሚመችና በደንብ የተደራጀ የመማሪያ ስፍራ እና በአጠቃላይ 12 የሆኑ ጥያቄዎቻቸው እንዲመለሱላቸው እየጠየቁ ይገኛሉ።
የጤና ሚኒስቴር በበኩሉ ትናንት ባወጣው መግለጫ ከሰሞኑ የስራ ገበታቸው ላይ ያልተገኙ የጤና ባለመያዎች 'በሐሰተኛ መረጃ የተወናበዱ' እና 'ጥፋትን ዓላማቸው ያደረጉ' ናቸው ማለቱ ይታዋሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍58👎11❤7😁7
🎉 Shamo Results! 🎉
The shamo in @yenetube has ended, and 10 winners have been selected to share 500 ETB in airtime!
Winners:
1. @abe1812 - 50 ETB
2. Rich - 50 ETB
3. @Wenda1627 - 50 ETB
4. @tadesse12345678 - 50 ETB
5. @Rcboy321 - 50 ETB
6. @shumkine - 50 ETB
7. Berket🐾🌱SEED - 50 ETB
8. @Sudi_5 - 50 ETB
9. @TARETYT - 50 ETB
10. @Wizkale - 50 ETB
Congratulations to all winners! 🎊 Winners will be contacted to claim their prizes.
The shamo in @yenetube has ended, and 10 winners have been selected to share 500 ETB in airtime!
Winners:
1. @abe1812 - 50 ETB
2. Rich - 50 ETB
3. @Wenda1627 - 50 ETB
4. @tadesse12345678 - 50 ETB
5. @Rcboy321 - 50 ETB
6. @shumkine - 50 ETB
7. Berket🐾🌱SEED - 50 ETB
8. @Sudi_5 - 50 ETB
9. @TARETYT - 50 ETB
10. @Wizkale - 50 ETB
Congratulations to all winners! 🎊 Winners will be contacted to claim their prizes.
👍20👎4❤3👀1
በ490,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍10
🟢 SAMSUNG M16 5G 🟢
✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual
💵Price 25,000 Birr
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺
😀 0942405669
✈️@Endalk4240
Join channel https://www.tg-me.com/phonestore_22
(NEW)
✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual
💵Price 25,000 Birr
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺
😀 0942405669
✈️@Endalk4240
Join channel https://www.tg-me.com/phonestore_22
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
900,000 ብር ምን መግዛት ይችላል?
መኪና? ቤት?
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
ለበለጠ መረጃ (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
መኪና? ቤት?
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
ለበለጠ መረጃ (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
👍3
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከ608 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለመውሰድ መመዝገባቸው ተገለጸ!
በ2017 የትምህርት ዘመን ከ608 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንዳስታወቁት፤ መልቀቂያ ፈተና የፈተና ስርቆትና ኩረጃ በሚቀንስ መልኩ በወረቀት እና በበየነ መረብ ይሰጣል።
በወረቀት የሚፈተኑት መሰረተ ልማት ያልተሟላባቸው፤ ኮምፒውተር እና ኢንተርኔት ኮኔክሽን በበቂ ባላገኙ አካባቢዎች የሚገኙ ተፈታኞች መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡ዋና ዳይሬክተሩ፤ በበየነ መረብ የሚሰጠው ፈተና እየጨመረ በመሄድ ላይ መሆኑን ጠቁመው፤ ወደፊት ሙሉ በሙሉ ፈተናውን በበየነ መረብ ለመስጠት እየተሠራ ነው ብለዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የፈተና ዝግጅቱ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን በመግለጽ፤ ፈታኞችን የመመልመል፤ የተመለመሉት ወደዬመፈተኛ ጣቢያው እንዲሰማሩ የማድረግ ዝግጅት እየተካሄደ እንደሚገኝ አመልክተዋል፡፡በአማራ ክልል ባለው ግጭት ሳቢያ በርካታ ት/ቤቶች የዘንደሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንደማያስፈትኑ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ እየሩስ መንግሥቱ በቅርቡ ገልጸዋል።
በክልሉ በአጠቃላይ 685 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንደሚገኙ የገለጹት ኃላፊዋ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት የዘንድሮውን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚያስፈትኑ ትምህርት ቤቶች 470 ብቻ ናቸው ብለዋል።
ክልሉ ቀደም ባሉት ዓመታት በየዓመቱ ከ150 ሺህ እስከ 180ሺህ ተማሪዎችን የማስፈተን አቅም እንደነበረው የገለጹት ኃላፊዋ ሰላም ባለባቸው አከባቢዎች በሚገኙ ት/ቤቶች የሚገኙ 99ሺህ 880 ተማሪዎች የዘንድሮን ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል ሲሉ ተናግረዋል።
Via AS
@YeneTube
በ2017 የትምህርት ዘመን ከ608 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንዳስታወቁት፤ መልቀቂያ ፈተና የፈተና ስርቆትና ኩረጃ በሚቀንስ መልኩ በወረቀት እና በበየነ መረብ ይሰጣል።
በወረቀት የሚፈተኑት መሰረተ ልማት ያልተሟላባቸው፤ ኮምፒውተር እና ኢንተርኔት ኮኔክሽን በበቂ ባላገኙ አካባቢዎች የሚገኙ ተፈታኞች መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡ዋና ዳይሬክተሩ፤ በበየነ መረብ የሚሰጠው ፈተና እየጨመረ በመሄድ ላይ መሆኑን ጠቁመው፤ ወደፊት ሙሉ በሙሉ ፈተናውን በበየነ መረብ ለመስጠት እየተሠራ ነው ብለዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የፈተና ዝግጅቱ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን በመግለጽ፤ ፈታኞችን የመመልመል፤ የተመለመሉት ወደዬመፈተኛ ጣቢያው እንዲሰማሩ የማድረግ ዝግጅት እየተካሄደ እንደሚገኝ አመልክተዋል፡፡በአማራ ክልል ባለው ግጭት ሳቢያ በርካታ ት/ቤቶች የዘንደሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንደማያስፈትኑ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ እየሩስ መንግሥቱ በቅርቡ ገልጸዋል።
በክልሉ በአጠቃላይ 685 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንደሚገኙ የገለጹት ኃላፊዋ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት የዘንድሮውን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚያስፈትኑ ትምህርት ቤቶች 470 ብቻ ናቸው ብለዋል።
ክልሉ ቀደም ባሉት ዓመታት በየዓመቱ ከ150 ሺህ እስከ 180ሺህ ተማሪዎችን የማስፈተን አቅም እንደነበረው የገለጹት ኃላፊዋ ሰላም ባለባቸው አከባቢዎች በሚገኙ ት/ቤቶች የሚገኙ 99ሺህ 880 ተማሪዎች የዘንድሮን ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል ሲሉ ተናግረዋል።
Via AS
@YeneTube
👍17👎6❤1
Forwarded from Kal Temer Real Estate
#ከቴምር ሪልስቴት
🎯🎯7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
👉2መኝታ 84ካሬ 5,392,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 106ካሬ 6,869,400ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 125ካሬ 8,025,000ብር ሙሉ ክፍያ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
🎯🎯7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
👉2መኝታ 84ካሬ 5,392,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 106ካሬ 6,869,400ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 125ካሬ 8,025,000ብር ሙሉ ክፍያ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
👍2❤1
ኢትዮጵያ ቀጣይዋ የአፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል ለመሆን እንዳቀደች ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ተናገሩ
ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር በቅርቡ በሀገሪቱ ተግባራዊ የሆኑ ተነሳሽነቶች ሁሉን አቀፍ የዲጂታል ሥነ-ምህዳር በመገንባት ረገድ የሚያበረታታ እድገት ማስመዝገባቸውን አንስተዋል።
ወጣቱ ትውልድ የመጪዋ ዲጂታል ኢትዮጵያ መሠረት እንደሆነም በንግግራቸው ጠቅሰዋል።
ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር በቅርቡ በሀገሪቱ ተግባራዊ የሆኑ ተነሳሽነቶች ሁሉን አቀፍ የዲጂታል ሥነ-ምህዳር በመገንባት ረገድ የሚያበረታታ እድገት ማስመዝገባቸውን አንስተዋል።
"የኢትዮጵያ ራዕይ ግልፅ ነው። በዲጂታል የበቃ ሀገር ለመገንባት ቁርጠኞች ነን" ብለዋል።
ወጣቱ ትውልድ የመጪዋ ዲጂታል ኢትዮጵያ መሠረት እንደሆነም በንግግራቸው ጠቅሰዋል።
"ከአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 ጋር በማጣጣም የአፍሪካ የቴክኖሎጂ ህዳሴ ማዕከል የመሆን ራዕይ አለን" ሲሉ ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁48👍15⚡1
"በኤርትራ ውስጥ በተለያዩ ጉዳይ ታስረው የነበሩ ተጋሩ ኢትዮጵያዊያን ከእስር ለቀናል በማለት ከነ ስም ዝርዝራቸው እንደዚሁም የተወለዱበት አከባቢ በመጥቀስ ሻዕብያ ለቆአቸው ራማ ፖሊስ ጣቢያ ይገኛሉ። በኤርትራ ዛሬም ቢሆን በተለያዩ እስርቤቶች ብዛት ያላቸው ኢትዮጵያውያን እንዳሉ ይታመናል
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
👍20❤4🔥1
የጤና ሚኒስቴር ከጤና ሙያ ማህበራት ጋር መወያየቱን ሲገልጽ፤ በስራ ማቆም አድማ የታሰሩ የጤና ባለሙያዎች ቁጥር 80 መደረሱን የንቅናቄው አስተባባሪዎች ተናገሩ!
የጤና ባለሙያዎች በመላ ሀገሪቱ እያካሄዱት ያለው የከፊል ስራ ማቆም አድማ መቀጠሉን ተከትሎ፤ የጤና ሚኒስቴር ከጤና ሙያ ማህበራት አመራር እና ተወካዮች ጋር በወቅታዊ ጤና አገልግሎት አሰጣጥ እና በባለሙያ ጉዳዮች ዙሪያ ለሁለተኛ ጊዜ ትናንት ግንቦት 8 ቀን 2017 ዓ.ም ዉይይት ማድረጉን ገለጸ፡፡
በዉይይቱም የጤና ባለሙያ ጥያቄዎች በተገቢና እና በህጋዊ መንገድ በሚቀርቡበት ሁኔታም ላይ ምክክር መደረጉ ተገልጿል፡፡ በዚህም ለህብረተሰቡ ሙያዊ ስነምግባሩን በጠበቀ መልኩ የጤና አገልግሎቶች ሳይቋረጡ መቀጠል እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል፡፡
የጤና ባለሙያዎች የደመወዝ ጭማሪ፣ የጥቅማጥቅም እና የተሻለ የስራ ከባቢ እንዲተገበርላቸው በመጠየቅ እያደረጉ ያሉት አድማ ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ስይዝ ከአድማው ጋር ተያይዞ የታሰሩ የህክምና ባለሙያዎች ቁጥር 80 መድረሱን የንቅናቄው አስተባባሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የጤና ባለሙያዎች በመላ ሀገሪቱ እያካሄዱት ያለው የከፊል ስራ ማቆም አድማ መቀጠሉን ተከትሎ፤ የጤና ሚኒስቴር ከጤና ሙያ ማህበራት አመራር እና ተወካዮች ጋር በወቅታዊ ጤና አገልግሎት አሰጣጥ እና በባለሙያ ጉዳዮች ዙሪያ ለሁለተኛ ጊዜ ትናንት ግንቦት 8 ቀን 2017 ዓ.ም ዉይይት ማድረጉን ገለጸ፡፡
በዉይይቱም የጤና ባለሙያ ጥያቄዎች በተገቢና እና በህጋዊ መንገድ በሚቀርቡበት ሁኔታም ላይ ምክክር መደረጉ ተገልጿል፡፡ በዚህም ለህብረተሰቡ ሙያዊ ስነምግባሩን በጠበቀ መልኩ የጤና አገልግሎቶች ሳይቋረጡ መቀጠል እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል፡፡
የጤና ባለሙያዎች የደመወዝ ጭማሪ፣ የጥቅማጥቅም እና የተሻለ የስራ ከባቢ እንዲተገበርላቸው በመጠየቅ እያደረጉ ያሉት አድማ ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ስይዝ ከአድማው ጋር ተያይዞ የታሰሩ የህክምና ባለሙያዎች ቁጥር 80 መድረሱን የንቅናቄው አስተባባሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍53👎18❤2
በግልገል በለስ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ እስካሁን የ 12 ሰዎች ህይወት አለፈ።
በመተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ በሰዎችና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የግልገል በለስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ገለጸ።ዛሬ ጠዋት ከረፋዱ 3፡15 ላይ በግልገል በለስ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ከፍተኛ ጉዳት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ደርሷል፡፡
የግልገል በለስ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ታዬ ጉርሜሳ እንደገለፁት ሰሌዳ ቁጥር ET 17196 የሆነ ስካቫተር የጫነ ሎደር ከቻግኒ ከተማ ተነስቶ ግልገል በለስ ከተማ ሲገባ ፍሬ መቆጣጠር ባለመቻሉ አደጋው ሊከሰት መቻሉን ገልጸዋል፡፡ተሸከርካሪው ግልገል በለስ ከተማ በሚገኝ የህዝብ መዝናኛ ሆቴል አጥር ደርምሶ በመግባት በሰዎችና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን ኮማንደር ታዬ ገልጸዋል፡፡
እስካሁን ድረስም የ12 ሰዎች አስከሬን በአካባቢው ማህበረሰብና በጸጥታ ኃይሉ ርብርብ መገኘቱን የገለጹት ኃለፊው፤ ተሸከርካሪው ወደ ከተማው ሲገባ የፍሬን ችግር የነበረበት በመሆኑ በከተማው መግቢያ ኬላ ለፍተሻም መቆም አለመቻሉን ጠቁመዋል፡፡ኮማንደር ታዬ አያይዘው ባስተላለፉት መልዕክት አሽርካሪዎችና ባለንብረቶች መሰል አደጋዎች ከመድረሳቸው በፊት የተሸከርካሪዎችን ሙሉ ደህንነት ጠብቀውና አረጋግተው አገልግሎት በመስጠት ኃለፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በመተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ በሰዎችና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የግልገል በለስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ገለጸ።ዛሬ ጠዋት ከረፋዱ 3፡15 ላይ በግልገል በለስ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ከፍተኛ ጉዳት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ደርሷል፡፡
የግልገል በለስ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ታዬ ጉርሜሳ እንደገለፁት ሰሌዳ ቁጥር ET 17196 የሆነ ስካቫተር የጫነ ሎደር ከቻግኒ ከተማ ተነስቶ ግልገል በለስ ከተማ ሲገባ ፍሬ መቆጣጠር ባለመቻሉ አደጋው ሊከሰት መቻሉን ገልጸዋል፡፡ተሸከርካሪው ግልገል በለስ ከተማ በሚገኝ የህዝብ መዝናኛ ሆቴል አጥር ደርምሶ በመግባት በሰዎችና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን ኮማንደር ታዬ ገልጸዋል፡፡
እስካሁን ድረስም የ12 ሰዎች አስከሬን በአካባቢው ማህበረሰብና በጸጥታ ኃይሉ ርብርብ መገኘቱን የገለጹት ኃለፊው፤ ተሸከርካሪው ወደ ከተማው ሲገባ የፍሬን ችግር የነበረበት በመሆኑ በከተማው መግቢያ ኬላ ለፍተሻም መቆም አለመቻሉን ጠቁመዋል፡፡ኮማንደር ታዬ አያይዘው ባስተላለፉት መልዕክት አሽርካሪዎችና ባለንብረቶች መሰል አደጋዎች ከመድረሳቸው በፊት የተሸከርካሪዎችን ሙሉ ደህንነት ጠብቀውና አረጋግተው አገልግሎት በመስጠት ኃለፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
😭28👍22❤3
Forwarded from Mah
📒 ውድ የ International Student Community እና Refocus Africa ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ 🎉
International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!
🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5
Join our telegram channel
➡️ https://www.tg-me.com/isc_italy
International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!
🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5
Join our telegram channel
➡️ https://www.tg-me.com/isc_italy
👍6
የባንክ ሰራተኞች አዲስ ደንበኛ እንዲያመጡ የሚደርስባቸው ጫና እና የስነ ልቦና በደል ሲዳሰስ
በፍቃዱ ኤርሱሞ ለመሠረት ሚድያ
(መሠረት ሚድያ)- አሁን አሁን አሳሳቢ እየሆነ፣ ብዙ ሰዎች ያላስተዋሉት እንዲሁም የሚዲያ ሽፋን ያልተሰጠው ነገር ከጊዜ ወደጊዜ እየከፋ የመጣው የባንክ ሰራተኞች በደል ነው። ይህን አስተያየቴን ለህዝብ እና ለሚመለከተው አካል አድርሱልኝ።
ወደ ጉዳዩ ስገባ፣ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ሴክተር በርካታ ችግሮች ያሉበት እንደሆነ ይታወቃል። ከነዚህ ውስጥ የባንኮች አሁናዊ የስራ እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ አደጋ ውስጥ ገብቷል።
በርካታ የግል ባንኮች ብድር እያበደሩ አይደለም፣ በየመንደሩ እንደ አሸን የፈላው ባንክ ሁሉም በሚባል ደረጃ የተወሰነ ተመሳሳይ አገልግሎት (ቁጠባ፣ ሀዋላ እና የውጭ ምንዛሪ) ለመስጠት በርካታ ቅርንጫፎች ከፍተው እየሰሩ ይገኛሉ። በሚገርም ሁኔታ ብድር በመቆሙ አብዛኞቹ ባንኮች ብዙ ቅርንጫፎቻቸው ኪሳራ ውስጥ ገብተዋል።
ጥቂት የማይባሉ ባንኮች ቀደም ሲል ለሰራተኞቻቸው ይሰጡ የነበረውን የቤት መግዣ እና መስሪያ ብድር ጭምር ካቆሙ ሶስት እና ከዚያ በላይ አመታት አስቆጥረዋል።
እኔ በዋናነት መጻፍ የፈለኩት እና አሳሳቢ ደረጃ ላይ ያለ ነገር የግል ባንኮች ሰራተኞች ላይ ከዲስትሪክት ጀምሮ በየቀኑ እየተደወለ አንዳንዴም ወደ ቅርንጫፎች እየመጡ ሰራተኞቹ ማድረግ የማይችሉትን ትዕዛዝ በመሥጠት ያን ካላደረጉ ደግሞ ከደሞዛቸው ጀምሮ ብዙ ቅጣቶች እንደሚጠብቃቸው እያስፈራሩ ብቻም ሳይሆን እያደረጉትም ይገኛሉ።
እንዲያመጡ ከሚጠበቅባቸው ነገሮች:
1. እንደየ ባንኩ ሁኔታ በየሳምንቱ ከ200,000 ብር እስከ 300,000 ብር የሚቆጥቡ ደንበኞችን አምጡ ወይም ያሉ ደምበኞች እንዲቆጥቡ አድርጉ፣
2. በየቀኑ ከ15-20 የሚደርሱ አዳዲስ ደንበኞችን እንዲያመጡ ይገደዳሉ ይሄም እንደየ ባንኩ ሊለያይ ይችላል።
በጣም አሳሳቢ ነገሩ ይህንን ካላደረጉ የሚደርስባቸው የአለቆቻቸው ጩኸት፣ ማስፈራሪያ አለፍ ሲልም የደመወዝ ቅጣት እና ከደረጃቸው (መደብ) ዝቅ ብለው እንዲሰሩ ማድረግ እና ከሚሰሩበትና ከሚኖሩበት አከባቢ በጣም እሩቅ ወደሆኑ አካባቢዎች የማዘዋወር እርምጃዎች ናቸው።
የኔ ጥያቄ፣ ባንኮች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው እየቀነሰ ሀብት መፍጠር ባልቻሉበት ሁኔታ፣ ሁሉም ባንኮች ከላይ የጠቀስኳቸውን ተመሳሳይ ውስን አገልግሎቶች እየሰጡ ባሉበት ሁኔታ ሰራተኞቹ ያን ያህል ገንዘብ ያለውን ነጋዴም ሆነ ባለሀብቶች ከየት እንዲያመጡ ነው?
በየሳምንቱ ሚሊዮኖች የሚቆጥብስ ባለሀብት ፈጥረናል? ምን አልባት አዲስ አበባ ላይ በዚህ ልክ ማግኘት ቢቻል እንኳን ከባንክ እና ከቅርንጫፍ ብዛት አንጻር ይሄን ማሳካት ሳይሆን ማቀድ በራሱ እብደት አይሆንም ወይ?
እሩቅ ቦታዎች የተመደቡ ሰራተኞች እየደረሰባቸው ያለው ሰቆቃ ቀላል አይደለም፣ በተለይ የቤተሰብ ኃላፊነት ያለባቸው 3 እና 4 ልጆች ያሉአቸው አቅመ ደካማ ወላጆቻቸውን የሚጦሩ ሰራተኞች ቤተሰባቸውን ለመበተን ካልሆነም በሁለት ቦታ ቤት ተከራይቶ ለአላስፈላጊ ወጭ መዳረግና በመጨረሻም ተስፋ ቆርጦ ስራ እስከመልቀቅ እየደረሱ ያሉበት ሁኔታ እያየን ነው።
ለአብነትም ቤተሰብ ያላቸው ሆነው ከሆሳዕና ወደ ሞያሌ፣ ጅንካ እና አርባ ምንጭ የተወሰዱ ሰራተኞችን በቅርበት አቃለሁ። ለከፍተኛ ማህበራዊ ችግር ተጋልጠዋል።
ሌላኛው በጣም አሳዛኙ ነገር በየቀኑ Marketing ውጡ ተብለው በየገበያውና ሰው በተሰበሰበት ቦታ ሁሉ ሱፍ ለብሶ ዘንጦ አካውንት ክፈቱ እያለ የሚለምን ባንከር ማግኘት የተለመደ ነገር ነው።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የሚደርስባቸው የስነልቦና ቀውስ በአካልም፣ ፀሀይና ዝናብ ሳይሉ እየዞሩ የሚደርስባቸውን ችግር መገመት ከባድ ነው። በጣም ከባዱ ደግሞ በተለይ በአዲስ አበባ እና ሌሎች አካባቢዎችም ጭምር የባንክ ሰራተኞች የተለያዩ የንግድ ቦታዎች እና ሆቴሎች እንዳይገቡ መለጠፍና በጥበቃ ሰራተኞቻቸው መከልከል እየተለመደ መጥቷል።
ስለዚህ ሴክተሩ የተለየ የመንግስትን ትኩረት የሚሻ በመሆኑ የሚመለከተው አካል ለዚህ ችግር መፍትሔ እንዲያፈላልግ አድርሱልኝ።
Via :~ ከመሠረት!
በፍቃዱ ኤርሱሞ ለመሠረት ሚድያ
(መሠረት ሚድያ)- አሁን አሁን አሳሳቢ እየሆነ፣ ብዙ ሰዎች ያላስተዋሉት እንዲሁም የሚዲያ ሽፋን ያልተሰጠው ነገር ከጊዜ ወደጊዜ እየከፋ የመጣው የባንክ ሰራተኞች በደል ነው። ይህን አስተያየቴን ለህዝብ እና ለሚመለከተው አካል አድርሱልኝ።
ወደ ጉዳዩ ስገባ፣ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ሴክተር በርካታ ችግሮች ያሉበት እንደሆነ ይታወቃል። ከነዚህ ውስጥ የባንኮች አሁናዊ የስራ እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ አደጋ ውስጥ ገብቷል።
በርካታ የግል ባንኮች ብድር እያበደሩ አይደለም፣ በየመንደሩ እንደ አሸን የፈላው ባንክ ሁሉም በሚባል ደረጃ የተወሰነ ተመሳሳይ አገልግሎት (ቁጠባ፣ ሀዋላ እና የውጭ ምንዛሪ) ለመስጠት በርካታ ቅርንጫፎች ከፍተው እየሰሩ ይገኛሉ። በሚገርም ሁኔታ ብድር በመቆሙ አብዛኞቹ ባንኮች ብዙ ቅርንጫፎቻቸው ኪሳራ ውስጥ ገብተዋል።
ጥቂት የማይባሉ ባንኮች ቀደም ሲል ለሰራተኞቻቸው ይሰጡ የነበረውን የቤት መግዣ እና መስሪያ ብድር ጭምር ካቆሙ ሶስት እና ከዚያ በላይ አመታት አስቆጥረዋል።
እኔ በዋናነት መጻፍ የፈለኩት እና አሳሳቢ ደረጃ ላይ ያለ ነገር የግል ባንኮች ሰራተኞች ላይ ከዲስትሪክት ጀምሮ በየቀኑ እየተደወለ አንዳንዴም ወደ ቅርንጫፎች እየመጡ ሰራተኞቹ ማድረግ የማይችሉትን ትዕዛዝ በመሥጠት ያን ካላደረጉ ደግሞ ከደሞዛቸው ጀምሮ ብዙ ቅጣቶች እንደሚጠብቃቸው እያስፈራሩ ብቻም ሳይሆን እያደረጉትም ይገኛሉ።
እንዲያመጡ ከሚጠበቅባቸው ነገሮች:
1. እንደየ ባንኩ ሁኔታ በየሳምንቱ ከ200,000 ብር እስከ 300,000 ብር የሚቆጥቡ ደንበኞችን አምጡ ወይም ያሉ ደምበኞች እንዲቆጥቡ አድርጉ፣
2. በየቀኑ ከ15-20 የሚደርሱ አዳዲስ ደንበኞችን እንዲያመጡ ይገደዳሉ ይሄም እንደየ ባንኩ ሊለያይ ይችላል።
በጣም አሳሳቢ ነገሩ ይህንን ካላደረጉ የሚደርስባቸው የአለቆቻቸው ጩኸት፣ ማስፈራሪያ አለፍ ሲልም የደመወዝ ቅጣት እና ከደረጃቸው (መደብ) ዝቅ ብለው እንዲሰሩ ማድረግ እና ከሚሰሩበትና ከሚኖሩበት አከባቢ በጣም እሩቅ ወደሆኑ አካባቢዎች የማዘዋወር እርምጃዎች ናቸው።
የኔ ጥያቄ፣ ባንኮች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው እየቀነሰ ሀብት መፍጠር ባልቻሉበት ሁኔታ፣ ሁሉም ባንኮች ከላይ የጠቀስኳቸውን ተመሳሳይ ውስን አገልግሎቶች እየሰጡ ባሉበት ሁኔታ ሰራተኞቹ ያን ያህል ገንዘብ ያለውን ነጋዴም ሆነ ባለሀብቶች ከየት እንዲያመጡ ነው?
በየሳምንቱ ሚሊዮኖች የሚቆጥብስ ባለሀብት ፈጥረናል? ምን አልባት አዲስ አበባ ላይ በዚህ ልክ ማግኘት ቢቻል እንኳን ከባንክ እና ከቅርንጫፍ ብዛት አንጻር ይሄን ማሳካት ሳይሆን ማቀድ በራሱ እብደት አይሆንም ወይ?
እሩቅ ቦታዎች የተመደቡ ሰራተኞች እየደረሰባቸው ያለው ሰቆቃ ቀላል አይደለም፣ በተለይ የቤተሰብ ኃላፊነት ያለባቸው 3 እና 4 ልጆች ያሉአቸው አቅመ ደካማ ወላጆቻቸውን የሚጦሩ ሰራተኞች ቤተሰባቸውን ለመበተን ካልሆነም በሁለት ቦታ ቤት ተከራይቶ ለአላስፈላጊ ወጭ መዳረግና በመጨረሻም ተስፋ ቆርጦ ስራ እስከመልቀቅ እየደረሱ ያሉበት ሁኔታ እያየን ነው።
ለአብነትም ቤተሰብ ያላቸው ሆነው ከሆሳዕና ወደ ሞያሌ፣ ጅንካ እና አርባ ምንጭ የተወሰዱ ሰራተኞችን በቅርበት አቃለሁ። ለከፍተኛ ማህበራዊ ችግር ተጋልጠዋል።
ሌላኛው በጣም አሳዛኙ ነገር በየቀኑ Marketing ውጡ ተብለው በየገበያውና ሰው በተሰበሰበት ቦታ ሁሉ ሱፍ ለብሶ ዘንጦ አካውንት ክፈቱ እያለ የሚለምን ባንከር ማግኘት የተለመደ ነገር ነው።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የሚደርስባቸው የስነልቦና ቀውስ በአካልም፣ ፀሀይና ዝናብ ሳይሉ እየዞሩ የሚደርስባቸውን ችግር መገመት ከባድ ነው። በጣም ከባዱ ደግሞ በተለይ በአዲስ አበባ እና ሌሎች አካባቢዎችም ጭምር የባንክ ሰራተኞች የተለያዩ የንግድ ቦታዎች እና ሆቴሎች እንዳይገቡ መለጠፍና በጥበቃ ሰራተኞቻቸው መከልከል እየተለመደ መጥቷል።
ስለዚህ ሴክተሩ የተለየ የመንግስትን ትኩረት የሚሻ በመሆኑ የሚመለከተው አካል ለዚህ ችግር መፍትሔ እንዲያፈላልግ አድርሱልኝ።
Via :~ ከመሠረት!
👍172❤17😭7🔥1