ATC NEWS
" በሚቀጥሉት ዓመታት የተማሪዎች ምደባ ይቆማል " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ትምህርት ሚኒስቴር በሚቀጥሉት ዓመታት የተማሪዎች ምደባ እንደሚያቆም ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ አስታወቁ። ይህ ያሳወቁት የትምህርት ሚኒስቴር ከመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ጋር የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የቁልፍ ተግባራት የፊርማ ስነስርዓት ባከናወነበት ወቅት ነው። በዚሁ ወቅት ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ጠንካራ የስራ አቅጣጫ…
#MoE
ዩኒቨርሲቲዎች ስለተማሪዎቻቸው ትክክለኛ መረጃ ካላቀረቡ ፕሬዝዳንቱን ጨምሮ ሀላፊዎቻቸው ከስራ ይባረራሉ ተባለ።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቀጣይ 6 ወራት ዩኒቨርሲቲዎች ስለተማሪዎቻቸውና ሌሎችም ጉዳዮች መረጃ በትክክል ለትምህርት ሚኒስቴር ማቅረብ አለባቸው ብለዋል።
ይህንን ያላደረገ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት በስራው አይቀጥልም ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
" ይህንን ስራ እኔ በቀጥታ እከታተለዋለሁ " ማለታቸውን ሸገር ኤፍ ኤም ዘግቧል።
ከወራት በፊት ሚኒስትሩ " ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ከነፎቶ እንዲሁም ስለሚሠሩት ሥራ ትክክለኛ መረጃ ስጡን ብለን ከጠየቅን ሦስት ዓመት አልፎናል፡፡ ሆኖም እስካሁን የተሟላ መረጃ ለማግኘት ችግር ሆኖብናል፡፡ በዩኒቨርሲቲዎች ዘንድ እውነተኛ መረጃ መስጠት አልተለመደም " ማለታቸው ይታወሳል።
ዩኒቨርስቲዎች ከተማሪዎች ምገባ ጋር ተያይዞ የውሸት ሪፖርት ያቀርቡ እንደነበር ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪ ቁጥር በውሸት በመጨመር በጀት እንዲጨመርላቸው ያደርጉም እንደበር ተናግረው ነበር።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ዩኒቨርሲቲዎች ስለተማሪዎቻቸው ትክክለኛ መረጃ ካላቀረቡ ፕሬዝዳንቱን ጨምሮ ሀላፊዎቻቸው ከስራ ይባረራሉ ተባለ።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቀጣይ 6 ወራት ዩኒቨርሲቲዎች ስለተማሪዎቻቸውና ሌሎችም ጉዳዮች መረጃ በትክክል ለትምህርት ሚኒስቴር ማቅረብ አለባቸው ብለዋል።
ይህንን ያላደረገ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት በስራው አይቀጥልም ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
" ይህንን ስራ እኔ በቀጥታ እከታተለዋለሁ " ማለታቸውን ሸገር ኤፍ ኤም ዘግቧል።
ከወራት በፊት ሚኒስትሩ " ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ከነፎቶ እንዲሁም ስለሚሠሩት ሥራ ትክክለኛ መረጃ ስጡን ብለን ከጠየቅን ሦስት ዓመት አልፎናል፡፡ ሆኖም እስካሁን የተሟላ መረጃ ለማግኘት ችግር ሆኖብናል፡፡ በዩኒቨርሲቲዎች ዘንድ እውነተኛ መረጃ መስጠት አልተለመደም " ማለታቸው ይታወሳል።
ዩኒቨርስቲዎች ከተማሪዎች ምገባ ጋር ተያይዞ የውሸት ሪፖርት ያቀርቡ እንደነበር ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪ ቁጥር በውሸት በመጨመር በጀት እንዲጨመርላቸው ያደርጉም እንደበር ተናግረው ነበር።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
AAU Exam Center NGAT Exam Schedule October 13.xlsx
254.8 KB
#NGAT #AAU
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የሚሰጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች ፈተና መርሐግብር ይፋ እያደረጉ ነው፡፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተቋሙ ሰኞ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (NGAT) የሚወስዱ አመልካቾች መርሐግብር ይፋ አድርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የፈተና ሰዓት፣ የፈተና ማዕከል እና ሌሎች መረጃዎች ከላይ ተያይዟል፡፡
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ሰኞ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የሚሰጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች ፈተና መርሐግብር ይፋ እያደረጉ ነው፡፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተቋሙ ሰኞ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (NGAT) የሚወስዱ አመልካቾች መርሐግብር ይፋ አድርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የፈተና ሰዓት፣ የፈተና ማዕከል እና ሌሎች መረጃዎች ከላይ ተያይዟል፡፡
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ሰኞ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#NGAT
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ሰኞ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ተፈታኞች በዕለቱ ፈተናው ከመጀመሩ 30 ደቂቃ በፊት በተመደባችሁበት የፈተና ማዕከል መገኘት ይኖርባችኋል።
ወደ ፈተና ማዕከል በምትሔዱበት ወቅት ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያና በ https://ngat.ethernet.edu.et ፖርታል በኩል የተላከላችሁን Exam Entrance ቲኬት መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
ማንኛውም ተፈታኝ ሞባይል ስልክን ጨምሮ የትኛውንም አይነት ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑ ተጠቁሟል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ሰኞ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ተፈታኞች በዕለቱ ፈተናው ከመጀመሩ 30 ደቂቃ በፊት በተመደባችሁበት የፈተና ማዕከል መገኘት ይኖርባችኋል።
ወደ ፈተና ማዕከል በምትሔዱበት ወቅት ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያና በ https://ngat.ethernet.edu.et ፖርታል በኩል የተላከላችሁን Exam Entrance ቲኬት መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
ማንኛውም ተፈታኝ ሞባይል ስልክን ጨምሮ የትኛውንም አይነት ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑ ተጠቁሟል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
🛑 ሊያመልጦት የማይገባ እድል..
📣 25% ብቻ በመክፈል በማንኛውም እድሜ: ፆታ: የትምህርት ደረጃ ያለ ሰው ሊወስዳቸው የሚችሉ ለውጥ ፈጣሪ ኮርሶችን እንደ Graphics design, video Editing, Digital Marketing, Upwork የምትወስዱበት የዘውድ ቴክ 9ተኛ ዙር ምዝገባ እንዳያመልጣችሁ።
✅የስራ እድል
✅ጥራት ያለው ስልጠና በ professional አስተማሪዎች
✅አንዴ ከፍለው 4 ስልጠናዎችን የሚወስዱበት
✅ 3 certificate ያለው
⚠️ ️ያሉት ቦታዎች ውስን ስለሆኑ አሁኑኑ ከታች ባለው የዘውድ ቴክ ቻናል ሊንክ ተቀላቅለው እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መልዕክት መላክ ወይንም መደወል ይችላሉ።
👇ቻናል ሊንክ
https://www.tg-me.com/zewdtech/43
📣 25% ብቻ በመክፈል በማንኛውም እድሜ: ፆታ: የትምህርት ደረጃ ያለ ሰው ሊወስዳቸው የሚችሉ ለውጥ ፈጣሪ ኮርሶችን እንደ Graphics design, video Editing, Digital Marketing, Upwork የምትወስዱበት የዘውድ ቴክ 9ተኛ ዙር ምዝገባ እንዳያመልጣችሁ።
✅የስራ እድል
✅ጥራት ያለው ስልጠና በ professional አስተማሪዎች
✅አንዴ ከፍለው 4 ስልጠናዎችን የሚወስዱበት
✅ 3 certificate ያለው
⚠️ ️ያሉት ቦታዎች ውስን ስለሆኑ አሁኑኑ ከታች ባለው የዘውድ ቴክ ቻናል ሊንክ ተቀላቅለው እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መልዕክት መላክ ወይንም መደወል ይችላሉ።
👇ቻናል ሊንክ
https://www.tg-me.com/zewdtech/43
#ጥቆማ
የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 ትምህርት ዓመት በ Oral and Maxillofacial Surgery Speciality የትምህርት ዘርፍ አመልካቾች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
በተገለፁት የትምህርት መስኮች መማር የምትፈልጉ ከጥቅምት 03-20/2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ኮሌጁ ገልጿል።
ልታሟሏቸው የሚገቡ ማስረጃዎች፦
➫ እውቅና ካለው የመንግሥት/የግል ትምህርት ተቋም በጥርስ ህክምና የመጀመሪያ ዲግሪ፣
➫ ዜሮ ዓመትና በላይ ያገለገለ/ያገለገለች፣
➫ ዕድሜ ከ 45 አመት ያልበለጠ/ያልበለጠች፣
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ ማቅረብ የምትችል/የሚችል፣
➫ NGAT ውጤት ማምጣት የምትችል/የሚችል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 ትምህርት ዓመት በ Oral and Maxillofacial Surgery Speciality የትምህርት ዘርፍ አመልካቾች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
በተገለፁት የትምህርት መስኮች መማር የምትፈልጉ ከጥቅምት 03-20/2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ኮሌጁ ገልጿል።
ልታሟሏቸው የሚገቡ ማስረጃዎች፦
➫ እውቅና ካለው የመንግሥት/የግል ትምህርት ተቋም በጥርስ ህክምና የመጀመሪያ ዲግሪ፣
➫ ዜሮ ዓመትና በላይ ያገለገለ/ያገለገለች፣
➫ ዕድሜ ከ 45 አመት ያልበለጠ/ያልበለጠች፣
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ ማቅረብ የምትችል/የሚችል፣
➫ NGAT ውጤት ማምጣት የምትችል/የሚችል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ትምህርት ሚኒስቴር ለተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች አዲስ የአስተዳደር ቦርድ ሰብሳቢዎች ምደባ ሰጥቷል።
ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ ምደባ ከተደረገባቸው መካከል መቐለ ዩኒቨርሲቲ እና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ይገኙበታል።
በዚህም የቀድሞ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ የሆኑት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተመድበዋል።
በተመሳሳይ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተመድበዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ ምደባ ከተደረገባቸው መካከል መቐለ ዩኒቨርሲቲ እና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ይገኙበታል።
በዚህም የቀድሞ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ የሆኑት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተመድበዋል።
በተመሳሳይ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተመድበዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
“ በተያዘው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ የሪሜዲያል ተፈታኞችን እቀበላላሁ ” - ኢንስቲትዩቱ
የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በ2018 ዓ/ም ለመጀመሪያ ጊዜ የሪሜዳል ተፈታኞችን እንደሚቀበልና አዲስ የተቀረጹ የስልጠና መርሃግብሮችንም ይፋ እንዳደረገ ገልጿል።
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን ተቀብሎ እስከ 3 ዲግሪ ባሉት ደረጃዎች እንደሚያሰለጥን ያስታወቀው ተቋሙ፣ በዚሁ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ የሪሚዳል ተፈታኞችን እንደሚቀበልም ጠቁሟል፡፡
በመደበኛው በቅዳሜ እና እሁድ እንዲሁም በክረምት የስልጠና መርሃግብሮች ከደረጃ ስድስት እስከ 8 (ከመጀመሪያ እስከ 3ኛ ዲግሪ) የቴክኒክና ሙያ ስልጠና አንደሚሰጥ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡
ኢንስቲትዩቱ ሰልጣኞችን የሚቀበልባቸው አራት መንገዶች ምን ምን ናቸው?
- ደረጃቸውን ለማሻሻል የቴክኒክና ሙያ አመራሮችና ሰልጣኞችን፣
- የኢንዱስትሪ ቴክኒሻኖችን በማታው፣ በቅዳሜና እሁድ ፕሮግራሞች፣
- የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያመጡትን፣ እንዲሁም የሪሜዳል ተፈታኞችን (ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ) እንደሚቀበል ነው የገለጸው፡፡
ተደራሽነቱ ምን ይመለስላል?
ኢንስቲትዩቱ በአዲስ አበባ ከሚገኘው ዋና ካምፓሱ በተጨማሪ የሀዋሳ ካምፓስና የብየዳ ስልጠና ልህቀት ማዕከል ካምፓሶች፣ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በሚገኙ 16 የሳተላይት ተቋማት በደረጃ 6 ወይም በመጀመሪያ ዲግሪ ስልጠና እየሰጠ መሆኑን አስረድቷል፡፡
አዲስ የተቀረጹት አጫጭር የስልጠና መርሃግብሮች ምንድን ናቸው?
በዘንደሮው አመት 11 አዳዲስ የስልጠና ፕርግራሞች ከመታከላቸው በተጨማሪ አዳዲስ የተቀረጹ የአጭር ጊዜ የስልጠና መርሃ ግብሮችም ይፋ ተደርገዋል፡፡ በዚህም፦
- በሲቪል ቴክኖሎጂ፣
- በኤሌክትሪክ እና አይሲቲ፣
- በመካኒካል ቴክኖሎጂ፣
- በቴክስታይል እና አፓረል፣
- በአግሪካልቸራል እና አግሮፕሮሰሲንግ፣
- በሉባን ወርኪንግ የሚሰጡ ሲሆኑ፣ በእነዚህ ስር ያሉ ዝርዝሮችና ሌሎች የስልጠና ዝርዝሮች ከላይ ተያይዘዋል፡፡ (ቲክቫህ)
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በ2018 ዓ/ም ለመጀመሪያ ጊዜ የሪሜዳል ተፈታኞችን እንደሚቀበልና አዲስ የተቀረጹ የስልጠና መርሃግብሮችንም ይፋ እንዳደረገ ገልጿል።
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን ተቀብሎ እስከ 3 ዲግሪ ባሉት ደረጃዎች እንደሚያሰለጥን ያስታወቀው ተቋሙ፣ በዚሁ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ የሪሚዳል ተፈታኞችን እንደሚቀበልም ጠቁሟል፡፡
በመደበኛው በቅዳሜ እና እሁድ እንዲሁም በክረምት የስልጠና መርሃግብሮች ከደረጃ ስድስት እስከ 8 (ከመጀመሪያ እስከ 3ኛ ዲግሪ) የቴክኒክና ሙያ ስልጠና አንደሚሰጥ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡
ኢንስቲትዩቱ ሰልጣኞችን የሚቀበልባቸው አራት መንገዶች ምን ምን ናቸው?
- ደረጃቸውን ለማሻሻል የቴክኒክና ሙያ አመራሮችና ሰልጣኞችን፣
- የኢንዱስትሪ ቴክኒሻኖችን በማታው፣ በቅዳሜና እሁድ ፕሮግራሞች፣
- የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያመጡትን፣ እንዲሁም የሪሜዳል ተፈታኞችን (ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ) እንደሚቀበል ነው የገለጸው፡፡
ተደራሽነቱ ምን ይመለስላል?
ኢንስቲትዩቱ በአዲስ አበባ ከሚገኘው ዋና ካምፓሱ በተጨማሪ የሀዋሳ ካምፓስና የብየዳ ስልጠና ልህቀት ማዕከል ካምፓሶች፣ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በሚገኙ 16 የሳተላይት ተቋማት በደረጃ 6 ወይም በመጀመሪያ ዲግሪ ስልጠና እየሰጠ መሆኑን አስረድቷል፡፡
አዲስ የተቀረጹት አጫጭር የስልጠና መርሃግብሮች ምንድን ናቸው?
በዘንደሮው አመት 11 አዳዲስ የስልጠና ፕርግራሞች ከመታከላቸው በተጨማሪ አዳዲስ የተቀረጹ የአጭር ጊዜ የስልጠና መርሃ ግብሮችም ይፋ ተደርገዋል፡፡ በዚህም፦
- በሲቪል ቴክኖሎጂ፣
- በኤሌክትሪክ እና አይሲቲ፣
- በመካኒካል ቴክኖሎጂ፣
- በቴክስታይል እና አፓረል፣
- በአግሪካልቸራል እና አግሮፕሮሰሲንግ፣
- በሉባን ወርኪንግ የሚሰጡ ሲሆኑ፣ በእነዚህ ስር ያሉ ዝርዝሮችና ሌሎች የስልጠና ዝርዝሮች ከላይ ተያይዘዋል፡፡ (ቲክቫህ)
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
🛑 ሊያመልጦት የማይገባ እድል..
📣 25% ብቻ በመክፈል በማንኛውም እድሜ: ፆታ: የትምህርት ደረጃ ያለ ሰው ሊወስዳቸው የሚችሉ ለውጥ ፈጣሪ ኮርሶችን እንደ Graphics design, video Editing, Digital Marketing, Upwork የምትወስዱበት የዘውድ ቴክ 9ተኛ ዙር ምዝገባ እንዳያመልጣችሁ።
✅የስራ እድል
✅ጥራት ያለው ስልጠና በ professional አስተማሪዎች
✅አንዴ ከፍለው 4 ስልጠናዎችን የሚወስዱበት
✅ 3 certificate ያለው
⚠️ ️ያሉት ቦታዎች ውስን ስለሆኑ አሁኑኑ ከታች ባለው የዘውድ ቴክ ቻናል ሊንክ ተቀላቅለው እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መልዕክት መላክ ወይንም መደወል ይችላሉ።
👇ቻናል ሊንክ
https://www.tg-me.com/zewdtech/43
📣 25% ብቻ በመክፈል በማንኛውም እድሜ: ፆታ: የትምህርት ደረጃ ያለ ሰው ሊወስዳቸው የሚችሉ ለውጥ ፈጣሪ ኮርሶችን እንደ Graphics design, video Editing, Digital Marketing, Upwork የምትወስዱበት የዘውድ ቴክ 9ተኛ ዙር ምዝገባ እንዳያመልጣችሁ።
✅የስራ እድል
✅ጥራት ያለው ስልጠና በ professional አስተማሪዎች
✅አንዴ ከፍለው 4 ስልጠናዎችን የሚወስዱበት
✅ 3 certificate ያለው
⚠️ ️ያሉት ቦታዎች ውስን ስለሆኑ አሁኑኑ ከታች ባለው የዘውድ ቴክ ቻናል ሊንክ ተቀላቅለው እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መልዕክት መላክ ወይንም መደወል ይችላሉ።
👇ቻናል ሊንክ
https://www.tg-me.com/zewdtech/43
ሰላም ሚኒስቴር ከአምስት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር የሚሰጠው 14ኛው ዙር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት ስልጠና የመክፈቻ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተካሒዷል።
ስልጠናቸውን ለመከታተል ጅማ፣ ሀዋሳ፣ ወሎ፣ ወልቂጤ እና ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲዎች የገቡ ሰልጣኝ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የሰላም ሚኒስቴር ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን በማሳተፍ በስነ-ምግባር፣ በክህሎት እና በሥራ ፈጠራ ግንዛቤ የሚያዳብር ስልጠና በመስጠትና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በማሰማራት የብሔራዊ በጎ ፈቃድ የማኅበረሰብ አገልግሎት እንዲሰጡ የማድረግ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ስልጠናቸውን ለመከታተል ጅማ፣ ሀዋሳ፣ ወሎ፣ ወልቂጤ እና ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲዎች የገቡ ሰልጣኝ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የሰላም ሚኒስቴር ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን በማሳተፍ በስነ-ምግባር፣ በክህሎት እና በሥራ ፈጠራ ግንዛቤ የሚያዳብር ስልጠና በመስጠትና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በማሰማራት የብሔራዊ በጎ ፈቃድ የማኅበረሰብ አገልግሎት እንዲሰጡ የማድረግ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#ሓሸንገ_ሃይቅ
🕯ዩኒቨርሲቲ ሊገባ የመግቢያ ቀኑን እየተጠባበቀ የነበረው ተማሪ ለሽርሽር በወጣበት ሓሸንገ ሃይቅ ላይ ህይወቱ አለፈ።
በኦፍላ ሓሸንገ ሃይቅ ምንድነው ያጋጠመው?
ተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን በትግራይ ደቡባዊ ዞን ኮረም ከተማ አሉ ከሚባሉ ብርቱ ተማሪዎች አንዱ ነው።
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ከፍል አገር አቀፍ ፈተና ተፈትኖ 430 ነጥብ በማምጣት ጅማ ዩኒቨርሲቲ ደርሶት ለመግባት ቅድመ ዝግጅቱ አጠናቆ በመጠባበቅ ላይ ነበር።
ጅማ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት ቀነ ቀጠሮ መቅረቡን የተገነዘቡት ጓደኞቹ የመሸኛ ሽርሽር ዛሬ እሁድ ጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በሓሸንገ ሃይቅ አዘጋጁለት።
ሆኖም ዝግጅቱ ተጨናገፈ ፤ ባለራዕዩ ተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን ሓሸንገ ሀይቅ ላይ ህይወቱ አለፈ።
የተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን አስከሬን ከብዙ ፍለጋ በኃላ ዛሬ ከቀኑ 11:30 ተገኝቷል።
የተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን የቀብር ስነ-ስርዓት ነገ ሰኞ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም በኮረም ከተማ ይፈፀማል።
#ቲክቫህ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
🕯ዩኒቨርሲቲ ሊገባ የመግቢያ ቀኑን እየተጠባበቀ የነበረው ተማሪ ለሽርሽር በወጣበት ሓሸንገ ሃይቅ ላይ ህይወቱ አለፈ።
በኦፍላ ሓሸንገ ሃይቅ ምንድነው ያጋጠመው?
ተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን በትግራይ ደቡባዊ ዞን ኮረም ከተማ አሉ ከሚባሉ ብርቱ ተማሪዎች አንዱ ነው።
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ከፍል አገር አቀፍ ፈተና ተፈትኖ 430 ነጥብ በማምጣት ጅማ ዩኒቨርሲቲ ደርሶት ለመግባት ቅድመ ዝግጅቱ አጠናቆ በመጠባበቅ ላይ ነበር።
ጅማ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት ቀነ ቀጠሮ መቅረቡን የተገነዘቡት ጓደኞቹ የመሸኛ ሽርሽር ዛሬ እሁድ ጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በሓሸንገ ሃይቅ አዘጋጁለት።
ሆኖም ዝግጅቱ ተጨናገፈ ፤ ባለራዕዩ ተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን ሓሸንገ ሀይቅ ላይ ህይወቱ አለፈ።
የተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን አስከሬን ከብዙ ፍለጋ በኃላ ዛሬ ከቀኑ 11:30 ተገኝቷል።
የተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን የቀብር ስነ-ስርዓት ነገ ሰኞ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም በኮረም ከተማ ይፈፀማል።
#ቲክቫህ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በፀሐይ ኃይል የሚሰራው አውሮፕላን 40,000 ኪሎሜትር በረራ አደረገ
የፀሐይ ብርሃንን ብቻ በመጠቀም ነው
ስዊዘርላንድ ውስጥ የተሰራው "ሶላር ኢምፐልስ 2" ሙሉ በሙሉ በፀሐይ ኃይል የሚሰራ የዓለማችን ትልቁ አውሮፕላን ነው።
በስዊዘርላንድ መሐንዲሶች በበርትራንድ ፒካርድ እና በአንድሬ ቦርሽበርግ የተነደፈው ይህ አውሮፕላን አንድም ጠብታ ነዳጅ ሳይጠቀም 40,000 ኪሎሜትር በዓለም ዙሪያ በመብረር ታሪካዊ ተልዕኮውን አጠናቋል።
ከ17,000 በላይ የፀሐይ ሴሎች በአውሮፕላኑ ላይ ተያይዘው አራት የኤሌክትሪክ ሞተሮችን ኃይል ይሰጣሉ፣ ይህም ቀንና ሌሊት መብረር ያስችለዋል። ይህ ስኬት ታዳሽ ኃይል ለረጅም ጊዜ በአቪዬሽን ዘርፍ ሊሠራ እንደሚችል በተግባር ያሳያል።
ይህ ስኬት ደግሞ ትኩረትን ወደ አዲስ ምርምር—በፀሐይ ኃይል የሚሰሩ የማንቀሳቀሻ ዘዴዎች እና ኃይል ቆጣቢ ቁሳቁሶች እንዲያዞር አድርጓል።
ሶላር ኢምፐልስ 2 ለወደፊቱ ዘላቂ እና ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ ለሆነ የአቪዬሽን ዘርፍ መሠረት ጥሏል ሲሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የፀሐይ ብርሃንን ብቻ በመጠቀም ነው
ስዊዘርላንድ ውስጥ የተሰራው "ሶላር ኢምፐልስ 2" ሙሉ በሙሉ በፀሐይ ኃይል የሚሰራ የዓለማችን ትልቁ አውሮፕላን ነው።
በስዊዘርላንድ መሐንዲሶች በበርትራንድ ፒካርድ እና በአንድሬ ቦርሽበርግ የተነደፈው ይህ አውሮፕላን አንድም ጠብታ ነዳጅ ሳይጠቀም 40,000 ኪሎሜትር በዓለም ዙሪያ በመብረር ታሪካዊ ተልዕኮውን አጠናቋል።
ከ17,000 በላይ የፀሐይ ሴሎች በአውሮፕላኑ ላይ ተያይዘው አራት የኤሌክትሪክ ሞተሮችን ኃይል ይሰጣሉ፣ ይህም ቀንና ሌሊት መብረር ያስችለዋል። ይህ ስኬት ታዳሽ ኃይል ለረጅም ጊዜ በአቪዬሽን ዘርፍ ሊሠራ እንደሚችል በተግባር ያሳያል።
ይህ ስኬት ደግሞ ትኩረትን ወደ አዲስ ምርምር—በፀሐይ ኃይል የሚሰሩ የማንቀሳቀሻ ዘዴዎች እና ኃይል ቆጣቢ ቁሳቁሶች እንዲያዞር አድርጓል።
ሶላር ኢምፐልስ 2 ለወደፊቱ ዘላቂ እና ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ ለሆነ የአቪዬሽን ዘርፍ መሠረት ጥሏል ሲሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#MoE
የ2018 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና (NGAT) በጥር ወር ይሰጣል። - ትምህርት ሚኒስቴር
ከ29 ሺህ በላይ አመልካቾች ዛሬ የተሰጠውን የመጀመሪያ ዙር የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (NGAT) ወስደዋል።
የቴክኒክና ሙያ ተቋማት፣ የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ እና የፖሊሲ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ፈተናው በ53 የፈተና ማዕከላት መሰጠቱን በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ጥራትና ብቃት ማሻሻያ ዴስክ ኃላፊ ኢዶሳ ተርፋሳ (ዶ/ር) ተናግረዋል።
የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ለመቀጠል የተዘጋጁ 29,248 አመልካቾች የመግቢያ ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን ኃላፊው ገልፀዋል፡፡
የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተናው በዓመት ሁለት ጊዜ የሚሰጥ ሲሆን፤ ሁለተኛው ዙር የNGAT መግቢያ ፈተና በጥር 2018 ዓ.ም ይሰጣል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የ2018 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና (NGAT) በጥር ወር ይሰጣል። - ትምህርት ሚኒስቴር
ከ29 ሺህ በላይ አመልካቾች ዛሬ የተሰጠውን የመጀመሪያ ዙር የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (NGAT) ወስደዋል።
የቴክኒክና ሙያ ተቋማት፣ የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ እና የፖሊሲ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ፈተናው በ53 የፈተና ማዕከላት መሰጠቱን በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ጥራትና ብቃት ማሻሻያ ዴስክ ኃላፊ ኢዶሳ ተርፋሳ (ዶ/ር) ተናግረዋል።
የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ለመቀጠል የተዘጋጁ 29,248 አመልካቾች የመግቢያ ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን ኃላፊው ገልፀዋል፡፡
የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተናው በዓመት ሁለት ጊዜ የሚሰጥ ሲሆን፤ ሁለተኛው ዙር የNGAT መግቢያ ፈተና በጥር 2018 ዓ.ም ይሰጣል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#HaramayaUniversity
#የጥሪ ማስታወቂያ
ሀረማያ ዩኒቨርስቲ ለአዲስ ተማሪዎቹ ጥሪ አደረገ
በ2018 በሀረማያ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የፍሬሽማን ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017ዓ.ም. የትምህርት ዘመን በሪሜዲያል (Remedial) ፕሮግራም በዩኒቨርሲቲያችን ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተሰጠው ፈተና አማካይ ውጤት 50% እና በላይ ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ በ ጥቅምት 17 እና 18፣ 2018 ዓ.ም. ሀረማያ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ በአካል ተገኝታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ እናስታውቃለን።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#የጥሪ ማስታወቂያ
ሀረማያ ዩኒቨርስቲ ለአዲስ ተማሪዎቹ ጥሪ አደረገ
በ2018 በሀረማያ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የፍሬሽማን ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017ዓ.ም. የትምህርት ዘመን በሪሜዲያል (Remedial) ፕሮግራም በዩኒቨርሲቲያችን ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተሰጠው ፈተና አማካይ ውጤት 50% እና በላይ ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ በ ጥቅምት 17 እና 18፣ 2018 ዓ.ም. ሀረማያ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ በአካል ተገኝታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ እናስታውቃለን።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#HawassaUniversity
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች፦ በዋናው ግቢ
የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች፦ በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ጨርቅ፣
➫ የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች፦ በዋናው ግቢ
የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች፦ በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ጨርቅ፣
➫ የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news