የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ከ500 በላይ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ሽልማት እና ዕውቅና ሰጥቷል፡፡
በክልሉ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ወስደው ከ500 በላይ ውጤት ያስመዘገቡ 452 ተማሪዎች እና ከ400 በላይ ውጤት ያስመዘገቡ 3 አይነ ስውር ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በክልሉ መንግሥት ሽልማትና ዕውቅና ከተሰጣቸው ተማሪዎች መካከል 113ቱ ሴቶች ናቸው።
በ2017 ዓ.ም በክልሉ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ 94,668 ተማሪዎች መካከል 11,830 ያክሉ ወይም 12.5% ተማሪዎች ከ50 ከመቶ በላይ በማስመዝገብ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ማምጣታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ካለፈው ዓመት ውጤት አንጻር መሻሻል መታየቱን ጠቅሰዋል፡፡
በክልሉ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች መካከል ሰባት ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ሁሉንም ተማሪዎች ያሳለፉ ሲሆን፤ 61 ትምህርት ቤቶች ደግሞ አንድም ተማሪ ማሳለፍ አለመቻላቸው ተገልጿል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በክልሉ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ወስደው ከ500 በላይ ውጤት ያስመዘገቡ 452 ተማሪዎች እና ከ400 በላይ ውጤት ያስመዘገቡ 3 አይነ ስውር ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በክልሉ መንግሥት ሽልማትና ዕውቅና ከተሰጣቸው ተማሪዎች መካከል 113ቱ ሴቶች ናቸው።
በ2017 ዓ.ም በክልሉ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ 94,668 ተማሪዎች መካከል 11,830 ያክሉ ወይም 12.5% ተማሪዎች ከ50 ከመቶ በላይ በማስመዝገብ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ማምጣታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ካለፈው ዓመት ውጤት አንጻር መሻሻል መታየቱን ጠቅሰዋል፡፡
በክልሉ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች መካከል ሰባት ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ሁሉንም ተማሪዎች ያሳለፉ ሲሆን፤ 61 ትምህርት ቤቶች ደግሞ አንድም ተማሪ ማሳለፍ አለመቻላቸው ተገልጿል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#MoE
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው በአማካይ ውጤታቸው 49.50 - 49.99 በመቶ ያመጡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ የሚጠጋጋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች፥ ዝቅተኛውን 50 በመቶ የማለፊያ ነጥብ ያሟሉ ሆኖ የተወሰነ መሆኑን በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን መስከረም 20/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ያሳያል።
በመሆኑም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመግባት መማር እንደሚችሉ ሚኒስተሩ ገልፀዋል።
💥 ከ297/600 ያመጣቹህ ተማሪዎች አልፋቹኋል👏
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው በአማካይ ውጤታቸው 49.50 - 49.99 በመቶ ያመጡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ የሚጠጋጋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች፥ ዝቅተኛውን 50 በመቶ የማለፊያ ነጥብ ያሟሉ ሆኖ የተወሰነ መሆኑን በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን መስከረም 20/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ያሳያል።
በመሆኑም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመግባት መማር እንደሚችሉ ሚኒስተሩ ገልፀዋል።
💥 ከ297/600 ያመጣቹህ ተማሪዎች አልፋቹኋል
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🎈ፍሬሽማን ኮርስ በቪድዮ ገፅ ለገፅ ቲቶርያል ለምትፈልጉ ተማሪዎች
😏የፍሬሽማን ማትስ እና ፊዚክስ ሁለቱንም ኮርስ በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
😏የሪሜዲያል ማትስ ለናቹራልም ለሶሻልም በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
ቲቶርያሎቹ በሙሉ በቪድዮ ሲሆኑ ክፍያ በፈፀሙ ቅጽበት ሁሉም ቪዲዮዎች የተጫኑበት የቴሌግራም ቻናል ሊንክ ይላክላቹሃል።
ቲቶርያሎቹን የምትፈልጉ ➡️ @ATC_tutorial
☎️ 0714490120
😏የፍሬሽማን ማትስ እና ፊዚክስ ሁለቱንም ኮርስ በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
😏የሪሜዲያል ማትስ ለናቹራልም ለሶሻልም በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
ቲቶርያሎቹ በሙሉ በቪድዮ ሲሆኑ ክፍያ በፈፀሙ ቅጽበት ሁሉም ቪዲዮዎች የተጫኑበት የቴሌግራም ቻናል ሊንክ ይላክላቹሃል።
ቲቶርያሎቹን የምትፈልጉ ➡️ @ATC_tutorial
☎️ 0714490120
#AAU
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ትምህርት ዘመን በመደበኛው የቅድመ ምረቃ መርሐግብር በትምህርት ሚኒስቴር እና በዩኒቨርሲቲው የቅድመ ምረቃ ትምህርት የመግቢያ መስፈርቶች መሠረት ቅበላ ያገኙ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት፦
ከአዲስ አበባ ውጪ የምትመጡ ተማሪዎች መስከረም 22 እና 23/2018 ዓ.ም በየተመደባችሁበት የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል፡፡
ነዋሪነታችሁ በአዲስ አበባ የሆነና ቅበላ ያገኛችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉት ቀን መስከረም 26/2018 ዓ.ም መሆኑን ተገልጿል፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የማደሪያ አገልግሎት (Dormitory) ለተሰጣችሁ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ጨርቅ እንዲሁም የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች መስከረም 22 እና 23/2018 ዓ.ም በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች ዩኒቨርሲቲው የትራንስፖርት አገልግሎት የሚያቀርብ መሆኑን አሳውቋል፡፡
አጠቃላይ ገለጻ ሰኞ መስከረም 26/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት መስከረም 27/2818 ዓ.ም ይጀመራል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ትምህርት ዘመን በመደበኛው የቅድመ ምረቃ መርሐግብር በትምህርት ሚኒስቴር እና በዩኒቨርሲቲው የቅድመ ምረቃ ትምህርት የመግቢያ መስፈርቶች መሠረት ቅበላ ያገኙ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት፦
ከአዲስ አበባ ውጪ የምትመጡ ተማሪዎች መስከረም 22 እና 23/2018 ዓ.ም በየተመደባችሁበት የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል፡፡
ነዋሪነታችሁ በአዲስ አበባ የሆነና ቅበላ ያገኛችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉት ቀን መስከረም 26/2018 ዓ.ም መሆኑን ተገልጿል፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የማደሪያ አገልግሎት (Dormitory) ለተሰጣችሁ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ጨርቅ እንዲሁም የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች መስከረም 22 እና 23/2018 ዓ.ም በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች ዩኒቨርሲቲው የትራንስፖርት አገልግሎት የሚያቀርብ መሆኑን አሳውቋል፡፡
አጠቃላይ ገለጻ ሰኞ መስከረም 26/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት መስከረም 27/2818 ዓ.ም ይጀመራል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#TourismTrainingInstitute
ቱሪዝም ማስልጠኛ ኢንስቲትዩት የአዲስ ገቢ ሰልጣኞች ምዝገባ ማድረግ ጀምሯል፡፡
ኢንስቲትዩቱ ከትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ባገኘው ዕውቅና በዲግሪ እና በደረጃ በሆቴልና በቱሪዝም ዘርፎች ስልጠና ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጿል፡፡
በ2016፣ በ2017 እና በ2018 የ12ኛ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና መስፈርት መሰረት እንዲሁም የዲግሪ መግቢያ ያላቸውን ሰልጣኞች በቀን መርሐግብር እንደሚቀበል ኢንስቲትዩቱ አሳውቋል፡፡
ኢንስቲትየቱ ለቀን ሰልጣኞች ከክፍያ ነጻ ትምህርት የሚሰጥ ሲሆን፤ በማታና ቅዳሜ እንዲሁም አጫጭር ስልጠና ለሚፈልጉ በክፍያ ያሰለጥናል፡፡ ተቋሙ ተጨማሪ ስልጠና በእንግሊዘኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ አረብኛ እና ጀርመንኛ ቋንቋዎች ይሰጣል፡፡
Level 4
Front Office House keeping
Food and Beverage Control
Food and Beverage Service
Tour Guide
Pastry and Bakery
Level 5
Culinary Art
Tour Operation
Level 6 (የመጀመሪያ ዲግሪ)
Culinary Art
Event Management
Hotel Management
Tourism Management
የምዝገባ ጊዜ፦
የአዲስ ገቢዎች የምዝገባ ቀናት ከዛሬ መስከረም 21/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የሥራ ቀናት
የምዝገባ ቦታ፦
ገነት ሆቴል ሆቴል አጠገብ በሚገኘው የኢንስቲትዩቱ ዋና ግቢ
የመግቢያ ፈተና እና ስልጠና የሚጀምርበት ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል ተብሏል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ቱሪዝም ማስልጠኛ ኢንስቲትዩት የአዲስ ገቢ ሰልጣኞች ምዝገባ ማድረግ ጀምሯል፡፡
ኢንስቲትዩቱ ከትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ባገኘው ዕውቅና በዲግሪ እና በደረጃ በሆቴልና በቱሪዝም ዘርፎች ስልጠና ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጿል፡፡
በ2016፣ በ2017 እና በ2018 የ12ኛ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና መስፈርት መሰረት እንዲሁም የዲግሪ መግቢያ ያላቸውን ሰልጣኞች በቀን መርሐግብር እንደሚቀበል ኢንስቲትዩቱ አሳውቋል፡፡
ኢንስቲትየቱ ለቀን ሰልጣኞች ከክፍያ ነጻ ትምህርት የሚሰጥ ሲሆን፤ በማታና ቅዳሜ እንዲሁም አጫጭር ስልጠና ለሚፈልጉ በክፍያ ያሰለጥናል፡፡ ተቋሙ ተጨማሪ ስልጠና በእንግሊዘኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ አረብኛ እና ጀርመንኛ ቋንቋዎች ይሰጣል፡፡
Level 4
Front Office House keeping
Food and Beverage Control
Food and Beverage Service
Tour Guide
Pastry and Bakery
Level 5
Culinary Art
Tour Operation
Level 6 (የመጀመሪያ ዲግሪ)
Culinary Art
Event Management
Hotel Management
Tourism Management
የምዝገባ ጊዜ፦
የአዲስ ገቢዎች የምዝገባ ቀናት ከዛሬ መስከረም 21/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የሥራ ቀናት
የምዝገባ ቦታ፦
ገነት ሆቴል ሆቴል አጠገብ በሚገኘው የኢንስቲትዩቱ ዋና ግቢ
የመግቢያ ፈተና እና ስልጠና የሚጀምርበት ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል ተብሏል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#MOE
ተጨማሪ መረጃዎች በ2017 ትምህርት ዘመን ሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና ላይ ተሰጠ፡፡
👉 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡትን ከአንድ እስካስር በሁለቱም ጾታዎች ከላይ ይመልከቱ
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተፈታኞችን ውጤት የገለጸ ሲሆን ተፈታኞች በተገለጸው ውጤታቸው እና ተያያዥ መረጃዎች ላይ ቅሬታቸውን በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ አቅርበዋል፡፡ የቅሬታ አቅራቢዎች ብዛት በከፍተኛ ደረጃ ከዓመት ዓመት እየቀነሰ የመጠ ሲሆን በ2017 ላይ በየይነ መረብ በተፈተኑ በተወሰኑ ተማሪዎች ላይ የፊዝክስ ውጤት ወደ መቶኛ ያልተቀየረላቸው እንዲሁም ወደ መቶኛ ስቀየር በነጥብ ቤት የነበሩ ቁጥሮች ያልተደመረላቸው ተማሪዎች ተስተካክሎላቸዋል፡፡
በተጨማሪም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ እንዲጠጋጋ በተወሰነው መሠረት ተግባራዊ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም በአጠቃላይ 3,350 ተጨማሪ ተማሪዎች ዝቅተኛውን የማለፊያ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡
በዚሁ መሠረት የ2017 ትምህርት ዘመን ላይ 50 ከመቶና በላይ ያመጡ አጠቃላይ ተፈታኞች 52,279 ሆነው የተመዘገቡ ሲሆን በአጠቃላይ በመቶኛ ስገለጽ ወደ 8.9 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በዓመቱ በየትምህርት መስኩ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተፈታኞች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ተጨማሪ መረጃዎች በ2017 ትምህርት ዘመን ሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና ላይ ተሰጠ፡፡
👉 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡትን ከአንድ እስካስር በሁለቱም ጾታዎች ከላይ ይመልከቱ
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተፈታኞችን ውጤት የገለጸ ሲሆን ተፈታኞች በተገለጸው ውጤታቸው እና ተያያዥ መረጃዎች ላይ ቅሬታቸውን በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ አቅርበዋል፡፡ የቅሬታ አቅራቢዎች ብዛት በከፍተኛ ደረጃ ከዓመት ዓመት እየቀነሰ የመጠ ሲሆን በ2017 ላይ በየይነ መረብ በተፈተኑ በተወሰኑ ተማሪዎች ላይ የፊዝክስ ውጤት ወደ መቶኛ ያልተቀየረላቸው እንዲሁም ወደ መቶኛ ስቀየር በነጥብ ቤት የነበሩ ቁጥሮች ያልተደመረላቸው ተማሪዎች ተስተካክሎላቸዋል፡፡
በተጨማሪም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ እንዲጠጋጋ በተወሰነው መሠረት ተግባራዊ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም በአጠቃላይ 3,350 ተጨማሪ ተማሪዎች ዝቅተኛውን የማለፊያ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡
በዚሁ መሠረት የ2017 ትምህርት ዘመን ላይ 50 ከመቶና በላይ ያመጡ አጠቃላይ ተፈታኞች 52,279 ሆነው የተመዘገቡ ሲሆን በአጠቃላይ በመቶኛ ስገለጽ ወደ 8.9 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በዓመቱ በየትምህርት መስኩ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተፈታኞች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🎈ፍሬሽማን ኮርስ በቪድዮ ገፅ ለገፅ ቲቶርያል ለምትፈልጉ ተማሪዎች
😏የፍሬሽማን ማትስ እና ፊዚክስ ሁለቱንም ኮርስ በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
😏የሪሜዲያል ማትስ ለናቹራልም ለሶሻልም በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
ቲቶርያሎቹ በሙሉ በቪድዮ ሲሆኑ ክፍያ በፈፀሙ ቅጽበት ሁሉም ቪዲዮዎች የተጫኑበት የቴሌግራም ቻናል ሊንክ ይላክላቹሃል።
ቲቶርያሎቹን የምትፈልጉ ➡️ @ATC_tutorial
☎️ 0714490120
😏የፍሬሽማን ማትስ እና ፊዚክስ ሁለቱንም ኮርስ በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
😏የሪሜዲያል ማትስ ለናቹራልም ለሶሻልም በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
ቲቶርያሎቹ በሙሉ በቪድዮ ሲሆኑ ክፍያ በፈፀሙ ቅጽበት ሁሉም ቪዲዮዎች የተጫኑበት የቴሌግራም ቻናል ሊንክ ይላክላቹሃል።
ቲቶርያሎቹን የምትፈልጉ ➡️ @ATC_tutorial
☎️ 0714490120
#EthiopianPoliceUniversity
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥቅምት 01 እና 02/2018 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው የ2018 ዒ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ሲቪል አመልካቾችን ጨምሮ በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና መስጠቱ ይታወቃል፡፡
ለምዝገባ ሲሔዱ ሊይዟቸው የሚገቡ፦
➫ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፣ የንፅህና መጠበቂያ እቃዎች እና የውስጥ ቅያሬ ልብሶች
➫ የ8ኛ፣ የ10ኛ፣ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሰርተፊኬት
➫ የተመረቁበትን የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ኮፒው
ለፖሊስ ሳይንስ እና ለፎረንሲክ ሳይንስ ዲግሪ ያመለካታችሁ የሪሚዲያል አመልካቾች በሪሚዲያል ፕሮግራም ያለፋችሁበትን ውጤት ከተማራችሁበት ዩኒቨርሲቲ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
🆔 ለምዝገባ ስትሔዱ የብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
ፖሊስ ሳይንስ፣ ፖሊስ ሴኩሪቲ፣ ፎረንሲክ ሳይንስ፣ ዲጂታል ፎረንሲክ እና ታክቲክ ወንጀል ምርመራ ዩኒቨርሲቲው ከሚያስተምራቸው የትምህርት ፕሮግራም መካከል ይጠቀሳሉ፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥቅምት 01 እና 02/2018 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው የ2018 ዒ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ሲቪል አመልካቾችን ጨምሮ በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና መስጠቱ ይታወቃል፡፡
ለምዝገባ ሲሔዱ ሊይዟቸው የሚገቡ፦
➫ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፣ የንፅህና መጠበቂያ እቃዎች እና የውስጥ ቅያሬ ልብሶች
➫ የ8ኛ፣ የ10ኛ፣ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሰርተፊኬት
➫ የተመረቁበትን የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ኮፒው
ለፖሊስ ሳይንስ እና ለፎረንሲክ ሳይንስ ዲግሪ ያመለካታችሁ የሪሚዲያል አመልካቾች በሪሚዲያል ፕሮግራም ያለፋችሁበትን ውጤት ከተማራችሁበት ዩኒቨርሲቲ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
🆔 ለምዝገባ ስትሔዱ የብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
ፖሊስ ሳይንስ፣ ፖሊስ ሴኩሪቲ፣ ፎረንሲክ ሳይንስ፣ ዲጂታል ፎረንሲክ እና ታክቲክ ወንጀል ምርመራ ዩኒቨርሲቲው ከሚያስተምራቸው የትምህርት ፕሮግራም መካከል ይጠቀሳሉ፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#JobVacancy
#DebreMarkosUniversity
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በጤና ካምፓሱ ብቁ የሆኑ መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ መምህራን
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 57
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ሁለተኛ ዲግሪና በላይ
➤ የሥራ ቦታ፦ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዛችሁ በመቅረብ መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በሥራ ላይ ሆናችሁ የምትወዳደሩ አመልካቾች የምታልፉ ከሆነ፣ ከምትሠሩበት ተቋም የሥራ መልቀቂያ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
ተወዳዳሪዎች ዕድሜያችሁ ከ45 ዓመት ያልበለጠ መሆን አለበት፡፡
የመመዝገቢያ ቦታ፦
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጤና ካምፓስ የሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን ህንፃ 05
የመመዝገቢያ ጊዜ፡-
ማስታወቂያው ከወጣበት መስከረም 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የሥራ ቀናት
የፈተና ቀን በውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#DebreMarkosUniversity
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በጤና ካምፓሱ ብቁ የሆኑ መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ መምህራን
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 57
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ሁለተኛ ዲግሪና በላይ
➤ የሥራ ቦታ፦ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዛችሁ በመቅረብ መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በሥራ ላይ ሆናችሁ የምትወዳደሩ አመልካቾች የምታልፉ ከሆነ፣ ከምትሠሩበት ተቋም የሥራ መልቀቂያ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
ተወዳዳሪዎች ዕድሜያችሁ ከ45 ዓመት ያልበለጠ መሆን አለበት፡፡
የመመዝገቢያ ቦታ፦
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጤና ካምፓስ የሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን ህንፃ 05
የመመዝገቢያ ጊዜ፡-
ማስታወቂያው ከወጣበት መስከረም 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የሥራ ቀናት
የፈተና ቀን በውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#AAU #ኤክስቴንሽን
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ትምህርት ዘመን በኤክስቴንሽን ፕሮግራሞች የቅድመ ምረቃ መርሐግብር የተማሪዎች ቅበላ ክፍት አድርጓል፡፡
የማመልከቻ ጊዜ፦
ከመስከረም 22-27/2018 ዓ.ም
አመልካቾች ከ2014–2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱና በትምህርት ሚኒስቴር ለትምህርት ዘመኑ የተቀመጠውን የማለፊያ ነጥብ ያመጡ ሊሆኑ ይገባል፡፡
አመልካቾች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የተሰጠውን የቅድመ ምረቃ መግቢያ ፈተና (UAT) የወሰዱና ዝቅተኛውን የማለፊያ ውጤት 50% ማምጣት ይጠበቅባቸዋል።
ከ2015-2017 ዓ.ም በሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ስትማሩ የነበራችሁ የወጪ መጋራት የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ከትምህርት ማስረጃችሁ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባችኋል።
የሪሚዲያል ትምህርት የተከታተላችሁ አመልካቾች የሪሚዲያል ፕሮግራም የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ሊሆን ይገባል።
ለጤና፣ ህግ እና መሰል ፕሮግራሞች የምታመለክቱ አመልካቾች ተጨማሪ በትምህርት ክፍሎቹ የተቀመጡ መለኪያዎችን ማሟላት ይጠበቅባችኋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ትምህርት ዘመን በኤክስቴንሽን ፕሮግራሞች የቅድመ ምረቃ መርሐግብር የተማሪዎች ቅበላ ክፍት አድርጓል፡፡
የማመልከቻ ጊዜ፦
ከመስከረም 22-27/2018 ዓ.ም
አመልካቾች ከ2014–2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱና በትምህርት ሚኒስቴር ለትምህርት ዘመኑ የተቀመጠውን የማለፊያ ነጥብ ያመጡ ሊሆኑ ይገባል፡፡
አመልካቾች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የተሰጠውን የቅድመ ምረቃ መግቢያ ፈተና (UAT) የወሰዱና ዝቅተኛውን የማለፊያ ውጤት 50% ማምጣት ይጠበቅባቸዋል።
ከ2015-2017 ዓ.ም በሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ስትማሩ የነበራችሁ የወጪ መጋራት የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ከትምህርት ማስረጃችሁ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባችኋል።
የሪሚዲያል ትምህርት የተከታተላችሁ አመልካቾች የሪሚዲያል ፕሮግራም የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ሊሆን ይገባል።
ለጤና፣ ህግ እና መሰል ፕሮግራሞች የምታመለክቱ አመልካቾች ተጨማሪ በትምህርት ክፍሎቹ የተቀመጡ መለኪያዎችን ማሟላት ይጠበቅባችኋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#AAU #ኤክስቴንሽን
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ትምህርት ዘመን በኤክስቴንሽን ፕሮግራሞች የቅድመ ምረቃ መርሐግብር የተማሪዎች ቅበላ ክፍት ማድረጉ ይታወቃል፡፡
ኦንላይን ይመዝገቡ፦
➫ የቅበላ ገፁ https://portal.aau.edu.et ላይ ይግቡ።
➫ Apply for Admission የሚለውን ይጫኑ።
➫ ከላይ Undergraduate Student ከሚለው Apply የሚለውን ይምረጡ።
➫ Call for Undergraduate Extension Admission የሚለውን ይጫኑ።
➫ ፕሮግራሞቹን ካዩ በኋላ Apply Now የሚለውን ይጫኑ።
➫ Create Undergraduate Applicant Account Form የሚለውን በመጠቀም የራስዎን አካውንት ይክፈቱ። የሚሠራ ኢሜል አድራሻ ይጠቀሙ።
➫ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማመልከቻ አካውንትዎን ለመግባት ኢሜል አድራሻዎንና የይለፍ ቁጥርዎን ይጠቀሙ።
➫ የግል ማህደር እና የትምህርት ማህደር ቅጾችን ይሙሉና Update የሚለውን ይጫኑ። ከዛ Next የሚለውን ይጫኑ።
➫ Financing Your Study በሚለው ስር Self-Sponsorship የሚለውን በመጫን 3 ፕሮግራሞችን ይምረጡ።
➫ የሚያስፈልጉ የትምህርት ሰነዶችን ያስገቡ።
➫ Consent Statement የሚለውን ያንብቡ፣ ከዛ Accept የሚለውን ይምረጡ፣ ከዛ Submit የሚለውን ይጫኑ።
➫ በቴሌብር አማካኝነት የማመልከቻ 350 ብር ይክፈሉ። ጨርሰዋል
የሚያስፈልጉ የትምህርት ሰነዶች፦
➫ የ ESSLCE ውጤት ሰርተፊኬት
➫ የ Remedial ውጤት ሰርተፊኬት (ሪሚዲያል ከሆኑ)
➫ ከ 9–12 ትራንስክሪፕት
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ትምህርት ዘመን በኤክስቴንሽን ፕሮግራሞች የቅድመ ምረቃ መርሐግብር የተማሪዎች ቅበላ ክፍት ማድረጉ ይታወቃል፡፡
ኦንላይን ይመዝገቡ፦
➫ የቅበላ ገፁ https://portal.aau.edu.et ላይ ይግቡ።
➫ Apply for Admission የሚለውን ይጫኑ።
➫ ከላይ Undergraduate Student ከሚለው Apply የሚለውን ይምረጡ።
➫ Call for Undergraduate Extension Admission የሚለውን ይጫኑ።
➫ ፕሮግራሞቹን ካዩ በኋላ Apply Now የሚለውን ይጫኑ።
➫ Create Undergraduate Applicant Account Form የሚለውን በመጠቀም የራስዎን አካውንት ይክፈቱ። የሚሠራ ኢሜል አድራሻ ይጠቀሙ።
➫ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማመልከቻ አካውንትዎን ለመግባት ኢሜል አድራሻዎንና የይለፍ ቁጥርዎን ይጠቀሙ።
➫ የግል ማህደር እና የትምህርት ማህደር ቅጾችን ይሙሉና Update የሚለውን ይጫኑ። ከዛ Next የሚለውን ይጫኑ።
➫ Financing Your Study በሚለው ስር Self-Sponsorship የሚለውን በመጫን 3 ፕሮግራሞችን ይምረጡ።
➫ የሚያስፈልጉ የትምህርት ሰነዶችን ያስገቡ።
➫ Consent Statement የሚለውን ያንብቡ፣ ከዛ Accept የሚለውን ይምረጡ፣ ከዛ Submit የሚለውን ይጫኑ።
➫ በቴሌብር አማካኝነት የማመልከቻ 350 ብር ይክፈሉ። ጨርሰዋል
የሚያስፈልጉ የትምህርት ሰነዶች፦
➫ የ ESSLCE ውጤት ሰርተፊኬት
➫ የ Remedial ውጤት ሰርተፊኬት (ሪሚዲያል ከሆኑ)
➫ ከ 9–12 ትራንስክሪፕት
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🎈ፍሬሽማን ኮርስ በቪድዮ ገፅ ለገፅ ቲቶርያል ለምትፈልጉ ተማሪዎች
⚡️ የፍሬሽማን ማትስ እና ፊዚክስ ሁለቱንም ኮርስ በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
⚡️ የሪሜዲያል ማትስ ለናቹራልም ለሶሻልም በ200ብር (አንድ ጊዜ ክፍያ)
ቲቶርያሎቹ በሙሉ በቪድዮ ሲሆኑ ክፍያ በፈፀሙ ቅጽበት ሁሉም ቪዲዮዎች የተጫኑበት የቴሌግራም ቻናል ሊንክ ይላክላቹሃል።
ቲቶርያሎቹን የምትፈልጉ ➡️ @ATC_tutorial
☎️ 0714490120
ቲቶርያሎቹ በሙሉ በቪድዮ ሲሆኑ ክፍያ በፈፀሙ ቅጽበት ሁሉም ቪዲዮዎች የተጫኑበት የቴሌግራም ቻናል ሊንክ ይላክላቹሃል።
ቲቶርያሎቹን የምትፈልጉ ➡️ @ATC_tutorial
☎️ 0714490120
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#EthiopianAviationUniversity
በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ለመማር ያመለከታችሁ የመግቢያ ፈተና መስከረም 30/2018 ዓ.ም ጠዋት 4:00 ሰዓት እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ተጨማሪ መረጃዎች በቀጣይ ሳምንት ይገለጻል ተብሏል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ለመማር ያመለከታችሁ የመግቢያ ፈተና መስከረም 30/2018 ዓ.ም ጠዋት 4:00 ሰዓት እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ተጨማሪ መረጃዎች በቀጣይ ሳምንት ይገለጻል ተብሏል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#AASTU
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳችሁ፣ በሁለቱ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች በቅድመ ምረቃ በመደበኛው መርሐግብ ለመግባት አመልክታችሁ የመግቢያ ፈተና የወሰዳችሁና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ምርጫችሁ ላደረጋችሁ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ፦
ኢንጂነሪንግ ትምህርት
ለወንዶች 69.5 እና ከዚያ በላይ
ለሴቶች 65 እና ከዚያ በላይ
አፕላይድ ሳይንስ ትምህርት
ለወንዶች 57 እና ከዚያ በላይ
ለሴቶች 50 እና ከዚያ በላይ
ይህ የመቁረጫ ነጥብ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ብቻ ነው።
የመቁረጫ ነጥብ ስሌት፥ የ12ኛ ክፍል ውጤት ወደ መቶ ፐርሰንት በመቀየር እና የመግቢያ ፈተና ውጤት ከመቶ ፐርሰንት በመውሰድ የሁለቱ ውጤቶች አማካይ (Average) የተማሪው/ዋ ውጤት እንደሆነ ተገልጿል።
የተማሪዎችን የምዝገባ ጊዜን በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳችሁ፣ በሁለቱ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች በቅድመ ምረቃ በመደበኛው መርሐግብ ለመግባት አመልክታችሁ የመግቢያ ፈተና የወሰዳችሁና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ምርጫችሁ ላደረጋችሁ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ፦
ኢንጂነሪንግ ትምህርት
ለወንዶች 69.5 እና ከዚያ በላይ
ለሴቶች 65 እና ከዚያ በላይ
አፕላይድ ሳይንስ ትምህርት
ለወንዶች 57 እና ከዚያ በላይ
ለሴቶች 50 እና ከዚያ በላይ
ይህ የመቁረጫ ነጥብ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ብቻ ነው።
የመቁረጫ ነጥብ ስሌት፥ የ12ኛ ክፍል ውጤት ወደ መቶ ፐርሰንት በመቀየር እና የመግቢያ ፈተና ውጤት ከመቶ ፐርሰንት በመውሰድ የሁለቱ ውጤቶች አማካይ (Average) የተማሪው/ዋ ውጤት እንደሆነ ተገልጿል።
የተማሪዎችን የምዝገባ ጊዜን በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በአማራ ክልል በ2018 ዓ.ም መመዝገብ ከነበረባቸው 7.4 ሚሊዮን ተማሪዎች እስካሁን የተመዘገቡት 3.4 ሚሊዮን ብቻ መሆናቸውን የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ አሳውቋል።
በአማራ ክልል ያለውን የትምህርት ሀኔታ የተመለከተ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ተካሒዷል።
በመድረኩ የውይይት ሰነድ ያቀረቡት የአማራ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር)፣ አሁን ላይ 3.6 ሚሊዮን ተማሪዎች አለመመዝገባቸውን አንስተዋል። በክልሉ 2045 ትምህርት ቤቶች ዝግ እንደሆኑም ጠቅሰዋል።
"በዘጠኝ ወረዳዎች ምንም አይነት የትምህርት ሥራ አልተጀመረባቸውም" ያሉት ኃላፊው፤ "1044 ትምህርት ቤቶች ከተባለለት ዓላማ ውጭ እየዋሉ ነው፣ መምህራን እየታገቱ ነው" ብለዋል።
“እስከ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ድረስ ባለን መረጃ 3.4 ሚሊዮን ተማሪዎች (ከታቀደው ውስጥ 46.32 በመቶ የሚሆኑት) ናቸው በትምህርት ገበታ ላይ ያሉት" ብለዋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በአማራ ክልል ያለውን የትምህርት ሀኔታ የተመለከተ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ተካሒዷል።
በመድረኩ የውይይት ሰነድ ያቀረቡት የአማራ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር)፣ አሁን ላይ 3.6 ሚሊዮን ተማሪዎች አለመመዝገባቸውን አንስተዋል። በክልሉ 2045 ትምህርት ቤቶች ዝግ እንደሆኑም ጠቅሰዋል።
"በዘጠኝ ወረዳዎች ምንም አይነት የትምህርት ሥራ አልተጀመረባቸውም" ያሉት ኃላፊው፤ "1044 ትምህርት ቤቶች ከተባለለት ዓላማ ውጭ እየዋሉ ነው፣ መምህራን እየታገቱ ነው" ብለዋል።
“እስከ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ድረስ ባለን መረጃ 3.4 ሚሊዮን ተማሪዎች (ከታቀደው ውስጥ 46.32 በመቶ የሚሆኑት) ናቸው በትምህርት ገበታ ላይ ያሉት" ብለዋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#ASTU
በ2018 ዓ.ም የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ እና #አዳማ_ሳይንስና_ቴክኖሎጂ_ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው መስከረም 28 እና 29/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
አጠቃላይ ገለጻ (Orientation) መስከረም 30/2018 ዓ.ም ጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ይሰጣል።
በቅጣት መመዝገቢያ እና ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
➫ ፓስፖርት መጠን የሆነ 4 ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ እና #አዳማ_ሳይንስና_ቴክኖሎጂ_ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው መስከረም 28 እና 29/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
አጠቃላይ ገለጻ (Orientation) መስከረም 30/2018 ዓ.ም ጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ይሰጣል።
በቅጣት መመዝገቢያ እና ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
➫ ፓስፖርት መጠን የሆነ 4 ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news