የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከሚፈተኑ ተማሪዎች መካከል 60 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ለማሳለፍ አቅድ ተይዛል
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተዘጋጀውን ስትራቴጂ ተግባራዊ ለማድረግ ረቂቃ ማዘጋጀቱን አስታውቋል።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስትራቴጂክ ካውንስል አባላት እና የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች በረቂቅ መመሪያው በዝርዝር እየተወያዩበት ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በከተማ አስተዳደሩ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ውጤታማ እንዲሆን ቢሮው አራት ተግባራትን ያካተተ ስትራቴጂ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ መሆኑን ገልጸው ረቂቅ መመሪያው ስትራቴጂውን በአግባቡ ተግባራዊ ማድረግ እንዲቻል መዘጋጀቱን አስረድተዋል።
ኃላፊው አያይዘውም በከተማ አስተዳደሩ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከሚፈተኑ ተማሪዎች መካከል 60 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በቀጥታ እንዲገቡ በስትራቴጂው መቀመጡን ጠቁመው የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ስትራቴጂው በአግባቡ ተግባራዊ ሆኖ የሚፈለገው ውጤት እንዲመዘገብ ወላጆችን ጨምሮ ሁሉንም ባለድርሻ አካል በማስተባበር ውጤታማ ስራ መስራት እንደሚገባቸው ገልፀዋል።
ስትራቴጂው መሰረት በየክፍለ ከተማው በሚቋቋሙ የክላስተር ማዕከላት የመንግስትና የግል ትምህርት ቤት ተማሪዎች ብቁ በሆኑ መምህራን የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠትን ጨምሮ በስትራቴጂው የተቀመጡ ሌሎች ተግባራትን በአግባቡ በመተግበር ተፈታኝ ተማሪዎቹን ውጤታማ ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምራል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተዘጋጀውን ስትራቴጂ ተግባራዊ ለማድረግ ረቂቃ ማዘጋጀቱን አስታውቋል።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስትራቴጂክ ካውንስል አባላት እና የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች በረቂቅ መመሪያው በዝርዝር እየተወያዩበት ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በከተማ አስተዳደሩ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ውጤታማ እንዲሆን ቢሮው አራት ተግባራትን ያካተተ ስትራቴጂ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ መሆኑን ገልጸው ረቂቅ መመሪያው ስትራቴጂውን በአግባቡ ተግባራዊ ማድረግ እንዲቻል መዘጋጀቱን አስረድተዋል።
ኃላፊው አያይዘውም በከተማ አስተዳደሩ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከሚፈተኑ ተማሪዎች መካከል 60 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በቀጥታ እንዲገቡ በስትራቴጂው መቀመጡን ጠቁመው የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ስትራቴጂው በአግባቡ ተግባራዊ ሆኖ የሚፈለገው ውጤት እንዲመዘገብ ወላጆችን ጨምሮ ሁሉንም ባለድርሻ አካል በማስተባበር ውጤታማ ስራ መስራት እንደሚገባቸው ገልፀዋል።
ስትራቴጂው መሰረት በየክፍለ ከተማው በሚቋቋሙ የክላስተር ማዕከላት የመንግስትና የግል ትምህርት ቤት ተማሪዎች ብቁ በሆኑ መምህራን የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠትን ጨምሮ በስትራቴጂው የተቀመጡ ሌሎች ተግባራትን በአግባቡ በመተግበር ተፈታኝ ተማሪዎቹን ውጤታማ ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምራል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#RayaUniversity
በ2018 ዓ.ም ራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የሪሚዲያል ትምህርት ወስዳችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 11 እና 12/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም ራያ ዩኒቨርሲቲ የምትመደቡ ተማሪዎች በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ ይደረግላችኋል ተብሏል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም ራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የሪሚዲያል ትምህርት ወስዳችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 11 እና 12/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም ራያ ዩኒቨርሲቲ የምትመደቡ ተማሪዎች በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ ይደረግላችኋል ተብሏል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ ባልታወቀ ምክንያት ድንገተኛ የእሳት ቃጠሎ መከሰቱን የአካባቢው ምንጮች አስታወቁ።
የጉዳቱ ክብደት:
እሳቱ በተለይ ሆስፒታሉ የሚጠቀምበትን ዋና የመድሃኒት መጋዘን (Main Pharmacy Store) ያወደመ ሲሆን፣ በውስጡ የነበሩት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችና ቁሳቁሶች ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድመዋል።
ይህ በሆስፒታሉ አገልግሎት ላይ ከባድ ጉዳት ሊያስከትል እንደሚችል ይጠበቃል።
ቃጠሎው ከተነሳ በኋላ፣ በርካታ አካላት በአፋጣኝ ተረባርበው አደጋውን በቁጥጥር ስር ማዋል ችለዋል። ከተሳተፉት መካከል፡-
* የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች እና የጤና ሳይንስ ተማሪዎች
* የአክሱም ከተማ ፀጥታ አባላትና ማዘጋጃ ቤት ሰራተኞች
* የከተማዋ ወጣቶች
* ፌደራል ፖሊስ አባላት
* ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የተውጣጡ የእሳት አደጋ ሰራተኞች በሁሉም አካላት ትብብር አደጋው ተረጋግቷል።
የእሳት ቃጠሎው መንስኤ ምን እንደሆነ እስካሁን በይፋ ያልተገለጸ ሲሆን፣ የአደጋው መንስኤ ምን እንደሆነ ለማጣራት ምርመራ እየተካሄደ መሆኑ ተገልጿል።
Via መናኸሪያ ሬዲዮ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የጉዳቱ ክብደት:
እሳቱ በተለይ ሆስፒታሉ የሚጠቀምበትን ዋና የመድሃኒት መጋዘን (Main Pharmacy Store) ያወደመ ሲሆን፣ በውስጡ የነበሩት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችና ቁሳቁሶች ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድመዋል።
ይህ በሆስፒታሉ አገልግሎት ላይ ከባድ ጉዳት ሊያስከትል እንደሚችል ይጠበቃል።
ቃጠሎው ከተነሳ በኋላ፣ በርካታ አካላት በአፋጣኝ ተረባርበው አደጋውን በቁጥጥር ስር ማዋል ችለዋል። ከተሳተፉት መካከል፡-
* የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች እና የጤና ሳይንስ ተማሪዎች
* የአክሱም ከተማ ፀጥታ አባላትና ማዘጋጃ ቤት ሰራተኞች
* የከተማዋ ወጣቶች
* ፌደራል ፖሊስ አባላት
* ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የተውጣጡ የእሳት አደጋ ሰራተኞች በሁሉም አካላት ትብብር አደጋው ተረጋግቷል።
የእሳት ቃጠሎው መንስኤ ምን እንደሆነ እስካሁን በይፋ ያልተገለጸ ሲሆን፣ የአደጋው መንስኤ ምን እንደሆነ ለማጣራት ምርመራ እየተካሄደ መሆኑ ተገልጿል።
Via መናኸሪያ ሬዲዮ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#AssosaUniversity
በ2018 ዓ.ም አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥቅምት 12 እና 13/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥቅምት 12 እና 13/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#WolloUniversity
በ2018 ዓ.ም ወሎ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የግብርና ኮሌጅ ሚድ ካሪየር ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥቅምት 13 እና 14/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦ በዩኒቨርሲቲው ደሴ ግቢ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ10/የ12ኛ ክፍል ውጤት ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
የ8ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
አራት 3X4 የሆነ ጉርድ ፎቶግራፍ፣
ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም ወሎ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የግብርና ኮሌጅ ሚድ ካሪየር ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥቅምት 13 እና 14/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦ በዩኒቨርሲቲው ደሴ ግቢ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ10/የ12ኛ ክፍል ውጤት ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
የ8ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
አራት 3X4 የሆነ ጉርድ ፎቶግራፍ፣
ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#MekdelaAmbaUniversity
በ2017 ዓ.ም በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እንዲሁም በትምህርት ሚኒስቴር መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ካምፓስ (ቱሉ-አውሊያ)
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በመካነ ሰላም ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3X4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የብሔራዊ መታወቂያ/ፋይዳ (National ID) እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) መያዝ እንዳለባችሁ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2017 ዓ.ም በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እንዲሁም በትምህርት ሚኒስቴር መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ካምፓስ (ቱሉ-አውሊያ)
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በመካነ ሰላም ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3X4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የብሔራዊ መታወቂያ/ፋይዳ (National ID) እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) መያዝ እንዳለባችሁ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#DebreMarkosUniversity
በ2018 ዓ.ም ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 14 እና 15/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የየ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3X4 የሆነ ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና የትራስ ልብስ፡፡
በ2018 ዓ.ም ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ መርሐግብር (Remedial Program) አዲስ ለምትመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ወደ ፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 14 እና 15/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የየ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3X4 የሆነ ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና የትራስ ልብስ፡፡
በ2018 ዓ.ም ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ መርሐግብር (Remedial Program) አዲስ ለምትመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ወደ ፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
🎈ፍሬሽማን ኮርስ በቪድዮ ገፅ ለገፅ ቲቶርያል ለምትፈልጉ ተማሪዎች
😏የፍሬሽማን ማትስ እና ፊዚክስ ሁለቱንም ኮርስ በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
😏የሪሜዲያል ማትስ ለናቹራልም ለሶሻልም በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
ቲቶርያሎቹ በሙሉ በቪድዮ ሲሆኑ ክፍያ በፈፀሙ ቅጽበት ሁሉም ቪዲዮዎች የተጫኑበት የቴሌግራም ቻናል ሊንክ ይላክላቹሃል።
ቲቶርያሎቹን የምትፈልጉ ➡️ @ATC_tutorial
☎️ 0714490120
😏የፍሬሽማን ማትስ እና ፊዚክስ ሁለቱንም ኮርስ በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
😏የሪሜዲያል ማትስ ለናቹራልም ለሶሻልም በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
ቲቶርያሎቹ በሙሉ በቪድዮ ሲሆኑ ክፍያ በፈፀሙ ቅጽበት ሁሉም ቪዲዮዎች የተጫኑበት የቴሌግራም ቻናል ሊንክ ይላክላቹሃል።
ቲቶርያሎቹን የምትፈልጉ ➡️ @ATC_tutorial
☎️ 0714490120
#BongaUniversity
በ2018 ዓ.ም ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥቅምት 14 እና 15/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ውጤት ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስድስት 3X4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥቅምት 14 እና 15/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ውጤት ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስድስት 3X4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#EPSU
የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን የአንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች በዛሬው ዕለት መቀበል ጀምሯል።
ዩኒቨርሲቲው ለአዲስ ገቢ ፍሬሽማን ተማሪዎች ጥቅምት 06 እና 07/2018 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል።
ዩኒቨርሲቲው በአዲስ አበባ አራቱም መናኸሪያዎች ማለትም መርካቶ አውቶቡስ ተራ፣ ቃሊቲ፣ አየር ጤና እና ላምበረት መናኸሪያዎች የትራንስፖርት አገልገልሎት በማቅረብ ተማሪዎቹን በነገው ዕለትም ይቀበላል።
የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የማለፊያ ነጥብ ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በምደባ ሲቀበል ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሆነ ይታወቃል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን የአንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች በዛሬው ዕለት መቀበል ጀምሯል።
ዩኒቨርሲቲው ለአዲስ ገቢ ፍሬሽማን ተማሪዎች ጥቅምት 06 እና 07/2018 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል።
ዩኒቨርሲቲው በአዲስ አበባ አራቱም መናኸሪያዎች ማለትም መርካቶ አውቶቡስ ተራ፣ ቃሊቲ፣ አየር ጤና እና ላምበረት መናኸሪያዎች የትራንስፖርት አገልገልሎት በማቅረብ ተማሪዎቹን በነገው ዕለትም ይቀበላል።
የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የማለፊያ ነጥብ ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በምደባ ሲቀበል ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሆነ ይታወቃል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#DillaUniversity
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ፍሬሽማን ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ዲላ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
- የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
- ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
- የ12ኛ ክፍል ውጤት ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
- ስድስት 3X4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ፍሬሽማን ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ዲላ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
- የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
- ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
- የ12ኛ ክፍል ውጤት ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
- ስድስት 3X4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#KotebeUniversityOfEducation
በ2018 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች; ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ.ም የማለፊያ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ባወጣው ልዩ የስኮላርሺፕ ፕሮግራም ተመዝግባችሁ የተመለመላችሁና ስማችሁ በዩኒቨርሲቲው ዌብሳይት እና የፌስቡክ ገፅ ላይ የተገለፀ እንዲሁም
በ2015 ዓ.ም እና በ2016 ዓ.ም የማለፊያ ነጥብ አምጥታችሁ በኦንላይን ተመዝግባችሁ የተመለመላችሁና ስማችሁ በዩኒቨርሲቲው ዌብሳይት እና የፌስቡክ ገፅ ላይ የተገለፀ ተማሪዎች በሙሉ ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
👉 የ8ኛ ክፍል ውጤት ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
👉 ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
👉 የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
👉 ሦስት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣
👉 አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
✅ ሁሉንም የትምህርት መረጃዎች Scan በማድረግ በአንድ PDF ሶፍት ኮፒ እንዲሁም ስካን ተደርጎ በሶፍት ኮፒ የተዘጋጀ ጉርድ ፎቶግራፍ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች; ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ.ም የማለፊያ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ባወጣው ልዩ የስኮላርሺፕ ፕሮግራም ተመዝግባችሁ የተመለመላችሁና ስማችሁ በዩኒቨርሲቲው ዌብሳይት እና የፌስቡክ ገፅ ላይ የተገለፀ እንዲሁም
በ2015 ዓ.ም እና በ2016 ዓ.ም የማለፊያ ነጥብ አምጥታችሁ በኦንላይን ተመዝግባችሁ የተመለመላችሁና ስማችሁ በዩኒቨርሲቲው ዌብሳይት እና የፌስቡክ ገፅ ላይ የተገለፀ ተማሪዎች በሙሉ ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
👉 የ8ኛ ክፍል ውጤት ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
👉 ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
👉 የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
👉 ሦስት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣
👉 አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#WoldiaUniversity
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐግብር የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም አንደኛ ዓመት 1ኛ ሴሚስተር በተለያዩ ምክንያቶች መልሶ ቅበላ በመሙላት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3X4 መጠን ያለው ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መማር ማስተማር ጥቅምት 24/2018 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐግብር የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም አንደኛ ዓመት 1ኛ ሴሚስተር በተለያዩ ምክንያቶች መልሶ ቅበላ በመሙላት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3X4 መጠን ያለው ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መማር ማስተማር ጥቅምት 24/2018 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#DebreTaborUniversity
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች በቅርቡ በሂሳብ ትምህርት ላይ የውጤት ማስተካከያ ስለተደረገ በድጋሜ በትምህርት ሚኒሰቴር ውጤት ማሳዎቂያ ፔጅ ላይ ውጤታችሁን ቼክ እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3X4 መጠን ያለው ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ትምህርት አዲስ የምትመደቡ ተማሪዎች ትምህርት ሚኒስቴር ምደባችሁን ይፋ እንዳደረገ ጥሪ በሌላ ማስታዎቂያ ይደረግላችኋል ተብሏል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች በቅርቡ በሂሳብ ትምህርት ላይ የውጤት ማስተካከያ ስለተደረገ በድጋሜ በትምህርት ሚኒሰቴር ውጤት ማሳዎቂያ ፔጅ ላይ ውጤታችሁን ቼክ እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3X4 መጠን ያለው ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ትምህርት አዲስ የምትመደቡ ተማሪዎች ትምህርት ሚኒስቴር ምደባችሁን ይፋ እንዳደረገ ጥሪ በሌላ ማስታዎቂያ ይደረግላችኋል ተብሏል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#MoE
በ 2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል እንደምትችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የሪሚዲያል ፕሮግራም #የማያስተናግዱ ዩኒቨርሲቲዎች፦
1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
2. አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
3. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
4. ሲቪል ሰርቪርስ ዩኒቨርሲቲ
5. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
6. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
7. ኮተቤ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት
የሞላችሁትን ምርጫ በ student.ethernet.edu.et በኩል ማረጋገጥ የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ 2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል እንደምትችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የሪሚዲያል ፕሮግራም #የማያስተናግዱ ዩኒቨርሲቲዎች፦
1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
2. አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
3. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
4. ሲቪል ሰርቪርስ ዩኒቨርሲቲ
5. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
6. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
7. ኮተቤ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት
የሞላችሁትን ምርጫ በ student.ethernet.edu.et በኩል ማረጋገጥ የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news