This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🙄🙄 ሎል ጆዬ በዲንጋይ እንዳይለኝ
የትላንቱ ነገረ ክርስቶስ ትምህርት ከሌሎቹ ትምህርቶች ይልቅ ትንሽ ከበድ ይላል የሚል አስተያየት ደረሰኝ..
በደንብ ሳይገባንማ አንፋታም.. ዛሬ እዚህ ቴሌግራም ላይ እንከልሰው ወይስ እዛው ቲክቶክ ላይ..??
በደንብ ሳይገባንማ አንፋታም.. ዛሬ እዚህ ቴሌግራም ላይ እንከልሰው ወይስ እዛው ቲክቶክ ላይ..??
“የተራበ ሆድ ለምግብ እንደሚቸኩል
ክርስቶስ ይቅርታ ሊያደርግልን ይቸኩላል”
[አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ]
ሃጢአተኛ ራሱ ብትሆን ክርስቶስ በስስት ነው የሚያይህና ይቅርታ ከመጠየቅና ንስሐ ከመግባት ወደ ኋላ አትበል ነው
መልካም ውሎ
@Apostolic_Answers
ክርስቶስ ይቅርታ ሊያደርግልን ይቸኩላል”
[አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ]
ሃጢአተኛ ራሱ ብትሆን ክርስቶስ በስስት ነው የሚያይህና ይቅርታ ከመጠየቅና ንስሐ ከመግባት ወደ ኋላ አትበል ነው
መልካም ውሎ
@Apostolic_Answers
ዛሬ ማታ ከ1:00 -2:00 ሰዓት ነገረ ክርስቶስ ትምህርት ክለሳ እንዲሁም ጥያቄ እና መልስ በዚሁ ቴሌግራም ቻናል ላይ ላይቭ ይኖረናል..
ማታ 1 ሰዓት የምትችሉ አትቅሩ.. ከቲክቶክ አረፍ እንበል ደግሞ ዛሬ ሎል
ማታ 1 ሰዓት የምትችሉ አትቅሩ.. ከቲክቶክ አረፍ እንበል ደግሞ ዛሬ ሎል
ራሳችንን በእግዚአብሔር ቃል ቢዚ እናድርግ.. ውስጣችን በእርሱ ይሞላ..
ከዛሬ በኋላ ሁሌም ማታ ማታ መጽሐፍ ቅዱስ እናነባለን.. ቢያንስ በሐዲስ ኪዳን እንጀምራለን.. ከማርቆስ እንጀምራለን..
ከዚህ እስከዚህ የሚለውን እዚህ ላይ እለቅላችኋላው.. መጽሐፍ ቅዱስ ሳናነብ የምናድርበት አንድም ቀን አትኖራትም..
@Apostolic_Answers
ከዛሬ በኋላ ሁሌም ማታ ማታ መጽሐፍ ቅዱስ እናነባለን.. ቢያንስ በሐዲስ ኪዳን እንጀምራለን.. ከማርቆስ እንጀምራለን..
ከዚህ እስከዚህ የሚለውን እዚህ ላይ እለቅላችኋላው.. መጽሐፍ ቅዱስ ሳናነብ የምናድርበት አንድም ቀን አትኖራትም..
@Apostolic_Answers
ብዙዎቻችሁ የመረጣችሁት ሰዓት 2 ሰዓት ነው ግን ደግሞ ቴዮሶፊያዎችም በዛ ሰዓት ማስታወቂያ ሰርተናል የዮሐንስ ወንጌልን ልናጠና አሉኝ ቲክቶክ ላይ.. እነ ጋዲም ይገባሉ መሰለኝ..
ስለዛ በቃ ከ1:30 - 2:00 አጭር ክለሳ ብቻ አደርግና ጥያቄና መልሱን ሌላ ጊዜ
ስለዛ ማታ 1:30 ላይ እንገናኝ ለ30 ደቂቃ ያህል
ስለዛ በቃ ከ1:30 - 2:00 አጭር ክለሳ ብቻ አደርግና ጥያቄና መልሱን ሌላ ጊዜ
ስለዛ ማታ 1:30 ላይ እንገናኝ ለ30 ደቂቃ ያህል
ሐዋርያዊ መልሶች
Live stream scheduled for
ኧኸ 30 ደቂቃ ቀርቶናል እንግዲህ ተዘጋጁ.. ያው ቴሌግራም እንደ ቲክቶክ አያሳውቃችሁም መሰለኝ..
ለማንኛውም ከላይ ያለችውን “Notify Me” የሚለውን ተጫኑት እስቲ😁😁
ለማንኛውም ከላይ ያለችውን “Notify Me” የሚለውን ተጫኑት እስቲ😁😁
የእለቱ የቅዱስ ወንጌል ንባባችን
ማርቆስ 1:1-20
-የመጥምቁ ዮሐንስ እየሰበከና እያጠመቀ መምጣት
- ጌታችን ኢየሱስ እንደተጠመቀ
- ጌታችን ኢየሱስ እንደተፈተነ ከዛም ወደ ስብከት እንደገባ
- ኢየሱስ የመጀመሪያዎቹን 4ቱን ደቀመዛሙርት ከአሣ አጥማጅነት እንደጠራቸው
መልካም ውሎ
ማርቆስ 1:1-20
-የመጥምቁ ዮሐንስ እየሰበከና እያጠመቀ መምጣት
- ጌታችን ኢየሱስ እንደተጠመቀ
- ጌታችን ኢየሱስ እንደተፈተነ ከዛም ወደ ስብከት እንደገባ
- ኢየሱስ የመጀመሪያዎቹን 4ቱን ደቀመዛሙርት ከአሣ አጥማጅነት እንደጠራቸው
መልካም ውሎ
የማርቆስ ወንጌል 1
7፤ ተጎንብሼ የጫማውን ጠፍር መፍታት የማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ በኋላዬ ይመጣል።
ኧረ🫢 መጥምቁ ዮሐንስ ያለውን ክብር እናውቃለን.. ጌታችን ስለ እርሱ ሲናገር “ከነቢይም የሚበልጥ” ብሎለታል በማቴዎስ 11:9 ላይ.. በጌታ ፊት ሲሆን ግን “የጫማውን ጠፍር መፍታት የማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ” ይለዋል.. ምክንያቱም ጌታችን ምንም እንኳን በሥጋ ከዮሐንስ በኋላ ቢመጣም እርሱ ግን አምላክ ነውና ከዮሐንስም በፊት ነበርና ነው.. መጥምቁ እንዲህ አለ👇👇
“አንድ ሰው ከእኔ በኋላ ይመጣል፥ ከእኔም በፊት ነበርና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል፡ ብዬ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነው።”
[ዮሐንስ ወንጌል 1: 30]
@Apostolic_Answers
7፤ ተጎንብሼ የጫማውን ጠፍር መፍታት የማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ በኋላዬ ይመጣል።
ኧረ🫢 መጥምቁ ዮሐንስ ያለውን ክብር እናውቃለን.. ጌታችን ስለ እርሱ ሲናገር “ከነቢይም የሚበልጥ” ብሎለታል በማቴዎስ 11:9 ላይ.. በጌታ ፊት ሲሆን ግን “የጫማውን ጠፍር መፍታት የማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ” ይለዋል.. ምክንያቱም ጌታችን ምንም እንኳን በሥጋ ከዮሐንስ በኋላ ቢመጣም እርሱ ግን አምላክ ነውና ከዮሐንስም በፊት ነበርና ነው.. መጥምቁ እንዲህ አለ👇👇
“አንድ ሰው ከእኔ በኋላ ይመጣል፥ ከእኔም በፊት ነበርና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል፡ ብዬ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነው።”
[ዮሐንስ ወንጌል 1: 30]
@Apostolic_Answers
የዮሐዴን አካውንት ብናሳድገው እንደው ጋይስ.. እስልምና ላይ በጣም የሚጠቅም ወንድም ነው.. በተለይ የክርስትናው እምነት ላይም ሃሪፍ ስለሆነ በጣም ጸዴ ነው..
https://vm.tiktok.com/ZMBPRAT5K/
https://vm.tiktok.com/ZMBPRAT5K/
TikTok
TikTok · ዮሐድ ንጉስ(Ιωχάδ νγους)
4453 likes, 340 comments. “@ኢዮብ-ዘ-ሚካኤል @gadisa @አንተነህ ሎዛ ተስፋዬ @ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers @apostolic answers(Dn meku) @N𝖆𝖆𝖙𝖆𝖆𝖓𝖊𝖊𝖒 @ባሮክ @yonas ye ldeta”
ይቅርታ ጋይስ ነገ ቅዳሴ ስለሆነ ዛሬ እንዳያስመሸን የቲክቶኩ ፕሮግራም ለነገ ተዘዋውሯል..
ነገ እሁድ ማታ ነገረ ድኅነት ተማምረን መሠረታዊ የክርስትና ትምህርታችንን እንጨርሳለን
ነገ እሁድ ማታ ነገረ ድኅነት ተማምረን መሠረታዊ የክርስትና ትምህርታችንን እንጨርሳለን
በጥቁቱ ስንታመን በብዙ ይሾመናልና ትንሽ ፍሬን እናፍራ እርሱ ደግሞ አብዝተን እንድናፈራ ያጠራናል
መልካም የጌታ ቀን
https://vm.tiktok.com/ZMB5eHKRf/
መልካም የጌታ ቀን
https://vm.tiktok.com/ZMB5eHKRf/
TikTok
TikTok · ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers
58.4K likes, 1288 comments. Check out ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers’s video.