Telegram Web Link
በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የትንሣኤ በዓል እጅግ በአማረ እና በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል ።

ለዚህ ዝግጅት መሳካት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደረጋችሁልን የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ፤ ከትላንት ጠዋት ጀምሮ ስትወጡ ስትወርዱ የነበራችሁ የተማሪዎች ኅብረት ሥራ አስፈጻሚውች ፣ ሌቱን ሙሉ ምግብ በማዘጋጀት እና ያለምንም እረፍት ቀን በማስተናገድ ስታገለግሉን ለነበራችሁ የተማሪዎች ምግብ ቤት ሠራተኞች እና ኃላፊዎች እንዲሁም የግቢ ጉባኤ አስተባባሪዎችን እጅግ አድርገን እናመሰግናለን ።

በድጋሚ መልካም የትንሣኤ በዓል ።

📷© : @demelash48

የተማሪዎች ኅብረት ዋና ሥራ አስፈጻሚ
32👍7🕊1
🚀 AASTU Tech Fest 2025 – Coming Soon!💡🎉 


Get ready for an electrifying experience at AASTU Tech Fest, the biggest celebration of innovation 🚀, technology 💻, and creativity 🎨at Addis Ababa Science and Technology University! 

Prepare yourself for a festival filled with cutting-edge tech , insightful talks 🎤, exciting competitions 🏆, and lively panel discussions led by tech industry experts. 

Whether you're a developer 🖥️, designer 🎨, entrepreneur 💼, or tech enthusiast 🤖, this is your chance to learn 📚, network 🤝, and showcase your skills 🎯!

🔜 Stay tuned for more updates on dates 📅, speakers 🎙️, and events 🎟️

🌟 Something incredible is on the horizon! 


#AASTUTechFest #TechInnovation #GDGAastu #ComingSoon
👍7
ማስታዎቂያ
ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ምዝገባ https://exam.ethernet.edu.et የሚለውን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የሚቻል መሆኑ እንገልጻለን።
👍4
🌎 HAPPY Earth Day 2025 :🌿
     "Our Power, Our Planet"  


🇺🇳 Hey UNA ET ASSTU community! Today, we globally celebrate Earth Day under the powerful theme "Our Power, Our Planet"  

🌍 Why today matters:
This special day is all about recognizing our collective strength to protect and restore our beautiful Earth. 🌳♻️ From small sustainable acts to big eco-friendly initiatives, every step counts! 🚶‍♂️🌍

🤝Special Collab |🤩 We’re teaming up with our amazing campus partners, to make this celebration even more impactful! 🎉🤝 

🇺🇳🌍 UNA-ET AASTU Chapter 🇺🇳🌍
  👇 Join us for real-time updates👇
       💬 https://www.tg-me.com/aastuunaet 🔔


📢 But wait… this is just the warm-up! Stay tuned for the massive programs dropping next week you won’t want to miss out! 🎊🔥


#OurPowerOurPlanet #EarthDay2025
👍4🎉1🙏1
Did you know?

At the heart of CGI AASTU, we are not just visual artists, but also a team that have real world experience.

Some of us are renowned creators, some are founders of creative studio, some are entrepreneurs that are already on the path of growing their start-up. This is not all that happens at CGI's core team. There is a training that is given in regards to Organizational behavior, organizational structure, project management and many more where the trainings are from real world experience as well as tailored from industry experts.

CGI is not only dedicating to teach the visual arts, it also supports for those who aspire to succeed on their venture.

We look forward to even bring more success to those who have dreams.

One thing is for certain from our testimonies, we give our absolute best to you.

Join us, we can't wait to help you embark on your journey.

@cgi_aastu
👍1
🎉 GRAND FUNDRAISING EVENT 🎉
We’re back… and this time it’s BIGGER, CRAZIER & way more FUN — all for a good cause!

Play with purpose! Help while having fun!
This isn’t just games — it’s about making a difference in lives.
Your fun = someone else’s smile.

Are you ready to laugh, play, and give back with your friends?
🥳 Here’s what we’ve got just for YOU:
🎾 Tennis | 🎯 Dart | 🎮 PlayStation | 🎲 Jotteny | 🌀 Spinning Wheel | 🏀 Mini Basketball | Chess | 🪑 Dama
...and SO much more!

Whatever your vibe — it’s GAME ON!
😝

HUGE PRIZES UP FOR GRABS!

WIN and take home:

📶 5 WiFi Routers
📱 5 Smartphones
💳 5000 ETB Airtime
🎁 50+ Notebooks, Pens, T-shirts and cap

YES — you read that right. These prizes are REAL. And they’re waiting for YOU!

When? ሚያዚያ 22 | Wednesday, April 30, 2025
📍 Where? AASTU – Old Graduation Hall

Come for the fun, stay for the impact! Let’s raise smiles together!
This is not just an event — it’s a movement.

Special thanks to Safaricom for the support!

Join Us

#AASTUCharity #AASTUSTUDENTUNION
👍7👏42🙏1
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#AI

" AIን ስነምግባር በተሞላበት መንገድ ለመጠቀም እንድንችል፣ የአጠቃቀም ፖሊሲና መመሪያ ያስፈልገናል፡፡ AIን አትጠቀም ብሎ መከልከል መፍትሔ አይሆንም " -ዶ/ር ደረጄ እንግዳ

የቻይናው ሁዋዌ ተክኖሎጂስ፣ የሰው ሰራሽ አስተውሎት / AI ቴክኖሎጂን በትምህርት ዘርፍ እንዴት መጠቀም እንደሚቻል የሚመክር ስበሰባ በትላንትናው ዕለት አካሂዶ ነበር።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በተከታተለው በዚህ የውይይት በመድረክ የAI ቴክኖሎጂን በተለይም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለማስፋፋት የተለያዩ ችግሮች መኖራቸውን ተነስቷል።

የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕረዝደንት የሆኑት ዶ/ር ደረጄ እንግዳ ፦
- በገጠርም ሆነ በከተማ ኤአይን ለመጠቀም የመሰረተልማት አለመስፋፋት፤
- የሰለጠነ የሰው ሀይል እጥረት፤
- የተሰጥኦ ማነስ፤
- የሰለጠነ የሰው ሀይል ፍልሰት ተግዳሮት መሆኑን አንስተዋል።

" አሁን ከቴክኖሎጂው እያገኘን ያለነው ጥቅም ምናልባትም ከጎግል የተለየ አይደለም ከዚያ ባሻገር ልንጠቀምበት ይገባል " ሲሉ ጠቁመዋል።

" በትምህርት ዘርፉ በዩኒቨርሲቲዎች ያሉንን መምህራን ማሰልጠንና ማብቃት አለብን " ያሉት ዶ/ር ደረጄ " AIን ስነምግባር በተሞላበት መንገድ ለመጠቀም እንድንችል፣ የአጠቃቀም ፖሊሲና መመሪያ ያስፈልገናል፡፡ AIን አትጠቀም ብሎ መከልከል መፍትሔ አይሆንም " ብለዋል።

" ስርዓተ ትምህርታችንን/ካሪኩለሙን መከለስ አለብን፣ ስርዓተ ትምህርቱ ራሱ ለዚህ የሚያመች አይደለም፡፡ ባለፉት ሶስትና አራት አመታት በኤአይ ዘርፍ ብዙ ለውጦት ቢኖሩም ይህንን ወደ ትምህርት ስርዓቱ ማካተት አልተቻለም፡፡ አንዱና ትልቁ እንቅፋት እሱ ነው " ሲሉ ነው የገለጹት።

ተማሪዎቻችንን የምንመዝንበት መንገድም ዳግም መታየት አለበት ያሉት ፕረዚዳንቱ " ብዙ ፈተናዎች አሉን፣ ግን ይህንን ተቋቁመን ወደፊት መግፋት አለብን፡፡ ኤአይን ለማስፋፋት በጣም ግዙፍ የሆነ ኢንቨስትመንት ይፈልጋል፣ ትልቅ የአስተሳሰብ ለውጥም ያስፈልጋል " ነው ያሉት።

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕረዝደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ በበኩላቸው ኤአይን በመጠቀሙ ሒደት የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋት እንደሚያስፈልግ አንስተዋል።

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ያለውን የኤአይ አጠቃቀምን ስናስብ፣ ባልተገባ መንገድ የመጠቀሙ ነገርም አብሮ መታሰብ አለበት ያሉት ዶ/ር ጀማል፣ ይህ በጣም አስቸጋሪ እየሆነ መጥቷል በማለት ስጋታቸውን ገልፀዋል፡፡

ስርዓተ ትምህርቱ በፅንሰ ሀሳብ ላይ የተንጠለጠለ ነው ያሉት ዶ/ር ጀማል ተስጥኦን ማበልፀግ ከህፃናት መጀመር አለበት፡፡ ህፃናትን በኤአይ ዘርፍ ማነሳሳት አስፈላጊ ነው፡፡ ከዛም በትምህርት ቤቶችና በዩኒቨርሲቲዎች ደረጃ ግንዛቤውን ማስፋት ተገቢነት አለው ሲሉ ተናግረዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ

@tikvahethiopia
8👍3
Lights, Camera, Gabi!... Get ready for a night to remember! Join us for Movie night under the stars .

April 30 | 7 PM | Infront of Red carpet

GC Committee
👍4👏4🎉1
2025/07/08 20:11:52
Back to Top
HTML Embed Code: