የወደደኝ ጌታ ምን አድርጌለት ነው..??
ዌል.. የማይጠላኝስ ምን ሳልበድለው ቀርቼ ነው..??
አባት ሆይ ስለ ፍቅርህ እናመሰግንሃለን
ዌል.. የማይጠላኝስ ምን ሳልበድለው ቀርቼ ነው..??
አባት ሆይ ስለ ፍቅርህ እናመሰግንሃለን
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
መዝሙር በጣም ሃሪፍ ነው..
ሻወር ስትወስዱ መጀመሪያ መዝሙሩን ክፈቱና እየሰማችሁ ውሰዱ🙄🙄
ስለዛ በየትኛውም ቦታ ይሰማል
ሻወር ስትወስዱ መጀመሪያ መዝሙሩን ክፈቱና እየሰማችሁ ውሰዱ🙄🙄
ስለዛ በየትኛውም ቦታ ይሰማል
ዛሬ ቅደሴ ላይ ከተነበበው የቅዱስ ወንግል ክፍል..
“ሌላውም በእሾህ መካከል ወደቀ፥ እሾህም ወጣና አነቀው።”
[ማቴዎስ 13: 7]
ጌታ ቃሉን ወደ ልባችን ሲልክ ፍሬን እንድናፈራና ይበልጥ ወደ እርሱ እንድንቀርብ የሚያደርገን ነው.. ታድያ ግን በልባችን ውስጥ የዓለም የሆነው ምድራዊ አሳብ ሲነግስብን እርሱ እንደ እሾህ ይሆንና ወደ ልባችን የሚመጣውን የጌታን ቃል እንዳያፈራ ያደርገዋል.. ስለዚህም እንዲህ ያለው እሾህ ሊቆረጥ ይገባዋል..
እግዚአብሔር አምላካችን ፍሬን እናፈራ ዘንድ በጸጋው መልካም መሬት ያድርገን
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
“ሌላውም በእሾህ መካከል ወደቀ፥ እሾህም ወጣና አነቀው።”
[ማቴዎስ 13: 7]
ጌታ ቃሉን ወደ ልባችን ሲልክ ፍሬን እንድናፈራና ይበልጥ ወደ እርሱ እንድንቀርብ የሚያደርገን ነው.. ታድያ ግን በልባችን ውስጥ የዓለም የሆነው ምድራዊ አሳብ ሲነግስብን እርሱ እንደ እሾህ ይሆንና ወደ ልባችን የሚመጣውን የጌታን ቃል እንዳያፈራ ያደርገዋል.. ስለዚህም እንዲህ ያለው እሾህ ሊቆረጥ ይገባዋል..
እግዚአብሔር አምላካችን ፍሬን እናፈራ ዘንድ በጸጋው መልካም መሬት ያድርገን
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
አባ ዮሐንስ ጸሃይ
ነፍሴን አደራ በሰማይ🥱 🥱
መልካም ውሎ እናንተ ሰዎች😆
ነፍሴን አደራ በሰማይ
መልካም ውሎ እናንተ ሰዎች
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በቃ አይዞዎት😭 😭
ኮመንት ምታደርጉ ሰዎች ፍቱ አባታችን ኮመንታችሁን አይተው ቅሬታቸውን በዜማ አሳውቀዋል እረፉ በቃ
ኮመንት ምታደርጉ ሰዎች ፍቱ አባታችን ኮመንታችሁን አይተው ቅሬታቸውን በዜማ አሳውቀዋል እረፉ በቃ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አቡነ በርናባስ የሚያገለግሉበት ቦታ የሚገለገሉ ምእመናን አብዛኛው ቆራቢ ነው ብሎ አንድ ሰው ነገረኝ..
ከሆነ አባታችን ጌታ አሁንም አብዝቶ ይርዳዎት እናመሰግናለን እንዲህ ያለ አባት ነው ምንፈልገው.. ማለትም የመንጋው መቁረብ አስጨንቆት ለቁርባን የሚያበቃ..
@Apostolic_Answers
ከሆነ አባታችን ጌታ አሁንም አብዝቶ ይርዳዎት እናመሰግናለን እንዲህ ያለ አባት ነው ምንፈልገው.. ማለትም የመንጋው መቁረብ አስጨንቆት ለቁርባን የሚያበቃ..
@Apostolic_Answers
ዘማሪዎቻችን "ኢየሱስ ቦኪሜ" ሲሉ ቦኪም ያው የቦታ ስም ነው እና መሳፍንት ላይ እንደተጻፈው እስራኤላውያን በአንድ ወቅት ከጥፋት መንገዳቸው ለመመለስ እጅጉን ያለቀሱበትና ለእግዚአብሔርም የሠዉበት ሥፍራ ነው.. በዚህም ምክንያት ያንን ሥፍራ ቦኪም ብለው ጠርተውታል.. ቦኪም ማለት የሚያለቅሱ ወይም የማልቀሻ ሥፍራ ማለት ነው።
ኢየሱስ ቦኪሜ ነህ ሲባል.. ይመስለኛል ሰው ወደ እርሱ ቀርቦ የሚያለቅስበት እውነትኛ ሥፍራ በኢየሱስ ፊት ስለሆነ ነው..
ምናልባት ሌላ ትርጉም ካላቸው ግን እንጃ😁😁
ኢየሱስ ቦኪሜ ነህ ሲባል.. ይመስለኛል ሰው ወደ እርሱ ቀርቦ የሚያለቅስበት እውነትኛ ሥፍራ በኢየሱስ ፊት ስለሆነ ነው..
ምናልባት ሌላ ትርጉም ካላቸው ግን እንጃ😁😁
ሙስሊም ኡስታዞች እባካችሁን እንዲህ ዓይነት ስድቦችን ተዉ አያንጽም.. ሕዝብን ወደ ክፉ ነገር አትምሩ.. ከቻላችሁ የተጻፈውንና የምናምነውን ብቻ አንሱና ጠይቁን
https://vm.tiktok.com/ZMhngK3Jj/
https://vm.tiktok.com/ZMhngK3Jj/
TikTok
TikTok · ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers
66.8K likes, 2190 comments. Check out ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers’s video.
ቲክቶክ ላይቭ ላይ በጣም አስቸጋሪ የሆነው ነገር.. ቀለል አድርገህ ስታወራ ከሁሉም ጋር በጣም ስትቀራረብ ምናምን ቀስ በቀስ የሆነ ሰዓት ላይ በጣም የሕጻን ጭቅጭቅ እና ነቆራ ውስጥ ራስህን ልታገኘው ትችላለህ.. በጣም ማልወደው ነገር ማለት ነው ማርያምን..
እና የተረዳሁት ነገር ብዙም ከሰው ጋር መቀላቀልና መቀራረብ እንደማያስፈልግና የራስህን ሥራ ብቻ መስራት እንዳለብህ ነው..
እና የተረዳሁት ነገር ብዙም ከሰው ጋር መቀላቀልና መቀራረብ እንደማያስፈልግና የራስህን ሥራ ብቻ መስራት እንዳለብህ ነው..
አሁን አንድ ሰው በውስጥ መስመር እንዲህ አለኝ:
“እስልምና ላይ ሚሰሩ ልጆች ሲናገሩ ትንሽ የቃላት ምርጫ ቢያደርጉ”
መልካም አሳብ ነው.. ያው አንዳንድ ነገሮች እስልምና ላይ በራሳቸውም በጣም ከባድ ቢሆኑም ግን እኛ በተቻለን አቅም አለሳልሰን ዋናውን መልእክት ብናስተላልፍ መልካም ይመስለኛል.. ደግሞ ኢየሱስንም ሊያዩት ይገባል.. እርሱን ነው አይተው መምጣት ያለባቸው.. ስለዚህ የዋህነት ፍቅር እና መልከም ፍርሃት ሊኖረን ይገባል
በርቱልኝ
@Apostolic_Answers
“እስልምና ላይ ሚሰሩ ልጆች ሲናገሩ ትንሽ የቃላት ምርጫ ቢያደርጉ”
መልካም አሳብ ነው.. ያው አንዳንድ ነገሮች እስልምና ላይ በራሳቸውም በጣም ከባድ ቢሆኑም ግን እኛ በተቻለን አቅም አለሳልሰን ዋናውን መልእክት ብናስተላልፍ መልካም ይመስለኛል.. ደግሞ ኢየሱስንም ሊያዩት ይገባል.. እርሱን ነው አይተው መምጣት ያለባቸው.. ስለዚህ የዋህነት ፍቅር እና መልከም ፍርሃት ሊኖረን ይገባል
በርቱልኝ
@Apostolic_Answers
ቆይ ከላይ ላለው ጽሑፍ..
ሙስሊሞች ያልተጻፈውንም እያነበቡ እየተሳደቡ እንደ እብድ እየሆኑ እንደሚያናድዱ አውቃለሁ
ክርስቲያን ወንድምና እህቶቼ ደግሞ እስካየሁት ድረስ የተጻፈ ነው ሚያነቡት ለዚህም አመሰግናችኋለሁ.. ግን ያው ትንሽ ብታለሳልሱላቸው ማለቴ ነው.. ኢየሱስ በሰዎች እንዲታይልን ማለት ነው..
“ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን..”
[ኤፌሶን 4: 15]
በርቱ እናንተ ጀግኖች
ሙስሊሞች ያልተጻፈውንም እያነበቡ እየተሳደቡ እንደ እብድ እየሆኑ እንደሚያናድዱ አውቃለሁ
ክርስቲያን ወንድምና እህቶቼ ደግሞ እስካየሁት ድረስ የተጻፈ ነው ሚያነቡት ለዚህም አመሰግናችኋለሁ.. ግን ያው ትንሽ ብታለሳልሱላቸው ማለቴ ነው.. ኢየሱስ በሰዎች እንዲታይልን ማለት ነው..
“ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን..”
[ኤፌሶን 4: 15]
በርቱ እናንተ ጀግኖች
ዌል.. እግዚአብሔር እኮ ሲፈጥር የፈጠረውን ሁሉ አይቶ “እጅግ መልካም ነው” ተብሏል..
ግን እዛው ጋር ወረድ ስትሉ ደግሞ እግዚአብሔር አዳምን ብቻውን ያየውና “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም” ይላል.. ስለዛ አዳሞች ብቻችሁን ትሆኑ ዘንድ አዎ መልካም አይደለም..
ግን ደግሞ አንዱ ጀለስ አሁን ደውሎልኝ ከሴት ጓደኛዬ ጋር ተባጠስን ይለኛል.. 1 አመት አብረን ነበርን አለኝ.. ኧረ ቀልድ.. አመት..??😁😁 ከኔ ተማር ይለኛል ደግሞ😆😆 ቁጭ ብሎ የተጸለየበት ውኋ እየጠጣ እንዳይሆን በቮሚት እንዲወጣለት ሎል..
አላማ ይኑረን😉😁
ግን እዛው ጋር ወረድ ስትሉ ደግሞ እግዚአብሔር አዳምን ብቻውን ያየውና “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም” ይላል.. ስለዛ አዳሞች ብቻችሁን ትሆኑ ዘንድ አዎ መልካም አይደለም..
ግን ደግሞ አንዱ ጀለስ አሁን ደውሎልኝ ከሴት ጓደኛዬ ጋር ተባጠስን ይለኛል.. 1 አመት አብረን ነበርን አለኝ.. ኧረ ቀልድ.. አመት..??😁😁 ከኔ ተማር ይለኛል ደግሞ😆😆 ቁጭ ብሎ የተጸለየበት ውኋ እየጠጣ እንዳይሆን በቮሚት እንዲወጣለት ሎል..
አላማ ይኑረን😉😁
መላእክት ምን ያህል ኃያል እንደሆኑ መቼስ ይታወቃል.. ቅዱስ ሚካኤል ደግሞ አለቃቸው ነው😎😎 የመላእክት አለቃ..
ቅዱስ ሚካኤል ተዋጊ ነው.. በተለይ የወደቁትን መላእክት ማለት ነው.. በራእይ 12 ላይም እንደተነገረን ዘንዶውን ሚካኤል ነበር ከመላእክቱ ጋር ሆኖ የተዋጋው.. እናማ ዘንዶው ሊቋቋመው አልቻለም ስለዚህም ከነ መላእክቱ ተጣሉ በሰማይም ሥፍራ አልተገኘላቸውም..
በጣም የሚገርመኝ ከሃገር ውጪ ያሉም exorcists(አጋንንት አባራሪ ካህናት) አጋንንቱን በሚገስጹበት ወቅት ቅዱስ ሚካኤልንም በጣም ይጣራሉ.. ስለዚህ አጋንንቱን ሲዋጉ የሚካኤልንም እርዳታ ያገኙበታል..
በጣም ነው ደስ የሚለኝ ያለንበት ወይም የቀረብንባት የ እግዚአብሔር ከተማ የ እግዚአብሔር መላእክትም ያሉባት ናት [ዕብ 12 ላይ እንደሚለው]
እግዚአብሔር አምላካችን መዳንን እንወርስ ዘንድ ወዳለን ወደ እኛ ያግዘን ዘንድ አሁንም ይህንን ታላቅ የመላእክት አለቃ በቸርነቱ ወደ እኛ ይላክ.. ከአጋንንትም ይጠብቀን..
@Apostolic_Answers
ቅዱስ ሚካኤል ተዋጊ ነው.. በተለይ የወደቁትን መላእክት ማለት ነው.. በራእይ 12 ላይም እንደተነገረን ዘንዶውን ሚካኤል ነበር ከመላእክቱ ጋር ሆኖ የተዋጋው.. እናማ ዘንዶው ሊቋቋመው አልቻለም ስለዚህም ከነ መላእክቱ ተጣሉ በሰማይም ሥፍራ አልተገኘላቸውም..
በጣም የሚገርመኝ ከሃገር ውጪ ያሉም exorcists(አጋንንት አባራሪ ካህናት) አጋንንቱን በሚገስጹበት ወቅት ቅዱስ ሚካኤልንም በጣም ይጣራሉ.. ስለዚህ አጋንንቱን ሲዋጉ የሚካኤልንም እርዳታ ያገኙበታል..
በጣም ነው ደስ የሚለኝ ያለንበት ወይም የቀረብንባት የ እግዚአብሔር ከተማ የ እግዚአብሔር መላእክትም ያሉባት ናት [ዕብ 12 ላይ እንደሚለው]
እግዚአብሔር አምላካችን መዳንን እንወርስ ዘንድ ወዳለን ወደ እኛ ያግዘን ዘንድ አሁንም ይህንን ታላቅ የመላእክት አለቃ በቸርነቱ ወደ እኛ ይላክ.. ከአጋንንትም ይጠብቀን..
@Apostolic_Answers
በቅርቡ ወደ ክርስትና የመጣው ተሙ ወንድማችን.. “ጠብቆ አሳድጎ ከልጅነቴ” በሚለው መዝሙር አንድ ቪዲዮ ሰርቶ.. ኮመንት ላይ ፕሮቴስታንቶቹ ምን ቢሉት..??
“ኧረ አንተ ካደግህ በኋላ ነው ሲጀመር የሄድከው”🤭🤭
በእርግጥ ባላወቅነው መንገድ የትም ሃይማኖት ላይ ሆነንም እግዚአብሔር በመልአኩ በኩል ሊጠብቀን ይችላል.. ያው ወደ ራሱ ሊያመጣን ስለሚፈልግ
“ኧረ አንተ ካደግህ በኋላ ነው ሲጀመር የሄድከው”🤭🤭
በእርግጥ ባላወቅነው መንገድ የትም ሃይማኖት ላይ ሆነንም እግዚአብሔር በመልአኩ በኩል ሊጠብቀን ይችላል.. ያው ወደ ራሱ ሊያመጣን ስለሚፈልግ
የእፎይ አዲሱ አካውንት አሁንም ዋርኒንግ እያሳየው ነው.. ጋይስ ታደጉለት እስቲ ከቻላችሁ..
አካውንቱ ላይ ገብታችሁ ኮፒ ሊንክ
https://vm.tiktok.com/ZMh7FanhY/
አካውንቱ ላይ ገብታችሁ ኮፒ ሊንክ
https://vm.tiktok.com/ZMh7FanhY/
እኔ ችግረኛና ምስኪን ነኝ፥
ጌታ ግን ያስብልኛል..
[መዝ 40: 17]
ችግረኛና ምስኪን እንደሆንን አንተ ታውቃለህ አባ.. አንተ ብቻ ነህ አጋዣችን.. ተስፋችንም አንተ ብቻ ነህ..
“..አንተ ረዳቴና መድኃኒቴ ነህ፤
አምላኬ ሆይ፥ አትዘግይ። “
መልካም ቀን እናንተ አምላካችሁ የቅርባችሁ አባታችሁ የሆነላችሁ ሰዎች
@Apostolic_Answers
ጌታ ግን ያስብልኛል..
[መዝ 40: 17]
ችግረኛና ምስኪን እንደሆንን አንተ ታውቃለህ አባ.. አንተ ብቻ ነህ አጋዣችን.. ተስፋችንም አንተ ብቻ ነህ..
“..አንተ ረዳቴና መድኃኒቴ ነህ፤
አምላኬ ሆይ፥ አትዘግይ። “
መልካም ቀን እናንተ አምላካችሁ የቅርባችሁ አባታችሁ የሆነላችሁ ሰዎች
@Apostolic_Answers