Telegram Web Link
ሃጢአት በመስራት ሰው ድኅነቱን አያጣውም የሚለውን የፕሮቴስታንት አስተምህሮ በእግዚአብሔር ቃል ስናፈራርሰው መቋቋም ያቃታቸው አንዳንድ ልጆች “አይ እኛም እኮ እንደ እናንተ ነው ምናምነው” ብለው ሲመጡ ሳይ ትንሽ ፈገግ ያደርገኛል..

ፕሮቴስታንቶች ያው ድብልቅልቁ የወጣ አስተሳሰብ ነው ያላቸው ድኅነት ላይ.. አንዱ በሃጢአት ድኅነት ይታጣል ሲልህ ሌላኛው አይታጣም ይልሃል.. አንዱ እምነት ብቻ ስል ጥምቀትንም አግልዬ ነው ሲል ሌላኛው ይመጣና አንተ እውር ጥምቀትን ማግለል አይቻልም ይለዋል ሎል.. አንዱ ዳግም ውልደት(በ irresistible grace) ከእምነት ይቀድማል ሲል ሌላው ደግሞ በእምነት ነው ምንወለደው ይላል..

በፕሮቴስታንቱ መልካም ሥራ ለመዳናችን እንደ ማረጋገጫ(evidence) ይሆናል እንጂ ከዘላለም ሕይወት ጋር ግን ግንኙነት የለውም ነው ተብሎ የሚታመነው..

ምናልባት ግን የዘላለም ሕየወታችንን እንዳናጣም መልካም ሥራ መስራት አለብን የተባለት የእምነት መግለጫ ካላችሁ እዚሁ ኮመንት ላይ አስቀምጡና እንየው😁😁

@Apostolic_Answers
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የቅዱሳን የሕይወታቸውን ታሪክ ወይም ገድላቸውን ጭራሽ ባናገኝ ግን የክርስትና ሕይወት በጣም ተራራ ሆኖብን ለመጋደል አንነሳሳም ነበር የምር.. የገድል ፊልም ስናይ እንዴት ነው የቅድስና ሕይወትን የምንናፍቀው..

ጌታ ሆይ ስለ ቅዱሳንህ እናመሰግነሃለን..
ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተነበበው የቅዱስ ወንጌል ክፍል:

“ለሰው ሁሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃን ወደ ዓለም ይመጣ ነበር።”
[ዮሐንስ 1: 9]

ከቁጥር አንድ ጀምሮ ስለ “ቃል” ይናገራል እና ዓለማት የተፈጠሩበት ያ አካላዊ ቃል ወደ ዓለም እንደ መጣ ይናገራል.. “ሁሉ በእርሱ ሆነ” በማለት እግዚአብሔር ፍጥረትን ሁሉ በቃሉ(በልጁ) እንደ ፈጠረ ይናገራል..

እናም ይህ ዓለም ደግሞ በሃጢአት ምክንያት ጨለማ ውስጥ ገባ እጅግ ከባድ ጨለማ ውስጥ.. ይህ ጨለም ለሺህ ዓመታት የነገሠ ጨለማ ነው.. ብዙ ደጋግ አባቶቻችን ሁሉ በዚሁ ጨለማ ውስጥ ኖሩ.. እነርሱ ራሳቸው ይህንን ጨለማ መግለጥ የሚችሉ ብርሃን ሊሆኑ አልቻሉምና..

ከዛም በዘመን ፍጻሜ.. ጨለማ የማያሻንፈው ለሰው ሁሉ የሚያበራ እውነተኛ ታላቅ ብርሃን ተገለጠ.. እርሱም ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው.. ዓለም በልጁ ተፈጠረ.. ዓለም በልጁ ዳነ ከጨለማ ወጣ

መልካም የጌታ ቀን

@Apostolic_Answers
እንደሚታወቀው ዓላማችን ሰዎች እምነታቸውን እንዲያውቁ እና በእግዚአብሔር ቤት ጸንተው እንዲኖሩ.. ብሎም ደግሞ ጌታን እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስን እንድናፈቅረውና ተስፋ እንድናደርገው ከዛ ቀጥሎ ደግሞ ሰዎችን ወደ ክርስትና ለማምጣት በፍቅር መማማር ነው..

እና ደግሞ በዚህም ጉዳይ እግዚአብሔር እጅጉን አብዝቶ እየረዳን ነው.. መልካም አሳቦቻችንን ሁሉ የሚያከናውንልን አምላካችንን እናመሰግነዋለን

ግን ደግሞ ምንድነው መሰላችሁ አንዳንዴ ከሥር ከሥር እያሉ በጣም የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት አስከባሪ መስለው ግን ደግሞ ሳያስቡት የቤተ ክርስቲያን ጠላት የሚሰራውን የሚሰሩ አንዳንዶች አሉ.. የክፋታቸው ክፋት እኛን ተሐድሶ እንደሆንን ለማስመሰል ይጥራሉ.. እሱ እንደማያዋጣ ሲያውቁ በግብጽ ቤተ ክርስቲያን ስም ሰዎችን ለማወክ ይሞክራሉ.. ጌታ ይርዳቸው.. ከስህተታቸው ቢመለሱ ለራሳቸው መልካም ነው..

መልካም አሳብ ያላችሁ ወንድም እህቶቼ ግን ከኔ ጉድለት ሲታይ ብዙ ችግር ሊኖርብኝ ስለሚችል እባካችሁን እንደው በጌታ ቀርባችሁ ንገሩኝ.. ፍቅራችሁን በእርሱ አያለሁና.. እና እንደምወዳችሁ ደግሞ ታውቃላችሁ 😁🤗

@Apostolic_Answers
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ትላንት ደግሞ አንድ ፕሮቴስታንት ወደ ቤተ ክርስቲያን እንደተጨመረ ነግሪያችሁ ነበር እና ግን አጠፋሁት ለልጁ ጥሩ ላይሆን ስለሚችል..

እና ግን ፎቶው ላይ ፊቱ ባይታይም ኮፕቲክ እንደሆነ ግን ያስታውቃል መሰል😁😁 እና ምን ልላችሁ ነው ያው እኔ ኢትዮጵያዊም ስለሆንኩ እናም በሌሎችም ምክንያቶች በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን እንድትጠመቁ ነው ምፈልገው.. እና የትላንቱም ልጅ በቃ እዛ በጣም ስለፈለገ እምቢ አለኝ😁😁

ግን ደግሞ እዛም መጠመቅ ምትፈልጉ ፕሮቴስታንቶች በጣም ደስ እያለኝ ይዠያችሁ እሄዳለሁ.. እናም የጥምቀታችሁ ቀን አብሪያችሁ ነኝ😁🤗

@Apostolic_Answers
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
What a great explanation

በጣም ደስ የሚል አገላለጽ አይደል..?? ጌታ ይመስገን
ፕሮቴስታንት ወንድም እህቶቻችንን እንጠይቃቸው አይደል..??😁😁

https://vm.tiktok.com/ZMkAmCKx5/
የፕሮቴስታንቶች ወንጌል ይልሃል🤭🤭

ብለህ ብለህ ሲከብድህ ማለት ነው😁😁
ሰላም ለእናንተ ይሁን ተወዳጆች.. የዩትዩብ አካውንታችን ከታች ያለው ነው እና እስቲ ሰዎች ጋር ምናምንም እንዲደርስ አድርጉ

https://m.youtube.com/@apostolicanswers1

የዩትዩብ አካውንታችንን ቀጥታ ከቲክቶክ ላይ ሄዶ ሰብስክራይብ ለማድረግ sign in አድርጉ እያለ ስለሚያስቸግር ቀጥታ በዚህ ሊንክ ገብታችሁ ቤተሰብ ሁኑን እዛ ላይም
3ኛውን እናስታውሳችሁ🙄🙄

https://vm.tiktok.com/ZMkDV8RMV/
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
3 ሰዓት ላይ አይገባለትም..?? ሎል

https://vm.tiktok.com/ZMkUGXwRf/
ባለፈው በ 16 ቀን ውስጥ 100 ሺህ ሰው ጨመርን ብለን ነበር..

እነሆ አሁን ደግሞ በ11 ቀን ውስጥ 100 ሺህ ጨመርን🤭🤭

“እንግዲህ ስለዚህ ነገር ምን እንላለን? እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ማን ይቃወመናል?”
[ሮሜ 8: 31]😁😁

ጌታ በቸርነቱ ብቻ ይጠቀምበት
በነገራችን ላይ ጋይስ ሚዲያው ላይ ያለው መማማር ፍሬያማ እየሆነ ያለው በእናንተ ጸሎት እና በእግዚአብሔር ቸርነት ነውና እንደው በጌታ በጸሎታችሁ ሁሉ ሁሌም ስለዚህ ነገር አሳስቡ..

መልካም ቀን.. መሃል ላይ እከሰተላሁ እስቲ😁😁
ኦሪዮ መሆኑ ብቻ እኮ አይደለም😭😭 እሺ የስማችንስ ነገር እንዴት ነው😭😭
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አንዳንድ ሰዎች ትክክለኛውን ኢንስታግራሜን እየጠየቁኝ ነው.. በእኛ ስም የከፈቱ ካሉ ችግር የለውም ብቻ መጥፎ ነገር አይልቀቁ እንጂ..

የእኛ ትክክለኛው ኢንስታግራም ግን ከታች ያለው ነው ምንም ፖስቼበት አላውቅም እስካሁን

https://www.instagram.com/apostolicanswers

👆👆
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
እሺ በጣም ጸዴ ቀን ነበር ጌታ ይመስገን.. በወር አንዴ ቢያደርጉት ፒስ ነው😁😁
እሰይ ተወለደ የዓለም መድኃኒት.. ዓለም በጨለማ በተዋጠ እና ግራ በተጋባንበት ጊዜ ጨለማን የሚገፍ ብርሃን ፈነጠቀ..

መልካም የጌታ ልደት ቀን ይሁንላችሁ
2025/07/06 11:55:26
Back to Top
HTML Embed Code: