ዌል ዛሬ በበዓል ቀን አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ማለትም ቂሊንጦ ድረስ ሄጄ መጣሁ ከተማሪዎቹ ጋር ትንሽ ተማምረን ምናምን.. እና ደብሮኝ ነበር የሄድኩት በጣም ሩቅ ስለነበር.. ቂሊንጦ ነው አስቡት ከአዲስ አበባ ውጪ ማለት ነው😁😁 ግን ከሄድን በኋላ በጣም ጸዴ ነበር..
የትኛውም ከተማ ላይ ያላችሁ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ጉባኤዎች ምናምን በቃ ከትንሽ ጊዜ በኋላ እንከሰታለን ስትፈልጉን😁😁
የትኛውም ከተማ ላይ ያላችሁ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ጉባኤዎች ምናምን በቃ ከትንሽ ጊዜ በኋላ እንከሰታለን ስትፈልጉን😁😁
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🤣🤣 ባለፈው የአንዱን ፕቶቴስታንት በተንኮል የተሞሉ ስህተቶቹን ስናፈራርስበት “ስህተት ከሆነም ምናለ ቀስ ብሎ ቢናገር” እያሉ ጓደኞቹ የተናገሩት ነው ይሄ
አክሊል ጨካኝ ነው በጣም መጥፎ ሰው ነው እያሉ ነው😂 😂
ትንሽ ያስቃል አባባላቸው የምር😁😁
አክሊል ጨካኝ ነው በጣም መጥፎ ሰው ነው እያሉ ነው
ትንሽ ያስቃል አባባላቸው የምር😁😁
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በጣም እኮ ነው ሚያስገርሙት እነዚህ ሰዎች..
እና ደግሞ እስቲ ይህንን የአቡን አካውንት ፎሎ እያደረጋችሁ ምናምን
https://vm.tiktok.com/ZMkfE4Lxu/
እና ደግሞ እስቲ ይህንን የአቡን አካውንት ፎሎ እያደረጋችሁ ምናምን
https://vm.tiktok.com/ZMkfE4Lxu/
አይ አዳም ምን ስትል ነው እስቲ አሁን “ጥሎሽ” ምናምን የሚባል ሃሳብ የመጣልህ..?? አንተስ ደስ ይላል እሺ እግዜሩ ለጥሎሽ የሚሆነውን ወርቁን ሰጠህ ያው ልትመልስለት ብትሞክርም.. በእርግጥ እግዜሩም በመልከ ጼዴቅ በኩል ወርቁ ወደ ሃገሬ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ አድርጎ በጥበብ ሰዎች(ሰብአ ሰገል) በኩል ተቀበለ..
እሺ እኛስ ወርቁን ከየት አምጥተን እንስጥ ነው እኮ የጨነቀን እኛ😭 😭
ያው ግን ከላይ ያለው ታሪክ ግን እውነት ይሁን ሃሰተኛ አፈታሪክ አላውቅም🫣🫣
@Apostolic_Answers
እሺ እኛስ ወርቁን ከየት አምጥተን እንስጥ ነው እኮ የጨነቀን እኛ
ያው ግን ከላይ ያለው ታሪክ ግን እውነት ይሁን ሃሰተኛ አፈታሪክ አላውቅም🫣🫣
@Apostolic_Answers
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አንዱ ፕሮቴስታንት ምን አለ..?? ኢየሱስ ከሙታን እንደተነሳ ወዲያው አርጎ ነበር ከዛም ደግሞ ተመልሶ ከዛ ሐዋርያቱ እያዩት ደግሞ ከፍ ከፍ ብሎ አረገ ሲል ሰማሁት..
ሌላም አለ ስልህ.. እንደ አጠቃላይ የፕሮቴስታንቶቹ ኢየሱስ ስንቴ እንደሚመጣ ላሳያችሁ..??
1. ቃል ሥጋ ሲሆን በሥጋ መጣ
2. ወዲያው ከሙታን እንደተነሣ ወደ ላይ ደረስ መለስ ብሏል..
3. ከታላቁ መከራ በፊት መጥቶ እንነጠቃለን
4. ለ1000 ዓመት በምድር ላይ ለመንገስ ተመልሶ ይመጣል
5. በሁሉም ላይ ለመፍረድ በድጋሜ ይመጣል..
😁😁 እንደ ፕሮቴስታንት የቀለደ የለም የምር
@Apostolic_Answers
ሌላም አለ ስልህ.. እንደ አጠቃላይ የፕሮቴስታንቶቹ ኢየሱስ ስንቴ እንደሚመጣ ላሳያችሁ..??
1. ቃል ሥጋ ሲሆን በሥጋ መጣ
2. ወዲያው ከሙታን እንደተነሣ ወደ ላይ ደረስ መለስ ብሏል..
3. ከታላቁ መከራ በፊት መጥቶ እንነጠቃለን
4. ለ1000 ዓመት በምድር ላይ ለመንገስ ተመልሶ ይመጣል
5. በሁሉም ላይ ለመፍረድ በድጋሜ ይመጣል..
😁😁 እንደ ፕሮቴስታንት የቀለደ የለም የምር
@Apostolic_Answers
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኧረ ፕሮቴስታንት አቃቢያነ እምነት ፍቱ😆😆
“ጊፍት የሚሰጡት ፕሮቴስታንቶችም አሉ እኔ በጣም ነው ሚገርመኝ” አላለም ሎል🤭🤭 በቃ ፕሮቴስታንቶች አትስጡኝ ያው እኔም እናንተም ውስጥ ውስጡን እንዋደዳለን ይታወቃል ግን እነዚህ ሰዎች እንዳይናደዱ አትስጡኝ ሎል
“ወንጌል እንዳይገለጥ እያደረገ ነው” ብሏል.. “ወንጌል” ሲል የፕሮቴስታንቶቹን ልዩ ወንጌል መሆኑ ነው.. አዎ በእውነተኛው የጌታ ወንጌል የፕሮቴስታንቶችን ልዩ ወንጌል እንዳይገለጥ አድርገን እየቀበርነው ነው..
ፍጥጥ ብዬ ነው ምነግርህ ሎል😁😁
“ጊፍት የሚሰጡት ፕሮቴስታንቶችም አሉ እኔ በጣም ነው ሚገርመኝ” አላለም ሎል🤭🤭 በቃ ፕሮቴስታንቶች አትስጡኝ ያው እኔም እናንተም ውስጥ ውስጡን እንዋደዳለን ይታወቃል ግን እነዚህ ሰዎች እንዳይናደዱ አትስጡኝ ሎል
“ወንጌል እንዳይገለጥ እያደረገ ነው” ብሏል.. “ወንጌል” ሲል የፕሮቴስታንቶቹን ልዩ ወንጌል መሆኑ ነው.. አዎ በእውነተኛው የጌታ ወንጌል የፕሮቴስታንቶችን ልዩ ወንጌል እንዳይገለጥ አድርገን እየቀበርነው ነው..
ፍጥጥ ብዬ ነው ምነግርህ ሎል😁😁
ጨርሳችሁ አንብቡ በስመአብ.. እመቤቴን ስንት ሰው ባን እንዳደረግሁ.. ማርያም ማርያም የምትሉት “መናፍቅ” ይቃጣል ብላችሁ ነው..??🙄 🙄
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Another one😁😁
ጓደኞቻቸው ሳይቀር ነው ከሥራቸው ወደ ኦርቶዶክስ እየመጡ ያሉት ይኸው በራሳቸው ምስክርነት😁😁
ባለፈውም አንዱ “እዚ ቲክቶክ ላይ ብዙ ወደ ኦርቶዶክስ የሄዱ አሉ” ብሎ ሲናገር ታስታውሳላችሁ መቼስ😁😁
ለማብሸቅ አይደለም ማርያምን እሱ ጥሪያችን አይደለም.. ግን በቃ ጌታን ስለዚህ ነገር እንድናመሰግነው እና አሁንም አብዝተን እንድንወደው ነው
ጓደኞቻቸው ሳይቀር ነው ከሥራቸው ወደ ኦርቶዶክስ እየመጡ ያሉት ይኸው በራሳቸው ምስክርነት😁😁
ባለፈውም አንዱ “እዚ ቲክቶክ ላይ ብዙ ወደ ኦርቶዶክስ የሄዱ አሉ” ብሎ ሲናገር ታስታውሳላችሁ መቼስ😁😁
ለማብሸቅ አይደለም ማርያምን እሱ ጥሪያችን አይደለም.. ግን በቃ ጌታን ስለዚህ ነገር እንድናመሰግነው እና አሁንም አብዝተን እንድንወደው ነው
ዛሬ ደግሞ ትንሽ ወንድሞችን እንቀጥቅጥ ለምን እህቶችን ብቻ ሎል
መጽሐፈ ምሳሌ 6
32፤ ከሴት ጋር የሚያመነዝር ግን አእምሮው የጐደለ ነው፤
እንዲሁም የሚያደርግ ነፍሱን ያጠፋል።
33፤ ቍስልንና ውርደትን ያገኛል፥
ስድቡም አይደመሰስም።
ካላገባሃት ሴት ጋር ምታመነዝር ከሆነ አእምሮ የጎደለህ ነህ እያለህ ነው ቃሉ.. ኧረ ወራዳም ብሎሃል እና ደግሞ ለዘላለም ማይደመሰስ ስድብ ነው በአንተ ላይ ያለው.. በዚህም ነፍስህን ታጠፋለህ ይልሃል..
እንዲህ የጎደለ አእምሮ ይዘን እንዳንኖርና ነፍሳችንንም እንዳናጠፋ ጌታ ይጠብቀን.. የሳትንም ጌታ በምህርቱ ይቀበለን ዘንድ ንስሐ እንግባ..
@Apostolic_Answers
መጽሐፈ ምሳሌ 6
32፤ ከሴት ጋር የሚያመነዝር ግን አእምሮው የጐደለ ነው፤
እንዲሁም የሚያደርግ ነፍሱን ያጠፋል።
33፤ ቍስልንና ውርደትን ያገኛል፥
ስድቡም አይደመሰስም።
ካላገባሃት ሴት ጋር ምታመነዝር ከሆነ አእምሮ የጎደለህ ነህ እያለህ ነው ቃሉ.. ኧረ ወራዳም ብሎሃል እና ደግሞ ለዘላለም ማይደመሰስ ስድብ ነው በአንተ ላይ ያለው.. በዚህም ነፍስህን ታጠፋለህ ይልሃል..
እንዲህ የጎደለ አእምሮ ይዘን እንዳንኖርና ነፍሳችንንም እንዳናጠፋ ጌታ ይጠብቀን.. የሳትንም ጌታ በምህርቱ ይቀበለን ዘንድ ንስሐ እንግባ..
@Apostolic_Answers
ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ወለሉ ላይ የመስቀል ምልክት አለ እና እዛ ቤተ ክርስቲያን አንመጣም የሚል አለ አሉ😁😁 እኔ በእርግጥ እንዲህ ያሉ ነገሮች አያስጨንቁኝም ሆን ብለው የመስቀል ምልክት እንደማያደርጉና ያንን እያሰቡም እንደማያደርጉም ስለማውቅ..
ባይሆን እንዲህ ማመጽ ከቻልን አይቀር እኔ ርእስ ልስጣችሁ😁😁 ከዚህ ቀደም ከ4 ወር በፊት ከጻፍኩላችሁ ውስጥ:
1. የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ዋናዎቹ 27ቱ እንደሆኑ ይታወቃል ከነዚህ ጋር የሚስተካከል መጽሐፍ መቼስ አይጨመርም ብዬ አስባለሁ.. ስለዚህም የቀሩት 8ቱ የሥርዓት መጽሐፍት ከምን አንጻር እንደሚታዩ በግልጽ ማሳወቅ
2. ብሉይ ኪዳን ላይ በፍትሃ ነገሥቱ አቆጣጠር ከሆነ “ዮሴፍ ወልደ ኮርዮን” ብሎ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ይቆጥረዋል.. መቼስ ከክርስቶስ በኋላ ተነስቶ ግን ደግሞ ወደ ክርስትና እንኳ ባልመጣ አንድ “አይሁዳዊ” ያልዳነ ሰው የተጻፈ ታሪክ መጽሐፍ ቅዱስ አይሆንም ስለዛ ከምን አንጻር እንደሆነ ማሳወቅ
3. “መጽሐፈ መቃቢያን” ተብሎ ወደ አማርኛ የተተረጎመው መጽሐፍ እውነተኛው መጽሐፈ መቃብያን እንዳልሆነ ይታወቃል.. ስለዚህም ትክክለኛውን ወደ አማርኛ መተርጎም
4. “ተረፈ ባሮክ” ከዚህ ቀደም ቀኖና ውስጥ የለም ብያለሁ.. ዋናው “ባሮክ” እርሱ መጽሐፍ ቅዱስ መሆኑ በታሪክ ውስጥ ሁሉ የታመነ ነው.. ግን ደግሞ ይሄኛው “ተረፈ ባሮክ” እስካየሁት ድረስ በታሪክ ውስጥ በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ውስጥ የማይታወቅ በእኛ ሃገርም በቀኖና ደረጃ ሲቆጠር አላየሁም.. ከኤርሚያስ ጋር የሚቆጠረው “ተረፈ ኤርሚያስ” እና “ባሮክ” እንጂ “ተረፈ ባሮክ” አይደለም.. እናም ምናልባት ሕትመት ውስጥ ሲታይ ቀኖና እንዳይመስል ቢወጣ እንደው ቀኖና እና ኅትመትን ለይቶ የማያውቅ ብዙ ስለሆነ..
@Apostolic_Answers
ባይሆን እንዲህ ማመጽ ከቻልን አይቀር እኔ ርእስ ልስጣችሁ😁😁 ከዚህ ቀደም ከ4 ወር በፊት ከጻፍኩላችሁ ውስጥ:
1. የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ዋናዎቹ 27ቱ እንደሆኑ ይታወቃል ከነዚህ ጋር የሚስተካከል መጽሐፍ መቼስ አይጨመርም ብዬ አስባለሁ.. ስለዚህም የቀሩት 8ቱ የሥርዓት መጽሐፍት ከምን አንጻር እንደሚታዩ በግልጽ ማሳወቅ
2. ብሉይ ኪዳን ላይ በፍትሃ ነገሥቱ አቆጣጠር ከሆነ “ዮሴፍ ወልደ ኮርዮን” ብሎ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ይቆጥረዋል.. መቼስ ከክርስቶስ በኋላ ተነስቶ ግን ደግሞ ወደ ክርስትና እንኳ ባልመጣ አንድ “አይሁዳዊ” ያልዳነ ሰው የተጻፈ ታሪክ መጽሐፍ ቅዱስ አይሆንም ስለዛ ከምን አንጻር እንደሆነ ማሳወቅ
3. “መጽሐፈ መቃቢያን” ተብሎ ወደ አማርኛ የተተረጎመው መጽሐፍ እውነተኛው መጽሐፈ መቃብያን እንዳልሆነ ይታወቃል.. ስለዚህም ትክክለኛውን ወደ አማርኛ መተርጎም
4. “ተረፈ ባሮክ” ከዚህ ቀደም ቀኖና ውስጥ የለም ብያለሁ.. ዋናው “ባሮክ” እርሱ መጽሐፍ ቅዱስ መሆኑ በታሪክ ውስጥ ሁሉ የታመነ ነው.. ግን ደግሞ ይሄኛው “ተረፈ ባሮክ” እስካየሁት ድረስ በታሪክ ውስጥ በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ውስጥ የማይታወቅ በእኛ ሃገርም በቀኖና ደረጃ ሲቆጠር አላየሁም.. ከኤርሚያስ ጋር የሚቆጠረው “ተረፈ ኤርሚያስ” እና “ባሮክ” እንጂ “ተረፈ ባሮክ” አይደለም.. እናም ምናልባት ሕትመት ውስጥ ሲታይ ቀኖና እንዳይመስል ቢወጣ እንደው ቀኖና እና ኅትመትን ለይቶ የማያውቅ ብዙ ስለሆነ..
@Apostolic_Answers
“4ኪሎ ያለው ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ወለሉ ላይ ሆን ተብሎ የመስቀል ምልክት ተደረገበት ጊዜው ከባድ ነው 👉ኢሉሚናቲ ምናምን”
እንዲህ እያሉ የሚያዝጉ ሰዎችን የሰማሁ እኔ ፎሎወራችን 666 ሆኖ ሳየው ይኸው ድንጋጤ ውስጥ ነኝ😭 😭
ለማንኛውም የቻላችሁ 4 ኪሎ ቅድስት ሥላሴ አትቅሩ ዛሬ የካቴድራሉ ምርቃት ስለሆነ
እንዲህ እያሉ የሚያዝጉ ሰዎችን የሰማሁ እኔ ፎሎወራችን 666 ሆኖ ሳየው ይኸው ድንጋጤ ውስጥ ነኝ
ለማንኛውም የቻላችሁ 4 ኪሎ ቅድስት ሥላሴ አትቅሩ ዛሬ የካቴድራሉ ምርቃት ስለሆነ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አንዳንድ ፕሮቴስታንቶች 4 የጌቪን ኦርቱለንድን ቪዲዮዎች አይታችሁ እንደ አደገኛ ባታዝጉንስ..?? ሎል
Infallible መጽሐፍ ቅዱስን የምትሰጥህ infallible ቤተ ክርስቲያን ከሆነች.. ታድያ የተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት የተለያየ የመጽሐፍት ቀኖና ስላላቸው የትኛዋ ቤተ ክርስቲያን ናት infallible..?? የሚል የሚያስቅ straw man ይሰራሉ..
1. Infallible canon አለ ብለን መች ተናገርን..?? እንደ አካባቢው ሁኔታ እና እንደ አቀባበላቸው አብያተ ክርስቲያናቱ እነርሱ ጋር የደረሱትን መጽሐፍት ይይዛሉ.. ስለዚህም የቀኖና ጉዳይ ልክ እንደ ሃይማኖት ዶግማ ምናምን አይደለም.. ይሄ ከጥንትም አለ በአይሁዳውያንም ዘንድ አለ.. አንዳንድ የአይሁድ ማህበረሰብ የሚቀበሉት የመጽሐፍት ብዛት ከሌላኛው የአይሁድ ማህበረሰብ ይለያይ ነበር ጥንት ላይ.. ይሄንን በብዙ የአይሁድና የፕሮቴስታንት እንዲሁም የዘርፉ ባለሙያዎች ማሳየት ይቻላል.. ከዚህ በፊትም የተወሰነ አሳይቼ ነበር..
2. ራሱ እጅህ ላይ ያለው የዮሐንስ ወንጌል infallible መሆኑን infallible በሆነ ደረጃ ታውቃለህ ወይ ነው..?? ማለትም ፍጹም በማትሳሳትበት ደረጃ እርግጠኛ ነህ..?? እኔ አዎ ነኝ ምክንያቱም ከቸርች ነው የተቀበልኩት.. ሌላው ግን አንዱ ጋር የሆነ መጽሐፍ ኖሮ ሌላው ጋር ድንገት ባይኖር ራሱ አያሳስበንም ከላይ ባልኩት ምክንያት..
3. ሲቀጥል ቤተ ክርስቲያን infallible ናት ያልነው ሃይማኖት ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ ልትሳሳት አትችልምና ነው.. ይሄንን በተደጋጋሚ ተናገርን እኮ😁😁
4. ከኢትዮጵያ ጋር በተያያዘ ለተነሳው.. autocephalous church ከሆነች ገና 60 አመቷ ነው ከዛ አንጻር የመጽሐፍትን ጉዳይ በደንብ በራሷ ትውፊት መሠረት በጉባኤ ደረጃ ቀኖናውን ማወጅ ይኖርባታል ነው.. በዘመናት ውስጥ ይህንን ስላላደረገች የሷን መጠበቅ ይኖርብናል እስከዛው ግን ይኸው ባለው እንቀጥላለን.. ልክ እንደ ጥንቱ ማለት ነው
@Apostolic_Answers
Infallible መጽሐፍ ቅዱስን የምትሰጥህ infallible ቤተ ክርስቲያን ከሆነች.. ታድያ የተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት የተለያየ የመጽሐፍት ቀኖና ስላላቸው የትኛዋ ቤተ ክርስቲያን ናት infallible..?? የሚል የሚያስቅ straw man ይሰራሉ..
1. Infallible canon አለ ብለን መች ተናገርን..?? እንደ አካባቢው ሁኔታ እና እንደ አቀባበላቸው አብያተ ክርስቲያናቱ እነርሱ ጋር የደረሱትን መጽሐፍት ይይዛሉ.. ስለዚህም የቀኖና ጉዳይ ልክ እንደ ሃይማኖት ዶግማ ምናምን አይደለም.. ይሄ ከጥንትም አለ በአይሁዳውያንም ዘንድ አለ.. አንዳንድ የአይሁድ ማህበረሰብ የሚቀበሉት የመጽሐፍት ብዛት ከሌላኛው የአይሁድ ማህበረሰብ ይለያይ ነበር ጥንት ላይ.. ይሄንን በብዙ የአይሁድና የፕሮቴስታንት እንዲሁም የዘርፉ ባለሙያዎች ማሳየት ይቻላል.. ከዚህ በፊትም የተወሰነ አሳይቼ ነበር..
2. ራሱ እጅህ ላይ ያለው የዮሐንስ ወንጌል infallible መሆኑን infallible በሆነ ደረጃ ታውቃለህ ወይ ነው..?? ማለትም ፍጹም በማትሳሳትበት ደረጃ እርግጠኛ ነህ..?? እኔ አዎ ነኝ ምክንያቱም ከቸርች ነው የተቀበልኩት.. ሌላው ግን አንዱ ጋር የሆነ መጽሐፍ ኖሮ ሌላው ጋር ድንገት ባይኖር ራሱ አያሳስበንም ከላይ ባልኩት ምክንያት..
3. ሲቀጥል ቤተ ክርስቲያን infallible ናት ያልነው ሃይማኖት ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ ልትሳሳት አትችልምና ነው.. ይሄንን በተደጋጋሚ ተናገርን እኮ😁😁
4. ከኢትዮጵያ ጋር በተያያዘ ለተነሳው.. autocephalous church ከሆነች ገና 60 አመቷ ነው ከዛ አንጻር የመጽሐፍትን ጉዳይ በደንብ በራሷ ትውፊት መሠረት በጉባኤ ደረጃ ቀኖናውን ማወጅ ይኖርባታል ነው.. በዘመናት ውስጥ ይህንን ስላላደረገች የሷን መጠበቅ ይኖርብናል እስከዛው ግን ይኸው ባለው እንቀጥላለን.. ልክ እንደ ጥንቱ ማለት ነው
@Apostolic_Answers
አይ በጋሻው አይ ፕሮቴስታንት
“ኢየሱስ ሙሉ ለሙሉ ሃጢአተኛ ነበር አብ ኢየሱስ ላይ ተኮሰበት ቀጣው” ይሉናል
https://vm.tiktok.com/ZMkmGumwf/
“ኢየሱስ ሙሉ ለሙሉ ሃጢአተኛ ነበር አብ ኢየሱስ ላይ ተኮሰበት ቀጣው” ይሉናል
https://vm.tiktok.com/ZMkmGumwf/
እነሆ የመጀመሪያው የኢንስታግራም ቪዲዮ.. በዛውም ትክክለኛውን አካውንታችንን አጋሩ
https://www.instagram.com/reel/DE4fFyrI5Fk/?igsh=MXEzeG44ZTVhYmd3ZQ==
https://www.instagram.com/reel/DE4fFyrI5Fk/?igsh=MXEzeG44ZTVhYmd3ZQ==