👉 ለአረፋ ተጓዦች
እንደሚታወቀው የአረፋን በአል ( ዒደል አድሓን) ብዙ ወንድምና እህቶች ገጠር ካሉ ቤተሰቦቻቸው ጋር ለማክበር ይጓዛሉ ። ይህ በጣም የተወደደ ተግባር ነው ። ዝምድናን መቀጠል ፣ ወላጅን ማስደሰት ስላለበት ምዳውም ከፍ ያለ ነው ። ከዚህ ጋር በተያያዘ መታወቅ ያለበት አንድ ሰው ለዚህ ዒድ በሰላም አላህ አድርሶት ጉዞ ሲጀምር ትልቁ ማወቅ ያለበት አላህን ማመስገን ግዴታው መሆኑ ነው ። ምክንያቱም ባንተ ላይ ፀጋውን የሞላልህን አምላክህን ማመፅ ሳይሆን ማወደስ ነው የሚያስፈልገውና ።
አላህን ማመስገን በቃልም በተግባርም ነው መሆን ያለበት ። በተግባር ማለት እሱ ያዘዘውን በመታዘዝና የከለከለውን በመከልከል ነው ። ስለዚህ ወደ ክፍለሀገር የምንሄድ ወንድምና እህቶች ጉዟችን አላህን በመፍራትና እሱን በሚያስደስት መልኩ መሆን አለበት ። ከማንኛውም ሙኻለፋ መራቅና ዱዓእ ማብዛት ያስፈልጋል ። በጉዞ ላይ ከሚስተዋሉ ሙኻለፋዎች ውስጥ ለምሳሌ :–
ባዳ ወንድና ሴት መቀላቀል ፣ ዘፈንም ወይም መንዙማ መክፈት ፣ ሰዎችን ለማሳቅ አላስፈላጊ ወሬዎችን ማውራት ይገኙበታል ። ከዚህ በመራቅ ይልቁንም ሐዲስ ማዳመጥ ወይም እርስ በርስ መመካከር በመልካም ነገር አደራ መባባል ፣ በፍፁም የምንጓዝበት መኪና ከሌሎች ጋር እንዲወዳደር አለማድረግና የመሳሰሉት ሰበቦችን ማስገኘት በጣም ጥሩ ነው ።
ከደረሰን በኋላ ለቤተሰቦቻችን ስጦታ ይዘን ሄደን እንደምንሰጠው ሁሉ በመልካም ማዘዝና ከመጥፎ መከልከል ፣ የተጣላ ቤተሰብ ካለ ማስታረቅ ፣ ጎረ ቤትና አካባቢ ላይ ያሉ ሰዎችን መዘየርና ዳዕዋ ማድረግ ፣ በፍፁም ከቤተሰቦቻችን ጋር አብረን ሌሎችን አለማኩረፍ ፣ ይልቁንም ቤተሰቦቻችንን በእርጋታ አሳምነን ማስታረቅ ፣ የተቸገረ ካለና በአንድ አካባቢ ብዙ ከከተማ የሄዱ ካሉ ተነጋግሮ መርዳት ፣ በተቻለ መጠን ከአጅ ነብይ ጋር መቀላቀል እንዳይኖር ጥንቃቄ ማድረግ ፣ የአካባቢ ሰው ተሰባስቦ በሚገኝ ጊዜ እድሉን በመጠቀም ወንድና ሴት በተለያየ ክፍል እንዲሆኑ በማድረግ ዳዕዋ ማድረግ ፣ አቅመ ደካሞችና የቲሞች ባሉበት ለበአሉ በሚደረገው ዝግጅት ማገዝ ፣ የእድሜ ባለ ፀጋዎች ካሉ ሁሉም እንዲዘይራቸው ማድረግና የመሳሰሉ ተግባራትን መፈፀም ። 9ጠነኛውን ቀን መፆም ቤተሰቦቻችንም እንዲፆሙት ማድረግ ፣ ማታውን የአምዋት ( የሙታን) ቡና ተብሎ የሚታረደው ነገር ሽርክ መሆኑን በማስረዳት በ10ኛው ቀን በሚታረደው የኡድሒያ እርድ ላይ ለሞቱ ሰዎችም ነይቶ ዱዓእ ማድረግ እንደሚቻል ማስተማር ያስፈልጋል ።ይህ ሲባል ተውሒድ የገባቸው ቤተሰቦች ካሉ ከሙታን ጋር ሳይገናኝ ልጆቻቸውን ለመቀበል ብለው ቢያርዱ ችግር እንደሌለውና የሄዱትም ወንድሞች ሶደቃ አድርገው ጎረቤት ጠርተው እራት ማብላት እንደሚችሉ ከማስታወስ ጋር መሆን ይኖርበታል ።
የሴቶች አረፋ በሚል የሚሰሩ ማናቸውም ተግባራት እንደማይፈቀድና በኢስላም የሴቶች ለብቻ የወንዶች ለብቻ አረፋ የሚባል ነገር እንደሌለ ይልቁንም የረመዳን ፍች ዒድና የዙል ሒጃ አስረኛ ቀን ዒደል አድሓ ለሁሉም ሙስሊሞች የተደነገገ መሆኑን ማስረዳት ያስፈልጋል ።
እነዚ ከላይ ላማስታወስ የተሞከሩ ነጥቦች ሁሌም ልንኖርባቸው የሚገቡ ሲሆኑ በአላህ ፈቃድ በዱንያም በአኼራም ስኬታማ ለመሆን ሰበብ ናቸው ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
እንደሚታወቀው የአረፋን በአል ( ዒደል አድሓን) ብዙ ወንድምና እህቶች ገጠር ካሉ ቤተሰቦቻቸው ጋር ለማክበር ይጓዛሉ ። ይህ በጣም የተወደደ ተግባር ነው ። ዝምድናን መቀጠል ፣ ወላጅን ማስደሰት ስላለበት ምዳውም ከፍ ያለ ነው ። ከዚህ ጋር በተያያዘ መታወቅ ያለበት አንድ ሰው ለዚህ ዒድ በሰላም አላህ አድርሶት ጉዞ ሲጀምር ትልቁ ማወቅ ያለበት አላህን ማመስገን ግዴታው መሆኑ ነው ። ምክንያቱም ባንተ ላይ ፀጋውን የሞላልህን አምላክህን ማመፅ ሳይሆን ማወደስ ነው የሚያስፈልገውና ።
አላህን ማመስገን በቃልም በተግባርም ነው መሆን ያለበት ። በተግባር ማለት እሱ ያዘዘውን በመታዘዝና የከለከለውን በመከልከል ነው ። ስለዚህ ወደ ክፍለሀገር የምንሄድ ወንድምና እህቶች ጉዟችን አላህን በመፍራትና እሱን በሚያስደስት መልኩ መሆን አለበት ። ከማንኛውም ሙኻለፋ መራቅና ዱዓእ ማብዛት ያስፈልጋል ። በጉዞ ላይ ከሚስተዋሉ ሙኻለፋዎች ውስጥ ለምሳሌ :–
ባዳ ወንድና ሴት መቀላቀል ፣ ዘፈንም ወይም መንዙማ መክፈት ፣ ሰዎችን ለማሳቅ አላስፈላጊ ወሬዎችን ማውራት ይገኙበታል ። ከዚህ በመራቅ ይልቁንም ሐዲስ ማዳመጥ ወይም እርስ በርስ መመካከር በመልካም ነገር አደራ መባባል ፣ በፍፁም የምንጓዝበት መኪና ከሌሎች ጋር እንዲወዳደር አለማድረግና የመሳሰሉት ሰበቦችን ማስገኘት በጣም ጥሩ ነው ።
ከደረሰን በኋላ ለቤተሰቦቻችን ስጦታ ይዘን ሄደን እንደምንሰጠው ሁሉ በመልካም ማዘዝና ከመጥፎ መከልከል ፣ የተጣላ ቤተሰብ ካለ ማስታረቅ ፣ ጎረ ቤትና አካባቢ ላይ ያሉ ሰዎችን መዘየርና ዳዕዋ ማድረግ ፣ በፍፁም ከቤተሰቦቻችን ጋር አብረን ሌሎችን አለማኩረፍ ፣ ይልቁንም ቤተሰቦቻችንን በእርጋታ አሳምነን ማስታረቅ ፣ የተቸገረ ካለና በአንድ አካባቢ ብዙ ከከተማ የሄዱ ካሉ ተነጋግሮ መርዳት ፣ በተቻለ መጠን ከአጅ ነብይ ጋር መቀላቀል እንዳይኖር ጥንቃቄ ማድረግ ፣ የአካባቢ ሰው ተሰባስቦ በሚገኝ ጊዜ እድሉን በመጠቀም ወንድና ሴት በተለያየ ክፍል እንዲሆኑ በማድረግ ዳዕዋ ማድረግ ፣ አቅመ ደካሞችና የቲሞች ባሉበት ለበአሉ በሚደረገው ዝግጅት ማገዝ ፣ የእድሜ ባለ ፀጋዎች ካሉ ሁሉም እንዲዘይራቸው ማድረግና የመሳሰሉ ተግባራትን መፈፀም ። 9ጠነኛውን ቀን መፆም ቤተሰቦቻችንም እንዲፆሙት ማድረግ ፣ ማታውን የአምዋት ( የሙታን) ቡና ተብሎ የሚታረደው ነገር ሽርክ መሆኑን በማስረዳት በ10ኛው ቀን በሚታረደው የኡድሒያ እርድ ላይ ለሞቱ ሰዎችም ነይቶ ዱዓእ ማድረግ እንደሚቻል ማስተማር ያስፈልጋል ።ይህ ሲባል ተውሒድ የገባቸው ቤተሰቦች ካሉ ከሙታን ጋር ሳይገናኝ ልጆቻቸውን ለመቀበል ብለው ቢያርዱ ችግር እንደሌለውና የሄዱትም ወንድሞች ሶደቃ አድርገው ጎረቤት ጠርተው እራት ማብላት እንደሚችሉ ከማስታወስ ጋር መሆን ይኖርበታል ።
የሴቶች አረፋ በሚል የሚሰሩ ማናቸውም ተግባራት እንደማይፈቀድና በኢስላም የሴቶች ለብቻ የወንዶች ለብቻ አረፋ የሚባል ነገር እንደሌለ ይልቁንም የረመዳን ፍች ዒድና የዙል ሒጃ አስረኛ ቀን ዒደል አድሓ ለሁሉም ሙስሊሞች የተደነገገ መሆኑን ማስረዳት ያስፈልጋል ።
እነዚ ከላይ ላማስታወስ የተሞከሩ ነጥቦች ሁሌም ልንኖርባቸው የሚገቡ ሲሆኑ በአላህ ፈቃድ በዱንያም በአኼራም ስኬታማ ለመሆን ሰበብ ናቸው ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
🔎 ታላቁ ቀጠሮ ደረሰ
☔️☔️☔️☔️☔️
👉 ነገ ሰኞ ግንቦ 25/2017 በዚህ ሀገር አቀፍ ቀጠሮ ላይ ተገኝተው ፕሮግራም ከሚያቀርቡልን መሻኢኾች ውስጥ የሚከተሉትን ይገኙበታል፦
💺 ሸይኽ ሙሐመድ ሀያት ከሐራ
⏰ ከቀኑ 8:30
💺 ሸይኽ አብዱልከሪም አህመድ ከአንቦዬ
⏰ ከቀኑ 9:20
💺 ሸይኽ ሁሰይን ሙሐመድ አስልጢ ከሳዑዲ መካህ
⏰ ከአሱር ቡኋላ
💺 ሸይኽ ሀሰን ገላው ሀሰን ከባህር ዳር
⏰ ምሽት 12:00 ላይ
💺 ሸይኽ አብዱልሐሚድ አል`ለተሚይ ከተለሞ
⏰ ከመغْـሪብ በኋላ
💺 ሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ ከሳዑዲ ሪያድ
⏰ ከዒሻ በኋላ
💺 ሸይኽ ዩሱፍ አህመድ ከባህር ዳር
⏰ ከምሽቱ 3:20
💺 ሸይኽ ሙባረክ ሁሴይን حَفِظَهُ اللهከወልቂጤ
💺 ሸይኽ ሙሐመድ ጀማል حَفِظَهُ اللهከኮምቦልቻ
💺 ሸይኽ ኢስማኤል ዘይኑ حَفِظَهُ الله ከአጅባር
💺 ሸይኽ ሙሐመድ ሲራጅ حَفِظَهُ اللهከሐራ
⏰ ከምሽቱ 4:00 በኋላ
💺 ሸይኽ ሁሴን ከረም፣ ሸይኽ ሁሴን አባስ እና ሸይኽ ሰኢድ ሙሀመድ ከሰሜን ወሎ እንዲሁም ሸይኽ አህመድ ወረታ ከአ.አ የሚገኙ ይሆናል።
🌴 ፕሮግራሙን የሚመሩት ወንድሞች የሚከተሉት ይሆናሉ፦
🪑 ኡስታዝ ባህሩ ተካ
🪑 ወንድማችን አቡ አዒሻ
🪑 ወንድማችንአቡ ዒምራን
🪑 አህመድ አቡ ዑበይዳህ
ሙሉ ፕሮግራሙ የሚካሄደው በሐራ ሰለፍዮች የገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ ነው።
👇👇👇
https://www.tg-me.com/haraselefi
👌 ቦታ ይዘው ይጠብቁን በአላህ ፍቃድ እየተማርን መስጂድ እንሰራለን
☔️☔️☔️☔️☔️
👉 ነገ ሰኞ ግንቦ 25/2017 በዚህ ሀገር አቀፍ ቀጠሮ ላይ ተገኝተው ፕሮግራም ከሚያቀርቡልን መሻኢኾች ውስጥ የሚከተሉትን ይገኙበታል፦
💺 ሸይኽ ሙሐመድ ሀያት ከሐራ
⏰ ከቀኑ 8:30
💺 ሸይኽ አብዱልከሪም አህመድ ከአንቦዬ
⏰ ከቀኑ 9:20
💺 ሸይኽ ሁሰይን ሙሐመድ አስልጢ ከሳዑዲ መካህ
⏰ ከአሱር ቡኋላ
💺 ሸይኽ ሀሰን ገላው ሀሰን ከባህር ዳር
⏰ ምሽት 12:00 ላይ
💺 ሸይኽ አብዱልሐሚድ አል`ለተሚይ ከተለሞ
⏰ ከመغْـሪብ በኋላ
💺 ሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ ከሳዑዲ ሪያድ
⏰ ከዒሻ በኋላ
💺 ሸይኽ ዩሱፍ አህመድ ከባህር ዳር
⏰ ከምሽቱ 3:20
💺 ሸይኽ ሙባረክ ሁሴይን حَفِظَهُ اللهከወልቂጤ
💺 ሸይኽ ሙሐመድ ጀማል حَفِظَهُ اللهከኮምቦልቻ
💺 ሸይኽ ኢስማኤል ዘይኑ حَفِظَهُ الله ከአጅባር
💺 ሸይኽ ሙሐመድ ሲራጅ حَفِظَهُ اللهከሐራ
⏰ ከምሽቱ 4:00 በኋላ
💺 ሸይኽ ሁሴን ከረም፣ ሸይኽ ሁሴን አባስ እና ሸይኽ ሰኢድ ሙሀመድ ከሰሜን ወሎ እንዲሁም ሸይኽ አህመድ ወረታ ከአ.አ የሚገኙ ይሆናል።
🌴 ፕሮግራሙን የሚመሩት ወንድሞች የሚከተሉት ይሆናሉ፦
🪑 ኡስታዝ ባህሩ ተካ
🪑 ወንድማችን አቡ አዒሻ
🪑 ወንድማችንአቡ ዒምራን
🪑 አህመድ አቡ ዑበይዳህ
ሙሉ ፕሮግራሙ የሚካሄደው በሐራ ሰለፍዮች የገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ ነው።
👇👇👇
https://www.tg-me.com/haraselefi
👌 ቦታ ይዘው ይጠብቁን በአላህ ፍቃድ እየተማርን መስጂድ እንሰራለን
👉 ከሐጅ ስራ ሚስጢሮች
ክፍል አንድ
ሐጅ ማለት አላህ ሙስሊም ፣ ጤነኛ ፣ አቅመ መጠን በደረሰና ችሎታ ባለው ሙስሊም ላይ ግዴታ ያደረገው ከእስልምና መሰረቶች አንዱ የሆነ ትልቅ ዒባዳ ነው ። ይህን አስመልክቶ አላህ እንዲህ ይላል : –
« إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِي بِبَكَّةَ مُبَارَكًا وَهُدًى لِّلْعَالَمِينَ »
آل عمران ( 96 )
" ለሰዎች (መጸለያ) መጀመሪያ የተኖረው ቤት ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ (በመካ) ያለው ነው ፡፡ "
« فِيهِ آيَاتٌ بَيِّنَاتٌ مَّقَامُ إِبْرَاهِيمَ ۖ وَمَن دَخَلَهُ كَانَ آمِنًا ۗ وَلِلَّهِ عَلَى النَّاسِ حِجُّ الْبَيْتِ مَنِ اسْتَطَاعَ إِلَيْهِ سَبِيلًا ۚ وَمَن كَفَرَ فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ »
آل عمران ( 97 )
" በውስጡ ግልጽ የኾኑ ተዓምራቶች የኢብራሒምም መቆሚያ አልለ ፡፡ ወደ ውስጡ የገባ ሰው ጸጥተኛ ይኾናል ፡፡ ለአላህም በሰዎች ላይ ወደርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው ፡፡ የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው ፡፡"
ማንኛውም ሙስሊም ከላይ የተጠቀሱት መስፎርቶች አሟልቶ መንገዱ ሰላም ከሆነና ደርሶ እስኪመለስ ለራሱና ለቤተሰቡ የቀለብ የትራንስፖርት ኖሮት ከእዳ ነፃ ከሆነ ሐጅ ማድረግ ግዴታው ነው ።
የሐጅ ስራ ከመጀመሪያ እስከመጨረሻ ከተውሒድ ጋር የተገናኘ ነው ። አንድ ሰው ለሐጅ ጉዞ ሲጀምር በተውሒድ ቃል ነው የሚጀምረው ። ወደ ኢሕራም ንያ ከመግባቱ በፊት ከቤቱ ታጥቦ ፅዱ ሆኖ የተለያዩ ጥሩ መአዛ ያላቸው ቅባትና ሽቶዎችን ተቀብቶ ይወጣል ። ሚቃት ( የኢሕራም ቦታ ) ሲደርስ ልብሶቹን ባጠቃላይ አውጥቶ ያልተሰፉ ሁለት የኢሕራም ልብሶችን ይለብሳል ። አንዱ ከወገቡ በቻች አሸርጦት አንዱ ከላይ ይለብሰዋል ። ከዛ በኋላ በልቡ ንያ ያደርጋል ። ንያ ካደረገ በኋላ ንያውን ድምፁን ከፍ አድርጎ ማሳወቁ ይወደዳል ። ይህም ተልቢያ ይባላል ። ተልቢያ የሚከተሉት ቃላቶች ናቸው : –
" ለበይክ አላሁመ ለበይክ ፣ ለበይከ ላ ሸሪከ ለከ ፣ ኢነል ሐምደ ወንኒዕመተ ለከ ወል ሙልከ ላ ሸሪከ ለከ "
ትርጉሙ እንደሞከተለው ነው : –
" አላህ ሆይ በትእዛዝሁ ቆሜያለሁ አቤት ብያለሁ, አላህ ሆይ ላንተ አጋር የለህም አቤት ብያለሁ, ምስጋናም ፀጋም ባጠቃላይ ንግስናም ጭምር ላንተ ነው አቤት ብያለሁ " የሚል ነው ።
ጃቢር ኢብኑ ዐብዲለሰሂ – ረዲየላሁ ዐንሁ – ስለነብዩ ሐጅ ሲናገር ሚቃት ላይ ንያ ውስጥ መግባታቸውን ተናግሮ " ፈአሀለ ቢትተውሒድ " በተውሒድ ( ቃል) ድምፃቸውን ከፍ አደረጉ ይልና ዚክሩን ያመጣል ።
ይህ የሐጅ ስራ ገና ሲጀመር በተውሒድ መሆኑን ያሳየናል ።
አንድ ሰው ወደ ሐጅ ሲነሳ አካሉን ከልብስ እንደሚያራቁተው ሁሉ ውስጡንም ከማንኛውም ከአላህ ውጪ ይጠቅማል ወይም ጉዳት ይከላከላል ከሚል እምነት ማራቆት አለበት ። ይህ ሳይሆን በልቡ የተለያዩ መሻኢኾችና ወልዮች ይጠቅማሉ እያሉ አካሉን ከልብስ አራቁቶ መካ ላይ በካዕባ አጠገብ እነዚህን አካላት ድረሱልኝ እርዱኝ እያለ የሚማፀን ከሆነ ዱንያውም አኼራውም ይከስራል ።
በዚህ መልኩ ሐጅ ነይቶ ንያውን ድምፁን ከፍ አድርጎ አሳውቆ የኢሕራም ልብሱን ለብሶ ከላይ የተጠቀሱትን የተውሒድ ቃላት እየደጋገመ መካ ይደርሳል ። መካ እንደ ደረሰ ሁለት ረካዓ ሰግዶ ወደ ካዕባ ይሄዳል ። ሐጀሩል አስወድን ከቻለ ስሞ ካልሆነ በእጁ ነክቶ ካልቻለ በእጁ ወደ ሐጀሩል አስወድ አመልክቶ በካዕባ ዙሪያ ይዞራል ። የመጀመሪያዎቹ ሶስቱ ዙሮች በሶምሶማ ሲሆኑ አራቱ በእርምጃ አጠቃላይ ሰባት ዙር ይዞራል ። ይህ ጠዋፍ ይባላል ።
የዚህ አይነቱ ዒባዳ በካዕባ ዙሪያ እንጂ በየትኛውም ቦታ አይፈቀድም ። የዚህ አይነት ዒባዳ በቀብር ዙሪያ በዒባዳ ንያ ማድረግ ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ ነው ።
የሚያሳዝነው አሕባሾችና ሱፍዮች የዚህ አይነቱን በካዕባ ዙሪያ ለአላህ ብቻ የሚደረገውን አምልኮ ለሙታኖች በቀብር ዙሪያ ወደ ማድረግ ይጣራሉ ። ይህ ማለት ሙስሊሞችን ወደ ኩፍር ተግባር መጥራት ማለት ነው ።
በካዕባ ዙሪያ ጠዋፉን ከጨረሰ በኋላ ከኢብራሂም መቆሚያ ( መቃም ኢብራሂም) ጀርባ ፊቱን ወደ ካዕባ አዙሮ ሁለት ረካዓ በመጀመሪያው ረካዓ ቁል ያአዩሀል ካፊሩን በሁለተኛው ቁል ሁወላሁ አሓድን ቀርቶ ይሰግዳል ። ይህ በሚቀጥለው የአላህ ቃል የታዘዘ ዒባዳ ነው :–
« وَإِذْ جَعَلْنَا الْبَيْتَ مَثَابَةً لِّلنَّاسِ وَأَمْنًا وَاتَّخِذُوا مِن مَّقَامِ إِبْرَاهِيمَ مُصَلًّى ۖ وَعَهِدْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ أَن طَهِّرَا بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْعَاكِفِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ »
البقرة (125)
" ቤቱንም ለሰዎች መመለሻና ጸጥተኛ ባደረግን ጊዜ (አስታውስ) ፡፡ ከኢብራሂምም መቆሚያ መስገጃን አድርጉ ፡፡ ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ ስንል ቃል ኪዳን ያዝን ፡፡"
እንደሚታወቀው እነዚህ ሁለቱም ምእራፎች የተውሒድ ምእራፎች ናቸው ። መቃም ኢብራሂም ማለት ነብዩላሂ ኢብራሂም ከልጃቸው ከኢስማዒል ጋር ሆነው ካዕባን እየገነቡ ሳለ ከቁመታቸው በላይ ሲሆን የተቀረውን ክፍል ለመገንባት የቆሙበት ድንጋይ ነው ። "
ከዛ ወደ ሶፋ ኮረብታ በሶፋና መርዋ መካከል ሰዕይ ለማድረግ ይሄዳል ።
አላህ ካለ የሰፋና መርዋ ታሪክ ይቀጥላል ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
ክፍል አንድ
ሐጅ ማለት አላህ ሙስሊም ፣ ጤነኛ ፣ አቅመ መጠን በደረሰና ችሎታ ባለው ሙስሊም ላይ ግዴታ ያደረገው ከእስልምና መሰረቶች አንዱ የሆነ ትልቅ ዒባዳ ነው ። ይህን አስመልክቶ አላህ እንዲህ ይላል : –
« إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِي بِبَكَّةَ مُبَارَكًا وَهُدًى لِّلْعَالَمِينَ »
آل عمران ( 96 )
" ለሰዎች (መጸለያ) መጀመሪያ የተኖረው ቤት ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ (በመካ) ያለው ነው ፡፡ "
« فِيهِ آيَاتٌ بَيِّنَاتٌ مَّقَامُ إِبْرَاهِيمَ ۖ وَمَن دَخَلَهُ كَانَ آمِنًا ۗ وَلِلَّهِ عَلَى النَّاسِ حِجُّ الْبَيْتِ مَنِ اسْتَطَاعَ إِلَيْهِ سَبِيلًا ۚ وَمَن كَفَرَ فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ »
آل عمران ( 97 )
" በውስጡ ግልጽ የኾኑ ተዓምራቶች የኢብራሒምም መቆሚያ አልለ ፡፡ ወደ ውስጡ የገባ ሰው ጸጥተኛ ይኾናል ፡፡ ለአላህም በሰዎች ላይ ወደርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው ፡፡ የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው ፡፡"
ማንኛውም ሙስሊም ከላይ የተጠቀሱት መስፎርቶች አሟልቶ መንገዱ ሰላም ከሆነና ደርሶ እስኪመለስ ለራሱና ለቤተሰቡ የቀለብ የትራንስፖርት ኖሮት ከእዳ ነፃ ከሆነ ሐጅ ማድረግ ግዴታው ነው ።
የሐጅ ስራ ከመጀመሪያ እስከመጨረሻ ከተውሒድ ጋር የተገናኘ ነው ። አንድ ሰው ለሐጅ ጉዞ ሲጀምር በተውሒድ ቃል ነው የሚጀምረው ። ወደ ኢሕራም ንያ ከመግባቱ በፊት ከቤቱ ታጥቦ ፅዱ ሆኖ የተለያዩ ጥሩ መአዛ ያላቸው ቅባትና ሽቶዎችን ተቀብቶ ይወጣል ። ሚቃት ( የኢሕራም ቦታ ) ሲደርስ ልብሶቹን ባጠቃላይ አውጥቶ ያልተሰፉ ሁለት የኢሕራም ልብሶችን ይለብሳል ። አንዱ ከወገቡ በቻች አሸርጦት አንዱ ከላይ ይለብሰዋል ። ከዛ በኋላ በልቡ ንያ ያደርጋል ። ንያ ካደረገ በኋላ ንያውን ድምፁን ከፍ አድርጎ ማሳወቁ ይወደዳል ። ይህም ተልቢያ ይባላል ። ተልቢያ የሚከተሉት ቃላቶች ናቸው : –
" ለበይክ አላሁመ ለበይክ ፣ ለበይከ ላ ሸሪከ ለከ ፣ ኢነል ሐምደ ወንኒዕመተ ለከ ወል ሙልከ ላ ሸሪከ ለከ "
ትርጉሙ እንደሞከተለው ነው : –
" አላህ ሆይ በትእዛዝሁ ቆሜያለሁ አቤት ብያለሁ, አላህ ሆይ ላንተ አጋር የለህም አቤት ብያለሁ, ምስጋናም ፀጋም ባጠቃላይ ንግስናም ጭምር ላንተ ነው አቤት ብያለሁ " የሚል ነው ።
ጃቢር ኢብኑ ዐብዲለሰሂ – ረዲየላሁ ዐንሁ – ስለነብዩ ሐጅ ሲናገር ሚቃት ላይ ንያ ውስጥ መግባታቸውን ተናግሮ " ፈአሀለ ቢትተውሒድ " በተውሒድ ( ቃል) ድምፃቸውን ከፍ አደረጉ ይልና ዚክሩን ያመጣል ።
ይህ የሐጅ ስራ ገና ሲጀመር በተውሒድ መሆኑን ያሳየናል ።
አንድ ሰው ወደ ሐጅ ሲነሳ አካሉን ከልብስ እንደሚያራቁተው ሁሉ ውስጡንም ከማንኛውም ከአላህ ውጪ ይጠቅማል ወይም ጉዳት ይከላከላል ከሚል እምነት ማራቆት አለበት ። ይህ ሳይሆን በልቡ የተለያዩ መሻኢኾችና ወልዮች ይጠቅማሉ እያሉ አካሉን ከልብስ አራቁቶ መካ ላይ በካዕባ አጠገብ እነዚህን አካላት ድረሱልኝ እርዱኝ እያለ የሚማፀን ከሆነ ዱንያውም አኼራውም ይከስራል ።
በዚህ መልኩ ሐጅ ነይቶ ንያውን ድምፁን ከፍ አድርጎ አሳውቆ የኢሕራም ልብሱን ለብሶ ከላይ የተጠቀሱትን የተውሒድ ቃላት እየደጋገመ መካ ይደርሳል ። መካ እንደ ደረሰ ሁለት ረካዓ ሰግዶ ወደ ካዕባ ይሄዳል ። ሐጀሩል አስወድን ከቻለ ስሞ ካልሆነ በእጁ ነክቶ ካልቻለ በእጁ ወደ ሐጀሩል አስወድ አመልክቶ በካዕባ ዙሪያ ይዞራል ። የመጀመሪያዎቹ ሶስቱ ዙሮች በሶምሶማ ሲሆኑ አራቱ በእርምጃ አጠቃላይ ሰባት ዙር ይዞራል ። ይህ ጠዋፍ ይባላል ።
የዚህ አይነቱ ዒባዳ በካዕባ ዙሪያ እንጂ በየትኛውም ቦታ አይፈቀድም ። የዚህ አይነት ዒባዳ በቀብር ዙሪያ በዒባዳ ንያ ማድረግ ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ ነው ።
የሚያሳዝነው አሕባሾችና ሱፍዮች የዚህ አይነቱን በካዕባ ዙሪያ ለአላህ ብቻ የሚደረገውን አምልኮ ለሙታኖች በቀብር ዙሪያ ወደ ማድረግ ይጣራሉ ። ይህ ማለት ሙስሊሞችን ወደ ኩፍር ተግባር መጥራት ማለት ነው ።
በካዕባ ዙሪያ ጠዋፉን ከጨረሰ በኋላ ከኢብራሂም መቆሚያ ( መቃም ኢብራሂም) ጀርባ ፊቱን ወደ ካዕባ አዙሮ ሁለት ረካዓ በመጀመሪያው ረካዓ ቁል ያአዩሀል ካፊሩን በሁለተኛው ቁል ሁወላሁ አሓድን ቀርቶ ይሰግዳል ። ይህ በሚቀጥለው የአላህ ቃል የታዘዘ ዒባዳ ነው :–
« وَإِذْ جَعَلْنَا الْبَيْتَ مَثَابَةً لِّلنَّاسِ وَأَمْنًا وَاتَّخِذُوا مِن مَّقَامِ إِبْرَاهِيمَ مُصَلًّى ۖ وَعَهِدْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ أَن طَهِّرَا بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْعَاكِفِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ »
البقرة (125)
" ቤቱንም ለሰዎች መመለሻና ጸጥተኛ ባደረግን ጊዜ (አስታውስ) ፡፡ ከኢብራሂምም መቆሚያ መስገጃን አድርጉ ፡፡ ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ ስንል ቃል ኪዳን ያዝን ፡፡"
እንደሚታወቀው እነዚህ ሁለቱም ምእራፎች የተውሒድ ምእራፎች ናቸው ። መቃም ኢብራሂም ማለት ነብዩላሂ ኢብራሂም ከልጃቸው ከኢስማዒል ጋር ሆነው ካዕባን እየገነቡ ሳለ ከቁመታቸው በላይ ሲሆን የተቀረውን ክፍል ለመገንባት የቆሙበት ድንጋይ ነው ። "
ከዛ ወደ ሶፋ ኮረብታ በሶፋና መርዋ መካከል ሰዕይ ለማድረግ ይሄዳል ።
አላህ ካለ የሰፋና መርዋ ታሪክ ይቀጥላል ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
Forwarded from Abu Imran Muhammed Mekonn
Telegram
የሀራ ሰለፍዮች የመስጅድ ግንባታ ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ለበለጠ መረጃ ☞0914148290 ወይም 0921522566
የሀራ ሰለፍዮች የቴሌግራም ግሩፕ
ንግድ ባንክ, 1000698600822
አቢሲኒያ, 226744533
አዋሽ, 014251183859001
ሂጅራ, 1009603930001
ያካዉንቱ ተጠሪዋች
☞ ጉማታ ሰይድ
☞ ሙሀመድ ሲሳይ
☞ ሰይድ አበይ
ማሳሰቢያ
ገንዘብ የምታስገቡ እህት ወንድሞች ያካዉንቱን ተጠሪዋች ስም ዝርዝያ ሳታረጋግጡ እንዳታስገቡ ስንል በአክብሮት እናሳስባለን
ንግድ ባንክ, 1000698600822
አቢሲኒያ, 226744533
አዋሽ, 014251183859001
ሂጅራ, 1009603930001
ያካዉንቱ ተጠሪዋች
☞ ጉማታ ሰይድ
☞ ሙሀመድ ሲሳይ
☞ ሰይድ አበይ
ማሳሰቢያ
ገንዘብ የምታስገቡ እህት ወንድሞች ያካዉንቱን ተጠሪዋች ስም ዝርዝያ ሳታረጋግጡ እንዳታስገቡ ስንል በአክብሮት እናሳስባለን
የሱና ኡለሞቻችን ይለያሉ!
በአቡ ዒምራን «حَفِظَهُ الله»
የሱና ኡለሞቻችን ይለያሉ!
👌 ለሙስሊሙ ህዝብ የራሳቸውን ሀሳብ ማስተማር ሳይሆን የቀደምቶችን አስተምህሮ ማስቀደም ይፈልጋሉ።
👌 በሙሐደራዎቻቸው በኪታቦቻቸው ወዘተ የሚያደኩሩት በሰለፎች ንግግሮች እና አስተምህሮዎች ነው።
👉 ይህ ኡለሞቻችንን ልዩ የሚያደርጋቸው ነጥብ ነው።
🌴 ሁሉንም የግለሰቦች አስተሳሰብ ወይም የራሱን ሀሳብ ማራመድ ትቶ ቁርኣን እና ሀዲስን በሰለፎች አረዳድ ቢያስተምር ሙስሊሞች ኖሮ
◉ አንድ እምነት
◈አንድ ልብ
◉ አንድ አላማ
◈ አንድ ማንነት ይኖራቸው ነበር።
🌱 ◉ 🌴 ◈ 👇👇👇👇
https://www.tg-me.com/AbuImranAselefy/10821
👌 ለሙስሊሙ ህዝብ የራሳቸውን ሀሳብ ማስተማር ሳይሆን የቀደምቶችን አስተምህሮ ማስቀደም ይፈልጋሉ።
👌 በሙሐደራዎቻቸው በኪታቦቻቸው ወዘተ የሚያደኩሩት በሰለፎች ንግግሮች እና አስተምህሮዎች ነው።
👉 ይህ ኡለሞቻችንን ልዩ የሚያደርጋቸው ነጥብ ነው።
🌴 ሁሉንም የግለሰቦች አስተሳሰብ ወይም የራሱን ሀሳብ ማራመድ ትቶ ቁርኣን እና ሀዲስን በሰለፎች አረዳድ ቢያስተምር ሙስሊሞች ኖሮ
◉ አንድ እምነት
◈አንድ ልብ
◉ አንድ አላማ
◈ አንድ ማንነት ይኖራቸው ነበር።
🌱 ◉ 🌴 ◈ 👇👇👇👇
https://www.tg-me.com/AbuImranAselefy/10821
👉 የአንድ ብሩን ፌስታል (ፕላስቲክ) ይዞ የመገኘት መዘዝ
" ለእንጀራ፣ ለዳቦ እና ለተለያዩ የሸቀጥ እቃዎች መጠቅለያነት የሚውለውን የአንድ ብሩን ፕላስቲክ ይዞ መገኘት ከ2,000 እስከ 5,000 ብር የሚያስቀጣው አዋጅ ጸደቀ፡፡
ማንኛውም ሰው አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውል የፕላስቲክ ከረጢት ይዞ ከተገኘ ከ2,000 እስከ 5,000 ብር የሚያስቀጣው አዋጅ ፤ " ዜጎችን በማያውቁት ጉዳይ ለቅጣት የሚዳርግ ነው " የሚል ትችት ከምክር ቤት አባላት ቀርቦበታል፡፡
የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ የጸደቀው የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ እና አወጋገድ አዋጅ ፤ ማንኛውም ሰው አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውል የፕላስቲክ ከረጢት ይዞ ከተገኝ ከ2,000 እስከ 5,000 ብር እንዲቀጣ ይደነግጋል፡፡
ያመረተ ወይም ወደ ሀገር ውስጥ ያስገባ፣ ለገበያ ያቀረበ ወይም የሸጠ፣ ለንግድ ዓላማ ያከማቸ ወይም ይዞ የተገኘ ከ50,000 ብር በማያንስና ከ200,000 ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ እና ከ5 ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ አዋጁ ያዝዛል፡፡
የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አወቀ አምዛዬ (ዶ/ር) የአዋጁን ይዘት በንባብ ከቀረቡ በኃላ የም/ቤት አባላት ጥያቄ አቅርበዋል።
የምክር ቤት አባሉ አለሙ ጎንፋ (ዶ/ር) ህዝባችን በፕላስቲክ እቃ ይዞ ወደ ቤቱ ከገባ ይጣለው ? ወይስ መልሶ ለአካባቢ ጥበቃ ያስረክበው ? የሚል ጥያቄ ጠይቀዋል።
አክለው የምናመርተው የፕላስቲክ ውጤት ዳግም እንድንጠቀምበት የሚያደርግ ቢሆን አይሻልም ወይ ? ምክንያቱም 10 ጊዜ የምጠቀምበትን ፕላስቲክ አንድ ጊዜ ብቻ ተጠቀም ማለት ተገቢ አይደለም፣ አዋጁ ፕላስቲኩን ከተጠቀምኩበት ወዲያ የት ማስቀመጥ እንዳለበት አላስቀመጠም ብለዋል፡፡
አዋጁ ይዞ የተገኝ እንዲቀጣ ይደነግጋል ህዝባችን የዚህ ግንዛቤ ይኖረዋል ወይ ? የትኛው ፕላስቲክ እንደሆነ የመለየት ግንዛቤስ አለው ወይ ? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡
ሌላ አንድ የምክር ቤት አባል በበኩላቸው ማንኛውም ሰው ፕላስቲክ ይዞ ከተገኘ ከሁለት እስከ አምስት ሺህ ብር እንዲቀጣ ይደነግጋል፤ ይህ ከእኛ ነባራዊ ሁኔታ ጋር እንዴት ታየ ? በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያለው የማህበረሰብ ክፍል ሊጠቀመው ስለሚችል ጫና አይፈጥርም ወይ ? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡
ለጥያቄዎቹ ምላሽ የሰጡት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አወቀ አምዛዬ(ዶ/ር) ለአንድ ጊዜ ብቻ አገልግሎት ላይ የሚውሉ ፌስታሎችን ዝቅተኛው የማህበረሰብ ክፍልም ስለሚጠቀማቸው ቅጣቱ ያን ግንዛቤ ውስጥ ያስገባ ነው ብለዋል፡፡
" ለምሳሌ አንዲት አሮጊት ወይም ሽማግሌ የሁለት ብር ዳቦ ወይም የአስር ብር ስኳር ገዝተው ሲሄዱ 5 ሺህ ብር ክፍሉ ቢባሉ ላይኖራቸው ስለሚችል ቅጣቱ ከ5 ሺህ ወደ 2 ሺህ ዝቅ እንዲል ተደርጓል ይህም የህብረተሰቡን የመክፈልም አቅም ከግንዛቤ ያስገባ ነው " ሲሉ አስረድተዋል፡፡
" የፕላስቲክ ከረጢቶች ከቅጣቱ በላይ ሀገርን የሚጎዱ ናቸው እስከ መቶ ዓመት ድረስም አይበሰብሱም " ያሉት ምክትል ሰብሳቢው፤ " ከዚህ አንጻር ቅጣቱ ሃያም ሰላሰም ሺህ ቢሆን ሀገርን ለማትረፍ ነው " ብለዋል፡፡
ለህዝቡ ግንዛቤ ለመስጠትም ከመጪው ሃሙስ ጀምሮ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ይካሄዳል ሲሉ አወቀ አምዛዬ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
አዋጁ የፕላስቲክ ጫማዎችን፣ የውሃ ኮዳዎችን እና ወፍራም የፕላስቲክ ውጤቶችን አይጨምርም ተብሏል ።
አዋጁ ማንኛውም ሰው ከመኖሪያ ቤቱ ድንበር አንስቶ ከሃያ ሜትር በላይ አካባቢውን የማጽዳት ግዴታንም ያስቀምጣል ፡፡
አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከሚወጣበት ቀን ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ጣቢያ ነው ።"
ከቲክቫ የተወሰደ ነው መጠንቀቁ ይበጃል ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
" ለእንጀራ፣ ለዳቦ እና ለተለያዩ የሸቀጥ እቃዎች መጠቅለያነት የሚውለውን የአንድ ብሩን ፕላስቲክ ይዞ መገኘት ከ2,000 እስከ 5,000 ብር የሚያስቀጣው አዋጅ ጸደቀ፡፡
ማንኛውም ሰው አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውል የፕላስቲክ ከረጢት ይዞ ከተገኘ ከ2,000 እስከ 5,000 ብር የሚያስቀጣው አዋጅ ፤ " ዜጎችን በማያውቁት ጉዳይ ለቅጣት የሚዳርግ ነው " የሚል ትችት ከምክር ቤት አባላት ቀርቦበታል፡፡
የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ የጸደቀው የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ እና አወጋገድ አዋጅ ፤ ማንኛውም ሰው አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውል የፕላስቲክ ከረጢት ይዞ ከተገኝ ከ2,000 እስከ 5,000 ብር እንዲቀጣ ይደነግጋል፡፡
ያመረተ ወይም ወደ ሀገር ውስጥ ያስገባ፣ ለገበያ ያቀረበ ወይም የሸጠ፣ ለንግድ ዓላማ ያከማቸ ወይም ይዞ የተገኘ ከ50,000 ብር በማያንስና ከ200,000 ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ እና ከ5 ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ አዋጁ ያዝዛል፡፡
የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አወቀ አምዛዬ (ዶ/ር) የአዋጁን ይዘት በንባብ ከቀረቡ በኃላ የም/ቤት አባላት ጥያቄ አቅርበዋል።
የምክር ቤት አባሉ አለሙ ጎንፋ (ዶ/ር) ህዝባችን በፕላስቲክ እቃ ይዞ ወደ ቤቱ ከገባ ይጣለው ? ወይስ መልሶ ለአካባቢ ጥበቃ ያስረክበው ? የሚል ጥያቄ ጠይቀዋል።
አክለው የምናመርተው የፕላስቲክ ውጤት ዳግም እንድንጠቀምበት የሚያደርግ ቢሆን አይሻልም ወይ ? ምክንያቱም 10 ጊዜ የምጠቀምበትን ፕላስቲክ አንድ ጊዜ ብቻ ተጠቀም ማለት ተገቢ አይደለም፣ አዋጁ ፕላስቲኩን ከተጠቀምኩበት ወዲያ የት ማስቀመጥ እንዳለበት አላስቀመጠም ብለዋል፡፡
አዋጁ ይዞ የተገኝ እንዲቀጣ ይደነግጋል ህዝባችን የዚህ ግንዛቤ ይኖረዋል ወይ ? የትኛው ፕላስቲክ እንደሆነ የመለየት ግንዛቤስ አለው ወይ ? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡
ሌላ አንድ የምክር ቤት አባል በበኩላቸው ማንኛውም ሰው ፕላስቲክ ይዞ ከተገኘ ከሁለት እስከ አምስት ሺህ ብር እንዲቀጣ ይደነግጋል፤ ይህ ከእኛ ነባራዊ ሁኔታ ጋር እንዴት ታየ ? በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያለው የማህበረሰብ ክፍል ሊጠቀመው ስለሚችል ጫና አይፈጥርም ወይ ? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡
ለጥያቄዎቹ ምላሽ የሰጡት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አወቀ አምዛዬ(ዶ/ር) ለአንድ ጊዜ ብቻ አገልግሎት ላይ የሚውሉ ፌስታሎችን ዝቅተኛው የማህበረሰብ ክፍልም ስለሚጠቀማቸው ቅጣቱ ያን ግንዛቤ ውስጥ ያስገባ ነው ብለዋል፡፡
" ለምሳሌ አንዲት አሮጊት ወይም ሽማግሌ የሁለት ብር ዳቦ ወይም የአስር ብር ስኳር ገዝተው ሲሄዱ 5 ሺህ ብር ክፍሉ ቢባሉ ላይኖራቸው ስለሚችል ቅጣቱ ከ5 ሺህ ወደ 2 ሺህ ዝቅ እንዲል ተደርጓል ይህም የህብረተሰቡን የመክፈልም አቅም ከግንዛቤ ያስገባ ነው " ሲሉ አስረድተዋል፡፡
" የፕላስቲክ ከረጢቶች ከቅጣቱ በላይ ሀገርን የሚጎዱ ናቸው እስከ መቶ ዓመት ድረስም አይበሰብሱም " ያሉት ምክትል ሰብሳቢው፤ " ከዚህ አንጻር ቅጣቱ ሃያም ሰላሰም ሺህ ቢሆን ሀገርን ለማትረፍ ነው " ብለዋል፡፡
ለህዝቡ ግንዛቤ ለመስጠትም ከመጪው ሃሙስ ጀምሮ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ይካሄዳል ሲሉ አወቀ አምዛዬ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
አዋጁ የፕላስቲክ ጫማዎችን፣ የውሃ ኮዳዎችን እና ወፍራም የፕላስቲክ ውጤቶችን አይጨምርም ተብሏል ።
አዋጁ ማንኛውም ሰው ከመኖሪያ ቤቱ ድንበር አንስቶ ከሃያ ሜትር በላይ አካባቢውን የማጽዳት ግዴታንም ያስቀምጣል ፡፡
አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከሚወጣበት ቀን ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ጣቢያ ነው ።"
ከቲክቫ የተወሰደ ነው መጠንቀቁ ይበጃል ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 ከሐጅ ስራ ሚስጢሮች
ክፍል ሁለት
የሶፋና መርዋ ሚስጢር
ባለፈው ክፍላችን አንድ ሐጅ የሚያደርግ ሰው ከሚሰራቸው ስራዎች ውስጥ ከቤቱ ሲወጣ ጀምሮ እስከ ጠዋፍ ያለውን አይተናል ። ዛሬ አላህ ካለ በሶፋና መርዋ ኮረታዎች መካከል ስለመመላለስ እናያለን ። የሶፋ ኮረብታ ከካዕባ ወደ ዘምዘም ጉድጓድ በሚወስደው በኩል የተወሰነ ርቀት ላይ ይገኛል ። በሐጅ ላይ ያለ ሰው መቃመ ኢብራሂም ጋር ሁለት ረካአ ከሰገደ በኋላ ወደ ሶፋ ኮረብታ ይወጣል ። ወደ ኮብታው ሲቃረብ ይህን የቁርኣን አንቀፅ ያነባል : –
{ إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِن شَعَائِرِ اللَّهِ ۖ فَمَنْ حَجَّ الْبَيْتَ أَوِ اعْتَمَرَ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِ أَن يَطَّوَّفَ بِهِمَا ۚ وَمَن تَطَوَّعَ خَيْرًا فَإِنَّ اللَّهَ شَاكِرٌ عَلِيمٌ }
البقرة ( 158)
" ሶፋና መርዋ ከአላህ (ትዕዛዝ መፈጸሚያ) ምልክቶች ናቸው፡፡ ቤቱን (ካዕባን) በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ ሰው በሁለቱ (መካከል) በመመላለሱ በርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም፡፡ መልካምንም ሥራ በፈቃደኛነት የሠራ ሰው (አላህ ይመነዳዋል)፤ አላህ አመስጋኝ ዐዋቂ ነውና ፡፡ "
ቀጥሎ አብደኡ ቢማ በደአላሁ ቢሂ ይላል ። የሶፋ ኮረብታ ላይ ሆኖ ፊቱን ወደ ካዕባ አዙሮ የሚከተለውን ዚክር ያደርጋል ። እነዚህም ዚክሮች የአላህን ብቸኛ ተመላኪነትን ( ተውሒድን) የሚያረጋግጡ ናቸው ።
" لا إله إلا الله، وحده لا شريك له، له الملك وله الحمد، وهو على كل شيء قدير، لا إله إلا الله وحده، أنجز وعده، ونصر عبده، وهزم الأحزاب وحده. "
ዚክሩን ሲጨርስ ዱዓእ ያደርጋል ። እዚህ ጋር የሚደረገው ዱዓእ የተገደበ አይደለም ሁሉም በገራለት አይነት ማድረግ ይችላል ። ዱዓኦቹ ከቁርኣንና ሐዲስ የተወሰዱ ቢሆን ይመረጣል ። እዛው ኮረብታ ላይ ሆኖ ለሶስት ጊዘ ዚክሩንና ዱዓኡን ያደርግና ወርዶ ወደ መርዋ ይሄዳል ። መርዋ ላይ ተመሳሳይ ስራ ይሰራል በዚህ መልኩ ከሶፋ ጀምሮ ወደ መርዋ ሰባት ጊዜ ይመላለሳል ። የሚጨርሰው በመርዋ ላይ ነው ።
ይሄኛው የሐጅ ስራ ክፍል ከነብዩላሂ ኢብራሂምና ሃጀር ታሪክ ጋር የሚገናኝ ሲሆን አላህ እሰከ ቂያማ ወደ ሐጅ የሚሄዱ ሰዎች እንዲሰሩት አዟል ። በዚህም ሙስሊሞች የሃጀርን ስራ እያስታወሱ ይኖራሉ ። ከታሪኩ በጥቂቱ እንካችሁ : –
ነብዩላሂ ኢብራሂምን አላህ ከኢራቅ ምድር እንዲወጡ ባዘዛቸው ጊዜ ሳራና ሉጥ ተከትለውዋቸው ነበር ። ወደ ከነዓን ( ሻም) ከዛም ወደ ግብፅ ሄዱ ። የግብፁ ንጉስ ስለሳራ ቁንጅና ሰምቶ በወታደር ወደ ቤተመንግስት አስወሰዳት ። ሊቀርባት ሞከረ ዱዓእ አደረገችበት አልቻለም ። በዚህ መልኩ ሶስት ጊዜ ሞክሮ እንደማይሳካ ሲያውቅ ጌታሽን ለምኝልኝ ከዚህ በኋላ አልሞክርም አላት ። ዱዓእ አደረገችለት ። ወታደሮቹን ጠርቶ ሃጀርን በስጦታ ስጥቶ ሌላም ስጦታ ጨምሮ ወዳመጣቹሁበት መልሷት አለ ። ወደ ነብዩላሂ ኢብራሂም መለሷት ። እሳቸውም ሶላት ላይ ነበሩ ።
ሳራ ለነብዩላሂ ኢብራሂም አላህ ዘር እንዲሰጣቸው ሀጀርን እንዲያገቡዋት አደረገች ። ተጋቡም ። ሃጀርም ፀነሰች ። ሀጀር እርግዝናዋን ለመደበቅ መቀነት ታስር ነበር ። መቀነት የጀመረችውም እሷ ነች ይባላል ። ሳራ መፀነስዋን ባወቀች ጊዜ የቅናት ስሜት ተሰማት እኔና እሷ አንድ ሀገር ላይ መኖር አንችልም ፊቷን ዞር አድርግልኝ አለቻቸው ። ሀጀርም ነብዩላሂ ኢስማኢልን ወለደች ።
አላህ ለነብዩላሂ ኢብራሂም ሀጀርና ህፃኑን ይዘው ከሻም እንዲወጡ አዘዛቸው ። በጅብሪል ጓደኝነት ጉዞ ጀመሩ መካ በደረሱ ጊዜ ጅብሪል አሁን በሶፋ ኮረብታና በዘምዘም ጉድጓድ መሀል ላይ ባለው ቦታ እዚህ እረፉ አላቸው ። ነብዩላሂ ኢብራሂም የያዙትን ተምርና ውሃ አስቀምጠውላቸው መሄድ ጀመሩ ።
ሀጀር ስታይ በቦታው እንኳን ሰው እንሰሳም ይሁን አእዋፍት የለም ። ድንጋይና አሸዋ ብቻ ነው ያለው ። እልም ያለ በረሀ ነው ሙቀቱ ከሚገመተው በላይ ነው ።
ሃጀር ያ ኢብራሂም እያለች ተጣራች ዝም አሉ ደጋግማ ተጣራች ዝም አሉ ወደፊት እየሄዱ ነው ። ድምፇን ከፍ አድርጋ አላህ ነው እንዴ ያዘዘህ አለቻቸው አው አሏት ። እንግዲያውስ አላህ አይጥለንም አለቻቸው ።
ነብዩላሂ ኢብራሂም የአላህን ትእዛዝ ለሞምላት ውስጣቸው እየተረበሸ ከእይታዋ ተሰወሩ ። ከዛም የሚከተለውን ዱዓእ አደረጉ : –
رَّبَّنَا إِنِّي أَسْكَنتُ مِن ذُرِّيَّتِي بِوَادٍ غَيْرِ ذِي زَرْعٍ عِندَ بَيْتِكَ الْمُحَرَّمِ رَبَّنَا لِيُقِيمُوا الصَّلَاةَ فَاجْعَلْ أَفْئِدَةً مِّنَ النَّاسِ تَهْوِي إِلَيْهِمْ وَارْزُقْهُم مِّنَ الثَّمَرَاتِ لَعَلَّهُمْ يَشْكُرُونَ
إبراهيم ( 37 )
«ጌታችን ሆይ! እኔ አዝመራ በሌለው ሸለቆ ውስጥ በተከበረው ቤት (በካዕባ) አጠገብ ከዘሮቼ አስቀመጥኩ ፡፡ ጌታችን ሆይ! ሶላትን ያቋቁሙ ዘንድ (አስቀመጥኳቸው) ፡፡ ከሰዎችም ልቦችን ወደእነሱ የሚናፍቁ አድርግ ፡፡ ያመሰግኑህም ዘንድ ከፍሬዎች ስጣቸው ፡፡
ሃጀር ተምሩን እየበላች ከውሀው እየጠጣች ልጇን ማጥባት ጀመረች ። ነገር ግን ተምሩም ውሀውም አለቀ ። ህፃኑ በረሀብ ማልቀስ ጀመረ ።
ሃጀር የህፃኗ ረሀብና ለቅሶ ረፍት ነሳት ረሀቡ በህፃኑ ላይ እየበረታ ሄደ ለቅሶዉም እየጨመረ ሄደ ። እናት የልጇን ስቃይ ማየት አቃታት ተነስታ ቆማ ታማትር ጀመር ። የሶፋ ኮረብታ ቅርብ ሆኖ አየችው ወደዛ ሄደች ኮረብታው ላይ ወጥታ ግራና ቀኝ ማማተር ጀመረች ። ምናልባት ከሩቅ የሚታይ ነገር ቢኖር ብላ ምንም የለም ። ከሶፋ 30 መቶ ሜትር አካባቢ ርቆ የመርዋ ኮረብታ ታያት ። ወርዳ ወደዛ አመራች የተወሰነ ቦታ በሶምሶማ ሄደች መቀጠል ግን አልቻለችም ቀስ ብላ ደረሰች። ወደ ኮረብታው ወጥታ ማማተር ጀመረች ። ምንም ነገር የለም ጭንቀቷ ጨመረ ወደ ህፃኑ ዞር ብላ ስታይ ጩኸቱ በድካም ቀንሶ በጣረ ሞት በእግሩ መሬት እየመታ አየችው ። ምድሩ ጠበባት እየሆነ ያለው ነገር እውነት አልመስልሽ አላት ። ወደ ሶፋ ሄዳ እንደመጀመሪያ አደረገች ። ወረደች ወደ መርዋ ሄደች እዛም እንደተለመደው አደረገች ። በዚህ መልኩ በሶፋና በመርዋ 7 ጊዜ ተዘዋወረች ።
መርዋ ላይ ሆኗ ስታማትር የሆነ ድምፅ ሰማች ለራሷ እስኪ ዝም በይ አለች ። አሁንም ድምፅ ሰማች ሲሞት ላለማየት ወደ ህፃኗ ማየት አትፈልግም ነበረ ። ድምፁ በልጇ አቅጣጫ ነበር ማሰማቱስ አሰማህ የምትረዳው ነገር ካለህ አለች ። ዞር ስትል ጅብሪል በክንፉ ከልጇ እግር ስር ሲመታ አየች ወዲያ ምንጭ ፈለቀ ። የሞት ሞቷ ደረሰች ምንጩን ሁለት እጆቿን ዘርግታ ዘም ዘም ( እትሂድ አትሂድ ) እያለች ትከበው ጀመር ስሙም ዘምዘም ተባለ ። ጠጣች ልጇንም አጠባች ። እሷም ልጇም በሚገርም ሁኔታ ሀይል አገኙ ።
ይህ በሶፋና መርዋ ላይ ከሚደረገው የሐጅ ስራ ሚስጢር ውስጥ ነው ።
አላህ ካለ ይቀጥላል ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
ክፍል ሁለት
የሶፋና መርዋ ሚስጢር
ባለፈው ክፍላችን አንድ ሐጅ የሚያደርግ ሰው ከሚሰራቸው ስራዎች ውስጥ ከቤቱ ሲወጣ ጀምሮ እስከ ጠዋፍ ያለውን አይተናል ። ዛሬ አላህ ካለ በሶፋና መርዋ ኮረታዎች መካከል ስለመመላለስ እናያለን ። የሶፋ ኮረብታ ከካዕባ ወደ ዘምዘም ጉድጓድ በሚወስደው በኩል የተወሰነ ርቀት ላይ ይገኛል ። በሐጅ ላይ ያለ ሰው መቃመ ኢብራሂም ጋር ሁለት ረካአ ከሰገደ በኋላ ወደ ሶፋ ኮረብታ ይወጣል ። ወደ ኮብታው ሲቃረብ ይህን የቁርኣን አንቀፅ ያነባል : –
{ إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِن شَعَائِرِ اللَّهِ ۖ فَمَنْ حَجَّ الْبَيْتَ أَوِ اعْتَمَرَ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِ أَن يَطَّوَّفَ بِهِمَا ۚ وَمَن تَطَوَّعَ خَيْرًا فَإِنَّ اللَّهَ شَاكِرٌ عَلِيمٌ }
البقرة ( 158)
" ሶፋና መርዋ ከአላህ (ትዕዛዝ መፈጸሚያ) ምልክቶች ናቸው፡፡ ቤቱን (ካዕባን) በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ ሰው በሁለቱ (መካከል) በመመላለሱ በርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም፡፡ መልካምንም ሥራ በፈቃደኛነት የሠራ ሰው (አላህ ይመነዳዋል)፤ አላህ አመስጋኝ ዐዋቂ ነውና ፡፡ "
ቀጥሎ አብደኡ ቢማ በደአላሁ ቢሂ ይላል ። የሶፋ ኮረብታ ላይ ሆኖ ፊቱን ወደ ካዕባ አዙሮ የሚከተለውን ዚክር ያደርጋል ። እነዚህም ዚክሮች የአላህን ብቸኛ ተመላኪነትን ( ተውሒድን) የሚያረጋግጡ ናቸው ።
" لا إله إلا الله، وحده لا شريك له، له الملك وله الحمد، وهو على كل شيء قدير، لا إله إلا الله وحده، أنجز وعده، ونصر عبده، وهزم الأحزاب وحده. "
ዚክሩን ሲጨርስ ዱዓእ ያደርጋል ። እዚህ ጋር የሚደረገው ዱዓእ የተገደበ አይደለም ሁሉም በገራለት አይነት ማድረግ ይችላል ። ዱዓኦቹ ከቁርኣንና ሐዲስ የተወሰዱ ቢሆን ይመረጣል ። እዛው ኮረብታ ላይ ሆኖ ለሶስት ጊዘ ዚክሩንና ዱዓኡን ያደርግና ወርዶ ወደ መርዋ ይሄዳል ። መርዋ ላይ ተመሳሳይ ስራ ይሰራል በዚህ መልኩ ከሶፋ ጀምሮ ወደ መርዋ ሰባት ጊዜ ይመላለሳል ። የሚጨርሰው በመርዋ ላይ ነው ።
ይሄኛው የሐጅ ስራ ክፍል ከነብዩላሂ ኢብራሂምና ሃጀር ታሪክ ጋር የሚገናኝ ሲሆን አላህ እሰከ ቂያማ ወደ ሐጅ የሚሄዱ ሰዎች እንዲሰሩት አዟል ። በዚህም ሙስሊሞች የሃጀርን ስራ እያስታወሱ ይኖራሉ ። ከታሪኩ በጥቂቱ እንካችሁ : –
ነብዩላሂ ኢብራሂምን አላህ ከኢራቅ ምድር እንዲወጡ ባዘዛቸው ጊዜ ሳራና ሉጥ ተከትለውዋቸው ነበር ። ወደ ከነዓን ( ሻም) ከዛም ወደ ግብፅ ሄዱ ። የግብፁ ንጉስ ስለሳራ ቁንጅና ሰምቶ በወታደር ወደ ቤተመንግስት አስወሰዳት ። ሊቀርባት ሞከረ ዱዓእ አደረገችበት አልቻለም ። በዚህ መልኩ ሶስት ጊዜ ሞክሮ እንደማይሳካ ሲያውቅ ጌታሽን ለምኝልኝ ከዚህ በኋላ አልሞክርም አላት ። ዱዓእ አደረገችለት ። ወታደሮቹን ጠርቶ ሃጀርን በስጦታ ስጥቶ ሌላም ስጦታ ጨምሮ ወዳመጣቹሁበት መልሷት አለ ። ወደ ነብዩላሂ ኢብራሂም መለሷት ። እሳቸውም ሶላት ላይ ነበሩ ።
ሳራ ለነብዩላሂ ኢብራሂም አላህ ዘር እንዲሰጣቸው ሀጀርን እንዲያገቡዋት አደረገች ። ተጋቡም ። ሃጀርም ፀነሰች ። ሀጀር እርግዝናዋን ለመደበቅ መቀነት ታስር ነበር ። መቀነት የጀመረችውም እሷ ነች ይባላል ። ሳራ መፀነስዋን ባወቀች ጊዜ የቅናት ስሜት ተሰማት እኔና እሷ አንድ ሀገር ላይ መኖር አንችልም ፊቷን ዞር አድርግልኝ አለቻቸው ። ሀጀርም ነብዩላሂ ኢስማኢልን ወለደች ።
አላህ ለነብዩላሂ ኢብራሂም ሀጀርና ህፃኑን ይዘው ከሻም እንዲወጡ አዘዛቸው ። በጅብሪል ጓደኝነት ጉዞ ጀመሩ መካ በደረሱ ጊዜ ጅብሪል አሁን በሶፋ ኮረብታና በዘምዘም ጉድጓድ መሀል ላይ ባለው ቦታ እዚህ እረፉ አላቸው ። ነብዩላሂ ኢብራሂም የያዙትን ተምርና ውሃ አስቀምጠውላቸው መሄድ ጀመሩ ።
ሀጀር ስታይ በቦታው እንኳን ሰው እንሰሳም ይሁን አእዋፍት የለም ። ድንጋይና አሸዋ ብቻ ነው ያለው ። እልም ያለ በረሀ ነው ሙቀቱ ከሚገመተው በላይ ነው ።
ሃጀር ያ ኢብራሂም እያለች ተጣራች ዝም አሉ ደጋግማ ተጣራች ዝም አሉ ወደፊት እየሄዱ ነው ። ድምፇን ከፍ አድርጋ አላህ ነው እንዴ ያዘዘህ አለቻቸው አው አሏት ። እንግዲያውስ አላህ አይጥለንም አለቻቸው ።
ነብዩላሂ ኢብራሂም የአላህን ትእዛዝ ለሞምላት ውስጣቸው እየተረበሸ ከእይታዋ ተሰወሩ ። ከዛም የሚከተለውን ዱዓእ አደረጉ : –
رَّبَّنَا إِنِّي أَسْكَنتُ مِن ذُرِّيَّتِي بِوَادٍ غَيْرِ ذِي زَرْعٍ عِندَ بَيْتِكَ الْمُحَرَّمِ رَبَّنَا لِيُقِيمُوا الصَّلَاةَ فَاجْعَلْ أَفْئِدَةً مِّنَ النَّاسِ تَهْوِي إِلَيْهِمْ وَارْزُقْهُم مِّنَ الثَّمَرَاتِ لَعَلَّهُمْ يَشْكُرُونَ
إبراهيم ( 37 )
«ጌታችን ሆይ! እኔ አዝመራ በሌለው ሸለቆ ውስጥ በተከበረው ቤት (በካዕባ) አጠገብ ከዘሮቼ አስቀመጥኩ ፡፡ ጌታችን ሆይ! ሶላትን ያቋቁሙ ዘንድ (አስቀመጥኳቸው) ፡፡ ከሰዎችም ልቦችን ወደእነሱ የሚናፍቁ አድርግ ፡፡ ያመሰግኑህም ዘንድ ከፍሬዎች ስጣቸው ፡፡
ሃጀር ተምሩን እየበላች ከውሀው እየጠጣች ልጇን ማጥባት ጀመረች ። ነገር ግን ተምሩም ውሀውም አለቀ ። ህፃኑ በረሀብ ማልቀስ ጀመረ ።
ሃጀር የህፃኗ ረሀብና ለቅሶ ረፍት ነሳት ረሀቡ በህፃኑ ላይ እየበረታ ሄደ ለቅሶዉም እየጨመረ ሄደ ። እናት የልጇን ስቃይ ማየት አቃታት ተነስታ ቆማ ታማትር ጀመር ። የሶፋ ኮረብታ ቅርብ ሆኖ አየችው ወደዛ ሄደች ኮረብታው ላይ ወጥታ ግራና ቀኝ ማማተር ጀመረች ። ምናልባት ከሩቅ የሚታይ ነገር ቢኖር ብላ ምንም የለም ። ከሶፋ 30 መቶ ሜትር አካባቢ ርቆ የመርዋ ኮረብታ ታያት ። ወርዳ ወደዛ አመራች የተወሰነ ቦታ በሶምሶማ ሄደች መቀጠል ግን አልቻለችም ቀስ ብላ ደረሰች። ወደ ኮረብታው ወጥታ ማማተር ጀመረች ። ምንም ነገር የለም ጭንቀቷ ጨመረ ወደ ህፃኑ ዞር ብላ ስታይ ጩኸቱ በድካም ቀንሶ በጣረ ሞት በእግሩ መሬት እየመታ አየችው ። ምድሩ ጠበባት እየሆነ ያለው ነገር እውነት አልመስልሽ አላት ። ወደ ሶፋ ሄዳ እንደመጀመሪያ አደረገች ። ወረደች ወደ መርዋ ሄደች እዛም እንደተለመደው አደረገች ። በዚህ መልኩ በሶፋና በመርዋ 7 ጊዜ ተዘዋወረች ።
መርዋ ላይ ሆኗ ስታማትር የሆነ ድምፅ ሰማች ለራሷ እስኪ ዝም በይ አለች ። አሁንም ድምፅ ሰማች ሲሞት ላለማየት ወደ ህፃኗ ማየት አትፈልግም ነበረ ። ድምፁ በልጇ አቅጣጫ ነበር ማሰማቱስ አሰማህ የምትረዳው ነገር ካለህ አለች ። ዞር ስትል ጅብሪል በክንፉ ከልጇ እግር ስር ሲመታ አየች ወዲያ ምንጭ ፈለቀ ። የሞት ሞቷ ደረሰች ምንጩን ሁለት እጆቿን ዘርግታ ዘም ዘም ( እትሂድ አትሂድ ) እያለች ትከበው ጀመር ስሙም ዘምዘም ተባለ ። ጠጣች ልጇንም አጠባች ። እሷም ልጇም በሚገርም ሁኔታ ሀይል አገኙ ።
ይህ በሶፋና መርዋ ላይ ከሚደረገው የሐጅ ስራ ሚስጢር ውስጥ ነው ።
አላህ ካለ ይቀጥላል ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 የዐረፋ ቀን ቱሩፋቶች
➧ የነገው ቀን የውሙል ዐረፋ ይባላል። የዙልሒጃ ዘጠነኛ ቀን ሲሆን ከአላህ ጥሪ የደረሳቸው ሰዎች በሐጅ ላይ ሆነው በዐራፋት ተራራ ላይ የሚሰበሰቡበት ቀን ነው። መላኢካዎች የሚወሩዱበት ቀን ነው። በዚህ በዐራፋት ተራራ ላይ የአላህ በረከት የሚወርድበት ቀን ነው። አላህ ለመላኢካዎቹ ባሮቼን ተመልከቷቸው ፀጉራቸው ተንጨባሮ አቧራ ሆነው መጡ ምን ፈልገው ነው እናተ ምስክሮቼ ናችሁ የፈለጉትን ሰጥቻቸዋለሁ የሚልበት ቀን ነው። አላህ ከፈጠረው ቀን እንደዛሬ አላህ ለባሮቹ ምህረት የሚሰጥበት ቀን የለም።
➽ ሐጅ ላይ ያሉ ሰዎች በዚህ ቀን የዙህርና የዐስር ሶላት ቀስርና ጀምዕ አድርገው ዙህር ላይ ሰግደው ፀሀይ እስከምትገባ ድረስ ቆመው አላህን የሚለምኑበት ቀን ነው። ከሁሉ ነገር ተለይተው ሁለት የከፈን ጨርቆችን ለብሰው ድሀና ሀብታሙ፣ መሪና ተመሪው በማይለይበት ሁኔታ ሁሉም አላህ ፊት ተናንሶና ተዋርዶ የሚቆምበት ቀን ነው። ስልጣንም ሆነ ንግስና ያንተ ነው ላንተ አጋር የለህም ብቸኛ ተመላኪ ነህ ብለው የሱን ሀያልነትና ብቸኝነት የሚመሰክሩበት ቀን ነው። አካሉ ብቻ ከልብስ መራቆት ሳይሆን ውስጡም ጭምር ከማንኛውም ከአላህ ውጪ ይጠቅማል ወይም ይጎዳል ከሚባል ነገር የሚያራቁትበት ቀን ነው።
➼
አላህ ባውቅነው በኢኽላስና ሙታባዓ የምንሰራ ያድርገን።
https://www.tg-me.com/bahruteka
➧ የነገው ቀን የውሙል ዐረፋ ይባላል። የዙልሒጃ ዘጠነኛ ቀን ሲሆን ከአላህ ጥሪ የደረሳቸው ሰዎች በሐጅ ላይ ሆነው በዐራፋት ተራራ ላይ የሚሰበሰቡበት ቀን ነው። መላኢካዎች የሚወሩዱበት ቀን ነው። በዚህ በዐራፋት ተራራ ላይ የአላህ በረከት የሚወርድበት ቀን ነው። አላህ ለመላኢካዎቹ ባሮቼን ተመልከቷቸው ፀጉራቸው ተንጨባሮ አቧራ ሆነው መጡ ምን ፈልገው ነው እናተ ምስክሮቼ ናችሁ የፈለጉትን ሰጥቻቸዋለሁ የሚልበት ቀን ነው። አላህ ከፈጠረው ቀን እንደዛሬ አላህ ለባሮቹ ምህረት የሚሰጥበት ቀን የለም።
➽ ሐጅ ላይ ያሉ ሰዎች በዚህ ቀን የዙህርና የዐስር ሶላት ቀስርና ጀምዕ አድርገው ዙህር ላይ ሰግደው ፀሀይ እስከምትገባ ድረስ ቆመው አላህን የሚለምኑበት ቀን ነው። ከሁሉ ነገር ተለይተው ሁለት የከፈን ጨርቆችን ለብሰው ድሀና ሀብታሙ፣ መሪና ተመሪው በማይለይበት ሁኔታ ሁሉም አላህ ፊት ተናንሶና ተዋርዶ የሚቆምበት ቀን ነው። ስልጣንም ሆነ ንግስና ያንተ ነው ላንተ አጋር የለህም ብቸኛ ተመላኪ ነህ ብለው የሱን ሀያልነትና ብቸኝነት የሚመሰክሩበት ቀን ነው። አካሉ ብቻ ከልብስ መራቆት ሳይሆን ውስጡም ጭምር ከማንኛውም ከአላህ ውጪ ይጠቅማል ወይም ይጎዳል ከሚባል ነገር የሚያራቁትበት ቀን ነው።
➼
የነገው ቀን አላህ ባሮቹን ዱዓኣቸውን የሚሰማበትና ምላሽ የሚሰጥበት ቀን ነው። እኛ ዐራፋት ላይ መቆምን ያልተወፈቅን ሰዎች የአላህ እዝነት ሰፊ ነውና ቢያንስ በዱዓእና ኢስቲጝፋር፣ በዚክርና በቁርኣን፣ በፆምና በሶደቃ ወደ አላህ መቃረብና እዛ የሚወርደው በረካና እዝነት እንዲሁም ምህረት እኛንም እንዲያካተን ያ አላህ እንበል።
ከበራፉ እንቁም አዛኝ አምላክ፣ እዝነቱ ሰፊ የሆነ አምላክ፣ ሰጥቶ የማይጎልበት አምላክ፣ ሲለምኑት የሚደሰት አምላክ፣ ሲጠይቁት የሚሰጥ ካልጠየቁት የሚቆጣ አምላክ ነውና ያለን ያ አላህ እንበል። በደላችንን፣ ጉዳታችንን ለማይጠቅመን ሰው ከመንገር ሁሉን ቻይ ለሆነው አምላካችን እንናገር። ወንድሞቼና እህቶቼ ሁላችንም ሐጃ አለብን የዱንያው ቢለያይም የአኼራው ግን አንድ ነው። እሱም ከእሳት መዳንና የጀነት መሆን ነው። የተኛውንም ሐጃችንን ለአላህ እንንገረው። በዚህ አላህ የወፈቀው እንጂ በማያገኘው ቀን አንዘናጋ። ይህን ቀን አላህ በሚጠላውና በከለከለው ተግባር አሳልፈን የማይጠቅም ፀፀት ውስጥ እንዳንገባ ዱዓእ እናብዛ አንታክት። ያ አላህ እንበል። የነገው ቀን ፆም ከባባድ ወንጀሎችን ከራቅን ያለፈውንና የሚመጣውን አመት ወንጀል ያስምራል። በመሆኑም ፆማችንን በቁርኣን፣ በዱዓእና ኢስቲጝፋር እናሳምረው። አላህ ባውቅነው በኢኽላስና ሙታባዓ የምንሰራ ያድርገን።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
🔷 የዛሬ ቀን ትልቁ ዚክር
" لا إله إلا الله وحده لا شريك له، له الملك وله الحمد
وهو على كل شيء قدير "
" ላ ኢላሃ ኢል ለላህ ወሕደሁ ላ ሸሪከ ለሁ ለሁል ሙልኩ ወለሁል ሐምዱ ወሁወ ዓላ ኩሊ ሸይኢን ቀዲር "
ይህ ዚክር በዛሬው የዐረፋ ( የሐጅ ሰዎች ዐረፋት ላይ በሚቆሙበት) በጣም ተወዳጅ ዚክር ነው ። የአላህ መልእክተኛ በዛው ቀን ይህ ዚክር ( ዱዓእ) በጣም ተወዳጅና በላጭ ሲሆን እኔና ከኔ በፊትም የነበሩት ነብያቶች ያልነው ነው ይሉናል በነፍሳችን ላይ አንሰስት ።
እንደሚታወቀው የዛው ቀን ከዓለም የተሰባሰቡ ሙስሊሞች በዐረፋት ሜዳ ላይ ፈሰው መዳፋቸውን ዘርግተው ወደ ላይ አንስተው ያ አላህ የሚሉበት ቀን ነው ። አላህ በመላኢካዎች ለእነዚህ ባሮቹ ምህረት የለገሳቸው መሆኑን የሚያስመሰክርበት ቀን ነው ። ባሮቹ የከፈን ጨርቅ ለብሰው አምላካቸው ፊት ቆመው የርሱ እዝነትና ምረት ካልደረሰላቸው ጠፊዮች መሆናቸውን በእንባ እየታጠቡ የሚናገሩበትና ራሳቸውን ለጌታቸው ዝቅ የሚያደርጉበት ቀን ነው ። በዚህ ተግባራቸው አምላካቸው የሚደሰትበት ቀን ነው ። ታዲያ እኛ ለዚህ ያልታደልን ወይም ወረፋ ያልደረሰን የሱ ባሮች በዚህ ዚክር እየታገዝን አምላካችንን ምህረት እንለምን አንዘናጋ ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
" لا إله إلا الله وحده لا شريك له، له الملك وله الحمد
وهو على كل شيء قدير "
" ላ ኢላሃ ኢል ለላህ ወሕደሁ ላ ሸሪከ ለሁ ለሁል ሙልኩ ወለሁል ሐምዱ ወሁወ ዓላ ኩሊ ሸይኢን ቀዲር "
ይህ ዚክር በዛሬው የዐረፋ ( የሐጅ ሰዎች ዐረፋት ላይ በሚቆሙበት) በጣም ተወዳጅ ዚክር ነው ። የአላህ መልእክተኛ በዛው ቀን ይህ ዚክር ( ዱዓእ) በጣም ተወዳጅና በላጭ ሲሆን እኔና ከኔ በፊትም የነበሩት ነብያቶች ያልነው ነው ይሉናል በነፍሳችን ላይ አንሰስት ።
እንደሚታወቀው የዛው ቀን ከዓለም የተሰባሰቡ ሙስሊሞች በዐረፋት ሜዳ ላይ ፈሰው መዳፋቸውን ዘርግተው ወደ ላይ አንስተው ያ አላህ የሚሉበት ቀን ነው ። አላህ በመላኢካዎች ለእነዚህ ባሮቹ ምህረት የለገሳቸው መሆኑን የሚያስመሰክርበት ቀን ነው ። ባሮቹ የከፈን ጨርቅ ለብሰው አምላካቸው ፊት ቆመው የርሱ እዝነትና ምረት ካልደረሰላቸው ጠፊዮች መሆናቸውን በእንባ እየታጠቡ የሚናገሩበትና ራሳቸውን ለጌታቸው ዝቅ የሚያደርጉበት ቀን ነው ። በዚህ ተግባራቸው አምላካቸው የሚደሰትበት ቀን ነው ። ታዲያ እኛ ለዚህ ያልታደልን ወይም ወረፋ ያልደረሰን የሱ ባሮች በዚህ ዚክር እየታገዝን አምላካችንን ምህረት እንለምን አንዘናጋ ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 ውድ የሱና ቤተሰቦቻችን አላህ እንኳን ለ1446 ኛው አመተ ሂጅሪያ ዒደል አድሓ በሰላም አደረሳችሁ ! ዒዱ አላህ የሰላም ፣ የኢማን ፣ የመተዛዘንና የመተባበር ያድርግልን ።
عيدكم مبارك
تقبل الله منا ومنكم
ዒዳቸውን አላህን በማመፅ ሳይሆን በመታዘዝ ከሚያሳልፉ ባሮቹ ያድርገን ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
عيدكم مبارك
تقبل الله منا ومنكم
ዒዳቸውን አላህን በማመፅ ሳይሆን በመታዘዝ ከሚያሳልፉ ባሮቹ ያድርገን ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
🔷 ከዒድ አዳቦችና ሙኻለፋዎች
➪ እኛ ሙስሊሞች አላህ እንከን የለሽ የሆነ ለሁሉም እነቅስቃሴያችን ስርኣት አድርጎ የተሟላ ዲን ሰጥቶናል። ከእነዚህ ስርአቶች ውስጥ አንዱ የዒድ ስርአት ነው። ሙስሊሞች ሁለት ዒዶች አሏቸው። እነዚህም ዒደል ፊጥርና ዒደል አድኃ ናቸው።
➽ እነዚህ ሁለቱ ዒዶች ሙስሊሞች ሊደሰቱባቸው ሊያስደስቱባቸው ወደ ጌታቸው ሊቃረቡባቸው በመልካም ስራ ላይ መልካም ስራ በመጨመር አምላካቸውን ሊያመሰግኑባቸው ሊያልቁባቸው የተደነገጉ ናቸው። በእነዚህ ዒዶች ልንጠብቃቸው ከሚገቡ ስርአቶች ውስጥ የሚከተሉት ይገኙባቸዋል፦
=❵> የዒድ ቀን መታጠብና ያለንን ምርጥ ልብስ መልበስ ከተቻለ ነጭ ልብስ
=❵> ለሴት ልጅ አጭር ልብስ ወይም ረጅም ሆኖ ቀጭን ልብስ ሱሪ እና ታይት የመሳሰሉ ጠባብ የሆኑ ልብሶችን መልበስ አይፈቀድም።
=❵> ለወንዶች ሽቶ መቀባት የተወደደ ሲሆን ለሴቶች አይፈቀድም።
=❵> ወደ ዒድ ሲወጡ ተምር ወይም የተገኘውን በልቶ መውጣት ተምር ከሆነ ዊትር ቢሆን ይመረጣል።
=❵> ሴቶችን ህፃናትን ይዞ መውጣት በልማድ ደም ላይ ያሉ ከመስገጃው ቦታ ራቅ ብለው የሶላቱንና ዱዓኡን በረካ በመታደም ተካፋይ መሆን ይችላሉ።
=❵> የሶላት ቦታ እስከሚደርሱ ተክቢራ ማለት
=❵>
=❵> ሲመለሱ በሌላ መንገድ መመለስ
=❵> ወደቤት ሲመለሱ ረካዓተይኒ መስገድ ይህ የተረሳ ሱና ነው። ሐይ እናድርገው።
=❵> ዚያራ ማድረግ ስጦታ መሰጣጠት በሰዎች ውስጥ ደስታ መፍጠር በተለይ በየቲሞችና ሚስኪኖች።
➡️ የዒድ ቀን የሚሰሩ ሙኻለፋዎች
➲ ከላይ ለመግለፅ እንደተሞከረው ❝ዒድ የደስታ ቀን ነው። ይህ ማለት ተፈቶ እንደተለቀቀ ጥጃ ያለ ሸሪዓዊ ገደብ እንደፈለግነው የምንሆንበት ቀን ነው ማለት አይደለም።❞ ሙስሊሞች አላህን በየእለት የህይወታቸው ያመልኩታል። ትእዛዙን ይፈፅማሉ አያምፁትም። በመሆኑም በዒዳቸውም ቀን ከወንጀል ሊርቁ ይገባል። ከእነዚህ የዒድ ቀን ከሚሰሩ የተከለከሉ ተግባሮች ውስጥ የሚከተሉት ይገኙበታል፦
=}> ተበሩጅ (ያልተፈቀዱ ልብሶችን መልበስ) መገላለጥ ስስ የሆኑ ልብሶችን መልበስ
=}> ሴቶች ሽቶና ዴዶራንት ተቀብቶ ተቀንደቦ የተለያዩ እንደ ሊፒስቲክና፣ ፋውንዴሽን፣ ኩል፣ ፌር፣ ፓውደር እና የመሳሰሉ ኮስሞቲክሶችን ተቀባብቶ መውጣት
=}> ከዒድ ሲመለሱ ሴትና ወንድ ተቀላቅሎ መጨፈር!!! በጣም አሳፋሪና የራስንም የእስልምናንም ክብር የሚነካ ተግባር ነው። እንጠንቀቅ።
=}>
=}> የተለያዩ የህፃን ፀጉር ሽበት የሚያስበቅሉ የሽርክ አይነት ያለባቸውን መንዙማዎች ከፍቶ በእርጥብ እሳት (ጫት) እየተቃጠሉ መዋል።
=}> ኢስላም የወንድ ጓደኛ የሴት ጓደኛ በሚል ያለ ኒካሕ የሚደረግ የትኛውም ግንኙነት ከልክሏል በመሆኑም ለዒድ ለተቃራኒ ፆታ ጓደኛ ስጦታ ማበርከትም ሆነ ዒድን አብሮ ማሳለፍ አይፈቀድም።
=}> የዒድን ቀን ቲያቲር ቤት ፊልም ቤትና የመሳሰሉ ቦታዎች ቤተሰብን ይዞ መሄድ የዒድን አላማ የሚፃረር ተግባር ነው። መራቅ አለብን።
➧ እነዚህ ከብዙ ጥቂቶቹ ናቸው። አላህ ዒዱን የደስታና የሰላም የሱን ውዴታ የምናገኝበት ያድርግልን ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
➪ እኛ ሙስሊሞች አላህ እንከን የለሽ የሆነ ለሁሉም እነቅስቃሴያችን ስርኣት አድርጎ የተሟላ ዲን ሰጥቶናል። ከእነዚህ ስርአቶች ውስጥ አንዱ የዒድ ስርአት ነው። ሙስሊሞች ሁለት ዒዶች አሏቸው። እነዚህም ዒደል ፊጥርና ዒደል አድኃ ናቸው።
በምንም መልኩ ከእነዚህ ሁለት ዒዶች ውጪ ሌላ ዒድ ፈጥሮ ወደ እስልምና ማስጠጋት አይቻልም ከታላላቅ ወንጀሎች አንዱ ይሆናል።
➽ እነዚህ ሁለቱ ዒዶች ሙስሊሞች ሊደሰቱባቸው ሊያስደስቱባቸው ወደ ጌታቸው ሊቃረቡባቸው በመልካም ስራ ላይ መልካም ስራ በመጨመር አምላካቸውን ሊያመሰግኑባቸው ሊያልቁባቸው የተደነገጉ ናቸው። በእነዚህ ዒዶች ልንጠብቃቸው ከሚገቡ ስርአቶች ውስጥ የሚከተሉት ይገኙባቸዋል፦
=❵> የዒድ ቀን መታጠብና ያለንን ምርጥ ልብስ መልበስ ከተቻለ ነጭ ልብስ
=❵> ለሴት ልጅ አጭር ልብስ ወይም ረጅም ሆኖ ቀጭን ልብስ ሱሪ እና ታይት የመሳሰሉ ጠባብ የሆኑ ልብሶችን መልበስ አይፈቀድም።
=❵> ለወንዶች ሽቶ መቀባት የተወደደ ሲሆን ለሴቶች አይፈቀድም።
=❵> ወደ ዒድ ሲወጡ ተምር ወይም የተገኘውን በልቶ መውጣት ተምር ከሆነ ዊትር ቢሆን ይመረጣል።
=❵> ሴቶችን ህፃናትን ይዞ መውጣት በልማድ ደም ላይ ያሉ ከመስገጃው ቦታ ራቅ ብለው የሶላቱንና ዱዓኡን በረካ በመታደም ተካፋይ መሆን ይችላሉ።
=❵> የሶላት ቦታ እስከሚደርሱ ተክቢራ ማለት
=❵>
ዘካተል ፊጥር ከሶላት በፊት ማውጣት (ለሚገባቸው ሰዎች መስጠት)
=❵> ሲመለሱ በሌላ መንገድ መመለስ
=❵> ወደቤት ሲመለሱ ረካዓተይኒ መስገድ ይህ የተረሳ ሱና ነው። ሐይ እናድርገው።
=❵> ዚያራ ማድረግ ስጦታ መሰጣጠት በሰዎች ውስጥ ደስታ መፍጠር በተለይ በየቲሞችና ሚስኪኖች።
➡️ የዒድ ቀን የሚሰሩ ሙኻለፋዎች
➲ ከላይ ለመግለፅ እንደተሞከረው ❝ዒድ የደስታ ቀን ነው። ይህ ማለት ተፈቶ እንደተለቀቀ ጥጃ ያለ ሸሪዓዊ ገደብ እንደፈለግነው የምንሆንበት ቀን ነው ማለት አይደለም።❞ ሙስሊሞች አላህን በየእለት የህይወታቸው ያመልኩታል። ትእዛዙን ይፈፅማሉ አያምፁትም። በመሆኑም በዒዳቸውም ቀን ከወንጀል ሊርቁ ይገባል። ከእነዚህ የዒድ ቀን ከሚሰሩ የተከለከሉ ተግባሮች ውስጥ የሚከተሉት ይገኙበታል፦
=}> ተበሩጅ (ያልተፈቀዱ ልብሶችን መልበስ) መገላለጥ ስስ የሆኑ ልብሶችን መልበስ
=}> ሴቶች ሽቶና ዴዶራንት ተቀብቶ ተቀንደቦ የተለያዩ እንደ ሊፒስቲክና፣ ፋውንዴሽን፣ ኩል፣ ፌር፣ ፓውደር እና የመሳሰሉ ኮስሞቲክሶችን ተቀባብቶ መውጣት
=}> ከዒድ ሲመለሱ ሴትና ወንድ ተቀላቅሎ መጨፈር!!! በጣም አሳፋሪና የራስንም የእስልምናንም ክብር የሚነካ ተግባር ነው። እንጠንቀቅ።
=}>
እቤት ከተመለሱ በኋላ ቴሌቪዥን ላይ አፋጥጦ ሐራም እየተመለከቱ መዋል። ቴሌቪዥን እቤት ማስገባት የተከለከለ ስለሆነ ራሳችንና ልጆቻችንን ከዚህ የወንጀል ረርሽኝ እንጠብቅ።
=}> የተለያዩ የህፃን ፀጉር ሽበት የሚያስበቅሉ የሽርክ አይነት ያለባቸውን መንዙማዎች ከፍቶ በእርጥብ እሳት (ጫት) እየተቃጠሉ መዋል።
=}> ኢስላም የወንድ ጓደኛ የሴት ጓደኛ በሚል ያለ ኒካሕ የሚደረግ የትኛውም ግንኙነት ከልክሏል በመሆኑም ለዒድ ለተቃራኒ ፆታ ጓደኛ ስጦታ ማበርከትም ሆነ ዒድን አብሮ ማሳለፍ አይፈቀድም።
=}> የዒድን ቀን ቲያቲር ቤት ፊልም ቤትና የመሳሰሉ ቦታዎች ቤተሰብን ይዞ መሄድ የዒድን አላማ የሚፃረር ተግባር ነው። መራቅ አለብን።
➧ እነዚህ ከብዙ ጥቂቶቹ ናቸው። አላህ ዒዱን የደስታና የሰላም የሱን ውዴታ የምናገኝበት ያድርግልን ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 ዒድና ጁሙዓ
➻ አላህ በእዝነቱ ለባሮቹ የተነባበረ ምንዳና ደስታ ይቸራል። ከእነዚህ ከሱ እዝነት ከሚገኙ ድርብ ምንዳና ደስታ ከሚያስገኙ ክስተቶች አንዱ ዒድ በጁሙዓ ቀን ሲሆን ነው። ምክንያቱም ሁለት ዒድ ሆነ ማለት ነው።
➧ ዒደል ፊጥርም ሆነ ዒደል አድሓ አመታዊ ዒዶች ሲሆኑ ጁሙዓ ደግሞ ሳምንታዊ ዒድ ነው። ሁለቱም ሙስሊሞች የሚደሰቱባቸውና ጌታቸውን የሚያወድሱባቸውእንዲሁም በምስጋናው እሱን የሚያወሱባቸው በአሎች ናቸው።
➭ ይሁን እንጂ የአላህ መልእክተኛ ቅርብ ካሉ ሶሓቦች ጋር ጁሙዓ ይሰግዱ ነበር። ከዚህ በመነሳት ሁለቱ ዒዶች አንድ ላይ ሲመጡ ዒድም ጁሙዓም ይሰገዳል ወይስ ዒድ ብቻ ነው የሚሰገደው በሚለው መስአላ የኢስላም ሊቃውንቶች የተለያየ እይታ አላቸው።
➪ ኢማሙ አቡ ሐኒፋ ኢማሙ ማሊክና ኢማሙ ሻፍዕይ የዒድ ሶላት ሱና ሲሆን ጁሙዓ ዋጂብ ነው። በመሆኑም ጁሙዓ መስገድ ግድነው ሊቀር አይችልም ይላሉ። ኢማሙ አሕመድ ከሩቅ የሚመጡ መስሊሞች ዒድ ከሰገዱ ጁሙዓ መመለስ ግድ አይሆንባቸውም በያሉበት ዙህር መስገድ ይችላሉ ይህ ነው የነብዩና የሶሓቦች ተግባር የነበረው ይላሉ።
➫ አሁን ወዳለንበት ዘመን ስንመጣ ሙስሊሞች ጁሙዓ ለመስገድ ሳአታታ በእግራቸው የሚሄዱበት ሁኔታ የለም ። የኢስላም ሊቃውንቶችን ስምምነት በተቃረነ መልኩ በየሶስት መቶና አምስት መቶ ሜትር ርቀት የጁሙዓ መስጂዶች የሚገኙባቸው ቦታዎች ብዙ ናቸው። ገጠር አካባቢ ሩቅ ከተባለ ግፋ ቢል ግማሽ ሳአት ቢያስኬድ ነው። ዒድ ሰግዶ ጁሙዓ ወደ ዙህር ሊቀይር የተፈቀደው ርቀትን መሰረት አድርጎ ነው። በመሆኑም የነብዩና የሶሓቦችን ፈለግ ለመተግበር ለዒድ ከሩቅ የሚመጡ ሙስሊሞች ጁሙዓን በያሉበት ወደ ዙህር ቀይረው መስገድ የሚችሉ ሲሆን የጁሙዓ መስጂድ በቅርብ የሚያገኙ ሙስሊሞች ከኢማሙ ጋር ጁሙዓ መስገድ ይኖርባቸዋል።
=> በጣም እንግዳና ገራሚ የሆነው ዒድ የሰገደ ሰው ጁሙዓም ዙህርም የለበትም የሚለው ቀውል ነው። ይህ ቀውል ምንም መሰረት የሌለው በመሆኑ ሙስሊሞች ሊሸነገሉበት አይገባም።
አላህ ለመልካሙ ሁሉ ይወፍቀን።
https://www.tg-me.com/bahruteka
➻ አላህ በእዝነቱ ለባሮቹ የተነባበረ ምንዳና ደስታ ይቸራል። ከእነዚህ ከሱ እዝነት ከሚገኙ ድርብ ምንዳና ደስታ ከሚያስገኙ ክስተቶች አንዱ ዒድ በጁሙዓ ቀን ሲሆን ነው። ምክንያቱም ሁለት ዒድ ሆነ ማለት ነው።
➧ ዒደል ፊጥርም ሆነ ዒደል አድሓ አመታዊ ዒዶች ሲሆኑ ጁሙዓ ደግሞ ሳምንታዊ ዒድ ነው። ሁለቱም ሙስሊሞች የሚደሰቱባቸውና ጌታቸውን የሚያወድሱባቸውእንዲሁም በምስጋናው እሱን የሚያወሱባቸው በአሎች ናቸው።
➺ በዚህ አመትም እነዚህ ሁለቱ ዒዶች አንድ ላይ ሆነው መጥተዋል። ዒደል አድሓ በጁሙዓ ቀን ውሏል። በዚህ መልኩ በሚመጡበት ጊዜ የዒድና የጁሙዓ ሶላቶች አሉ ማለት ነው። በዚህም አማኞች የተነባበረ ምንዳ ያገኛሉ። በነብዩና በሶሓቦች ዘመን ዒድና ጁሙዓ አንድ ላይ ሲመጡ ሁለቱም ሶላቶች ዒድም ጁሙዓም በነብዩ መስጂድ (ሐረመል መደንይ) ይሰገዱ ስለነበርና ሙስሊሞች ከተለያየ ሩቅ ቦታ የሚመጡ በመሆናቸው ዒድ ሰግደው ሄደው እንደገና ለጁሙዓ መመለስ ስለሚከብዳቸው በያሉበት ዙሁር እንዲሰግዱ ይፈቀድላቸው ነበር
።➭ ይሁን እንጂ የአላህ መልእክተኛ ቅርብ ካሉ ሶሓቦች ጋር ጁሙዓ ይሰግዱ ነበር። ከዚህ በመነሳት ሁለቱ ዒዶች አንድ ላይ ሲመጡ ዒድም ጁሙዓም ይሰገዳል ወይስ ዒድ ብቻ ነው የሚሰገደው በሚለው መስአላ የኢስላም ሊቃውንቶች የተለያየ እይታ አላቸው።
➪ ኢማሙ አቡ ሐኒፋ ኢማሙ ማሊክና ኢማሙ ሻፍዕይ የዒድ ሶላት ሱና ሲሆን ጁሙዓ ዋጂብ ነው። በመሆኑም ጁሙዓ መስገድ ግድነው ሊቀር አይችልም ይላሉ። ኢማሙ አሕመድ ከሩቅ የሚመጡ መስሊሞች ዒድ ከሰገዱ ጁሙዓ መመለስ ግድ አይሆንባቸውም በያሉበት ዙህር መስገድ ይችላሉ ይህ ነው የነብዩና የሶሓቦች ተግባር የነበረው ይላሉ።
➫ አሁን ወዳለንበት ዘመን ስንመጣ ሙስሊሞች ጁሙዓ ለመስገድ ሳአታታ በእግራቸው የሚሄዱበት ሁኔታ የለም ። የኢስላም ሊቃውንቶችን ስምምነት በተቃረነ መልኩ በየሶስት መቶና አምስት መቶ ሜትር ርቀት የጁሙዓ መስጂዶች የሚገኙባቸው ቦታዎች ብዙ ናቸው። ገጠር አካባቢ ሩቅ ከተባለ ግፋ ቢል ግማሽ ሳአት ቢያስኬድ ነው። ዒድ ሰግዶ ጁሙዓ ወደ ዙህር ሊቀይር የተፈቀደው ርቀትን መሰረት አድርጎ ነው። በመሆኑም የነብዩና የሶሓቦችን ፈለግ ለመተግበር ለዒድ ከሩቅ የሚመጡ ሙስሊሞች ጁሙዓን በያሉበት ወደ ዙህር ቀይረው መስገድ የሚችሉ ሲሆን የጁሙዓ መስጂድ በቅርብ የሚያገኙ ሙስሊሞች ከኢማሙ ጋር ጁሙዓ መስገድ ይኖርባቸዋል።
=> በጣም እንግዳና ገራሚ የሆነው ዒድ የሰገደ ሰው ጁሙዓም ዙህርም የለበትም የሚለው ቀውል ነው። ይህ ቀውል ምንም መሰረት የሌለው በመሆኑ ሙስሊሞች ሊሸነገሉበት አይገባም።
አላህ ለመልካሙ ሁሉ ይወፍቀን።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 ውድ የሱና ቤተሰቦቻችን አላህ እንኳን ለ1446 ኛው አመተ ሂጅሪያ ዒደል አድሓ በሰላም አደረሳችሁ ! ዒዱ አላህ የሰላም ፣ የኢማን ፣ የመተዛዘንና የመተባበር ያድርግልን ።
عيدكم مبارك
تقبل الله منا ومنكم
ዒዳቸውን አላህን በማመፅ ሳይሆን በመታዘዝ ከሚያሳልፉ ባሮቹ ያድርገን ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
عيدكم مبارك
تقبل الله منا ومنكم
ዒዳቸውን አላህን በማመፅ ሳይሆን በመታዘዝ ከሚያሳልፉ ባሮቹ ያድርገን ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
🚫 የአሕባሾች ፅንፈኝነት ጉንችሬ ላይ
የጉንችሬ ክ/ከተማ ሙስሊም ማህበረሰብ የዛሬ የዙል ሒጃ 10/1446ኛው የዒድ ሶላት በተያዘው ፕሮግራም መሰረት ሊሰግድ ሲል ፅንፈኛ የአሕባሽ ቡድኖች ሁከት ለመፍጠርና ሜዳውን የደም መፋሰሻ ለማድረግ አቅዶት የነበረው ሸር በአላህ እርዳታ ከዛ ቀጥሎ በሙስሊሙ ማህበረሰብ አርቆ አስተዋይነትና ታጋሽነት ከሽፏል ።
ለዛሬው የዒድ ሶላት ተይዞ የነበረው ፕሮግራም እንደሚከተለው ነው :–
ባለፈው ረመዳን የሱናው ማህበረሰብ ከአሕባሽ ተለይቶ የዒድ ሶላት ለመስገድ ለሚመለከተው አካል ጥያቄ አቅርቦ ነበር ። ነገር ግን የከተማው አስተዳደር ለወደፊቱ ተነጋግሮ ነገሮችን ማስተካከል እንደሚቻል ነገር ግን የዒደል ፊጥር ሶላት ሁለት ቦታ ከሆነ የፀጥታ ሀይል በቂ ላይን ስለሚች በጋራ እንዲሰገድ እንደማህበረሰብ አካል ሀሳብ ያቀርባል ። የሱናው ማህበረሰብ ሀሳቡን ተቀብሎ በጋራ ሰግዶ ለዒደል አድሓ እንደመስተዳድር የሚመጣውን መመሪያ መጠበቅ ጀመረ ። መስተዳድሩ ሀላፊነቱን ለመጅሊስ አመራሮች ሰጥቶ በተቻለ መጠን አስማሚ የሆነ ስራ እንዲሰራ አቅጣጫ አስቀመጠ ።
የመጅሊስ አመራሩ በተሰጠው አቅጣጫ ተወያይቶ ጉንችሬ ከተማ ላይ ያሉ መስጂዶች በተራ እንዲያሰግዱ በማድረግ የዘንድሮ ዒድ የሚያሰግደውን መስጂድ ለመለየት በእጣ እንዲሆን ወሰነ ። እጣ ወጣ እጣው ለጉንችሬ ካእብ መስጂድ ወጣ ። መጅሊሱ የጉንችሬ ካዕብ መስጂድ የዘንድሮ የዒድ ሶላት እንዲያሰግድ ደብዳቤ ሰጠው ።
የጉንችሬ ካዕብ መስጂድ በተሰጠው ደብዳቤ መሰረት የዒድ ሶላት ለማሰገድ ዝግጅት አድርጎ ቀረበ ።
የጉንችሬ ከተማ የሰላምና ፀጥታ ተጠሪዮች ፣ የፖሊስ አባላት አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገው የዒዱ ሶላት በተያዘለት ፕሮግራም መሰረት በሰላም እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ድርሻ ለመወጣት በቦታው ተገኙ ።
የከተማው ማህበረሰብ የዒድ ሶላቱን ለመስገድ ወደ ቦታው ተመመ ። የሶላት ሳአት እስኪደርስ ተክቢራ እያለ መጠባበቅ ጀመረ ።
በዚህ ሁኔታ ላይ እያለ ሁከት ለመፍጠርና ለመበጥበጥ የተደራጁ የአሕባሽ ቡድኖች ያዘጋጁት ሸይኽ ዘይኔ የሚባለው ግለሰብ እኔ ነኝ ኢማም በማለት መስገጃውን ይዞ ወደ ፊት ገባ ።
የከተማው ፖሊስ አባላት የሰላምና ፀጥታ ተጠሪዮች የፕሮግራሙ ዝርዝር ሁኔታና የሚያሰግደው የቱ መስጂድና ማን እንደሆነ ተነግሯቸው ስለነበር ግለሰቡን እሱ እንዳልሆነና እንዳይረብሽ በሰከነ ሁኔታ ማናገር ጀመሩ ። ይሁን እንጂ ግብረ አበሮቹ ከዘራቸውን ይዘው ከየመሀሉ ብቅ ማለት ጀመሩ ። ግለሰቡ በመንግስት አካላት የቀረበለትን ሀሳብ አሻፈረኝ ብሎ ሶላት ለማስጀመር በኢማም ቦታ ሆኖ አላሁ አክበር ብሎ ጀመረ ።
ወዲያው ከመጅሊስ አመራሮች አንዱ ሶላት እንዳልተጀመረና ህብረተሰቡ በያለበት እንዲሆን ማሳሰቢያ ሰጠ ። ከግብረአበሮቹ አስር አካባቢ የሚሆኑት ተነስተው ተከተሉት ወደ ስድስት ሺህ አካባቢ የሚሆነው ህዝብ ባለበት ሆኖ ማየት ጀመረ ። ግለሰቡ አሰግዶ ሲጨርስ በተያዘው ፕሮግራም መሰረት በካዕብ መስጂድ ኢማም አሰጋጅነት ሶላቱን ተጀመረ ።
ግለሰቡ አላማው ባለመሳካቱ ትንኮሳውን በመቀጠል ህዝቡ እየሰገደ ሳለ ኹጥባ ጀመረ ። ሶላት ተሰግዶ እንዳለቀ ኢማሙ ኹጥባ ሲጀምሮ እነዚሁ ፅንፈኞች አባ ራሙዝ ሺሊላ እያሉ መበጥበጥ ጀመሩ ። ይህ ሁሉ የሚሆነው የፀጥታ አካላቱ ባሉበትና እየተመለከቱ ነው ።
ማህበረሰቡ ለእነዚህ ልዩ ተልእኮ ለተሰጣቸው ጥቂች ፅንፈኛ አሕባሾች ትንኮሳ ቦታ ሳይሰጥ የዒድ ሶላት ስነስርአቱን በሰላም በመጨረስ ወደየቤቱ ተመለሰ ።
እዚህ ጋር ማንሳት የምፈልገው ነጥብ የጉንችሬ ክ/ከተማ የፀጥታ አካላት እንደ ህዝብ አካልነት ነገሩን በምክር ለማስተካከል የሄዱበት መንገድ በጣም የሚደገፍ ነው ። እነዚህ አካላት በዚህ ልክ ፅንፍ ወጥተው ለህዝብም ለመንግስትም አንታዘዝም መጅሊሱም የኛን ፍላጎት የማያስፈፅም ከሆነ ቦታ የለውም በማለት ይህን ሁሉ ሁከት ሲፈጥሩ ከመሀል ነጥሎ አውጥቶ ስርኣት እንዲዙ ማድረግ እየቻለ ምናልባት የተፈለገበት በዒድ የሀገር ሽማግሌና ኢማምን አሰሩ ተብሎ ለፖለቲካ ሸቀጥነት እንዳይቀርብ መታገሱም አስተዋይነትና ብልህነት ነው ልንለው እንችላለን ። ነገር ግን ከዚህ ጎን ለጎን ነገ ሌላውም ተነስቶ ተመሳሳይ ድራማ እሰራለሁ ማን ይነካኛል ላለማለቱ ምን ዋስትና አለ የሚለው ነው ። ሌላው እነዚህ ለመንግስትም ለህዝብም ቦታ የለንም ያሉ ፅንፈኞች በዚህ መልኩ ያሻቸውን ሲሰሩ ያየው ህብረተሰብ ህገመንግስቱ የሚለውን የህግ የበላይነት መቼ , የትና, ማን ላይ ነው የሚል ጥያቄ ውስጥ አይከተውም ወይ የፀጥታ ሀይሎች ትእግስታቸው በዚህ ልክ መሆኑ ከሚያስነሳው ጥያቄ ይልቅ ፅንፈኞቹን ስርአት የሚያስዪዝ መኖሩ ማሳየቱ ጥቅሙ አያመዝንም ነበር ወይ የሚለውም ነጥብ መረሳት የለበት ።
አሁንም ሳላነሳው ማለፍ የማልፈልገው ነጥብ የጉንችሬ ክ/ከተማ ወጣትና ህዝብ የእነዚህን አካላት የጥፋት አላማና ተልእኮ በዚህ መልኩ በሚያስገርምና በሚያስተምር ትእግስት እንዲከሽፍ ማድረጉ በጣም የሚያስመሰግነው መሆኑን ነው ። በመቀጠል ከእነዚህ አካላት ጋር አንድ እሆናለሁ ማለት ሁሌም ራስን የአደጋ ክልል ውስጥ ማስገኘት ስለሆነ የከተማውንም የህዝቡንም እምነትና ሰላም ለማስጠበቅ ከእነርሱ መለየቱ አማራጭ የሌለው መፍትሄ ነው እላለሁ ።
በመጨረሻም የጉንችሬ ክ/ከተማን ሙስሊም ማህበረሰብ በዒድ ቀን በሙስሊሙ መሀል ሰርገው በገቡ የእስልምናና የሙስሊሙ ጠላቶች በሸረቡት የተንኮል መረብ ተተብቶቦ ዒዱን ወደ ሐዘን እንዳይቀየር ለጠበቀው አላህ የመጀመሪያም የመጨረሻም ምስጋና ይገባው ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
የጉንችሬ ክ/ከተማ ሙስሊም ማህበረሰብ የዛሬ የዙል ሒጃ 10/1446ኛው የዒድ ሶላት በተያዘው ፕሮግራም መሰረት ሊሰግድ ሲል ፅንፈኛ የአሕባሽ ቡድኖች ሁከት ለመፍጠርና ሜዳውን የደም መፋሰሻ ለማድረግ አቅዶት የነበረው ሸር በአላህ እርዳታ ከዛ ቀጥሎ በሙስሊሙ ማህበረሰብ አርቆ አስተዋይነትና ታጋሽነት ከሽፏል ።
ለዛሬው የዒድ ሶላት ተይዞ የነበረው ፕሮግራም እንደሚከተለው ነው :–
ባለፈው ረመዳን የሱናው ማህበረሰብ ከአሕባሽ ተለይቶ የዒድ ሶላት ለመስገድ ለሚመለከተው አካል ጥያቄ አቅርቦ ነበር ። ነገር ግን የከተማው አስተዳደር ለወደፊቱ ተነጋግሮ ነገሮችን ማስተካከል እንደሚቻል ነገር ግን የዒደል ፊጥር ሶላት ሁለት ቦታ ከሆነ የፀጥታ ሀይል በቂ ላይን ስለሚች በጋራ እንዲሰገድ እንደማህበረሰብ አካል ሀሳብ ያቀርባል ። የሱናው ማህበረሰብ ሀሳቡን ተቀብሎ በጋራ ሰግዶ ለዒደል አድሓ እንደመስተዳድር የሚመጣውን መመሪያ መጠበቅ ጀመረ ። መስተዳድሩ ሀላፊነቱን ለመጅሊስ አመራሮች ሰጥቶ በተቻለ መጠን አስማሚ የሆነ ስራ እንዲሰራ አቅጣጫ አስቀመጠ ።
የመጅሊስ አመራሩ በተሰጠው አቅጣጫ ተወያይቶ ጉንችሬ ከተማ ላይ ያሉ መስጂዶች በተራ እንዲያሰግዱ በማድረግ የዘንድሮ ዒድ የሚያሰግደውን መስጂድ ለመለየት በእጣ እንዲሆን ወሰነ ። እጣ ወጣ እጣው ለጉንችሬ ካእብ መስጂድ ወጣ ። መጅሊሱ የጉንችሬ ካዕብ መስጂድ የዘንድሮ የዒድ ሶላት እንዲያሰግድ ደብዳቤ ሰጠው ።
የጉንችሬ ካዕብ መስጂድ በተሰጠው ደብዳቤ መሰረት የዒድ ሶላት ለማሰገድ ዝግጅት አድርጎ ቀረበ ።
የጉንችሬ ከተማ የሰላምና ፀጥታ ተጠሪዮች ፣ የፖሊስ አባላት አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገው የዒዱ ሶላት በተያዘለት ፕሮግራም መሰረት በሰላም እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ድርሻ ለመወጣት በቦታው ተገኙ ።
የከተማው ማህበረሰብ የዒድ ሶላቱን ለመስገድ ወደ ቦታው ተመመ ። የሶላት ሳአት እስኪደርስ ተክቢራ እያለ መጠባበቅ ጀመረ ።
በዚህ ሁኔታ ላይ እያለ ሁከት ለመፍጠርና ለመበጥበጥ የተደራጁ የአሕባሽ ቡድኖች ያዘጋጁት ሸይኽ ዘይኔ የሚባለው ግለሰብ እኔ ነኝ ኢማም በማለት መስገጃውን ይዞ ወደ ፊት ገባ ።
የከተማው ፖሊስ አባላት የሰላምና ፀጥታ ተጠሪዮች የፕሮግራሙ ዝርዝር ሁኔታና የሚያሰግደው የቱ መስጂድና ማን እንደሆነ ተነግሯቸው ስለነበር ግለሰቡን እሱ እንዳልሆነና እንዳይረብሽ በሰከነ ሁኔታ ማናገር ጀመሩ ። ይሁን እንጂ ግብረ አበሮቹ ከዘራቸውን ይዘው ከየመሀሉ ብቅ ማለት ጀመሩ ። ግለሰቡ በመንግስት አካላት የቀረበለትን ሀሳብ አሻፈረኝ ብሎ ሶላት ለማስጀመር በኢማም ቦታ ሆኖ አላሁ አክበር ብሎ ጀመረ ።
ወዲያው ከመጅሊስ አመራሮች አንዱ ሶላት እንዳልተጀመረና ህብረተሰቡ በያለበት እንዲሆን ማሳሰቢያ ሰጠ ። ከግብረአበሮቹ አስር አካባቢ የሚሆኑት ተነስተው ተከተሉት ወደ ስድስት ሺህ አካባቢ የሚሆነው ህዝብ ባለበት ሆኖ ማየት ጀመረ ። ግለሰቡ አሰግዶ ሲጨርስ በተያዘው ፕሮግራም መሰረት በካዕብ መስጂድ ኢማም አሰጋጅነት ሶላቱን ተጀመረ ።
ግለሰቡ አላማው ባለመሳካቱ ትንኮሳውን በመቀጠል ህዝቡ እየሰገደ ሳለ ኹጥባ ጀመረ ። ሶላት ተሰግዶ እንዳለቀ ኢማሙ ኹጥባ ሲጀምሮ እነዚሁ ፅንፈኞች አባ ራሙዝ ሺሊላ እያሉ መበጥበጥ ጀመሩ ። ይህ ሁሉ የሚሆነው የፀጥታ አካላቱ ባሉበትና እየተመለከቱ ነው ።
ማህበረሰቡ ለእነዚህ ልዩ ተልእኮ ለተሰጣቸው ጥቂች ፅንፈኛ አሕባሾች ትንኮሳ ቦታ ሳይሰጥ የዒድ ሶላት ስነስርአቱን በሰላም በመጨረስ ወደየቤቱ ተመለሰ ።
እዚህ ጋር ማንሳት የምፈልገው ነጥብ የጉንችሬ ክ/ከተማ የፀጥታ አካላት እንደ ህዝብ አካልነት ነገሩን በምክር ለማስተካከል የሄዱበት መንገድ በጣም የሚደገፍ ነው ። እነዚህ አካላት በዚህ ልክ ፅንፍ ወጥተው ለህዝብም ለመንግስትም አንታዘዝም መጅሊሱም የኛን ፍላጎት የማያስፈፅም ከሆነ ቦታ የለውም በማለት ይህን ሁሉ ሁከት ሲፈጥሩ ከመሀል ነጥሎ አውጥቶ ስርኣት እንዲዙ ማድረግ እየቻለ ምናልባት የተፈለገበት በዒድ የሀገር ሽማግሌና ኢማምን አሰሩ ተብሎ ለፖለቲካ ሸቀጥነት እንዳይቀርብ መታገሱም አስተዋይነትና ብልህነት ነው ልንለው እንችላለን ። ነገር ግን ከዚህ ጎን ለጎን ነገ ሌላውም ተነስቶ ተመሳሳይ ድራማ እሰራለሁ ማን ይነካኛል ላለማለቱ ምን ዋስትና አለ የሚለው ነው ። ሌላው እነዚህ ለመንግስትም ለህዝብም ቦታ የለንም ያሉ ፅንፈኞች በዚህ መልኩ ያሻቸውን ሲሰሩ ያየው ህብረተሰብ ህገመንግስቱ የሚለውን የህግ የበላይነት መቼ , የትና, ማን ላይ ነው የሚል ጥያቄ ውስጥ አይከተውም ወይ የፀጥታ ሀይሎች ትእግስታቸው በዚህ ልክ መሆኑ ከሚያስነሳው ጥያቄ ይልቅ ፅንፈኞቹን ስርአት የሚያስዪዝ መኖሩ ማሳየቱ ጥቅሙ አያመዝንም ነበር ወይ የሚለውም ነጥብ መረሳት የለበት ።
አሁንም ሳላነሳው ማለፍ የማልፈልገው ነጥብ የጉንችሬ ክ/ከተማ ወጣትና ህዝብ የእነዚህን አካላት የጥፋት አላማና ተልእኮ በዚህ መልኩ በሚያስገርምና በሚያስተምር ትእግስት እንዲከሽፍ ማድረጉ በጣም የሚያስመሰግነው መሆኑን ነው ። በመቀጠል ከእነዚህ አካላት ጋር አንድ እሆናለሁ ማለት ሁሌም ራስን የአደጋ ክልል ውስጥ ማስገኘት ስለሆነ የከተማውንም የህዝቡንም እምነትና ሰላም ለማስጠበቅ ከእነርሱ መለየቱ አማራጭ የሌለው መፍትሄ ነው እላለሁ ።
በመጨረሻም የጉንችሬ ክ/ከተማን ሙስሊም ማህበረሰብ በዒድ ቀን በሙስሊሙ መሀል ሰርገው በገቡ የእስልምናና የሙስሊሙ ጠላቶች በሸረቡት የተንኮል መረብ ተተብቶቦ ዒዱን ወደ ሐዘን እንዳይቀየር ለጠበቀው አላህ የመጀመሪያም የመጨረሻም ምስጋና ይገባው ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
✅ አያሙ ተሽሪቅ (የዙል ሒጃ 11,12,13ኛ ቀናቶች )
አላህ ለኛ ለሙስሊሞች በአመት ሁለት ዒድ እንዲሁም ሳምንታዊ ጁሙዓ አድርጎልናል ።
እነዚህ ዒዶች ቤተሰብ የምናስደስትባቸው የምንደሰትባቸው ሲሆኑ ደስታችን በሸሪዓ የተገደበ መሆን ይኖርበታል አላህ የከለከለው ተግባር ዒድ ነው በሚል መፈፀም የዒዱን ፅንሰሃሳብ ይፃረራል ።
ነገርግን በተፈቀደ መልኩ መደሰትና ማስደሰት አስፈላጊ ነው ።
ከየውመ ነህር ቀጥሎ ያሉት ሶስቱ ቀናቶች አያሙ ተሽሪቅ ይባላሉ ። እነዚህን ቀኖች አስመልክቶ የአላህ መልእክተኛ - ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም - እንዲህ ይላሉ : –
روى نبيشة الهذلي أن النبي ﷺ قال:-
«أيام التشريق أيام أكل وشرب وذكر الله ».
أخرجه مسلم
وفي رواية الإمام أحمد
«من كان صائماً فليفطر فإنها أيام أكل وشرب»
صحيح مسلم
➡️ ኑበይሻ አል ሁዘልይ የተባለ ሶሓብይ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል ፦
"አያመ ተሽሪቅ (የዙል ሒጃ 11,12,13ኛ) ቀናቶች የሚበላባቸውና የሚጠጣባቸው እንዲሁም አላህ የሚዘከርባቸው ቀናቶች ናቸው ። "
በሌላ ዘገባ ደግሞ እንዲህ ብለዋል፦
"ፆመኛ የሆነ ሰው ያፍጥር እነዚህ ቀናቶች"
አያሙ ተሽሪቅ የሚበላባቸውና የሚጠጣባቸው ቀኖች ናቸው በማለት በእነዚህ ቀናቶች መፆም እንደማይቻል ገልፀዋል ።
በመሆኑም እነዚህን አላህ ለኛ እዝነትና በረከት ያደረጋቸውን ቀናቶች ቤተሰቦቻችንን በማስደሰት ሩጫዉን ትተን አብረናቸው በመሆን ልናሳልፋቸው ይገባል ።
ከላይ ለመግለፅ እንደሞከርኩት በእነዚህ ቀናቶች የተከለከሉ ነገሮችን መጠንቀቅ የእውነተኛ ደስታ መገለጫ ነው ። አደራችሁን የጫት ወፍጮ ቤት የሆኑ ወንድሞቻችንን ተዉ እንበላቸው !
የሚበላባቸውና የሚጠጣባቸው ማለት ሀላል የሆነ መብልና መጠጥ ማለት ነው ።
እንጂ ስሜት የፈለገው ማለት አይደለም ።
አላህ ለመልካሙ ይምራን
↪️ ማስታወሻ
አላህ ዒዳችንን ይቀበለን ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
አላህ ለኛ ለሙስሊሞች በአመት ሁለት ዒድ እንዲሁም ሳምንታዊ ጁሙዓ አድርጎልናል ።
እነዚህ ዒዶች ቤተሰብ የምናስደስትባቸው የምንደሰትባቸው ሲሆኑ ደስታችን በሸሪዓ የተገደበ መሆን ይኖርበታል አላህ የከለከለው ተግባር ዒድ ነው በሚል መፈፀም የዒዱን ፅንሰሃሳብ ይፃረራል ።
ነገርግን በተፈቀደ መልኩ መደሰትና ማስደሰት አስፈላጊ ነው ።
ከየውመ ነህር ቀጥሎ ያሉት ሶስቱ ቀናቶች አያሙ ተሽሪቅ ይባላሉ ። እነዚህን ቀኖች አስመልክቶ የአላህ መልእክተኛ - ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም - እንዲህ ይላሉ : –
روى نبيشة الهذلي أن النبي ﷺ قال:-
«أيام التشريق أيام أكل وشرب وذكر الله ».
أخرجه مسلم
وفي رواية الإمام أحمد
«من كان صائماً فليفطر فإنها أيام أكل وشرب»
صحيح مسلم
➡️ ኑበይሻ አል ሁዘልይ የተባለ ሶሓብይ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል ፦
"አያመ ተሽሪቅ (የዙል ሒጃ 11,12,13ኛ) ቀናቶች የሚበላባቸውና የሚጠጣባቸው እንዲሁም አላህ የሚዘከርባቸው ቀናቶች ናቸው ። "
በሌላ ዘገባ ደግሞ እንዲህ ብለዋል፦
"ፆመኛ የሆነ ሰው ያፍጥር እነዚህ ቀናቶች"
አያሙ ተሽሪቅ የሚበላባቸውና የሚጠጣባቸው ቀኖች ናቸው በማለት በእነዚህ ቀናቶች መፆም እንደማይቻል ገልፀዋል ።
በመሆኑም እነዚህን አላህ ለኛ እዝነትና በረከት ያደረጋቸውን ቀናቶች ቤተሰቦቻችንን በማስደሰት ሩጫዉን ትተን አብረናቸው በመሆን ልናሳልፋቸው ይገባል ።
ከላይ ለመግለፅ እንደሞከርኩት በእነዚህ ቀናቶች የተከለከሉ ነገሮችን መጠንቀቅ የእውነተኛ ደስታ መገለጫ ነው ። አደራችሁን የጫት ወፍጮ ቤት የሆኑ ወንድሞቻችንን ተዉ እንበላቸው !
የሚበላባቸውና የሚጠጣባቸው ማለት ሀላል የሆነ መብልና መጠጥ ማለት ነው ።
እንጂ ስሜት የፈለገው ማለት አይደለም ።
አላህ ለመልካሙ ይምራን
↪️ ማስታወሻ
በየወሩ ሶስት ቀን (አያመል ቢድ የሚፆም ሰው በዙልሒጃ ወር ሁለት ቀን ነው የሚፆመው (14 ኛና 15) ቀን 13 ኛው ቀን አያመ ተሽሪቅ ውስጥ ስለሚገባ መፆም አይቻልም።
አላህ ዒዳችንን ይቀበለን ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 ዘመንን ባይ የመጅሊስ መሪዮች
ኢኽዋኖች ስልጣኔ የሚመስላቸው የምእራቦችን ተግባር ሰልባጅ ወደ ሀገራችን ማስገባት ነው ። የሚገርመው ይህ ሰልባጅ እንደለመዱት በራሳቸው ላይ ቢቀር ጥሩ ነበር ። ነገር ግን የሙስሊሙ መሪ ነኝ የሚሉትንም የእድሜ ባለቤቶችንም ጭምር ማኖ እያስነኩ ነው ። ይህን የሚያደርጉት መሪዮቹ የሰለጠኑ ናቸው ለማለት ይሁን ወይም የሆነ ቀን የሚፈልጉትን እንዲያስፈፅሙላቸው ጠይቀው እንቢ ካሉዋቸው እንደ ቀይ ካርድ ሊመዙት አይታወቅም ።
እነዚህ የምእራቡን አለም ሰልባጅ ናፋቂዮች የመጅሊሱን ፕሬዝዳንት ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን የቅርጫት ኳስ ሲያለማምዷቸው ተመልከቱ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/1q0viXwLB0ua4rMhJz23fhI2JkhfMIHOr/view?usp=drivesdk
ሌላኛው የሙስሊሙ መሪ ነኝ ባይ አቡ በከር አሕመድ ከሚስቱ ይሆን ከእህቱ ወይም አጅ ነብይ ራሱ ይወቀው ለካሜራ እይታ ፊቱን ጥርስ አድርጎ መድረክ ላይ አበባ ሲቀበል በሚቀጥለው ሊንክ ማየት ትችላላችሁ
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://drive.google.com/file/d/1q9el8rAI11awu4zqBproPODjbXTgyOaN/view?usp=drivesdk
እነዚህ ናቸው እንግዲህ ሶሓቦች ከነብዩ የተቀበሉት ኢስላም ለኡማው እናደርሳለን የነአ አቡ በከርና ዑመርን ፈለግ እንከተላለን ስለፍይ ነን ባዮች ኋላ ቀሮች ናቸው የሚሉት ! ። የምእራቡን የላሸቀ ስብእና ለመላበስና የሰለጠኑ ለመምሰል ደፋ ቀና የሚሉት የሀገራችን ኢኽዋኖች ነሲሓዎችን ጀርባቸውን አሻሽተውና የጥቅምና ስልጣን ናፍቆት ቫዝሊን ቀብተው ከጎራቸው ካሰለፏቸው በኋላ ሸይኻቸውን ኢልያስን ጅማ ወስደው እንዴት ማኖ አስነክተው ሙቀት እንደለቀቁበትም እዩ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/1rMGLzYJ3u5QA8HhMKHwziXIXYh14C4gS/view?usp=drivesdk
ለመሆኑ መከረኞቹ ሙሪዶቻቸው ምን ይሰማቸው ይሆን ? መሪዮቻችን ሰለጠኑልን የሚል የደስታ ስሜት ወይስ የሐፍረት ? ከዚህ መላቀቅ ትችላላችሁና አውልቃችሁ የጣላችሁትን ነፃነታችሁን ፈልጉት ለማለት እወዳለሁ ።
በዚህ መልኩ ማንነታቸው ይፋ መውጣቱ የእግር እሳት የሆነባቸው የነሲሓ መሪዮች ባህሩ ላይ እርምጃ ለማስወሰድ ፈርሙልን ብለው ዶ/ር ጀይላን ጋር መሄዳቸውንና እሳቸውም አላህ ፊት መጠየቅ አልፈልግም ብለው እንደመለሷቸው ሰማሁ ! ይህ ነገር እውት ከሆነ ለነሲሓ መሪዮች ሌላ የተሻለ መንገድ ልጠቁማቸው እወዳለሁ እያወቀ ለስልጣንና ጥቅም ሲል በእውቀቱ ያልሰራ ሰው ቢያንስ የሆነ ጊዜ አላህ ፊት መቆሙን አስታውሶ ሊመለስ ይችላልና ሰውን በመበደል ላይ እንደናንተ አይዳፈርም ። ስለዚህ አካሄዳችሁን ቀይሩና ፒቲሽን አስፈርሙ ባህሩ ይገደል የሚል በሺ የሚቆጠር ሙሪድ ታገኛላችሁ ! የአኼራውን ጥያቄ የምታስቡበት ዐቅል ስለሌላችሁ የዱንያውን የህግ አካል ጥያቄ ብቻ ለማለፍ መንገድ ፈልጉና ሄዱበት እላችኋለሁ ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
ኢኽዋኖች ስልጣኔ የሚመስላቸው የምእራቦችን ተግባር ሰልባጅ ወደ ሀገራችን ማስገባት ነው ። የሚገርመው ይህ ሰልባጅ እንደለመዱት በራሳቸው ላይ ቢቀር ጥሩ ነበር ። ነገር ግን የሙስሊሙ መሪ ነኝ የሚሉትንም የእድሜ ባለቤቶችንም ጭምር ማኖ እያስነኩ ነው ። ይህን የሚያደርጉት መሪዮቹ የሰለጠኑ ናቸው ለማለት ይሁን ወይም የሆነ ቀን የሚፈልጉትን እንዲያስፈፅሙላቸው ጠይቀው እንቢ ካሉዋቸው እንደ ቀይ ካርድ ሊመዙት አይታወቅም ።
እነዚህ የምእራቡን አለም ሰልባጅ ናፋቂዮች የመጅሊሱን ፕሬዝዳንት ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን የቅርጫት ኳስ ሲያለማምዷቸው ተመልከቱ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/1q0viXwLB0ua4rMhJz23fhI2JkhfMIHOr/view?usp=drivesdk
ሌላኛው የሙስሊሙ መሪ ነኝ ባይ አቡ በከር አሕመድ ከሚስቱ ይሆን ከእህቱ ወይም አጅ ነብይ ራሱ ይወቀው ለካሜራ እይታ ፊቱን ጥርስ አድርጎ መድረክ ላይ አበባ ሲቀበል በሚቀጥለው ሊንክ ማየት ትችላላችሁ
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://drive.google.com/file/d/1q9el8rAI11awu4zqBproPODjbXTgyOaN/view?usp=drivesdk
እነዚህ ናቸው እንግዲህ ሶሓቦች ከነብዩ የተቀበሉት ኢስላም ለኡማው እናደርሳለን የነአ አቡ በከርና ዑመርን ፈለግ እንከተላለን ስለፍይ ነን ባዮች ኋላ ቀሮች ናቸው የሚሉት ! ። የምእራቡን የላሸቀ ስብእና ለመላበስና የሰለጠኑ ለመምሰል ደፋ ቀና የሚሉት የሀገራችን ኢኽዋኖች ነሲሓዎችን ጀርባቸውን አሻሽተውና የጥቅምና ስልጣን ናፍቆት ቫዝሊን ቀብተው ከጎራቸው ካሰለፏቸው በኋላ ሸይኻቸውን ኢልያስን ጅማ ወስደው እንዴት ማኖ አስነክተው ሙቀት እንደለቀቁበትም እዩ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/1rMGLzYJ3u5QA8HhMKHwziXIXYh14C4gS/view?usp=drivesdk
ለመሆኑ መከረኞቹ ሙሪዶቻቸው ምን ይሰማቸው ይሆን ? መሪዮቻችን ሰለጠኑልን የሚል የደስታ ስሜት ወይስ የሐፍረት ? ከዚህ መላቀቅ ትችላላችሁና አውልቃችሁ የጣላችሁትን ነፃነታችሁን ፈልጉት ለማለት እወዳለሁ ።
በዚህ መልኩ ማንነታቸው ይፋ መውጣቱ የእግር እሳት የሆነባቸው የነሲሓ መሪዮች ባህሩ ላይ እርምጃ ለማስወሰድ ፈርሙልን ብለው ዶ/ር ጀይላን ጋር መሄዳቸውንና እሳቸውም አላህ ፊት መጠየቅ አልፈልግም ብለው እንደመለሷቸው ሰማሁ ! ይህ ነገር እውት ከሆነ ለነሲሓ መሪዮች ሌላ የተሻለ መንገድ ልጠቁማቸው እወዳለሁ እያወቀ ለስልጣንና ጥቅም ሲል በእውቀቱ ያልሰራ ሰው ቢያንስ የሆነ ጊዜ አላህ ፊት መቆሙን አስታውሶ ሊመለስ ይችላልና ሰውን በመበደል ላይ እንደናንተ አይዳፈርም ። ስለዚህ አካሄዳችሁን ቀይሩና ፒቲሽን አስፈርሙ ባህሩ ይገደል የሚል በሺ የሚቆጠር ሙሪድ ታገኛላችሁ ! የአኼራውን ጥያቄ የምታስቡበት ዐቅል ስለሌላችሁ የዱንያውን የህግ አካል ጥያቄ ብቻ ለማለፍ መንገድ ፈልጉና ሄዱበት እላችኋለሁ ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
እኔን ያየ ይቀጣ
የነሙስጠፋ ጀማዓ መጅሊሱን እኛው ነበርን ያቋቋምነው ነገር ግን ከዱን እያለ ስሞታ ለፌዴራል መጅሊስ ያቀርባል ። ዶ/ር ጀይላን በአማርኛ ማን ነው ይህን የሰራው ብሎ ሲጠይቅ ተወካዩ ለጆሮ በሚሰቀጥጥ ዐረብኛ ምላሽ ሲሰጥ ጀማዓውን እንዴት እንደሚነዳው ይናገራል ። ጀማዓዎቹን ወደ መጅሊስ እንዲቀላቀሉ በመጅሊሱ ላይ ታኮ እንዳይሆኑ አፍነን ይዘን ወደ መጅሊስ አስገብተን መጨረሻ ላይ አድማ በታኝና ፖሊስ እያመጡ እንድንከበብ እያደረጉ ወደ አምስት መስጂዶችን ነጥቀው በተኑን ፣ እዚህ እንዳትደርሱ ብለው አባረሩን እያለ ለዶ/ር ስሞታ ያቀርባል ።
ሱብሓነላህ !!! ትላንትና በሀዳድያ አካሄድ ያለ ምንም ዳቢጥ ጀምዕይ እያሉ ያገኙትን ሁሉ ከሱና ያስወጡ የነበሩትና ማርሽ ቀይረው ተክፊርይ ሆኑ የተባሉት እነሙስጠፋ በምን ፍጥነት ነው ወደ ቀብር አምልኮና ወደ ሀይማኖት አንድነት የሚጣራው መጅሊስ አባል የሆኑት ? ይህ በስማቸው አቤቱታ የሚያቀርበው ተናጋሪ ተከታዮቹ በመጅሊስ ላይ ታኮ እንዳይሆኑ ያደረኩት አሕባሽ ታኮ መሆኑ ይበቃል ብዬ ነው ይላል ‼ ። ለመውረድም እኮ የሆነ ደረጃ ያስፈልጋል እንዲህ ባንዴ ከፎቅ መፈጥፈጥ ግን የጤና ነው ለማለት ይከብዳል ።
ለመሆኑ እነዚህን የሚከተለው ጀማዓ ከሱፍይ ሙሪዶች የባሰ ኢመዓ ነውን ? ለምን ብሎ ሳይጠይቅ ቁም ሲባል የሚቆም ፣ ሂድ ሲባል የሚሄድ ፣ ዝም በል ሲባል ዝም የሚል ፣ ተናገር ሲባል የሚናገር ለዛው በድምፁ ላይ የምትሰሙት አይነት ሰው እየመራው ! ውድ አንባቢያን ይህን ድምፅ እንድትሰሙ አድርጌ ጆሯችሁን በማሳመሜ ትልቅ ይቅርታ እጠይቃለሁ በተለይ ዐረብኛ የምታውቁ ። ይህ ሰው ዶ/ር ጀይላን በአማርኛ ማን ነው ብሎ እየጠየቀው ነገር ግን እሱ ስትሰማው በሚያቀረሽ ዐረብኛ መልስ ለመስጠት ሲታገል ቆይቱ ወደ አማርኛ ይመለሳል ። በዚህም ማንነቱን በግልፅ ያሳያል ። ለማንኛውም በየቦታው በሱና ላይ ያላችሁና የራሳችሁን ተወካይ አስመዝግባችሁ በመጅሊስ ስር ሆናችሁ መስጂዳችሁን ራሳችሁ ታስተዳድራላች ተብለናል ስለዚህ ተወካይ መስጠት አለብን እያላችሁ የምትጃጃሉ ይህን አይታችሁ ተቀጡ ።
አይ ብላችሁ የምትቀላቀሉ አካላት መስጂዳችሁን ሳይሆን በመስላሐ ስም ዐቂዳችሁንም እንደምታስረክቡ እወቁ !
ለማንኛውም ወደ ዶ/ር ጀይላን ጥያቄና ወደ ተወካዩ መልስ እናምራ ። የዶ/ሩን ማን ነው ይህን የሰራው የሚለው ጥያቄ በሚቀጥለው ሊንክ ያገኛሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/1rn7oStDYW0l2gyOxyqxVrX4yZKJt1FXP/view?usp=drivesdk
የነሙስጠፋ ጀማዓ ተወካይና ስሞታ አቅራቢ ጉደኛ ንግግር ክፍል አንድና ሁለት በዚህ ገብተው ያዳምጡ
ክፍል አንድ
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://drive.google.com/file/d/1rU516VLMI9dS9FFxUK894g4x96Wms7n8/view?usp=drivesdk
ክፍል ሁለት
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://drive.google.com/file/d/1rnWEh8tC6qwSBrgb0nv47J-n6k3l28QD/view?usp=drivesdk
http://www.tg-me.com/bahruteka
የነሙስጠፋ ጀማዓ መጅሊሱን እኛው ነበርን ያቋቋምነው ነገር ግን ከዱን እያለ ስሞታ ለፌዴራል መጅሊስ ያቀርባል ። ዶ/ር ጀይላን በአማርኛ ማን ነው ይህን የሰራው ብሎ ሲጠይቅ ተወካዩ ለጆሮ በሚሰቀጥጥ ዐረብኛ ምላሽ ሲሰጥ ጀማዓውን እንዴት እንደሚነዳው ይናገራል ። ጀማዓዎቹን ወደ መጅሊስ እንዲቀላቀሉ በመጅሊሱ ላይ ታኮ እንዳይሆኑ አፍነን ይዘን ወደ መጅሊስ አስገብተን መጨረሻ ላይ አድማ በታኝና ፖሊስ እያመጡ እንድንከበብ እያደረጉ ወደ አምስት መስጂዶችን ነጥቀው በተኑን ፣ እዚህ እንዳትደርሱ ብለው አባረሩን እያለ ለዶ/ር ስሞታ ያቀርባል ።
ሱብሓነላህ !!! ትላንትና በሀዳድያ አካሄድ ያለ ምንም ዳቢጥ ጀምዕይ እያሉ ያገኙትን ሁሉ ከሱና ያስወጡ የነበሩትና ማርሽ ቀይረው ተክፊርይ ሆኑ የተባሉት እነሙስጠፋ በምን ፍጥነት ነው ወደ ቀብር አምልኮና ወደ ሀይማኖት አንድነት የሚጣራው መጅሊስ አባል የሆኑት ? ይህ በስማቸው አቤቱታ የሚያቀርበው ተናጋሪ ተከታዮቹ በመጅሊስ ላይ ታኮ እንዳይሆኑ ያደረኩት አሕባሽ ታኮ መሆኑ ይበቃል ብዬ ነው ይላል ‼ ። ለመውረድም እኮ የሆነ ደረጃ ያስፈልጋል እንዲህ ባንዴ ከፎቅ መፈጥፈጥ ግን የጤና ነው ለማለት ይከብዳል ።
ለመሆኑ እነዚህን የሚከተለው ጀማዓ ከሱፍይ ሙሪዶች የባሰ ኢመዓ ነውን ? ለምን ብሎ ሳይጠይቅ ቁም ሲባል የሚቆም ፣ ሂድ ሲባል የሚሄድ ፣ ዝም በል ሲባል ዝም የሚል ፣ ተናገር ሲባል የሚናገር ለዛው በድምፁ ላይ የምትሰሙት አይነት ሰው እየመራው ! ውድ አንባቢያን ይህን ድምፅ እንድትሰሙ አድርጌ ጆሯችሁን በማሳመሜ ትልቅ ይቅርታ እጠይቃለሁ በተለይ ዐረብኛ የምታውቁ ። ይህ ሰው ዶ/ር ጀይላን በአማርኛ ማን ነው ብሎ እየጠየቀው ነገር ግን እሱ ስትሰማው በሚያቀረሽ ዐረብኛ መልስ ለመስጠት ሲታገል ቆይቱ ወደ አማርኛ ይመለሳል ። በዚህም ማንነቱን በግልፅ ያሳያል ። ለማንኛውም በየቦታው በሱና ላይ ያላችሁና የራሳችሁን ተወካይ አስመዝግባችሁ በመጅሊስ ስር ሆናችሁ መስጂዳችሁን ራሳችሁ ታስተዳድራላች ተብለናል ስለዚህ ተወካይ መስጠት አለብን እያላችሁ የምትጃጃሉ ይህን አይታችሁ ተቀጡ ።
አይ ብላችሁ የምትቀላቀሉ አካላት መስጂዳችሁን ሳይሆን በመስላሐ ስም ዐቂዳችሁንም እንደምታስረክቡ እወቁ !
ለማንኛውም ወደ ዶ/ር ጀይላን ጥያቄና ወደ ተወካዩ መልስ እናምራ ። የዶ/ሩን ማን ነው ይህን የሰራው የሚለው ጥያቄ በሚቀጥለው ሊንክ ያገኛሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/1rn7oStDYW0l2gyOxyqxVrX4yZKJt1FXP/view?usp=drivesdk
የነሙስጠፋ ጀማዓ ተወካይና ስሞታ አቅራቢ ጉደኛ ንግግር ክፍል አንድና ሁለት በዚህ ገብተው ያዳምጡ
ክፍል አንድ
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://drive.google.com/file/d/1rU516VLMI9dS9FFxUK894g4x96Wms7n8/view?usp=drivesdk
ክፍል ሁለት
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://drive.google.com/file/d/1rnWEh8tC6qwSBrgb0nv47J-n6k3l28QD/view?usp=drivesdk
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
Audio
በሙሓደራው የተጠቀሱ ነጥቦች
👌የጥምር መጅሊስ ጉድ
👌በጥምር መጅሊስ አማካኝት እንደ ድንጋይ በሲኖ ተጭነው የተባረሩ የሀራ ጧሊበል ዒልሞች
👌የኢኽዋንዩ ሀሚድ ሙሳ هداه الله ሁለት ጊዜ በተለያየ ዓመት ያደረገው የመውሊድ promotion
▪️አህባሽ አዲስ የመጣ ፊርቃ አስመስለው ለስልጣናቸው ሲባል አሁን ላይ ከዚህ የጥመት አንጃ ማስጠንቀቃቸው
▪️ኢኽዋን እና ሙመየዐ በሰለፊዮች ላይ የሚያደርሱት አደጋ ከአህባሽ እና ከሱፍያ አደጋ እንደሚበልጥ
➽❝ወትሮ ነበር እንጂ መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያረጋል ድስትን ጥሎ ማልቀስ❞ (መጀመሪያ ነበር ደእዋ ማድረግ)
➽❝የማይሆነውን ይሆናል ማለት አህያን ጭኖ ጅብ ንዳ!! ማለት❞ ይላሉ የኛ ሀገር ሰዎች (መሆን ያለበት ትናንት ነበር)
🔊 ሙሉ ሙሓደራውን አዳምጡት‼️
🎙ኡስታዝ አቡ በክር ዩሱፍ ሀፊዘሁላህ
👇👇
✍https://www.tg-me.com/sead429
✍https://www.tg-me.com/sead429
👌የጥምር መጅሊስ ጉድ
👌በጥምር መጅሊስ አማካኝት እንደ ድንጋይ በሲኖ ተጭነው የተባረሩ የሀራ ጧሊበል ዒልሞች
👌የኢኽዋንዩ ሀሚድ ሙሳ هداه الله ሁለት ጊዜ በተለያየ ዓመት ያደረገው የመውሊድ promotion
▪️አህባሽ አዲስ የመጣ ፊርቃ አስመስለው ለስልጣናቸው ሲባል አሁን ላይ ከዚህ የጥመት አንጃ ማስጠንቀቃቸው
▪️ኢኽዋን እና ሙመየዐ በሰለፊዮች ላይ የሚያደርሱት አደጋ ከአህባሽ እና ከሱፍያ አደጋ እንደሚበልጥ
➽❝ወትሮ ነበር እንጂ መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያረጋል ድስትን ጥሎ ማልቀስ❞ (መጀመሪያ ነበር ደእዋ ማድረግ)
➽❝የማይሆነውን ይሆናል ማለት አህያን ጭኖ ጅብ ንዳ!! ማለት❞ ይላሉ የኛ ሀገር ሰዎች (መሆን ያለበት ትናንት ነበር)
🔊 ሙሉ ሙሓደራውን አዳምጡት‼️
🎙ኡስታዝ አቡ በክር ዩሱፍ ሀፊዘሁላህ
👇👇
✍https://www.tg-me.com/sead429
✍https://www.tg-me.com/sead429
👉 ሰለፍዩ ሆይ ራስህን ቻል !
የባጢል ሀይሎች የሐቅ ሰዎችን በመረጃ እንደማያሸንፏቸው ሲያውቁ የተለያየ መንገድ ይጠቀማሉ ። የመጀመሪያ ምርጫ የሚያደርጉት በሐቅ ሰዎች ደካማ ጎኖች ገብተው አቋም ማስቀየር ነው ። አንድን ሀሚፈልጉት ሰው የተለያየ ጥቅም እንዲያገኝ በማድረግ ሸንቀቆ ውስጥ ይከቱታል መጀመሪያ ሸንቀቆውን ሰፋ አድርገው ይለቁታል ። ስኳሩ እንደጣፈጠው ሲረዱ ወደ ሚፈልጉት አቅጣጫ የማዞሩን ስራ ይጀምራሉ እፈራገጣለሁ ቢል ሸንቀቆውን ሳብ ያደርጉበታል ። ምናልባት የሚሰራው ተቀጥሮ ሊሆን ይችላል ። ወይም በመርዳት መልኩ ሊሆን ይችላል ። በየትኛውም መልኩ ስሌት ይሰሩለታል ።
በአሁኑ ጊዜ የዚህ አይነቱ አካሄድ በጣም እየሰሩበት ያሉት ነሲሓዎችና ሙሪዶቻቸው ናቸው ። በሚችሉት ሁሉ ሰለፍይ የሆኑ ወንድሞችን በወጥመዳቸው ማስገባት ትልቁ ስራቸው ነው ። እነርሱ ማስገባት ባይችሉና በተለያየ ድርጅት ወይም የግል ተቋም ኤን ጂዮም ላይ ጭምር የሚሰሩ ከሆነ ቀርበው ሁኔታቸውን ካረጋገጡ በኋላ የአቋም ማስቀየር ስራቸውን ሳይሰለቹ ይሰራሉ ። ከተሳካ ጥሩ ነው ካልተሳካ ያ ሰው ካለበት የትኛውም የስራ አይነት እንዲፈናቀል በረቀቀ መንገድ ለድርጅቱ ያሰቡ በመምሰል ካልተባረረ ድርጅቱ አደጋ ላይ የሚወድቅ አድርገው በማቅረብ እንዲባረር ያደርጋሉ ።
ይህን የሚያደርጉት የሱን ደሞዝ ለመውሰድና ለመጠቀም አይደለም ። ነገር ግን ይህ ሰው ራሱና ቤተሰቡ ሲራብ በእጃዙር አዛኝ መስስለው ቀርበው አቋሙን ለማስቀየር ይቻላል ብለው ስለሚያምኑ ነው ። ባይሆን እንኳን መራቡና ተቸግሮ ቤተሰቡ መበተኑ ለእነርሱ ድል ስለሚመስላቸው ነው ።
በመሆኑም ሰለፍይ ወንድሜ ሆይ ለዐቂዳህና ሚንሀጅህ ደህንነት ስትል ራስህን ቻል ። በባጢል ሀይሎች ሸንቀቆ ውስጥ ራስህን ከመክተት ተጠንቀቅ ! በምንም መልኩ ዐቂዳና ሚንሀጅህን ለድርድር እንዳታቀርብ ። ሰዎች ለዱንያዊው ፖለቲካ አቋማቸው ስኬት ሲሉ ሽንብራ በውሃ ዘፍዝፈው ይበላሉ ለዚህም ብለው የማይታመን ዋጋ ይከፍላሉ ። አንተ ወደ ጀነትና የጌታህ ውዴታ የሚያደርስ ዐቂዳና ሚንሀጅ ላይ ሆነህ ለትርፍራፊ እጅህን የምትሰጥ ከሆነ አላማ የለህም ወይም ግብህን አላወቅህም ማለት ነው ። ግብ ካለህና ካወቅኸው ራስህን ችለህ ጫንቃህን ከባጢል ሀይሎች ነፃ ለማውጣት መክፈል ያለብህን ዋጋ ክፈል ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
የባጢል ሀይሎች የሐቅ ሰዎችን በመረጃ እንደማያሸንፏቸው ሲያውቁ የተለያየ መንገድ ይጠቀማሉ ። የመጀመሪያ ምርጫ የሚያደርጉት በሐቅ ሰዎች ደካማ ጎኖች ገብተው አቋም ማስቀየር ነው ። አንድን ሀሚፈልጉት ሰው የተለያየ ጥቅም እንዲያገኝ በማድረግ ሸንቀቆ ውስጥ ይከቱታል መጀመሪያ ሸንቀቆውን ሰፋ አድርገው ይለቁታል ። ስኳሩ እንደጣፈጠው ሲረዱ ወደ ሚፈልጉት አቅጣጫ የማዞሩን ስራ ይጀምራሉ እፈራገጣለሁ ቢል ሸንቀቆውን ሳብ ያደርጉበታል ። ምናልባት የሚሰራው ተቀጥሮ ሊሆን ይችላል ። ወይም በመርዳት መልኩ ሊሆን ይችላል ። በየትኛውም መልኩ ስሌት ይሰሩለታል ።
በአሁኑ ጊዜ የዚህ አይነቱ አካሄድ በጣም እየሰሩበት ያሉት ነሲሓዎችና ሙሪዶቻቸው ናቸው ። በሚችሉት ሁሉ ሰለፍይ የሆኑ ወንድሞችን በወጥመዳቸው ማስገባት ትልቁ ስራቸው ነው ። እነርሱ ማስገባት ባይችሉና በተለያየ ድርጅት ወይም የግል ተቋም ኤን ጂዮም ላይ ጭምር የሚሰሩ ከሆነ ቀርበው ሁኔታቸውን ካረጋገጡ በኋላ የአቋም ማስቀየር ስራቸውን ሳይሰለቹ ይሰራሉ ። ከተሳካ ጥሩ ነው ካልተሳካ ያ ሰው ካለበት የትኛውም የስራ አይነት እንዲፈናቀል በረቀቀ መንገድ ለድርጅቱ ያሰቡ በመምሰል ካልተባረረ ድርጅቱ አደጋ ላይ የሚወድቅ አድርገው በማቅረብ እንዲባረር ያደርጋሉ ።
ይህን የሚያደርጉት የሱን ደሞዝ ለመውሰድና ለመጠቀም አይደለም ። ነገር ግን ይህ ሰው ራሱና ቤተሰቡ ሲራብ በእጃዙር አዛኝ መስስለው ቀርበው አቋሙን ለማስቀየር ይቻላል ብለው ስለሚያምኑ ነው ። ባይሆን እንኳን መራቡና ተቸግሮ ቤተሰቡ መበተኑ ለእነርሱ ድል ስለሚመስላቸው ነው ።
በመሆኑም ሰለፍይ ወንድሜ ሆይ ለዐቂዳህና ሚንሀጅህ ደህንነት ስትል ራስህን ቻል ። በባጢል ሀይሎች ሸንቀቆ ውስጥ ራስህን ከመክተት ተጠንቀቅ ! በምንም መልኩ ዐቂዳና ሚንሀጅህን ለድርድር እንዳታቀርብ ። ሰዎች ለዱንያዊው ፖለቲካ አቋማቸው ስኬት ሲሉ ሽንብራ በውሃ ዘፍዝፈው ይበላሉ ለዚህም ብለው የማይታመን ዋጋ ይከፍላሉ ። አንተ ወደ ጀነትና የጌታህ ውዴታ የሚያደርስ ዐቂዳና ሚንሀጅ ላይ ሆነህ ለትርፍራፊ እጅህን የምትሰጥ ከሆነ አላማ የለህም ወይም ግብህን አላወቅህም ማለት ነው ። ግብ ካለህና ካወቅኸው ራስህን ችለህ ጫንቃህን ከባጢል ሀይሎች ነፃ ለማውጣት መክፈል ያለብህን ዋጋ ክፈል ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 የሐቅና ባጢል ትግል መጨረሻው
ስራው ረቂቅ የሆነው አምላካች ይህን ፍጥረተ – ዐለም እሱ በሻውና ሒክማው ባስፈረደው መልኩ እንዲጓዝ አድርጎታል። ሒክማው ካስፈረደውና የፍጥረተ – ዐለሙ ጉዞ ሚስጢር ከሆነው ስራው አንዱ የሐቅና ባጢል ትግል ነው። ከዚህ ውስጥ ቁርኣን ትኩረት ሰጥቶ የዳሰሰውና ለአማኞች በሚገጥማቸው ፈተና ሁሉ ፅናት እንዲኖራቸውና የመጨረሻው ድል የእነርሱ እንደሆነ የተስፋ ብርሀን እንዲፈነጥቅላቸው የሚያደርገው በነብያቶችና በተከታዮቻቸው እንዲሁም በባጢል ሀይሎችና በሐቅ ሰዎች መካከል ያለው ትግል ነው
ይህን አስመልክቶ አላህ የዚህ አይነቱ ትግል የሱ ጥበብ ያስፈረደውና ፍጥረተ – ዐለሙ የሚጓዝበት መስመር መሆኑና ማንም እንደማይቀይረው ሲነግረን እንዲህ ይለናል፦
«سُنَّةَ مَن قَدْ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ مِن رُّسُلِنَا ۖ وَلَا تَجِدُ لِسُنَّتِنَا تَحْوِيلًا»
الإسراء (77)
"ከመልክተኞቻችን ካንተ በፊት በእርግጥ እንደላክናቸው ሰዎች ልማድ ብጤ (ይጠፉ ነበር) ለልማዳችንም መለወጥን አታገኝም"
ይህ አላህ ለነብዩ ሙሐመድ – ﷺ– ሙሽሪኩል ዐረብ ከሀገር ሊያስወጡዋቸው ያሴሩ በነበረ ጊዜ ከዛ በፊት የነበሩትም ነብያት ህዝቦች ነብያቶችን ለማስወጣት እንደሞከሩና አላህ ያጠፋቸው መሆኑን ያመላከተበት አንቀፅ ነው
በመሆኑም የመልእክተኞችና ተከታዮቻቸው እንዲሁም የባጢል ሀይሎች ትግል አዛ በማድረግ ጀምሮ በትችት ስድብና ድብደባ ተሻግሮ ወደ መግደል ካልሆነ ከሀገር ማባረር መሆኑን በተለያዩ የቁርኣን አንቀፆች ተወስቷል ከዚህ ውስጥ በፊርዓውንና በነብዩላሂ ሙሳ መካከል ስለነበረው ትግል አላህ ሲነግረን እንዲህ ይለናል፦
«فَأَرَادَ أَن يَسْتَفِزَّهُم مِّنَ الْأَرْضِ فَأَغْرَقْنَاهُ وَمَن مَّعَهُ جَمِيعًا»
الإسراء (103)
"ከምድርም ሊቀሰቅሳቸው አሰበ። እርሱንና ከእርሱ ጋር የነበሩትንም ሰዎች ሁሉንም አሰጠምናቸው"
ፊርዓውን በኒ ኢስራኢሎች የመከራና ግፍ መጨረሻ የደረሰ ስቃይ ካደረሰባቸው በኋላ ይህ አልበቃ ብሎት ነብዩላሂ ሙሳን ከሀገር ሊያስወጣቸው በፈለገ ጊዜ የደረሰበትን ውድቀት ነው አላህ የነገረን።
ሙሽሪኩል ዐረብ በነብዩና በተከታዮቻቸው ላይ የሚችሉትን ሁሉ መከራ ካደረሱና ስቃይ ካቀመሱዋቸው በኋላ በተለያየ መንገድ ነብዩን ለመግደል ቢያስቡም ሳይሳካላቸው ሲቀር ከሀገር ለማስወጣት ማሰባቸውን አላህ በሚቀጥለው አንቀፅ ይነግረናል፦
«وَإِذْ يَمْكُرُ بِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِيُثْبِتُوكَ أَوْ يَقْتُلُوكَ أَوْ يُخْرِجُوكَ ۚ وَيَمْكُرُونَ وَيَمْكُرُ اللَّهُ ۖ وَاللَّهُ خَيْرُ الْمَاكِرِينَ»
الأنفال (30)
"እነዚያም የካዱት ሊያስሩህ ወይም ሊገድሉህ ወይም (ከመካ) ሊያወጡህ ባንተ ላይ በመከሩብህ ጊዜ (አስታውስ) ይመክራሉም አላህም ተንኮላቸውን ይመልስባቸዋል አላህም ከመካሪዎቹ ሁሉ በላይ ነው"
በሌላ የቁርኣን አንቀፅም እንዲህ ይለናል፦
"وَإِن كَادُوا لَيَسْتَفِزُّونَكَ مِنَ الْأَرْضِ لِيُخْرِجُوكَ مِنْهَا ۖ وَإِذًا لَّا يَلْبَثُونَ خِلَافَكَ إِلَّا قَلِيلًا"
الإسراء (77)
"ከምድሪቱም (ከዓረብ ምድር) ከርሷ ያወጡህ ዘንድ ሊያሸብሩህ በእርግጥ ተቃረቡ። ያን ጊዜም ከአንተ በኋላ ጥቂትን ጊዜ እንጂ አይቆዩም ነበር።"
ይህ የአላህና የነብያት እንዲሁም የአማኞች ጠላቶች የአላህ መልእክተኛችንና አማኞችን ከሀገር የማስወጣት አዛቤ ከመጀመሪያዎች ነብያት አመፀኛ ህዝቦች ጀምሮ የመጣ ነው ። ይህንንም አላህ ሲነግረን እንዲህ ይለናል፦
«وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِرُسُلِهِمْ لَنُخْرِجَنَّكُم مِّنْ أَرْضِنَا أَوْ لَتَعُودُنَّ فِي مِلَّتِنَا ۖ فَأَوْحَىٰ إِلَيْهِمْ رَبُّهُمْ لَنُهْلِكَنَّ الظَّالِمِينَ»
سورة إبراهيم (13)
"እነዚያም የካዱት ለመልክተኞቻቸው «ከምድራችን በእርግጥ እናወጣችኋለን፤ ወይም ወደ ሃይማኖታችን በእርግጥ ትመለሳላችሁ» አሉ ወደእነርሱም ጌታቸው እንዲህ ሲል ላከ «ከሓዲዎችን በእርግጥ እናጠፋለን።
ይሁን እንጂ እነዚህን የአላህ መልእክተኞችንና አማኞችን የሚያሰቃዩትንና ከሀገር የሚያስወጡትን እንደሚያጠፋ አላህ ቃል ገብቷል። ይልቁንም ያን ሲቋምጡለት የነበረ ምድር ለአማኞች እንደሚያደርገውም ነው እንዲህ ብሎ የሚነግረን
«وَنُرِيدُ أَن نَّمُنَّ عَلَى الَّذِينَ اسْتُضْعِفُوا فِي الْأَرْضِ وَنَجْعَلَهُمْ أَئِمَّةً وَنَجْعَلَهُمُ الْوَارِثِينَ» القصص (5)
“በእነዚያም በምድር ውስጥ በተጨቆኑ ላይ ልንለግስ፣ መሪዎችም ልናደርጋቸው ወራሾችም ልናደርጋቸው እንሻለን”
ለዚህም ማሳያ አላህ ማን አለብኝ ባዩን ፊርዓውንና ሰራዊቱን አጥፍቶ ለበኒ ኢስራኢሎች የሱን ምድር አወረሰ ይህንንም አላህ እንዲህ ብሎ ይነግረናል፦
«وقلنا من بعده لبني إسرائيل اسكنوا الأرض فإِذا جاء وعد الْآخرةِ جئنا بكم لفيفا»
الإسراء (103)
“ከእርሱም በኋላ ለእሰራኤል ልጆች «ምድሪቱን ተቀመጡባት የኋለኛይቱም (ሰዓት) ቀጠሮ በመጣ ጊዜ እናንተን የተከማቻችሁ ስትኾኑ እናመጣችኋለን» አልናቸው"
የመካ አጋሪያኖች ነብዩንና ተከታዮቻቸውን አሰቃይተው ከሀገር ያስወጡዋቸው የነበረ ቢሆንም መጨረሻ ላይ እነዚያን አመፀኞች የውርደት ልብስ እንዲለብሱ አድርጎ የመካን ምድር ለነብዩና አማኞች አደረጋት።
አሁንም አማኞች እርግጠኛ መሆን ያለባቸው ማን አለብን ባይ ምእራባዊያንና ሰው በላዎቹ አይሁዶች በተለያዩ የዐለም ክፍሎች ላይ ሙስሊሞችን ከሀገራቸው ቢያስወጡና ቢያሰቃዩም መጨረሻው አላህ እነዚህን ትምክህተኞችን የውርደት ልብስ አልብሶ ምድርዋ ለአማኞች ማድረጉ አይቀርም። ይህ በሚቀጠ ለው የአላህ የተስፋ ቃል እናየዋለን፦
«وعد الله الذين آمنوا منكم وعملوا الصالحات ليستخلفنهم في الأرض كما استخلف الذين من قبلهم وليمكنن لهم دينهم الذي ارتضى لهم وليبدلنهم من بعد خوفهم أمنا يعبدونني لا يشركون بي شيئا ومن كفر بعد ذلك فأولئك هم الفاسقون»
النور ( 55)
"አላህ እነዚያን ከእናንተ ያመኑትንና መልካም ሥራዎችን የሠሩትን እነዚያን ከእነሱ በፊት የነበሩትን እንደተካ በምድር ለይ በእርግጥ ሊተካቸው፣ ለእነሱም ያንን የወደደላቸውን ሃይማኖታቸውን ሊያደላድልላቸው፣ ከፍርሃታቸውም በኋላ ጸጥታን ሊለውጥላቸው ተስፋን ቃል ሰጥቷቸዋል፡፡ በእኔ ምንንም የማያጋሩ ኾነው ይግገዙኛል፡፡ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው" በየትኛውም ዘመንና ቦታ ያሉ አማኞች በካሃዲያንና ቀብር አምላኪያን እንዲሁም የቢዳዓ ባልተቤቶች አማካይነት የሚያደርሱባቸውን ጫና በተውሒድ ላይ ሆነው በፅናት ከታገሉ አላህ ለነብዩላሂ ሙሳና ለነብዩ ሙሐመድ ባላጋራዎቻቸውን የውርደት ልብስ አልብሶ የግብፅና የመካን ምድር ለእነርሱ አውርሶ መሪ እንዳደረጋቸውና የክብር ማማ ላይ እንዳስቀመጣቸው ሁሉ የድል ባለቤት እንደሚያደርጋቸው እርግጠኛ ሊሆኑ ይገባል።
https://www.tg-me.com/bahruteka
ስራው ረቂቅ የሆነው አምላካች ይህን ፍጥረተ – ዐለም እሱ በሻውና ሒክማው ባስፈረደው መልኩ እንዲጓዝ አድርጎታል። ሒክማው ካስፈረደውና የፍጥረተ – ዐለሙ ጉዞ ሚስጢር ከሆነው ስራው አንዱ የሐቅና ባጢል ትግል ነው። ከዚህ ውስጥ ቁርኣን ትኩረት ሰጥቶ የዳሰሰውና ለአማኞች በሚገጥማቸው ፈተና ሁሉ ፅናት እንዲኖራቸውና የመጨረሻው ድል የእነርሱ እንደሆነ የተስፋ ብርሀን እንዲፈነጥቅላቸው የሚያደርገው በነብያቶችና በተከታዮቻቸው እንዲሁም በባጢል ሀይሎችና በሐቅ ሰዎች መካከል ያለው ትግል ነው
ይህን አስመልክቶ አላህ የዚህ አይነቱ ትግል የሱ ጥበብ ያስፈረደውና ፍጥረተ – ዐለሙ የሚጓዝበት መስመር መሆኑና ማንም እንደማይቀይረው ሲነግረን እንዲህ ይለናል፦
«سُنَّةَ مَن قَدْ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ مِن رُّسُلِنَا ۖ وَلَا تَجِدُ لِسُنَّتِنَا تَحْوِيلًا»
الإسراء (77)
"ከመልክተኞቻችን ካንተ በፊት በእርግጥ እንደላክናቸው ሰዎች ልማድ ብጤ (ይጠፉ ነበር) ለልማዳችንም መለወጥን አታገኝም"
ይህ አላህ ለነብዩ ሙሐመድ – ﷺ– ሙሽሪኩል ዐረብ ከሀገር ሊያስወጡዋቸው ያሴሩ በነበረ ጊዜ ከዛ በፊት የነበሩትም ነብያት ህዝቦች ነብያቶችን ለማስወጣት እንደሞከሩና አላህ ያጠፋቸው መሆኑን ያመላከተበት አንቀፅ ነው
በመሆኑም የመልእክተኞችና ተከታዮቻቸው እንዲሁም የባጢል ሀይሎች ትግል አዛ በማድረግ ጀምሮ በትችት ስድብና ድብደባ ተሻግሮ ወደ መግደል ካልሆነ ከሀገር ማባረር መሆኑን በተለያዩ የቁርኣን አንቀፆች ተወስቷል ከዚህ ውስጥ በፊርዓውንና በነብዩላሂ ሙሳ መካከል ስለነበረው ትግል አላህ ሲነግረን እንዲህ ይለናል፦
«فَأَرَادَ أَن يَسْتَفِزَّهُم مِّنَ الْأَرْضِ فَأَغْرَقْنَاهُ وَمَن مَّعَهُ جَمِيعًا»
الإسراء (103)
"ከምድርም ሊቀሰቅሳቸው አሰበ። እርሱንና ከእርሱ ጋር የነበሩትንም ሰዎች ሁሉንም አሰጠምናቸው"
ፊርዓውን በኒ ኢስራኢሎች የመከራና ግፍ መጨረሻ የደረሰ ስቃይ ካደረሰባቸው በኋላ ይህ አልበቃ ብሎት ነብዩላሂ ሙሳን ከሀገር ሊያስወጣቸው በፈለገ ጊዜ የደረሰበትን ውድቀት ነው አላህ የነገረን።
ሙሽሪኩል ዐረብ በነብዩና በተከታዮቻቸው ላይ የሚችሉትን ሁሉ መከራ ካደረሱና ስቃይ ካቀመሱዋቸው በኋላ በተለያየ መንገድ ነብዩን ለመግደል ቢያስቡም ሳይሳካላቸው ሲቀር ከሀገር ለማስወጣት ማሰባቸውን አላህ በሚቀጥለው አንቀፅ ይነግረናል፦
«وَإِذْ يَمْكُرُ بِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِيُثْبِتُوكَ أَوْ يَقْتُلُوكَ أَوْ يُخْرِجُوكَ ۚ وَيَمْكُرُونَ وَيَمْكُرُ اللَّهُ ۖ وَاللَّهُ خَيْرُ الْمَاكِرِينَ»
الأنفال (30)
"እነዚያም የካዱት ሊያስሩህ ወይም ሊገድሉህ ወይም (ከመካ) ሊያወጡህ ባንተ ላይ በመከሩብህ ጊዜ (አስታውስ) ይመክራሉም አላህም ተንኮላቸውን ይመልስባቸዋል አላህም ከመካሪዎቹ ሁሉ በላይ ነው"
በሌላ የቁርኣን አንቀፅም እንዲህ ይለናል፦
"وَإِن كَادُوا لَيَسْتَفِزُّونَكَ مِنَ الْأَرْضِ لِيُخْرِجُوكَ مِنْهَا ۖ وَإِذًا لَّا يَلْبَثُونَ خِلَافَكَ إِلَّا قَلِيلًا"
الإسراء (77)
"ከምድሪቱም (ከዓረብ ምድር) ከርሷ ያወጡህ ዘንድ ሊያሸብሩህ በእርግጥ ተቃረቡ። ያን ጊዜም ከአንተ በኋላ ጥቂትን ጊዜ እንጂ አይቆዩም ነበር።"
ይህ የአላህና የነብያት እንዲሁም የአማኞች ጠላቶች የአላህ መልእክተኛችንና አማኞችን ከሀገር የማስወጣት አዛቤ ከመጀመሪያዎች ነብያት አመፀኛ ህዝቦች ጀምሮ የመጣ ነው ። ይህንንም አላህ ሲነግረን እንዲህ ይለናል፦
«وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِرُسُلِهِمْ لَنُخْرِجَنَّكُم مِّنْ أَرْضِنَا أَوْ لَتَعُودُنَّ فِي مِلَّتِنَا ۖ فَأَوْحَىٰ إِلَيْهِمْ رَبُّهُمْ لَنُهْلِكَنَّ الظَّالِمِينَ»
سورة إبراهيم (13)
"እነዚያም የካዱት ለመልክተኞቻቸው «ከምድራችን በእርግጥ እናወጣችኋለን፤ ወይም ወደ ሃይማኖታችን በእርግጥ ትመለሳላችሁ» አሉ ወደእነርሱም ጌታቸው እንዲህ ሲል ላከ «ከሓዲዎችን በእርግጥ እናጠፋለን።
ይሁን እንጂ እነዚህን የአላህ መልእክተኞችንና አማኞችን የሚያሰቃዩትንና ከሀገር የሚያስወጡትን እንደሚያጠፋ አላህ ቃል ገብቷል። ይልቁንም ያን ሲቋምጡለት የነበረ ምድር ለአማኞች እንደሚያደርገውም ነው እንዲህ ብሎ የሚነግረን
«وَنُرِيدُ أَن نَّمُنَّ عَلَى الَّذِينَ اسْتُضْعِفُوا فِي الْأَرْضِ وَنَجْعَلَهُمْ أَئِمَّةً وَنَجْعَلَهُمُ الْوَارِثِينَ» القصص (5)
“በእነዚያም በምድር ውስጥ በተጨቆኑ ላይ ልንለግስ፣ መሪዎችም ልናደርጋቸው ወራሾችም ልናደርጋቸው እንሻለን”
ለዚህም ማሳያ አላህ ማን አለብኝ ባዩን ፊርዓውንና ሰራዊቱን አጥፍቶ ለበኒ ኢስራኢሎች የሱን ምድር አወረሰ ይህንንም አላህ እንዲህ ብሎ ይነግረናል፦
«وقلنا من بعده لبني إسرائيل اسكنوا الأرض فإِذا جاء وعد الْآخرةِ جئنا بكم لفيفا»
الإسراء (103)
“ከእርሱም በኋላ ለእሰራኤል ልጆች «ምድሪቱን ተቀመጡባት የኋለኛይቱም (ሰዓት) ቀጠሮ በመጣ ጊዜ እናንተን የተከማቻችሁ ስትኾኑ እናመጣችኋለን» አልናቸው"
የመካ አጋሪያኖች ነብዩንና ተከታዮቻቸውን አሰቃይተው ከሀገር ያስወጡዋቸው የነበረ ቢሆንም መጨረሻ ላይ እነዚያን አመፀኞች የውርደት ልብስ እንዲለብሱ አድርጎ የመካን ምድር ለነብዩና አማኞች አደረጋት።
አሁንም አማኞች እርግጠኛ መሆን ያለባቸው ማን አለብን ባይ ምእራባዊያንና ሰው በላዎቹ አይሁዶች በተለያዩ የዐለም ክፍሎች ላይ ሙስሊሞችን ከሀገራቸው ቢያስወጡና ቢያሰቃዩም መጨረሻው አላህ እነዚህን ትምክህተኞችን የውርደት ልብስ አልብሶ ምድርዋ ለአማኞች ማድረጉ አይቀርም። ይህ በሚቀጠ ለው የአላህ የተስፋ ቃል እናየዋለን፦
«وعد الله الذين آمنوا منكم وعملوا الصالحات ليستخلفنهم في الأرض كما استخلف الذين من قبلهم وليمكنن لهم دينهم الذي ارتضى لهم وليبدلنهم من بعد خوفهم أمنا يعبدونني لا يشركون بي شيئا ومن كفر بعد ذلك فأولئك هم الفاسقون»
النور ( 55)
"አላህ እነዚያን ከእናንተ ያመኑትንና መልካም ሥራዎችን የሠሩትን እነዚያን ከእነሱ በፊት የነበሩትን እንደተካ በምድር ለይ በእርግጥ ሊተካቸው፣ ለእነሱም ያንን የወደደላቸውን ሃይማኖታቸውን ሊያደላድልላቸው፣ ከፍርሃታቸውም በኋላ ጸጥታን ሊለውጥላቸው ተስፋን ቃል ሰጥቷቸዋል፡፡ በእኔ ምንንም የማያጋሩ ኾነው ይግገዙኛል፡፡ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው" በየትኛውም ዘመንና ቦታ ያሉ አማኞች በካሃዲያንና ቀብር አምላኪያን እንዲሁም የቢዳዓ ባልተቤቶች አማካይነት የሚያደርሱባቸውን ጫና በተውሒድ ላይ ሆነው በፅናት ከታገሉ አላህ ለነብዩላሂ ሙሳና ለነብዩ ሙሐመድ ባላጋራዎቻቸውን የውርደት ልብስ አልብሶ የግብፅና የመካን ምድር ለእነርሱ አውርሶ መሪ እንዳደረጋቸውና የክብር ማማ ላይ እንዳስቀመጣቸው ሁሉ የድል ባለቤት እንደሚያደርጋቸው እርግጠኛ ሊሆኑ ይገባል።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka