❤307👍46🙏13👏8🤣2
አንድ ወዳጄ አሁን እንዲህ አለኝ:
ኢሬቻ የዋቄፈታ “ሃይማኖት” ሥርዓተ አምልኮ ነው ይባላል ያው የተለያዩ ባህላዊ ነገሮችንም ቢይዝም ማለት ነው..
እንዲያ ከሆነ እዚህ ቦታ ላይ ክርስቲያን ምናልባት ከተገኘ ሊገኝ የሚገባው:
“ይህ እናንተ ዓለምን የፈጠረ ‘ዋቃ’ የምትሉት የማታውቁት አምላክ የጌታችን ኢየሱስ አባት ነው.. ሁላችንን ከሞት ያድነን ዘንድ ልጁን ላከው.. እርሱም ስለሁላችን ሞቶ ተነሣ.. ስለዚህ እኛም ሞተን እንደማንቀር እርግጥ የሆነ ተስፋን ሰጠን.. ከሞት ታመልጡ ዘንድ በልጁ በኢየሱስ እመኑ..”
ብሎ ለመናገር መሆን አለበት አለኝ.. እንዴት ነው ያስማማል..??
@Apostolic_Answers
ኢሬቻ የዋቄፈታ “ሃይማኖት” ሥርዓተ አምልኮ ነው ይባላል ያው የተለያዩ ባህላዊ ነገሮችንም ቢይዝም ማለት ነው..
እንዲያ ከሆነ እዚህ ቦታ ላይ ክርስቲያን ምናልባት ከተገኘ ሊገኝ የሚገባው:
“ይህ እናንተ ዓለምን የፈጠረ ‘ዋቃ’ የምትሉት የማታውቁት አምላክ የጌታችን ኢየሱስ አባት ነው.. ሁላችንን ከሞት ያድነን ዘንድ ልጁን ላከው.. እርሱም ስለሁላችን ሞቶ ተነሣ.. ስለዚህ እኛም ሞተን እንደማንቀር እርግጥ የሆነ ተስፋን ሰጠን.. ከሞት ታመልጡ ዘንድ በልጁ በኢየሱስ እመኑ..”
ብሎ ለመናገር መሆን አለበት አለኝ.. እንዴት ነው ያስማማል..??
@Apostolic_Answers
👍364❤97🤔52👏7😱6🤣6🥰4🙏3
ዌል ትንሽ ማብራሪያ ዋቄፈታ ላይ..
ቅዱስ ጳውሎስ የአቴና ሰዎችን እንዲህ አላቸው:
“..የአቴና ሰዎች ሆይ፥ እናንተ በሁሉ ነገር #አማልክትን እጅግ እንደምትፈሩ እመለከታለሁ። የምታመልኩትን እየተመለከትሁ ሳልፍ፦ #ለማይታወቅ_አምላክ፡ የሚል ጽሕፈት ያለበትን መሠዊያ ደግሞ አግኝቼአለሁና። እንግዲህ ይህን ሳታውቁ የምታመልኩትን እኔ እነግራችኋለሁ።”
[ሐዋ 17: 22]
እነርሱ የማይታወቅ አምላክ ብለው የሚያመልኩት ጣኦትን ሊሆን ይችላል ግን እውነተኛው እርሱ ሳይሆን ይሄ ነው ብሎ ያሳያቸዋል ማለት ነው..
የዋቄፈታ ሰዎችም ደግሞ አይተውትም ሆኖ ድምጹን ሰምተውት የማያውቁት አምላክ አላቸው.. የሁሉ ፈጣሪ እንደሆነም ያስባሉ.. እንግዲያውስ ይህ ዓይነት ክብር የሚገባው ለእውነተኛው አምላክ የኢየሱስ አባት ነው.. ልጁ ኢየሱስም ከአባቱ እንደመገኘቱ ከእርሱ ጋር አንድ የሆነ ጌታ ነው..
እና በዚህ አምነው አምልኮዋቸውን እንዲያስተካክሉ እና ከፈጣሪያቸው ጋር እንዲገናኙ ጥሪ ማቅረብ ማለት ነው.. ያው በፍቅር እና በትህትና..
@Apostolic_Answers
ቅዱስ ጳውሎስ የአቴና ሰዎችን እንዲህ አላቸው:
“..የአቴና ሰዎች ሆይ፥ እናንተ በሁሉ ነገር #አማልክትን እጅግ እንደምትፈሩ እመለከታለሁ። የምታመልኩትን እየተመለከትሁ ሳልፍ፦ #ለማይታወቅ_አምላክ፡ የሚል ጽሕፈት ያለበትን መሠዊያ ደግሞ አግኝቼአለሁና። እንግዲህ ይህን ሳታውቁ የምታመልኩትን እኔ እነግራችኋለሁ።”
[ሐዋ 17: 22]
እነርሱ የማይታወቅ አምላክ ብለው የሚያመልኩት ጣኦትን ሊሆን ይችላል ግን እውነተኛው እርሱ ሳይሆን ይሄ ነው ብሎ ያሳያቸዋል ማለት ነው..
የዋቄፈታ ሰዎችም ደግሞ አይተውትም ሆኖ ድምጹን ሰምተውት የማያውቁት አምላክ አላቸው.. የሁሉ ፈጣሪ እንደሆነም ያስባሉ.. እንግዲያውስ ይህ ዓይነት ክብር የሚገባው ለእውነተኛው አምላክ የኢየሱስ አባት ነው.. ልጁ ኢየሱስም ከአባቱ እንደመገኘቱ ከእርሱ ጋር አንድ የሆነ ጌታ ነው..
እና በዚህ አምነው አምልኮዋቸውን እንዲያስተካክሉ እና ከፈጣሪያቸው ጋር እንዲገናኙ ጥሪ ማቅረብ ማለት ነው.. ያው በፍቅር እና በትህትና..
@Apostolic_Answers
❤546👍96🥰15👏13🙏11🤔8
ከፕሮቴስታንት ጋር በኅብረት ሆናችሁ እስልምና ላይ ለምትሰሩ እህቶቼ..
እናንተ የተወደዳችሁ ጀግኖች እህቶቼ በጣም ነው ማከብራችሁም ምኮራባችሁም.. ትጋታችሁ እና ተስፋ አለመቁረጣችሁ ያስደንቀኛል.. ጌታ በነገር ሁሉ ያግዛችሁ..
ታድያ ግን የኔ ተወዳጅ እህቶች ይህንን ሥራ ስትሰሩ ዋናው አላማችሁ ከእስላሞቹ ጋር መጨቃጨቅ እና እነሱን ማሳፈር ሳይሆን ነፍሳትን መማረክ እና ወደ ጌታ መንግሥት ማምጣት ነው.. በዚህ ውስጥ በተለይ አሁን የሚታወቁ ለቤተ ክርስቲያን ግልጽ ጥላቻ ካለባቸው ጴንጤዎች ጋር ኅብረት ማድረግ ማለት ክርስቲያኖችን ለጥፋት ማዘጋጀት ነው..
በቅንነት አይታችሁ እንዲህ የምታደርጉ እህቶች ብትቆጠቡ እንደው ከይቅርታ ጋር.. እወዳችኋለሁ.. ደግሞ ጌታ ቢረዳኝ እስልምና ላይ እንደ አቅሜ ላግዛችሁ ዝግጅቴንም እየጨረስኩ ነው..
ክርስቲያኖች እናንተም አንዳንድ እህቶች እንዲህ ያሉ ፕሮቴስታንታዊ ነገሮችን ሲለቁ አትተባበሩ..
@Apostolic_Answers
እናንተ የተወደዳችሁ ጀግኖች እህቶቼ በጣም ነው ማከብራችሁም ምኮራባችሁም.. ትጋታችሁ እና ተስፋ አለመቁረጣችሁ ያስደንቀኛል.. ጌታ በነገር ሁሉ ያግዛችሁ..
ታድያ ግን የኔ ተወዳጅ እህቶች ይህንን ሥራ ስትሰሩ ዋናው አላማችሁ ከእስላሞቹ ጋር መጨቃጨቅ እና እነሱን ማሳፈር ሳይሆን ነፍሳትን መማረክ እና ወደ ጌታ መንግሥት ማምጣት ነው.. በዚህ ውስጥ በተለይ አሁን የሚታወቁ ለቤተ ክርስቲያን ግልጽ ጥላቻ ካለባቸው ጴንጤዎች ጋር ኅብረት ማድረግ ማለት ክርስቲያኖችን ለጥፋት ማዘጋጀት ነው..
በቅንነት አይታችሁ እንዲህ የምታደርጉ እህቶች ብትቆጠቡ እንደው ከይቅርታ ጋር.. እወዳችኋለሁ.. ደግሞ ጌታ ቢረዳኝ እስልምና ላይ እንደ አቅሜ ላግዛችሁ ዝግጅቴንም እየጨረስኩ ነው..
ክርስቲያኖች እናንተም አንዳንድ እህቶች እንዲህ ያሉ ፕሮቴስታንታዊ ነገሮችን ሲለቁ አትተባበሩ..
@Apostolic_Answers
👍479❤169🥰18👏16🤣8🔥2😱2😁1🙏1
እዩት እንግዲህ መምህራችን ጳውሎስ ሲመክረን..
“ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።”
[ገላትያ 6: 1]
@Apostolic_Answers
“ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።”
[ገላትያ 6: 1]
@Apostolic_Answers
❤481👍76🥰29🙏19😢3😁1🤣1
ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተነበበው የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት
“በደልም እንዲበዛ ሕግ ጭምር ገባ፤ ዳሩ ግን ኃጢአት በበዛበት፥ ኃጢአት በሞት እንደ ነገሠ፥ እንዲሁ ደግሞ ጸጋ ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣ በጽድቅ ምክንያት ለዘላለም ሕይወት ይነግሥ ዘንድ፥ ጸጋ ከመጠን ይልቅ በለጠ።”
[ወደ ሮሜ 5: 20-21]
1. “በደልም እንዲበዛ ሕግ ጭምር ገባ” ሲል ሰዎች እንዲበድሉ ያደረጋቸው ሕጉ በራሱ ነው ማለት ሳይሆን ያው በሕግ ግን በደሉ ይታወቃል ነው.. ማለትም ሕጉ ይህን አታድርግ ይህን አታድርግ ስለሚል ልክ ስታደርገው በደልክ እያለ ይናገራል ነው.. ስለዚህም በሕግ የበደል ብዛት ተገለጠ.. በዚሁ በሮሜ 3:20 ላይ “ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና” እንዳለው ማለት ነው..
2. “ኃጢአት በበዛበት፥ ኃጢአት በሞት ነገሠ” ተባለ የኃጢአት ደምወዙ ሞቱ ነው እንዲል እዚሁ ሮሜ 6:23 ላይ ኃጢአት ሰዎችን ወደ ሞት እየመራ በሁላችን ነገሠ
3. “ጸጋ ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣ በጽድቅ ምክንያት ለዘላለም ሕይወት ይነግሥ ዘንድ..” በማለት ንጽጽሩን ያቀርባል.. ኃጢአት ወደ ሞት በመምራት እንደ ነገሠ ጸጋ ግን ከጌታችን ኢየሱስ የተነሣ በጽድቅ ምክንያት ለዘላለም ሕይወት ሊነግሥ ተገለጠ.. ሁለት መንገዶች አሉ አንዱ ቀደ ሞት የሚወስድ አንዱም ወደ ዘላለም ሕይወት.. ኃጢአት ወደ ሞት፤ ጸጋ ወደ ዘላለም ሕይወት..
ስለዚህስ..??
4. “ጸጋ ከመጠን ይልቅ በለጠ” ሰዎች ከነገሠባቸው ኃጢአት ወይም የኃጢአት ባርነት ተላቀው ከሞት አምልጠው ከጌታ የተነሣ ወደ ዘላለም ሕይወት እንዲሻገሩ ጸጋ ከኃጢአት ይልቅ በዛ በለጠ.. ስለዚህም ይህ ጸጋ ከኃጢአት ተለይተን ክርስቶስን በመምሰል ሕይወት ውስጥ እንድንኖርና ሕያው ተስፋችንን ኢየሱስን እንድንጠባበቅ የሚያደርገን ኃይላችን ነው..
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
“በደልም እንዲበዛ ሕግ ጭምር ገባ፤ ዳሩ ግን ኃጢአት በበዛበት፥ ኃጢአት በሞት እንደ ነገሠ፥ እንዲሁ ደግሞ ጸጋ ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣ በጽድቅ ምክንያት ለዘላለም ሕይወት ይነግሥ ዘንድ፥ ጸጋ ከመጠን ይልቅ በለጠ።”
[ወደ ሮሜ 5: 20-21]
1. “በደልም እንዲበዛ ሕግ ጭምር ገባ” ሲል ሰዎች እንዲበድሉ ያደረጋቸው ሕጉ በራሱ ነው ማለት ሳይሆን ያው በሕግ ግን በደሉ ይታወቃል ነው.. ማለትም ሕጉ ይህን አታድርግ ይህን አታድርግ ስለሚል ልክ ስታደርገው በደልክ እያለ ይናገራል ነው.. ስለዚህም በሕግ የበደል ብዛት ተገለጠ.. በዚሁ በሮሜ 3:20 ላይ “ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና” እንዳለው ማለት ነው..
2. “ኃጢአት በበዛበት፥ ኃጢአት በሞት ነገሠ” ተባለ የኃጢአት ደምወዙ ሞቱ ነው እንዲል እዚሁ ሮሜ 6:23 ላይ ኃጢአት ሰዎችን ወደ ሞት እየመራ በሁላችን ነገሠ
3. “ጸጋ ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣ በጽድቅ ምክንያት ለዘላለም ሕይወት ይነግሥ ዘንድ..” በማለት ንጽጽሩን ያቀርባል.. ኃጢአት ወደ ሞት በመምራት እንደ ነገሠ ጸጋ ግን ከጌታችን ኢየሱስ የተነሣ በጽድቅ ምክንያት ለዘላለም ሕይወት ሊነግሥ ተገለጠ.. ሁለት መንገዶች አሉ አንዱ ቀደ ሞት የሚወስድ አንዱም ወደ ዘላለም ሕይወት.. ኃጢአት ወደ ሞት፤ ጸጋ ወደ ዘላለም ሕይወት..
ስለዚህስ..??
4. “ጸጋ ከመጠን ይልቅ በለጠ” ሰዎች ከነገሠባቸው ኃጢአት ወይም የኃጢአት ባርነት ተላቀው ከሞት አምልጠው ከጌታ የተነሣ ወደ ዘላለም ሕይወት እንዲሻገሩ ጸጋ ከኃጢአት ይልቅ በዛ በለጠ.. ስለዚህም ይህ ጸጋ ከኃጢአት ተለይተን ክርስቶስን በመምሰል ሕይወት ውስጥ እንድንኖርና ሕያው ተስፋችንን ኢየሱስን እንድንጠባበቅ የሚያደርገን ኃይላችን ነው..
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
❤381👍43🙏30🥰19
❤149👍12🤣4🥰3
እንደው መምህራኖቻችን ግን አንዳንድ ቀላል የሆኑ.. ምናልባት ግን አሳሳቢ የሆኑ ጉዳዮች ላይ ለምንድን ነው ዝም የሚሉት..?? ለምሳሌ የቅዱሳት መጽሐፍት ቀኖና ጉዳይ ላይ 81 ከማለት በዘለለ የትኞቹን የሚለው ላይ በግልጽ በሲኖዶስ ማሳየት ሲገባ ምንድን ነው ዝም ማለት..??
ከዚህ ቀደም በቪዲዮዎቼ ላይ ከተናገርኳቸው ውስጥ የተወሰኑትን በጽሑፍ ላስቀምጥ የግል እይታዬ ነው:
1. የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ዋናዎቹ 27ቱ እንደሆኑ ይታወቃል ከነዚህ ጋር የሚስተካከል መጽሐፍ መቼስ አይጨመርም ብዬ አስባለሁ.. ስለዚህም የቀሩት 8ቱ የሥርዓት መጽሐፍት ከምን አንጻር እንደሚታዩ በግልጽ ማሳወቅ
2. ብሉይ ኪዳን ላይ በፍትሃ ነገሥቱ አቆጣጠር ከሆነ “ዮሴፍ ወልደ ኮርዮን” ብሎ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ይቆጥረዋል.. መቼስ ከክርስቶስ በኋላ ተነስቶ ግን ደግሞ ወደ ክርስትና እንኳ ባልመጣ አንድ “አይሁዳዊ” ያልዳነ ሰው የተጻፈ ታሪክ መጽሐፍ ቅዱስ አይሆንም ስለዛ ከምን አንጻር እንደሆነ ማሳወቅ
3. “መጽሐፈ መቃቢያን” ተብሎ ወደ አማርኛ የተተረጎመው መጽሐፍ እውነተኛው መጽሐፈ መቃብያን እንዳልሆነ ይታወቃል.. ስለዚህም ትክክለኛውን ወደ አማርኛ መተርጎም
4. “ተረፈ ባሮክ” ከዚህ ቀደም ቀኖና ውስጥ የለም ብያለሁ.. ዋናው “ባሮክ” እርሱ መጽሐፍ ቅዱስ መሆኑ በታሪክ ውስጥ ሁሉ የታመነ ነው.. ግን ደግሞ ይሄኛው “ተረፈ ባሮክ” እስካየሁት ድረስ በታሪክ ውስጥ በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ውስጥ የማይታወቅ በእኛ ሃገርም በቀኖና ደረጃ ሲቆጠር አላየሁም.. ከኤርሚያስ ጋር የሚቆጠረው “ተረፈ ኤርሚያስ” እና “ባሮክ” እንጂ “ተረፈ ባሮክ” አይደለም.. እናም ምናልባት ሕትመት ውስጥ ሲታይ ቀኖና እንዳይመስል ቢወጣ እንደው ቀኖና እና ኅትመትን ለይቶ የማያውቅ ብዙ ስለሆነ..
ሃይማኖታችን ላይ ምንም ለውጥ ላያመጡ ይችላሉ እነዚህ ነገሮች ግን ደግሞ ክፍተቶችን መሸፈን መልካም ነው ብዬ አስባለሁ..
@Apostolic_Answers
ከዚህ ቀደም በቪዲዮዎቼ ላይ ከተናገርኳቸው ውስጥ የተወሰኑትን በጽሑፍ ላስቀምጥ የግል እይታዬ ነው:
1. የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ዋናዎቹ 27ቱ እንደሆኑ ይታወቃል ከነዚህ ጋር የሚስተካከል መጽሐፍ መቼስ አይጨመርም ብዬ አስባለሁ.. ስለዚህም የቀሩት 8ቱ የሥርዓት መጽሐፍት ከምን አንጻር እንደሚታዩ በግልጽ ማሳወቅ
2. ብሉይ ኪዳን ላይ በፍትሃ ነገሥቱ አቆጣጠር ከሆነ “ዮሴፍ ወልደ ኮርዮን” ብሎ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ይቆጥረዋል.. መቼስ ከክርስቶስ በኋላ ተነስቶ ግን ደግሞ ወደ ክርስትና እንኳ ባልመጣ አንድ “አይሁዳዊ” ያልዳነ ሰው የተጻፈ ታሪክ መጽሐፍ ቅዱስ አይሆንም ስለዛ ከምን አንጻር እንደሆነ ማሳወቅ
3. “መጽሐፈ መቃቢያን” ተብሎ ወደ አማርኛ የተተረጎመው መጽሐፍ እውነተኛው መጽሐፈ መቃብያን እንዳልሆነ ይታወቃል.. ስለዚህም ትክክለኛውን ወደ አማርኛ መተርጎም
4. “ተረፈ ባሮክ” ከዚህ ቀደም ቀኖና ውስጥ የለም ብያለሁ.. ዋናው “ባሮክ” እርሱ መጽሐፍ ቅዱስ መሆኑ በታሪክ ውስጥ ሁሉ የታመነ ነው.. ግን ደግሞ ይሄኛው “ተረፈ ባሮክ” እስካየሁት ድረስ በታሪክ ውስጥ በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ውስጥ የማይታወቅ በእኛ ሃገርም በቀኖና ደረጃ ሲቆጠር አላየሁም.. ከኤርሚያስ ጋር የሚቆጠረው “ተረፈ ኤርሚያስ” እና “ባሮክ” እንጂ “ተረፈ ባሮክ” አይደለም.. እናም ምናልባት ሕትመት ውስጥ ሲታይ ቀኖና እንዳይመስል ቢወጣ እንደው ቀኖና እና ኅትመትን ለይቶ የማያውቅ ብዙ ስለሆነ..
ሃይማኖታችን ላይ ምንም ለውጥ ላያመጡ ይችላሉ እነዚህ ነገሮች ግን ደግሞ ክፍተቶችን መሸፈን መልካም ነው ብዬ አስባለሁ..
@Apostolic_Answers
❤267👍82🥰17🤔13🔥4👏3🤣2
ቲክቶኩ ላይ ከላይቭ ፕሮግራም ውስጥ እየወሰዱ በጣም ቆንጆ አድርገው ከሚለቁት ውስጥ ሔና አንዱ ነው.. በጣም ጸዴ ናቸው ሁሌም ቪዲዮዎቹ..
እስቲ ይሄንንም እዩ በዛውም ፎሎው አድርጉት
https://vm.tiktok.com/ZMhSBxHtn/
እስቲ ይሄንንም እዩ በዛውም ፎሎው አድርጉት
https://vm.tiktok.com/ZMhSBxHtn/
❤203👍27🥰11🔥1
ቲክቶኩ ላይ አንዳንድ ፕሮቴስታንቶች ወደ ክርስትና እንመለሳለን ሲሉ ያየ ዮኒ: “ኧረ ሲኖዶሱን አስፈቅደን ውኃ ይዘን እንግባ ቲክቶክ ላይ” እያለኝ ነው😁😁
ያው ሊያጠምቃቸው መሆኑ ነው ሎል
ያው ሊያጠምቃቸው መሆኑ ነው ሎል
🤣403😁53👍15❤13🤔13🙈2
እስቲ ከእስልምና በጣም የሚያሳዝናችሁን(የሚያስጠላችሁን) ምንፍቅና ጥቀሱ..
ጠቅላላ በስህተት ትምህርት የተሞላ ነው ያው ግልጽ ነው ግን እስቲ አንድ ሰው አንድ ብቻ ይጥቀስ..
ቆይ ከኮመንቱ ሰው እንዲማር ከመልሱ ውጪ ያሉ ኮመንቶችን አጠፋለሁ😁😁
ጠቅላላ በስህተት ትምህርት የተሞላ ነው ያው ግልጽ ነው ግን እስቲ አንድ ሰው አንድ ብቻ ይጥቀስ..
ቆይ ከኮመንቱ ሰው እንዲማር ከመልሱ ውጪ ያሉ ኮመንቶችን አጠፋለሁ😁😁
👍191🤣22😁14😢4👏2
በእስልመና እና በክርስትና መካከል ያለው ልዩነት ከብዙ በጣም በጥቂቱ
ዘወትር አርብ ከምሽቱ 2:30 ላይም ያሰብነው ነገር አለ
https://vm.tiktok.com/ZMhAXEFb4/
ዘወትር አርብ ከምሽቱ 2:30 ላይም ያሰብነው ነገር አለ
https://vm.tiktok.com/ZMhAXEFb4/
❤150👍37🥰5🔥4👏3🙏3🤔1
አንድ ወዳጄ እንዲህ አለ.. “ጌታ የሚለው ቃል ለኢየሱስ ይመጥናል..?? እንደው ጌታ ከሚባል የጌቶች ጌታ ቢባል..??”
ሌላኛው ወዳጄ ደግሞ ቀበል አድርጎ እንዲህ አለው:
ያው ሰው ሰውኛ ቃላት በአጠቃለይ በራሳቸው ለእግዚአብሔር የሚመጥኑ ባይሆኑም እግዚአብሔር ግን እኛ እንድንረዳው ራሱን በሰው ቋንቋ ለእኛ ገልጧል.. ልክ አንተ ሕጻናት እንዲረዱህ በራሳቸው አወራር እየተንተባተብክ በሕጻናት አወራር እንደምታወራቸው.. እናም እገዚአብሔር ራሱን ለእኛ ሲገልጥም ስለራሱ ከተጠቀማቸው ቃላት ውስጥ አንዱ ለምሳሌ “ጌታ” ነው..
መጽሐፍ ቅዱሳችን ጠቅላላ ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ ይመሰክራል.. ጭራሽ “ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ በልብህ ብታምን.. ትድናለህ” እየተባልክ አጉል የቃላት ጨዋታ ውስጥ መግባት አያስፈልግም.. ኢየሱስ ጌታ ሲባል “አንድ ጌታ” እየተባለ ነው.. ሐዋርያው ለእኛስ “አንድ ጌታ አለን” እንዳለው ማለት ነው..
እርግጥ ነው “የጌቶች ጌታ” የሚለው በመጽሐፍ ቅዱስ አነጋገር ትልቅ implication ቢኖረውም “ጌታ” የሚለውም ግን ለኢየሱስ በተገባ የሚነገርለት ነው..
ስለዚህም “እግዚእ ኢየሱስ” [ ጌታ ኢየሱስ ] ትለዋለች ቤተ ክርስቲያናችን
@Apostolic_Answers
ሌላኛው ወዳጄ ደግሞ ቀበል አድርጎ እንዲህ አለው:
ያው ሰው ሰውኛ ቃላት በአጠቃለይ በራሳቸው ለእግዚአብሔር የሚመጥኑ ባይሆኑም እግዚአብሔር ግን እኛ እንድንረዳው ራሱን በሰው ቋንቋ ለእኛ ገልጧል.. ልክ አንተ ሕጻናት እንዲረዱህ በራሳቸው አወራር እየተንተባተብክ በሕጻናት አወራር እንደምታወራቸው.. እናም እገዚአብሔር ራሱን ለእኛ ሲገልጥም ስለራሱ ከተጠቀማቸው ቃላት ውስጥ አንዱ ለምሳሌ “ጌታ” ነው..
መጽሐፍ ቅዱሳችን ጠቅላላ ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ ይመሰክራል.. ጭራሽ “ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ በልብህ ብታምን.. ትድናለህ” እየተባልክ አጉል የቃላት ጨዋታ ውስጥ መግባት አያስፈልግም.. ኢየሱስ ጌታ ሲባል “አንድ ጌታ” እየተባለ ነው.. ሐዋርያው ለእኛስ “አንድ ጌታ አለን” እንዳለው ማለት ነው..
እርግጥ ነው “የጌቶች ጌታ” የሚለው በመጽሐፍ ቅዱስ አነጋገር ትልቅ implication ቢኖረውም “ጌታ” የሚለውም ግን ለኢየሱስ በተገባ የሚነገርለት ነው..
ስለዚህም “እግዚእ ኢየሱስ” [ ጌታ ኢየሱስ ] ትለዋለች ቤተ ክርስቲያናችን
@Apostolic_Answers
❤414👍60🥰17🔥6
❤133👍25🥰8🔥3🙏3😢1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አንዳንድ ፕሮቴስታንቶች አሁን ላይ የሚለቅቁት ቪዲዮ.. ከታች ኮመንት ላይም አስቀምጥላችኋለሁ😁😁
ዝናር ጨርሰዋል ሙሉ በሙሉ የምር ሊያነሱት ሚችሉት አሳብ ራሱ ጠፋ😁😁
ዝናር ጨርሰዋል ሙሉ በሙሉ የምር ሊያነሱት ሚችሉት አሳብ ራሱ ጠፋ😁😁
🤣445😁55👍28❤22😢19🙏11🤔9👏3
“ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፦ አንተ ልጅ፥ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ፡ አለው።”
[ማርቆስ 2: 5]
አንድ ሽባ ኃጢአተኛ ነበር.. እና ይህንን ሰው አራት ሰዎች ተሸክመው ወደ ክርስቶስ አመጡት.. የሚገርመው ደግሞ ቤቱ ሞልቶ ስለነበር በላይ በጣሪያ ነው ያስገቡት.. እናም ጌታችንም እምነታቸውን አይቶ “አንተ ልጅ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ” አለው..
1. ይህ ሰው ምናልባትም ኃጢአተኛ ሽባ ስለሆነ ፈሪሳውያኑ የማያቀርቡት ይሆናል.. ጌታችን ኢየሱስ ግን የማይጸየፈን ጌታ ነው.. “ልጅ” ብሎ እንኳ ጠራው..
2. ኃጢአተኞችን ማቅረብ ብቻ ደግሞ ሳይሆን አቅርቦ ከዛ ኃጢአትም የሚያነጻን ነው.. እርሱ ይቻለዋልና..
3. ጓደኞቹም የሚያስደንቁ ናቸው.. በታላቅ እምነት ወደ ኢየሱስ አቀረቡት.. እውነተኛ ጓደኛ ምክንያቶች ሳይዙት ወደ ኢየሱስ የሚያቀርብ ነው..
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
[ማርቆስ 2: 5]
አንድ ሽባ ኃጢአተኛ ነበር.. እና ይህንን ሰው አራት ሰዎች ተሸክመው ወደ ክርስቶስ አመጡት.. የሚገርመው ደግሞ ቤቱ ሞልቶ ስለነበር በላይ በጣሪያ ነው ያስገቡት.. እናም ጌታችንም እምነታቸውን አይቶ “አንተ ልጅ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ” አለው..
1. ይህ ሰው ምናልባትም ኃጢአተኛ ሽባ ስለሆነ ፈሪሳውያኑ የማያቀርቡት ይሆናል.. ጌታችን ኢየሱስ ግን የማይጸየፈን ጌታ ነው.. “ልጅ” ብሎ እንኳ ጠራው..
2. ኃጢአተኞችን ማቅረብ ብቻ ደግሞ ሳይሆን አቅርቦ ከዛ ኃጢአትም የሚያነጻን ነው.. እርሱ ይቻለዋልና..
3. ጓደኞቹም የሚያስደንቁ ናቸው.. በታላቅ እምነት ወደ ኢየሱስ አቀረቡት.. እውነተኛ ጓደኛ ምክንያቶች ሳይዙት ወደ ኢየሱስ የሚያቀርብ ነው..
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
❤542👍54🙏43🥰31👏3🤣2