Telegram Web Link
“ እነዚህ ሰዎች አብደት ላይ መሆናቸውን ሊነገራቸው ይገባል “ - አቶ ጌታቸው ረዳ

🚨 “ እኔ ልለው የምችለው ማንም ሊገምተው ከሚችለው በላይ አስከፊ ነው !! “

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከትግራይ ክልል ቴሌቪዥን ጋር ቃለምልልስ አድርገው ነበር።

በዚህም ቃለ ምልልስ በወቅታዊ የክልሉ ሁኔታ ላይ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ምን አሉ ?

➡️ የፌደራል መንግሥት በክልሉ ጣልቃ መግባትን ጨምሮ የትኛውንም ዓይነት ድጋፍ ለማድረግ በቂ ምክንያት አለው።

➡️ የፌደራል መንግሥት እና የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በትግራይ ያለው ሁኔታ እያሽቆለቆለ መምጣቱን እና የፕሪቶሪያ ስምምነት መፍረስ የሚያስከትለውን ትልቅ ችግር ከግምት ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

➡️ የሠራዊቱ አመራሮች የታገዱት ከመንግሥት ውሳኔ ውጪ መላ ሕዝባችንን እና ወጣቱን ወደ ግርግር፤ የፀጥታ ኃይላችንን ወደ እርስ በርስ ግጭት ብሎም ሕዝባችንን ወደማይወጣበት አዘቅት የሚያስገባ አደገኛ እንቅስቃሴ ባለመቆሙ ነው።

➡️ አመራሮቹ “ ውሳኔ “ ያሉትን ተግባራዊ ለማድረግ ሁሉንም እርምጃዎች መውሰድ በመጀመራቸው እንደታገዱ ሆነዋል።

➡️ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን ሰብረው እየገቡ ነው፣ ጊዜያዊ የአስተዳደር ኃላፊዎችን እያነሱ ነው፣ ይህ ደግሞ በሕዝብ ላይ ብቻ ሳይሆን በይበልጥም በራሱ በሠራዊቱ ውስጥ ውዥንብር ፈጥሯል።

➡️ ጥያቄው “ ፕሬዝዳንቱን ወይም የካቢኔ አባላትን ከሥልጣን የማንሳት እና አለማንሳት “ አይደለም፤ ከሁሉም በላይ በፕሪቶሪያ ስምምነት የተገኘውን ትንሽ ሰላም የማስጠበቅ ነው።

➡️ የውጭ ኃይሎች በዚህ ውስጥ ተሳታፊ ናቸው ብለን የምናምንበት ምክንያት አለን። አሁንም ይህ ውሳኔ ይቆማል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ።

➡️ የዓዲግራት ከንቲባ ቢሮ ይዘዋል። ይህን ለማድረግ ያቀዱት ዓዲግራት ላይ ብቻ ሳይሆን መቐለ ላይ ማድረግም ይፈልጋሉ።

➡️ የትግራይን ሕዝብ ኃይል በመጠቀም የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን በሕገወጡ የህወሓት አንጃ ስም መያዝ በፍፁም ተቀባይነት የሌለው እና ወደ ተጨማሪ ጥፋት የሚያመራ ነው።

➡️ እብደታቸውን ለማስቆም የቻልኩትን ሁሉ ለማድረግ እየሞከርኩ ነው ያለሁት። እብደቱን የማስቆም አቅም አለኝ ወይ ? የሚለው የተለየ ጉዳይ ነው፣ ነገር ግን ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጣልቃ ገብቶ እነዚህ ሰዎች አብደት ላይ መሆናቸውን ሊነገራቸው ይገባል።

➡️ “ የወረዳ ምክር ቤቶች እንደገና ሊዋቀሩ ይገባቸዋል “ የሚል ጥያቄ ይነሳል በሕግ እና በመመሪያ መፍታት እንደምንችል በግልፅ ተናግሯል።

➡️ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ከተናገራቸው እጅግ በጣም አስቂኝ ነገሮች ውስጥ አንዱ “ ጊዜያዊ አስተዳደሩ ሕግ እና ሥርዓትን ለማስከበር በሚያደርገው ውሳኔ ላይ እንቅፋት ሆኗል” የሚል ነው። ነገር ግን እነዚህ ሰዎች በሕገወጥ የወርቅ እና የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ ሰዎችን ወደ እስር ቤት ማስገባት የሚለውን ሃሳብ ሲቃወሙ ቆይተዋል። በትግራይ ሕዝብ ላይ ለተፈፀመው ዘግናኝ ወንጀል ምንም መፍትሔ ሳያበጁ እና አሁን በየመንደሩ ማህተም መንጠቅ ሕግ እና ሥርዓትን እንደማስከበር ተደርጎ መወሰዱ ከንቱ ነው።

➡️ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ግጭት እንዲፈጠር አልፈልግም። የሚፈጠር ከሆነም የትግራይ ሕዝብ የገፈቱ ቀማሽ እንዲሆን አልፈልግም። የትግራይ ሕዝብ በዚህ ዓይነት ውዥንብር ውስጥ እንዲገባ አልፈልግም፣ አንዳንድ ባልደረቦቼ ይህንን ሀሳብ ውስጥ ያስገቡ አይመስሉም፣ ወይም የትኛውንም ክፍተት ለመጠቀም ያሰቡ ይመስላሉ፣ እና እኔ ልለው የምችለው ማንም ሊገምተው ከሚችለው በላይ አስከፊ ነው።
👍6👏1🙏1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በመጨረሻም የኢትዮጵን ህዝብ በተለይ ኦሮሞን ሲዘርፍ እና ሲገድል የኖረው ህውሃት የደብረፂዮን ቡድን ከሻቢያ ጋር ሆኖ የራሱን ህዝብ ማረድ ጀምሯል ቄሮ ከኢትዮጵያ ሲያባርረው ይሄ ቡድን የትግራይ ህዝብ እና ህውሃት አንድ ናቸው እያለ ህዝቡን ለጦርነት ከማገደ ገና ሁለት አመቱ ነው።
👍4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰሞኑን በውጪ የሚኖሩ የኦሮሞ ሙሁራን በወንድሞቻቸው በነ ሽመልስ እና አብይ አብዝተው የሚመቀኙ የሚቀኑ በሚዲያ ላይ ሻቢያ ያሸንፋል አማራ ለአብይ አይዋጋም እያሉ የክፋት ጥጋቸውን ሲያስደምጡን ነበረ እውነታው የአብይ ወይም የሽመልስ ሳይሆን የኦሮሞ ህዝብ ጆኖሳይድ ለማድረግ እየተጠራሩ መሆኑ ሳይገባቸው ቀርቶ ሳይሆን ምቀኝነቱ እና ክፋታቸው ከህዝባቸው ፍቅር በልጦ ነው።
👍9🔥2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በሻቢያ ኦሊጋርኪ የሚመራው የደብረፂዮን ወያኔ ቡድን በዩንሸርስቲ ተማሪዎች በጥይት እያሳደደ መቁላት ጀምሯል የኢትዮጵያ ህዝብ 27 ዓመት ጨፍቭፈው መልሰው የራሳቸውን ህዝብ መብላት ጀመሩ
👍32
Forwarded from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በመከላከያ ዘርፍ እና በሌሎች የአምራችነት ዘርፎች፣ ራስን ለመቻልና ለማጠናከር የሚሠራው ሥራ የተጣጣመ ነው።
👍4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በትግራይ እየተከሰተ ያለው ሁኔታ ወደየት ሊያመራ ይችላል?

BBC : በህወሓት መካከል የተፈጠረው ውዝግብ ከቃላት መወራወር አልፏል። ሰሞኑን የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት፣ ጌታቸው ረዳ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦችን ማገዳቸውን ተከትሎ በተለያዩ ከተሞች ግርግር ተከስቷል። በአንዳንዶቹ ከተሞች በጸጥታ ኃይሎች ድጋፍ አስተዳደሮች ተቀይረዋል። በሌሎቹ ደግሞ ተኩስ ተከፍቶ በሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል። አቶ ጌታቸው የፕሪቶሪያው ስምምነት እየፈረሰ እና ትግራይ ወደ የማትወጣው ችግር እየገባች መሆኑን ተናግረዋል።
bbc.in/4hvoD2e
👍81🕊1
የኤርትራን ጣልቃ ገብነት እና የአካባቢውን ሰላምና መረጋጋት የሚፃረሩ የውጭ አካላት ሚናን ለመግታት አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል ሲሉ በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች አስታወቁ

👉 ፓርቲዎቹ በጦር በመታገዝ የሚደረግ ይስልጣን ንጥቅያ ይቁም ሲሉም ተደምጠዋል።

የትግራይ ነፃነት ፓርቲ ፣ ባይቶናና ዓረና ትግራይ በጋራ ባወጡት መግለጫ የህወሓት ካድሬ ጄነራሎችና አጋሮቻቸው በህገወጥ መንገድ ስልጣን ለመንጠቅ እየሞከሩ ባሉበት ወቅት የክልሉ ሰላምና መረጋጋት መደ ቀወስ ውስጥ ከተውታል ብለዋል።

ፓርቲዎቹ በመግለጫቸው ህገወጥ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ መንግስታዊ መዋቅር ከታች እስከላይ በማፍረስ ክልሉ ወደ ከፍተኛ አለመረጋጋት እስገብተዋል ያሉ ሲሆን ይህ በግዴሌሽነት እየተፈፀመ ያለው የስልጣን ወረራ የተናጠል ተግባር ሳይሆን ከኤርትራ መንግስት ጋር በመቀናደት የተሰራ ነው ሲሉ አስታውቀዋል።

በዚህ መሰረትም አለም አቀፍ አካላትና ሁሉም የፕሪቶርያ ስምምነት ተዋናዮች በአስቸኳይ ጣልቃ እንዲገቡ እንጠይቃለን ያሉ ሲሆን ተጨማሪ ትርምስ ለመከላከልና እስከፊ ክልላዊ ቀውስን ለመከላከል ሲበላል የህግ የበላይነት መከበር አለበት ሲሉ ተደምጠዋል።

በመጨረሻም የኤርትራን ጣልቃ ገብነት እና የአካባቢውን ሰላምና መረጋጋት የሚፃረሩ የውጭ አካላት ሚናን ለመግታት አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል ብለዋል።
2👍2
ደብረፂዮን እና ኢሳያስ
😭9👏6👍4🎉1😍1🤗1🫡1
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ በክልሉ ወቅታዊ ፖለቲካ ዙሪያ ለዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ ሰፋ ያለ ማብራሪያ መስጠታቸውን አሳወቁ።

አቶ ጌታቸው በ "X” ገጻቸው ላይ እንዳሰፈሩት ለአሜሪካ፣ ለጀርመን፣ ለፈረንሳይ፣ ለጣሊያን፣ ለአውሮፓ ሕብረት እና ለእንግሊዝ አምባሳደር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የገጠመውን ውጥረት በተመለከተ ማብራሪያ መስጠታቸውን ገልጸው በክልሉ ውሰጥ የፕሪቶሪያ ሥምምነት አደራዳሪ አካላትን ጨምሮ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ነገሮች ከቁጥጥር ውጭ ሳይወጡ በፊት በአስቸኳይ ጣልቃ በመግባት እርምት እንዲካሄድ መጠየቃቸውን ገልጸዋል።

🕊️
🕊9👍21
#ምዕራባውያን_ኤምባሲዎች እና የ #አውሮፓ_ሕብረት አባል ሀገራት በ#ትግራይ ውስጥ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እና እየጨመረ የሚገኘውን ውጥረት እየተከታተሉ መሆናቸውን አስታወቁ

የምዕራባውያን ኤምባሲዎች እና የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት በትግራይ ክልል ውስጥ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እና እየጨመረ ያለውን ውጥረት እየተከታተሉ መሆናቸውን ዛሬ መጋቢት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጡት የጋራ መግለጫ አስታውቀዋል።

መግለጫውን ያወጡት የዩናይትድ ስቴትስ፣ የእንግሊዝ፣ የኒው ዚላንድ፣ የጃፓን፣ የኖርዌይ፣ የቤልጂየም፣ የቡልጋሪያ፣ የቼክ ሪፐብሊክ፣ የዴንማርክ፣ የጀርመን፣ የአየርላንድ፣ የግሪክ፣ የስፔን፣ የፈረንሳይ፣ የጣሊያን፣ የሉክዘምበርግ፣ የሃንጋሪ፣ የኔዘርላንድስ፣ የኦስትሪያ፣ የፖርቱጋል፣ የሮማኒያ፣ የስሎቬኒያ፣ የፊንላንድ፣ የስዊድን ኤምባሲዎች እና የአውሮፓ ህብረት ልዑካን ናቸው።

ሃገራቱ በመግለጫቸው እ.ኤ.አ. ህዳር 2022 ለተፈጸመው ዘላቂ ግጭት የማቆም ስምምነት ሙሉ ድጋፍ እንደሚሰጡ ገልጸው፤ ሁሉም ወገኖች አስቸኳይ ውይይት በማድረግ ውጥረቱን በማርገብ ስምምነቱን እንዲጠብቁ አሳስበዋል።

በቅርቡ በህወሓት ውስጥ ክፍፍሎች እና የስልጣን ሽኩቻዎች እየተባባሱ መምጣታቸውን ተከትሎ በክልሉ ያለው አለመረጋጋት እየጨመረ መጥቷል።

በጌታቸው ረዳ የሚመራው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ረቡዕ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም የቅርብ ጊዜውን ውጥረት በመጥቀስ  "አንዳንድ ወታደራዊ አካላት" በክልሉ የሰላም ስምምነትን ለማዳከም "መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" አድርገዋል ሲል ከሷል።
👍5
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የፌደራል መንግስት በትግራይ ጣልቃ የሚገባበትን ሁኔታ በተመለከተ @reda_getachew
👍5👏21
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሉኣላዊ ሚዲያ በአሜሪካ ከኤርትራ ኤምባሲ ሾልኮ የወጣውን ሰነድ አጋርቷል። ዝርዝሩ የኤርትራን መንግሥት አቋምና በማንኛውም ሁኔታ የኢትዮጵያን ወደ ቀይ ባህር የመውጣት አላማ ለማስቆም በጦርነት በፕሮፓጋንዳና በሽብር ኢትዮጵያ ላይ የሚያራምደውን ፖሊሲ የሚያሳይ ማስረጃ ነው። የኢትዮጵያን ሕልውና በመፈተን ላይ የቀጠለው የሻእቢያ ሰይጣናዊ ድርጊት ለአንዴና ለመጨረሻ ሊወገድ ይገባል።
10👍5👏1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እኛ ሥልጣን ላይ ለምን አልተቀመጥን በማለት በወንድሞቻቸው በአብይ እና ሽመልስ ቅናት ሌተ ቀን የሚያለቅሱ የኦሮሞ ሊሂቃን ይሄ ኤርሚያስ ሚናገረው አይገባቸውም ምክንያቱም ቅናት እና ምቀኝነቱ አይምሮአቸውን ደፍኖታል የኦሮሞ ህዝብ እራሱን ዛሬም ነገም ለመከላከል ከመንግስት ጋር መሰለፍ አለበት።
👍71
የሙዚቃ አቀናባሪው ካሙዙ ካሳ የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ያለውን አድናቆት ገለፀ። በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባሰፈረው የአድናቆት መልዕክት "ክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ ሆይ ፈጣሪ ካንተ ጋር ነውና ሀገር ወዳድ ልበቀና በሳል እና ጥበበኛ መሪ እንደሆንክ ገና አለም ይመሰክርልሀል እየመሰከርልህም ነው የሀገሬ የኢትዮጵያ መሪ በመሆንህ እኮራብሃለሁ" ብሏል።

በመጨረሻም እውነት ካንተ ጋር ነው ሲል ገልጿል።
20😭5👍4💔3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጃዋር ማሃመድ የሞት ሞት የሞተውን መለስ ዜናዊ እንጂ አብይ አህመድ ላይ አልቀናም ብሏል
መለስ ዜናዊ ለትግራይ የበላይነት እየሰራ የነበረ የኢትዮጵያ አንጡረ ሀብት የዘረፈ ያዘረፈ ቀይ ባህርን ለሻቢያ አሳልፎ ሰጥቶ የኢትዮጵያ ህዝብ ወደብ አልባ ያደረገ ባንዳ የቱለማን ህዝብ ጠርጎ ያጠፋ ጠባብ እና ጎጠኛ እንደነበር የኢትዮጵያ ህዝብ ያቃል አብይ አህመድ ሻቢያ እና የአማራ ፅንፈኛን ማስጠጋቱ ትልቅ ጥፋት ቢሆንም አብይ አህመድ አሁን ለኢትዮጵያ ያለ እረፍት እየሰራ ያለ መሪ ነው ይሄ በየሚዲያው የሚያለቅሰው ነውረኛ የኦሮሞ ሊሂቃን ቅናት እና ምቀኝነት ካልሆነ ምንድነው ሚያስለቅሳቸው ?
👍13💔3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
One Amahara ( አንድ አማራ ) ቡድን የአማራን ህዝብ ወደ ጦርነት ለማስገባት በህውሃት እና በሻቢያ የተቋቋመ ቡድን እንደሆነ የአማራ ህዝብ አይኑን እንዲገልጥ ደጋግመን ነግረን ነበር ይህው እራሱን መግለጥ ጀምሯል. ሎጎውን እዩት
👍5
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሌት ተቀን የሚያባንነው ጉዳይ ኢትዮጵያን እንዴት ሰላም እንደሚነሳና እድገትና ልማቷን እንዴት እንደሚያደናቅፍ ማሴር ብቻ ነው።

ፕሪቶሪያ የኔ ጉዳይ አይደለም ይልና ቶሎ ባለመጠናቀቁ ደግሞ ኦነግ ሸኔን ህውሃት ና የአማራ አንገት ቆራጭ ፋኖ አሰልጥኜ አተራምሳለሁ ከዚያም መግቢያ ያጡትን ተላላኪዎቹን በኋላ እጨርስላሁ የሚል አንደምታ ያለው ፍርሃቱ የፈጥረበት ኑዛዜ።

ወጣቱም ጥሎት ባገኘው ስለሚሰደድ አይኑን የጣለው የትግራይ ወጣት ላይ ነው። ደጺና ዘራፊዎቹ ባህላዊ ጀነራሎች ደግሞ የትግራይን ወጣት በማሰለፍና በመማገድ የመጥፊያቸውን ገጸ በረከት ለመስጠት እየሠሩ ነው።
8👍2
ትላንት ተቆጣጠርኩት ያለው የሻቢያ ተለጣፊው የደብረፂዩን ቡድን FM ራዲዮ ጣቢያው ነው ይቺ በምስሉ ላይ ምትታየው ስናይት መብራቱ ናት ስናይት መብራቱ በህውሃት የዘረፋ እና የግድያ አገዛዝ ዘመን የታሰሩ የኦሮሞ እና የአማራ ወጣቶች ላይ እራቁቷን አፋቸው ላይ ሽንቷን ትሸናባቸው የነበረችው ይቺ ናት።
👍8😍3
2025/07/10 16:03:21
Back to Top
HTML Embed Code: