8ኛው ሺህ🙄🙄
ትላንት በነበረን የጴጥሮስ መልእክት ጥናት እና የጌታን ዳግም የመምጣት ተስፋ ጉዳይ ላይ ስናወራ የጌታ መምጫው ዘመንም ሆነ ቀን እንደማይታወቅ ተናግሬ ነበር.. ስለዚህም 8ኛው ሺህ የሚባለውም በቤተ ክርስቲያን ደረጃ የተሰጠ ሳይሆን አንዳንዶች ያሉት እንደሆነ ማለት ነው..
የኔ ተወዳጆች ይህ የመምጫው ዘመን ወይም ቀናት ከሁለችንም የተሰወረ ነው.. በቃ እግዚአብሔር ሰውሮታል ምን ይደረግ እንግዲህ.. አይደለም ለሰዎች ለመላእክትም ሰውሮባቸዋል.. ከሰዎች መካከል አምላክን በሥጋ የወለደች እመቤታችን እና 3ኛ ሰማይ ድረስ የተነጠቀ ቅዱስ ጳውሎስ ዝም ካሉ.. ከቅዱሳን መላእክትም ቅዱስ ሚካኤልና ገብርኤል ዝም ካሉ እኛም ዝም ብንል..
ወደ ራሽያ አካባቢም የጌታ መምጫ 7ኛው ሺህ ነው ምናምን ሲሉ ነበር ይባላል አሁን አርፈው ተቀመጡ መሰል 8ኛው ሺህ ገባባቸው ሎል😁😁
ጌታችንም እንዲህ አለ:
“ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ የሚያውቅ የለም..”
@Apostolic_Answers
ትላንት በነበረን የጴጥሮስ መልእክት ጥናት እና የጌታን ዳግም የመምጣት ተስፋ ጉዳይ ላይ ስናወራ የጌታ መምጫው ዘመንም ሆነ ቀን እንደማይታወቅ ተናግሬ ነበር.. ስለዚህም 8ኛው ሺህ የሚባለውም በቤተ ክርስቲያን ደረጃ የተሰጠ ሳይሆን አንዳንዶች ያሉት እንደሆነ ማለት ነው..
የኔ ተወዳጆች ይህ የመምጫው ዘመን ወይም ቀናት ከሁለችንም የተሰወረ ነው.. በቃ እግዚአብሔር ሰውሮታል ምን ይደረግ እንግዲህ.. አይደለም ለሰዎች ለመላእክትም ሰውሮባቸዋል.. ከሰዎች መካከል አምላክን በሥጋ የወለደች እመቤታችን እና 3ኛ ሰማይ ድረስ የተነጠቀ ቅዱስ ጳውሎስ ዝም ካሉ.. ከቅዱሳን መላእክትም ቅዱስ ሚካኤልና ገብርኤል ዝም ካሉ እኛም ዝም ብንል..
ወደ ራሽያ አካባቢም የጌታ መምጫ 7ኛው ሺህ ነው ምናምን ሲሉ ነበር ይባላል አሁን አርፈው ተቀመጡ መሰል 8ኛው ሺህ ገባባቸው ሎል😁😁
ጌታችንም እንዲህ አለ:
“ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ የሚያውቅ የለም..”
@Apostolic_Answers
ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተነበበው የጳውሎስ መልእክት
“እግዚአብሔር ግን የታመነ ነው፥ ለእናንተም የሚነገረው ቃላችን አዎንና አይደለም አይሆንም።”
[2ኛ ቆሮንቶስ 1: 18]
ቅዱስ ጳውሎስ የሐዋርያዊ ጉዞውን እቅድ ይቀይርባቸዋል ያው በአስገዳጅ ምክንያት.. ይህ የሱ አሳብ ነበር እና እርሱ ደግሞ ሰው እንደመሆኑ አሳቡ ተቀየረ.. ታድያ ግን በእርሱ የተሰበከ የእግዚአብሔር ቃል ግን ከታመነው ከእግዚአብሔር ነውና ያ ቃል አንዴ “አዎን” አንዴ ደግሞ “አይደለም” የሚባል አይደለም.. ስለዚህ ጉዞው ላይ አሳቡ እንደተቀያየረ ትምህርት ነክ ነገር ላይ ግን አሳብ አይቀያየርም.. ምክንያቱም በጳውሎስ የተሰጠው ትምህርት ከታመነው አምላክ ነውና።
ፕሮቴስታንቶች የሆነ ትምህርት ያውም ድኅነት ላይ ብትጠይቋቸው አንዱ “አዎ” አንዱ “አይደለም” ይላል.. ለምሳሌ ጥምቀት ለድኅነት ነው..?? ብላችሁ ብትጠይቋቸው ማለት ነው.. እንደ ሰው አሳብ እንደሚኖሩ አመልካች ነው
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
“እግዚአብሔር ግን የታመነ ነው፥ ለእናንተም የሚነገረው ቃላችን አዎንና አይደለም አይሆንም።”
[2ኛ ቆሮንቶስ 1: 18]
ቅዱስ ጳውሎስ የሐዋርያዊ ጉዞውን እቅድ ይቀይርባቸዋል ያው በአስገዳጅ ምክንያት.. ይህ የሱ አሳብ ነበር እና እርሱ ደግሞ ሰው እንደመሆኑ አሳቡ ተቀየረ.. ታድያ ግን በእርሱ የተሰበከ የእግዚአብሔር ቃል ግን ከታመነው ከእግዚአብሔር ነውና ያ ቃል አንዴ “አዎን” አንዴ ደግሞ “አይደለም” የሚባል አይደለም.. ስለዚህ ጉዞው ላይ አሳቡ እንደተቀያየረ ትምህርት ነክ ነገር ላይ ግን አሳብ አይቀያየርም.. ምክንያቱም በጳውሎስ የተሰጠው ትምህርት ከታመነው አምላክ ነውና።
ፕሮቴስታንቶች የሆነ ትምህርት ያውም ድኅነት ላይ ብትጠይቋቸው አንዱ “አዎ” አንዱ “አይደለም” ይላል.. ለምሳሌ ጥምቀት ለድኅነት ነው..?? ብላችሁ ብትጠይቋቸው ማለት ነው.. እንደ ሰው አሳብ እንደሚኖሩ አመልካች ነው
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
ፑል 🎱 አልፎ አልፎ እጫወታለሁ ብዙም ሃሪፍ ባልሆንም.. ምንድን ነው ምትወዱት ጨዋታ እንደ አንድ አልፎ አልፎ እንደሚፍታታ ክርስቲያን..??😁😁
ዎክ እያደረግሁ አንድ ወንድም አሁን መንገድ ላይ አግኝቶኝ.. እጁ ላይ ያለውን ሰዓት አውልቆ አደረገልኝ በጌታ😭😭 እና ትንሽ አስደነገጠኝና ስልኩን እንኳን ሳልቀበለው.. አሳፍራለሁ..
ይሄንን ምናልባት ካየኸው ጻፍልኝ ፕሊስ ምሳ እንኳን እንብላ
ይሄንን ምናልባት ካየኸው ጻፍልኝ ፕሊስ ምሳ እንኳን እንብላ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አማን ሻሎም vs ዮኒ የልደታ
በዓይነቱ ለየት ያለ የ “ዝማሬ” ውድድር
በዓይነቱ ለየት ያለ የ “ዝማሬ” ውድድር
ከኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የግብጽ ትበልጣለች..??
ማን አባቱ ነው እንዲህ ሊል የሚደፍረው.. በሥልጣን እኩል ናቸው ማንም ማንንም አይበልጥም.. ያው ግን አንዳችን ከአንዳችን የምንማረው ወይም የምንወስደው ነገር ካለ እናደርገዋለን.. ይህ ብልህነት ነው መንፈሳዊነትም ነው..
እና ደግሞ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ዳግም ተወልዶ(ክርስትና ተነስቶ) አንዳች አሳማኝ ምክንያት ከሌለው በስተቀር ጠቅልዬ ግብጽ እገባለሁ የሚልም ሰው ብዙም አይመቸኝም ከይቅርታ ጋር ይህ የኔ አሳብ ነው.. አንድ ብንሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ ከሆንክ በቃ አርፈህ ይህችንው ቤተ ክርስቲያንህን አውቀህ እየቆረብክ መኖር ነው እንጂ ወደዛ ምናምን ማለት አልፎ አልፎ ካልሆነ በስተቀር አያስፈልግም..
@Apostolic_Answers
ማን አባቱ ነው እንዲህ ሊል የሚደፍረው.. በሥልጣን እኩል ናቸው ማንም ማንንም አይበልጥም.. ያው ግን አንዳችን ከአንዳችን የምንማረው ወይም የምንወስደው ነገር ካለ እናደርገዋለን.. ይህ ብልህነት ነው መንፈሳዊነትም ነው..
እና ደግሞ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ዳግም ተወልዶ(ክርስትና ተነስቶ) አንዳች አሳማኝ ምክንያት ከሌለው በስተቀር ጠቅልዬ ግብጽ እገባለሁ የሚልም ሰው ብዙም አይመቸኝም ከይቅርታ ጋር ይህ የኔ አሳብ ነው.. አንድ ብንሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ ከሆንክ በቃ አርፈህ ይህችንው ቤተ ክርስቲያንህን አውቀህ እየቆረብክ መኖር ነው እንጂ ወደዛ ምናምን ማለት አልፎ አልፎ ካልሆነ በስተቀር አያስፈልግም..
@Apostolic_Answers
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ አሁን ላይ ቢኖርና ወደ እኛ መልእክትን ቢጽፍ ምን የሚል ይመስላችኋል..??
በኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ በኢትዮጵያ ላለችው የእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን.. ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ እና ሰላም ለእናንተ ይሁን..
.
.
.
በመካከላችሁ አንዳንዶች በገድላት ተአምራት ውስጥ የተቀመጠውን ሁሉ ካልተቀበላችሁ በክርስትናችሁ አትቀጥሉም እያሉ ልባችሁን እያወኩ በቃል እንዳናወጧችሁ ሰማን.. የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርድን ራሱ ይሸከማል.. የሚያናውጣችሁ ይቆረጥ። እናንተ ግን መዳን የሚገኝበትን ነገር አስቀድማችሁ አውቃችኋልና በእርሱ ጸንታችሁ ኑሩ.. በዛም ላይ ደግሞ በመካከላችሁ ፍቅርን አብዙ.. እንጀራንም(ቅዱስ ቁርባን) ለመቁረስ በተሰበሰባችሁ ጊዜ ከጌታ ሥጋና ደም አትሽሹ..
በእነርዚህ ሁሉ ጽኑ አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል። ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።
@Apostolic_Answers
በኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ በኢትዮጵያ ላለችው የእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን.. ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ እና ሰላም ለእናንተ ይሁን..
.
.
.
በመካከላችሁ አንዳንዶች በገድላት ተአምራት ውስጥ የተቀመጠውን ሁሉ ካልተቀበላችሁ በክርስትናችሁ አትቀጥሉም እያሉ ልባችሁን እያወኩ በቃል እንዳናወጧችሁ ሰማን.. የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርድን ራሱ ይሸከማል.. የሚያናውጣችሁ ይቆረጥ። እናንተ ግን መዳን የሚገኝበትን ነገር አስቀድማችሁ አውቃችኋልና በእርሱ ጸንታችሁ ኑሩ.. በዛም ላይ ደግሞ በመካከላችሁ ፍቅርን አብዙ.. እንጀራንም(ቅዱስ ቁርባን) ለመቁረስ በተሰበሰባችሁ ጊዜ ከጌታ ሥጋና ደም አትሽሹ..
በእነርዚህ ሁሉ ጽኑ አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል። ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።
@Apostolic_Answers
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
3ኛው የ “ዝማሬ” ተወዳዳሪያችን
“ዘማሪ” በጋሻው ደሳለኝ ሎል
እኔ የተያዝኩ ቀን ግን አለቀልኝ😆😆
“ዘማሪ” በጋሻው ደሳለኝ ሎል
እኔ የተያዝኩ ቀን ግን አለቀልኝ😆😆
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መልእክት ከወንድማችን በጋሻው ደሳለኝ..
“ለዝማሬ ውድድሩ የተጠቀማችሁት ዝማሬ ሌላ ስለሆነ በዚህኛው ቀይሩልኝ” ብሏል ሎል
“ለዝማሬ ውድድሩ የተጠቀማችሁት ዝማሬ ሌላ ስለሆነ በዚህኛው ቀይሩልኝ” ብሏል ሎል
“አባቶች ሊቃውንት እንደሚሉት” እያለ ግን ምንም አባት የማይጠቅስ ጀለስ አለኝ ሎል
አከራካሪ ነገር በመካከላችን ከተነሳ እና ከአባቶች በደምብ ካላሳየሁ “በቃ ይህ በልማድ የያዝከው ነው እውነት ይሁን አይሁን እስኪረጋገጥ ጥፋ ከዚ” በሉኝ😁😁
እኔን ብቻ ሳይሆን የትኛውንም ሰው.. አንዳንድ ጊዜ በልምድ የያዝነው ነገር አስቸጋሪ ነው
ሰላም እደሩ ነገ ቅዳሴ ላይ እንገናኝ
@Apostolic_Answers
አከራካሪ ነገር በመካከላችን ከተነሳ እና ከአባቶች በደምብ ካላሳየሁ “በቃ ይህ በልማድ የያዝከው ነው እውነት ይሁን አይሁን እስኪረጋገጥ ጥፋ ከዚ” በሉኝ😁😁
እኔን ብቻ ሳይሆን የትኛውንም ሰው.. አንዳንድ ጊዜ በልምድ የያዝነው ነገር አስቸጋሪ ነው
ሰላም እደሩ ነገ ቅዳሴ ላይ እንገናኝ
@Apostolic_Answers
ኧረ ከዚህ ቀደም ከእኔ ጋር “ጥምቀት ለድኅነት አይደለም” ብሎ የተሟገተ ፕሮቴስታንት ዛሬ ላይ ኦርቶዶክሶች ጥምቀት ያድናል..?? ብለው ሲመጡ መሟገት የለብንም “ፕሮቴስታንቲዝሙ እንዲህ ከመሞገት የራቀ ነው” እያለ ነው😆😆 ለድኅነት ነው እያለም ነው😭😭
ኧረ ልተኛበት አታስቁኝ.. ወጣት ሆናችሁ ሰው ሰራሽ ቤተ እምነት ውስጥ ምን እንደምትሰሩ ግራ ነው ሚገባኝ😁😁
ኧረ ልተኛበት አታስቁኝ.. ወጣት ሆናችሁ ሰው ሰራሽ ቤተ እምነት ውስጥ ምን እንደምትሰሩ ግራ ነው ሚገባኝ😁😁
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አካሉም ውድድሩን ተቀላቅሏል.. ይሄ የምርም አካሉ ነው ሎል
በቃ ይብራ ብዙ ወዳጆች ለጊዜው ይብራ አሉኝ.. ሌላ ጊዜ ጌታ ቢፈቅድና ብንኖር
ያው ጉዳዩን ባለማወቅ ብዙ ሰዎች ያልተገባ ነገርን ሲናገር ስለምሰማ ጉዳዩን እንድታውቁት ነበር ግን ይብራ በቃ ለጊዜው🤗🤗
ያው ጉዳዩን ባለማወቅ ብዙ ሰዎች ያልተገባ ነገርን ሲናገር ስለምሰማ ጉዳዩን እንድታውቁት ነበር ግን ይብራ በቃ ለጊዜው🤗🤗
የእህተማርያም ተከታዮች ጌታችን የተወለደው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው እያሉ ነው.. ጎጃም አካባቢ አሉ.. እና የተጠመቀውም በአባይ ወንዝ ነው አሉ😭 😭
ይሄንን አሁን ድንገት አስጽፈው አስቀምጠውት ከ150 ዓመት በኋላ የሚመጡ ክርስቲያኖች ሲያወሩ እንደ ማስረጃ ጥንታዊ ጽሑፍ ብለው ቢጠቅሱት አስባችሁታል..??
በመጽሐፍ የተገኘው ሁሉ በአደባባይ አይወራም.. ባላየ እንለፍ አንዳንዴ
ይሄንን አሁን ድንገት አስጽፈው አስቀምጠውት ከ150 ዓመት በኋላ የሚመጡ ክርስቲያኖች ሲያወሩ እንደ ማስረጃ ጥንታዊ ጽሑፍ ብለው ቢጠቅሱት አስባችሁታል..??
በመጽሐፍ የተገኘው ሁሉ በአደባባይ አይወራም.. ባላየ እንለፍ አንዳንዴ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM