በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲያችን ስታዲየም እጅግ ማራኪ እና ደጋፊውን ሁሉ ሲያዝናና የነበረ ምርጥ የተባለ የእግር ኳስ ጨዋታ ተካሒዷል ።
ጨዋታውንም አ/አ/ዩ 1 ለ 5 በሆነ ውጤት በአ/አ/ሳ/ቴ/ዩ ስፖርት ቡድን ተሸንፎ ተጠናቋል ። በቅርቡም የመልስ ጨዋታ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚካሔድ ይሆናል ።
ይህንን የሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች የጋራ ፌስቲቫል እንዲዘጋጅ በማደረግ እና በሰላም እንዲጠናቀቅ በማድረግ ረገድ ከፍተኛውን ሚና የተጫወቱልንን ቀማሪ ኢቨንትስ ፣ ዳሸን ባንክ እና የሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ኅብረትና የዩኒቨርሲቲዎች አመራሮች እጅግ አድርገን እናመሰግናለን ።
#AASTUvsAAU
#KemariEvents
#AASTU_SU
#AAU_SU
#Dashen_Bank
#Super_App
ግንቦት 08/2017 ዓ/ም
የተማሪዎች ኅብረት ጽ/ቤት
ጨዋታውንም አ/አ/ዩ 1 ለ 5 በሆነ ውጤት በአ/አ/ሳ/ቴ/ዩ ስፖርት ቡድን ተሸንፎ ተጠናቋል ። በቅርቡም የመልስ ጨዋታ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚካሔድ ይሆናል ።
ይህንን የሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች የጋራ ፌስቲቫል እንዲዘጋጅ በማደረግ እና በሰላም እንዲጠናቀቅ በማድረግ ረገድ ከፍተኛውን ሚና የተጫወቱልንን ቀማሪ ኢቨንትስ ፣ ዳሸን ባንክ እና የሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ኅብረትና የዩኒቨርሲቲዎች አመራሮች እጅግ አድርገን እናመሰግናለን ።
#AASTUvsAAU
#KemariEvents
#AASTU_SU
#AAU_SU
#Dashen_Bank
#Super_App
ግንቦት 08/2017 ዓ/ም
የተማሪዎች ኅብረት ጽ/ቤት
አንድም እናት በደም እጥረት አትሞትም
በሚል መሪ ቃል በዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች እና ሠራተኞች የደም ልገሳ እየተካሔደ ይገኛል ።
እናንተም የዚህ መልካም ተግባር ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ ጋበዝናችሁ ።
ቦታ ፦ ሕንጻ 10 ፊት ለፊት
የተማሪዎች ኅብረት // ጤና ዘርፍ
በሚል መሪ ቃል በዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች እና ሠራተኞች የደም ልገሳ እየተካሔደ ይገኛል ።
እናንተም የዚህ መልካም ተግባር ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ ጋበዝናችሁ ።
ቦታ ፦ ሕንጻ 10 ፊት ለፊት
የተማሪዎች ኅብረት // ጤና ዘርፍ
ማሳሰቢያዎች
➾ , እንደሚታወቀው በእናንተ በተማሪዎቻችን ስም ለመቄዶንያ ድጋፍ የሚደረግ ገንዘብ እየተሰባሰበ ይገኛል ። ከዚህም በተጨማሪ የአልባሳት ድጋፍም ለማድረግ ስለታሰበ የተለያዩ አልባሳቶችን ማለትም የጠበቧችሁን ፣ የማትለብሱት ወይም ደግሞ ለእናንተ ትርፍ የሆነ እና ሌሎች ደግሞ አብዝተው የሚፈልጉትን እና ለስጦታ መሆን የሚችሉ ልብሶች ፣ ጫማዎች ፣ ብርድ ልብስ እና አንሶላዎችን እንድትለግሱ በመቄዶንያ ስም እንጠይቃለን።
አንድ እግር ጫማም ብትሆን ጥቅም አላት ምክንያቱም አንድ እግራቸውን በተለያዬ አደጋ ያጡ አሉና ከመስጠት ወደኋላ አትበሉ።
➾ ሌላው በመጀመሪያው መንፈቀ ዓመት(ሴሚስተር) የTD መሣሪያዎችን የተዋሳችሁ ተማሪዎች ለቀጣይ ዓመት ስለሚፈለግ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዐርብ ግንቦት 15, 2017 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ እንድትመልሱ ።
አልባሳቱንም ሆነ የ Td መሣሪያዎችን የምትመልሱት Block 10-006 በኅብረቱ የሥራ ሰዓት መሆኑን እንገልጻለን ።
የተማሪዎች ኅብረት // በጎ አድራጎት ዘርፍ
➾ , እንደሚታወቀው በእናንተ በተማሪዎቻችን ስም ለመቄዶንያ ድጋፍ የሚደረግ ገንዘብ እየተሰባሰበ ይገኛል ። ከዚህም በተጨማሪ የአልባሳት ድጋፍም ለማድረግ ስለታሰበ የተለያዩ አልባሳቶችን ማለትም የጠበቧችሁን ፣ የማትለብሱት ወይም ደግሞ ለእናንተ ትርፍ የሆነ እና ሌሎች ደግሞ አብዝተው የሚፈልጉትን እና ለስጦታ መሆን የሚችሉ ልብሶች ፣ ጫማዎች ፣ ብርድ ልብስ እና አንሶላዎችን እንድትለግሱ በመቄዶንያ ስም እንጠይቃለን።
አንድ እግር ጫማም ብትሆን ጥቅም አላት ምክንያቱም አንድ እግራቸውን በተለያዬ አደጋ ያጡ አሉና ከመስጠት ወደኋላ አትበሉ።
➾ ሌላው በመጀመሪያው መንፈቀ ዓመት(ሴሚስተር) የTD መሣሪያዎችን የተዋሳችሁ ተማሪዎች ለቀጣይ ዓመት ስለሚፈለግ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዐርብ ግንቦት 15, 2017 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ እንድትመልሱ ።
አልባሳቱንም ሆነ የ Td መሣሪያዎችን የምትመልሱት Block 10-006 በኅብረቱ የሥራ ሰዓት መሆኑን እንገልጻለን ።
የተማሪዎች ኅብረት // በጎ አድራጎት ዘርፍ
🩸DONATE BLOOD, SAVE LIFE 🧠
Join us for a Blood Donation and Mental Health Awareness Campaign organized in collaboration with Tirunesh Beijing General Hospital, AASTU , and the AASTU Student Union Health Department.
📅 Date: May 19–22, 2025
📍 Location: In front of Block 10, AASTU
Your one act can save lives. Be a hero — give blood, spread hope, and support mental health awareness! ❤️
#DonateBloodSaveLife #AASTUHealth #MentalHealthMatters #StudentUnionAASTU #BloodDrive2025
Join us for a Blood Donation and Mental Health Awareness Campaign organized in collaboration with Tirunesh Beijing General Hospital, AASTU , and the AASTU Student Union Health Department.
📅 Date: May 19–22, 2025
📍 Location: In front of Block 10, AASTU
Your one act can save lives. Be a hero — give blood, spread hope, and support mental health awareness! ❤️
#DonateBloodSaveLife #AASTUHealth #MentalHealthMatters #StudentUnionAASTU #BloodDrive2025
To: All AASTU Students
Subject: Requesting Service Provision Assessment Feedback
Dear Students,
Customer satisfaction surveys are a vital tool for organizations to better understand the voice of the customer and drive continuous improvement. There are several key reasons that make customer satisfaction surveys a top priority for customer-centric institutions like ours.
In this regard, your feedback on the services you have received from different university offices and units is of paramount importance. It will enable us to take proper actions and remediation measures to enhance the quality of our services in the future. Hence, we kindly request you all to take a few minutes to provide us your genuine responses about the 2017 E.C Academic Year university-wide service assessments.
Note:
• The feedback window will be open for 10 consecutive days only.
Please follow the Google link Barcode to provide us with your feedback:
➾ https://bit.ly/4jTdpqg
Subject: Requesting Service Provision Assessment Feedback
Dear Students,
Customer satisfaction surveys are a vital tool for organizations to better understand the voice of the customer and drive continuous improvement. There are several key reasons that make customer satisfaction surveys a top priority for customer-centric institutions like ours.
In this regard, your feedback on the services you have received from different university offices and units is of paramount importance. It will enable us to take proper actions and remediation measures to enhance the quality of our services in the future. Hence, we kindly request you all to take a few minutes to provide us your genuine responses about the 2017 E.C Academic Year university-wide service assessments.
Note:
• The feedback window will be open for 10 consecutive days only.
Please follow the Google link Barcode to provide us with your feedback:
➾ https://bit.ly/4jTdpqg