This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አመሰግናለሁ ግን አይገባም ነበር በእውነቱ ከሆነ..
በጣም በተቻለኝ አቅም charitable ሆኜ ጌታ ኢየሱስ ብቻ ልብ ላይ እንደሚሰራ በማሰብ ተወያይቻለሁ..
ምናልባት ለጥያቄና መልስ ለመመለስ ፈቃደኛ አለመሆንንና ሰዓት መግደልን እዛ አስተውያለሁ እሱን አስተካክለን ሃሙስ ደግሞ እንገናኝ
በጣም በተቻለኝ አቅም charitable ሆኜ ጌታ ኢየሱስ ብቻ ልብ ላይ እንደሚሰራ በማሰብ ተወያይቻለሁ..
ምናልባት ለጥያቄና መልስ ለመመለስ ፈቃደኛ አለመሆንንና ሰዓት መግደልን እዛ አስተውያለሁ እሱን አስተካክለን ሃሙስ ደግሞ እንገናኝ
❤573👍65🥰32🔥8🙏8🤔7👏4
ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተባለው ምስባክ
“ምድርኒ ወሀበት ፍሬሃ፤
ወይባርከነ እግዚአብሔር አምላክነ።
ወይባርከነ እግዚአብሔር፤
ወይፍርህዎ ኵሎሙ አጽናፈ ምድር።”
[መዝሙር ዳዊት 67: 6-7]
በግእዝ አጨናነኳችሁ አ..?? አይዞን እኔም ምስባክ ላይ በአማርኛ ሲሉት ስሰማ ጥቅሱን ይዤው ነው😁😁
“ምድር ፍሬዋን ሰጠች፤
እግዚአብሔር አምላካችንም ይባርከናል።
እግዚአብሔር ይባርከናል፥
የምድርም ዳርቻ ሁሉ ይፈሩታል።”
ከዝናብ በኋላ ምድር ፍሬዋን ትሰጣለች.. እንዲሁ ከእግዚአብሔር በረከት ወይም ጸጋ በኋላ ከምድር የተዘጋጀን እኛ ደግሞ ፍሬን እንሰጣለን.. ሰው ጌታችን ኢየሱስ ከሚሰጠው ከሕይወት ውኃ ሳይጠጣ ፍሬን ማፍራት አይችልም.. እኛ ደግሞ ከዚህ ውኃ ጠጥተናልና እንደ ምድረ በዳ እሾህና አመኬላን እንደሚያበቅል ምድር አንሁን.. ከኃጢአት ሁሉ እየራቅን ከጸጋው የተነሳ ፍሬን እናፍራ..
“እግዚአብሔር አምላካችን ይባርከናል”
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
“ምድርኒ ወሀበት ፍሬሃ፤
ወይባርከነ እግዚአብሔር አምላክነ።
ወይባርከነ እግዚአብሔር፤
ወይፍርህዎ ኵሎሙ አጽናፈ ምድር።”
[መዝሙር ዳዊት 67: 6-7]
በግእዝ አጨናነኳችሁ አ..?? አይዞን እኔም ምስባክ ላይ በአማርኛ ሲሉት ስሰማ ጥቅሱን ይዤው ነው😁😁
“ምድር ፍሬዋን ሰጠች፤
እግዚአብሔር አምላካችንም ይባርከናል።
እግዚአብሔር ይባርከናል፥
የምድርም ዳርቻ ሁሉ ይፈሩታል።”
ከዝናብ በኋላ ምድር ፍሬዋን ትሰጣለች.. እንዲሁ ከእግዚአብሔር በረከት ወይም ጸጋ በኋላ ከምድር የተዘጋጀን እኛ ደግሞ ፍሬን እንሰጣለን.. ሰው ጌታችን ኢየሱስ ከሚሰጠው ከሕይወት ውኃ ሳይጠጣ ፍሬን ማፍራት አይችልም.. እኛ ደግሞ ከዚህ ውኃ ጠጥተናልና እንደ ምድረ በዳ እሾህና አመኬላን እንደሚያበቅል ምድር አንሁን.. ከኃጢአት ሁሉ እየራቅን ከጸጋው የተነሳ ፍሬን እናፍራ..
“እግዚአብሔር አምላካችን ይባርከናል”
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
❤776👍86🙏60🥰42👏21
ቀለል ያለ ዲቤት አድርጋችሁም እንዲህ ስታለቅሱ ምትከርሙ ከሆነ ወይ ማትተዉት ዲቤቱን.. ሰለቸን እኮ ሎል
ተመልከቱ የፋላሲ መአት እና የኛም መልሶቻችን😁😁
https://vm.tiktok.com/ZMhjjGR8b/
ተመልከቱ የፋላሲ መአት እና የኛም መልሶቻችን😁😁
https://vm.tiktok.com/ZMhjjGR8b/
TikTok
TikTok · ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers
11.4K likes, 587 comments. Check out ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers’s video.
❤172👍27😁8👏3🔥2
እንኳን ደስ አላችሁ..
ኦርቶዶክስ አቃብያነ እምነት እና ፕሮቴስታንት አቃብያነ እምነት እግር ኳስ ግጥሚያ ይኖረናል በቅርቡ..
ሎል😁😁
ኦርቶዶክስ አቃብያነ እምነት እና ፕሮቴስታንት አቃብያነ እምነት እግር ኳስ ግጥሚያ ይኖረናል በቅርቡ..
ሎል😁😁
🤣551😁47👍17🔥15🤔10❤9👏8😱4
🤣243👍16😁14❤9🔥2
ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተነበበው የቅዱስ ወንጌል ክፍል
“በዚህም በዘማዊና በኃጢአተኛ ትውልድ መካከል በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በአባቱ ክብር ከቅዱሳን መላእክት ጋር በመጣ ጊዜ በእርሱ ያፍርበታል።”
[ማርቆስ 8: 38]
ከላይ ከፍ ብሎ እንደተቀመጠው ጌታችን አስቀድሞ “በኋላዬ ሊከተለኝ የሚወድ ቢኖር ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ” ብሎ ነበር.. እናም ዝቅ ብሎ “በእኔና በቃሌ የሚያፍር..” አለ..
በዚህ በዘማዊና በኃጢአተኛ ትውልድ መካከል በጌታ አለማፈር ማለት ጌታ ጌታ ማለት ሳይሆን መስቀሉን ተሸክሞ እርሱን ደግሞ መከተል ነው.. ይህም በሕይወት ነው.. ዝሙትን እና ሌሎችንም ክደን ፈተናውንም ተቋቁመን ዓለምን እምቢ ብለን ጌታን ስንከተል በእርሱ አላፈርንም ማለት ነው.. ዓለም ይሸለኛል የሥጋን ፈቃድ መፈጸምን መርጬ የኢየሱስ ቃል ግን ምንም ነው ብንል ግን ያኔ በጌታ አፍረናልና የሰው ልጅ(ኢየሱስ) በአባቱ ክብር ከቅዱሳን መላእክት ጋር በመጣ ጊዜ በእኛ ያፍርብናል..
ስለዚህም በጌታችንና በቃሉ የምናፍር አንሁን.. ለመመስከርም ለመኖርም..
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
“በዚህም በዘማዊና በኃጢአተኛ ትውልድ መካከል በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በአባቱ ክብር ከቅዱሳን መላእክት ጋር በመጣ ጊዜ በእርሱ ያፍርበታል።”
[ማርቆስ 8: 38]
ከላይ ከፍ ብሎ እንደተቀመጠው ጌታችን አስቀድሞ “በኋላዬ ሊከተለኝ የሚወድ ቢኖር ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ” ብሎ ነበር.. እናም ዝቅ ብሎ “በእኔና በቃሌ የሚያፍር..” አለ..
በዚህ በዘማዊና በኃጢአተኛ ትውልድ መካከል በጌታ አለማፈር ማለት ጌታ ጌታ ማለት ሳይሆን መስቀሉን ተሸክሞ እርሱን ደግሞ መከተል ነው.. ይህም በሕይወት ነው.. ዝሙትን እና ሌሎችንም ክደን ፈተናውንም ተቋቁመን ዓለምን እምቢ ብለን ጌታን ስንከተል በእርሱ አላፈርንም ማለት ነው.. ዓለም ይሸለኛል የሥጋን ፈቃድ መፈጸምን መርጬ የኢየሱስ ቃል ግን ምንም ነው ብንል ግን ያኔ በጌታ አፍረናልና የሰው ልጅ(ኢየሱስ) በአባቱ ክብር ከቅዱሳን መላእክት ጋር በመጣ ጊዜ በእኛ ያፍርብናል..
ስለዚህም በጌታችንና በቃሉ የምናፍር አንሁን.. ለመመስከርም ለመኖርም..
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
❤544🙏96👍32🥰23
ፕሮቴስታንቶች 66 ቀርቶ ከዛ ውስጥ 1 እንኳን የማይሳሳት ብለው የሚያሳዩን መጽሐፍ አይኖርም በነሱ አካሄድ.. ካለ በሉ አሳዩን😊😊
እንዴት እንደሆነ ተመልከቱ ቪዲዮውን
https://vm.tiktok.com/ZMhMVFstw/
እንዴት እንደሆነ ተመልከቱ ቪዲዮውን
https://vm.tiktok.com/ZMhMVFstw/
❤198👍23🔥11🤣7👏3😁1🤔1😱1😢1
መቃብር ቦታ አስተዋዋቂ ሆነ ደግሞ ይሄ ጀለስ😆😆 ግን መጨረሻዋን እዩአት ጥሩ መልእክትም አላት..
ፎሎው ምናምን አድርጉት እስቲ ጥሩ ያስተምራል.. ስለ መቃብር የሚያወራው አልፎ አልፎ ብቻ ነው ሎል..
https://vm.tiktok.com/ZMhreWW9J/
ፎሎው ምናምን አድርጉት እስቲ ጥሩ ያስተምራል.. ስለ መቃብር የሚያወራው አልፎ አልፎ ብቻ ነው ሎል..
https://vm.tiktok.com/ZMhreWW9J/
🤣95👍24❤19😢4👏3🙏3🔥1🤔1
❤176👍22😁6🔥2🤣2🥰1
❤191👍33👏5🙏2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ያለ ቤተ ክርስቲያን የመጽሐፍ ቅዱስን የእግዚአብሔር ቃልነት ማስረዳት አይቻልም..
Textual criticism የሚሰራው እደክታባት እስከተገኙበት ጊዜ ድረስ ብቻ ነው ከዛ በፊት ስላለው ጽሑፍ እርግጠኛ የሆንነው በመንፈሱ እና በሙሽራይቱ ነው..
ከጌታ የተቀበልነው ሃይማኖትም ሆነ ቃለ እግዚአብሔር ተጠብቀው የሚኖሩት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በመንፈስ ቅዱስ ነው..
የራሳቸውን ሰው ሰራሽ “ቤተ ክርስቲያናት” ለማቋቋም ሲሉ የጌታ ቤተ ክርስቲያን ጠላት ሆነው የተነሱ እነርሱ የጌታ መንግስት ጠላት ናቸው.. ምክንያቱም ቤተ ክርስቲያን የጌታ መንግስት ናት..
@Apostolic_Answers
Textual criticism የሚሰራው እደክታባት እስከተገኙበት ጊዜ ድረስ ብቻ ነው ከዛ በፊት ስላለው ጽሑፍ እርግጠኛ የሆንነው በመንፈሱ እና በሙሽራይቱ ነው..
ከጌታ የተቀበልነው ሃይማኖትም ሆነ ቃለ እግዚአብሔር ተጠብቀው የሚኖሩት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በመንፈስ ቅዱስ ነው..
የራሳቸውን ሰው ሰራሽ “ቤተ ክርስቲያናት” ለማቋቋም ሲሉ የጌታ ቤተ ክርስቲያን ጠላት ሆነው የተነሱ እነርሱ የጌታ መንግስት ጠላት ናቸው.. ምክንያቱም ቤተ ክርስቲያን የጌታ መንግስት ናት..
@Apostolic_Answers
❤535👍46🙏21🔥16🥰12🤣2👏1