Telegram Web Link
ዛሬ ቅዳሴ ላይ የተፈጠረ ነገር ብለው የነገሩኝ የሚያስቅም አስተማሪም ነገር😁😁
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መምህር ብርሃኑ አድማስም ደገሙት😭😭 ደዋዩ አኬ ሲላቸው እርሳቸው “አክሊሉ”😭😭

ዮው ግን ታውቃላችሁ እየቀለድኩ ነው ለጭዌው ያህል እንጂ አክሊሉ ቢባልም ጣጣ የለውም😁😁 (ምንም እንኳ ስሜ አክሊል ቢሆንም ሎል)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
እህቶች ይቅርታ ግን😁😁

“የወርቅ ቀለበት በእርያ አፍንጫ እንደ ሆነ፥
ከጥበብ የተለየች ቆንጆ ሴትም እንዲሁ ናት።”
[ምሳሌ 11: 22]

ቆንጆ መሆኗ እኮ ምርጥ ነው.. ግን ወፍ ጥበብ😭😭 ሎል..

የወርቅ ቀለበት በአሣማ አፍንጫ ላይ ቢገባ ወርቁ እርያውን ከፍ ሚያደርገው አይደለም.. እንደውም ወርቁ በእርያው ይሸፈናል ወይም ይረክሳል እንጂ.. ልክ እንዲሁ ቆንጂት የምርም ቆንጆ ሆና ግን ከጥበብ ከተለየችና በኃጢአት ምትመላለስ ከሆነ የሷ ቁንጅና በእርያ አፍንጫ ላይ እንዳለ ወርቅ ይሆናል..

እውነተኛው ጥበብ ኢየሱስ ነው.. ስለዚህ ቆነጃጅት ከኢየሱስ አትለዩ.. ትልቁ ውበት እርሱ ነው.. ለዘላለም የማይረግፍ ውበት ኢየሱስ..

@Apostolic_Answers
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from ኢክቲስ
ፕሮቴስታንቲዝም ከጌታ ውጪ መሆናቸውን ከአባቶች አንጻር በጣም በቀላሉ ለማየት የጳጳሳትን ነገር ማየት ነው..

ማለትም ፕሮቴስታንቶች ከጳጳሳት ውጪ ናቸው.. በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ደግሞ ያለ ጳጳስ ቤተ ክርስቲያን ትኖራለች ብሎ ያስተማረ ማግኘት ከባድ ነው.. በተቃራኒው እንደውም ጄሮም እንዲህ ይላል:-

“ያለ ጳጳሳት ቤተ ክርስቲያን የሚባል ዓይነት ነገር የለም”
(Dialogue with the Luciferians, 21)

የዮሐንስ ወንጌላዊው ተማሪ ቅዱስ አግናጥዮስም እንዲህ ይላል፡-

“ከቤተ ክርስቲያን ጋር በተገናኘ ማንም ሰው ያለ ጳጳስ(ወይም እርሱ ከሾማቸው በቀር) ምንም አያድርግ... ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ ያለ ጳጳስ በራሱ ማጥመቅ ሕጋዊ አይደለም።”
To the smyrneans: chap 8

ስለዛ በየመንደሩ የሚደረጉ የፕሮቴስታንትም ሆነ የማናቸውም ጥምቀቶች ያኔ የhighschool ተማሪ እያለን water day ብለን ከተራጨነው ውኃ የተለየ ነገር አይኖረውም ማለት ነው። ጥምቀት ያድናል የሚሉ ሉተራንንም ይመለከታል ይሄ።

ቆጵርያኖስም ለዛ ነው በነገራችን ላይ ከቤተ ክርስቲያን ውጪ ድኅነት የለም.. ከቤተ ክርስቲያን ውጪ ያለው ጥምቀት አያድንም ቤተ ክርስቲያን ብቻ ናት የሚያድነው ጥምቀት ያላት እያለ የሚናገረው(epistle 75: 2-3)

ያለጳጳሳት ምስጢራት አይፈጸሙም.. ሌሎች አገልጋዮችም አይሾሙም..
የጵጵስና ሹመት እንዴት እንደሆነ ደግሞ በሌላ ጊዜ እንመለስበታለን

@christo_kentrikos
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የምሬን ነው እየጠየኳችሁ ያለሁት እስቲ ንገሩኝ😭😭
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አጠር ያለች ማስታወሻ

ሥጋዊ እድገት በሥጋዊ ምግብ እንደሆነ.. መንፈሳዊ እድገትም በመንፈሳዊ ምግብ በጌታችን ሥጋና ደም ነው..

መልካም አዳር
በለው.. ነገ ማለትም እሁድ አይቀርም ነው ምትሉን..??😁😁 አይ ጸዴ ነው ላልሰማ አሰሙ..
ኦው የኔ የአዳማው ፕሮግራም ተላልፏል ላልታወቀ ጊዜ.. ልጆቹ አዳራሽ ሊያገኙ አልቻሉም ነገር ነው.. የሚዲያ አዳራሽ ብቻ ነው ያለን😭😁
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተነበበው የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት:

ወደ ሮሜ 3
24፤ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
25፤ እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው..

1. ድኅነት የሆነልን እንዲሁ በጸጋው እንጂ አስቀድሞ በኛ መልካም ነገር ታይቶ አይደለም.. ስለዚህም ማንም አይመካም ከሥራ ሳይሆን የእግዚአብሔር ሥጦታ ነውና..

- ሥራ ያስፈልጋል ምንለው አንዴ ከዳንን በኋላ ድኅነቱን ለመፈጸም ጸጋውን በመጠቀም ፍሬ ቢስ ሳንሆን የቅድስና ሕይወትን መኖር ነው..

2. ይህንን ጸጋ ደግሞ ያገኘነው በክርስቶስ ቤዛነት ምክንያት ሲሆን እንዲሁ ዝም ብሎ ሰውን ሁሉ አዳነ አይባልም.. ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ የተገለጠ ቢሆንም ሰዎች ግን ይህንን ለማግኘት አስቀድመው ማመን አለባቸው.. “እርሱንም በእምነት የሚገኝ አድርጎ አቆመው” የሚለው ለዛ ነው..

መልካም የጌታ ቀን

@Apostolic_Answers
እኔ ያው መምህራንን መናገር አልወድም ሃይማኖትን የሚንድ ካልሆነ.. እና ቅድም በለቀኩት ቪዲዮ የደበራችሁ ካላችሁ ይቅርታ..

ግን መምህርም ልክ አይመስሉኝም.. እንዲሁ መተቸት ላይ ናቸው በቃ በስመአብ.. ባለፈው ታቦት ሌላ መሰዊያ ሌላ አሉ.. ደግሞ ዛሬ እንዲሁ ሌላ ነገር.. እና እየበዛ መሄዱ እንዲህ ዓይነት ነገር ምንም ደስ አላለኝም..

አዝናለሁ ግን ይሄንን ስል ማርያምን.. ያው ለብዙ ዘመን ከመድከማቸው የተነሳ መተቸት ራሱ ይከብዳል.. ግን ደግሞ ትንሽ..
አንድ ሰው ወደ ቤተ ክርስቲያን ለመጨመር ቢፈልግ.. የግድ ገድላት ተአምራትን ሙሉ በሙሉ መቀበል አለበት..??

አዳዲስ ሰው በመጣ ቁጥር እነርሱን ለማስረዳት ሲባል ደጋግሞ ይሄንን ነገር ማንሳት ትንሽ አድካሚ ነው ያው ጭቅጭቅም ስለሚኖርበት😁😁

ትንሽ ወቀጣ ያስፈልገኛል ሰሞኑን.. ሚዲያው ላይም ስለበዛሁ ሎል😁😁

1. ገድላትን ማንበብ ለሕይወታችን ለተጋድሎ ስለሚያግዙን ማንበብና መጠቀም አስፈላጊ ነው..

2. ነገር ግን በገድላትም ሆነ ተአምራት ውስጥ ያለውን ሁሉ የግድ መቀበል አለብህ የሚባል ነገር የለም.. ለምሳሌ እኔ በሚጠቅመኝ መልኩ እጠቀምባቸዋለሁ.. ግን ደግሞ ማልቀበላቸውም ነገሮች አሉ.. ይሄ ግን ከክርስትና አያስወጣኝም..

3. ገድላት ተአምራት ከተጻፉበት ዘመን አንጻርም አንዳንዴ በጣም ግነታዊ ነገሮች ሊገኙበት እንደሚችሉ አምናለሁ..

4. ቤተ ክርስቲያኔም ይህንን ሙሉ በሙሉ ካልተቀበልክ የኔ አትሆንም አትለኝም.. አንድም አባትም እንዲህ ያለ አጋጥሞኝ አያውቅም እኔ..

5. አይደለም ገድላት እና ተአምራት.. የቅዱሳን ሊቃውንት አባቶቻችንን መጽሐፍት እንኳ ሙሉ በሙሉ ተቀበል አይባልም (እዚህ ላይ ቀጣይ እመጣበታለሁ በቀጣይ ጽሑፍ)

@Apostolic_Answers
😁😁 እየጸፍኩ እያለ ይሄ ሰውዬ እንዲህ ያወረኝ ጀመር.. እና የምርም ገላገለኝ በቃ እንዲህ ዓይነት ነገር ከፈለጋችሁ ከእርሱ ጋር አውሩ.. እኔ ፈታ ብዬ ልኑርበት ትላልህ ሎል

የሱን አካውንት ያልተቀላቀላችሁ ተቀላቀሉት..

@christo_kentrikos
@christo_kentrikos
እስቲ ነገ ቲክቶክ በምን ርእስ ልምጣላችሁ..?? ምረጡ የፈለጋችሁትን በኮመንት😁😁
ስሙ ጋይስ አምና ያወራኋችሁን ነገር በቅርቡ ብናደርገው ብዬ አሰብኩ..

ምንድን ነው እሱ..?? የሆነ መንፈሳዊ ፕሮግራም አዘጋጅተህ ጎዳና ላይ ለሚኖሩ ወንድም እህቶች ምሳ ጋብዘሃቸው ወንጌል ብትሰብክላቸው..

1. አምላካቸውን እንዲያውቁ ስለ አምላካቸው ምንነገርበት

2. ከዛ የመጽናኛ ስብከት ስለ ዘላለማዊ መኖሪያቸው ቢነገራቸው ስለ ተስፋቸው ኢየሱስ ምናምን

ያው የምናዘጋጅ ከሆነ ሳንቲም ትንሽ ትንሽ አጋጭተን ነው ምናዘጋጀው.. ለአዳራሽ ለስፒከር ለዲኮር ለምሳ ምናምን.. አንተው ተወጣው እሱንም አትሉኝም መቼስ ሎል..

ምን ይመስላችኋል..??
ከቅዱስ ቁርባን እኮ መካፈል እፈልግ ነበር.. ግን ቀሚስ ብቻ ልለብስ ነዋ.. ለሚሉ እህቶች እና ኃጢአት ብሰራስ ለሚሉ ሁሉ

https://vm.tiktok.com/ZMkrT7opD/
በ16 ቀን ውስጥ 100k ፎሎወርስ..??🙄🙄

Dec 9 ነበር 400k የገባነው.. ይኸው Dec 25 ደግሞ 500k ገባን🤭🤭

ጌታ ጉባዔያችንን ይባርክ.. ዋናው የቁጥር መብዛት ሳይሆን መማማሩና ወደ ጌታ መቅረቡ ነው..

@Apostolic_Answers
አሁን በዚህ ዘመን ሱሪ የምትለብስ እህት ቅዱስ ቁርባን መጥታ እንዳትቀበል እንደሚል ዓይነት የግንዛቤ እጥረት ያለበት ብቻ ሳይሆን በሽታም ጭምር ያለበት ሰው ማን አለ በስመ አብ.. ለራሱ የሃጢአት ክምር ተሸክሞ በሌሎች ሰዎች ጥቃቅን ነገሮች ላይ አፉን የሚያላቅቅ ሰው..

ጌታ ስለ እንደነዚህ ዓይነት ሰዎች ሲናገር እንዲህ ይላል:

“እናንተ ዕውሮች መሪዎች፥ ትንኝን የምታጠሩ ግመልንም የምትውጡ።”
[ማቴዎስ 23: 24]

@Apostolic_Answers
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“እዚሁ ቲክቶክ ላይ ጌታ ኢየሱስን የካዱ ብዙዎች አሉ” እያለን ነው.. ያው ከጴንጤ የወጡ ለማለት ነው..

እውነት ነው በጣም ብዙ አሉ ጴንጤን ጥለው የወጡ እነርሱ እንኳን የሚያውቋቸው.. ግን የካዱት ሌላ ኢየሱስን ነው.. ከዛም በሐዋርያት የተሰበከውን ተቀበሉ
የዛሬው ስንክሳር

አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ታሕሣሥ ዐሥራ ስምንት በዝች ቀን የሐዋርያ ቅዱስ ጳውሎስ ደቀ መዝሙር የቲቶ ሥጋ አቅራጥስ(crete) ከሚባል ሃገር ወደ ቁስጥንጥንያ ከተማ የፈለሰበት መታሰቢያ ሆነ..[ተጨማሪ ታሪክ ከስንክሳሩ ላይ ታገኛላችሁ አንብቡ]

በቅዱስ ቲቶ ጸሎት ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን

@Apostolic_Answers
2025/07/06 18:44:23
Back to Top
HTML Embed Code: