Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለ27 አመት ከኢትዮጵያ (በተለይ ኦሮሞን) በተዘረፈ ገንዘብ የወያኔዎቹ ልጆች እንዲህ ነውር ሲሰሩበት ማየት ያማል።
አባቶቻቸው አሁንም ኢትዮጵያን የሚያተራምሱት ይህንን ለማስቀጠል ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሻቢያ በዚህ ልክ የሚፎክረው ጡጦ እያጠባ ያሳደጋቸውን ኦነግ ሸኔ ፣ፋኖ እና ወያኔን ተማምኖ ነው የኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ሚደነፋው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይህ ግለሰብ ልፍታይ ይባላል የተወለደው ወለጋ ቤተስቦቹ በድርቅ ግዜ ወለጋ እንዲሰፍሩ የተደረጉ ውስጥ አንዱ ናቸው ብዙ ትግሬዎች በጃል መሮ የሚመራው OLA ሸኔ ውስጥ ከተራ ውትድርና እስከ አመራር ድረስ እንዳሉ ከዚህ በፊት ነግሮናል ።
17 አመት ተዋግተን ደንቆሮ የነበሩ ህዝቦችን አስተምረን ፣ አሰልጥነን ፣አደልበን ክልል ስጠናቸው እያለ ደቡብ ህዝቦችን በተለይ ኦሮሞ ህዝብ ላይ እያቀረሸ ነው።

የኦሮሞ ህዝብ በታሪኩ በወያኔ ትግሬ እንደተዘረፈ እንደተገደለ እንደተዋረደበት ዘመን አልነበረም. የቱለማ ኦሮሞ ሁለት ሚሊዮን ከፊንፊኔ እና ከፊንፊኔ ዙርያ ብቻ እንዲጠፋ ተደርጎ መሬቱን ሸጠው ውጪ ሃገር ኢንቨስት አድርገዋል የወለጋ እና የጉጂ ወርቅ ያለ ማንም ከልካይ ዘርፈዋል. የሃረርጌ ህዝብ ላይ ከሱማሌ ልዩ ሃይል ጋር ሆነው ጨፍጭፈው አንድ ሚሊዮን በላይ እንዲፈናቀል አድርገው ዛሬ ፊንፊኔ ውስጥ ለማኝ ሆነዋል ሌሎችም ተዘርዝረው የማያልቁ ግፍ ተሰርተዋል

የኦሮሞ ህዝብ ለልጅቹ በየቀኑ ወያኔ ትግሬ እንዴት የኦሮሞ ህዝብ ላይ ግፍ እንደሰራ በየቀኑ ማስተማር ይገባል. ዛሬም ድረስ በጫካ ያሉት እንዲሁም ዲያስፖራ ኦሮሞ በወንድሞቻቸው ላይ በቅናት ተነሳስተው ህውሃት ተመልሶ እንዲመጣ መንገድ መጥረጋቸውን እንዲያቆሙ ካልሆነም ብርቱ ትግል ማድረግ ያስፈልጋል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ተማሪ እና አስተማሪ ገደልኩ ብሎ በኩራት የሚያወሬ የአማራ ሸኔው ፋኖን ስሙት. ነፃ የወጣን ህዝብ ነፃ እናወጣለን በሚል የአማራው ሸኔ ፋኖ በአማራ ክልል ትምህርት ከልክሎ ከሰባት ሚሊዮን በላይ ትምህርት እንዲያቆሙ አድርጓል።

በተመሳሳይ. የኦሮሞ ሸኔ በወለጋ በምዕራብ ሸዋ በጉጂ አምስት ሚሊዮን ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው አፈናቅሎ ይገኛል።

እነዚህ ሁለቱ ሸኔዎች በቀጣይ በክልልሎች ውስጥ ደንቆሮ ያልተማረ ለሀገር እና ለመንግሥት ሸክም የሆነ ትውልድ እየፈጠሩ ይገኛሉ።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እውነት ማንም ይናገረው ማንም እውነት ነው ።
አቶ ልደቱ አያሌው
ሐብታሙ አያሌው
ሊቀ ሴጣን ዘመድኩን በቀለ መኖርያ ቤታቸው እግድ እንዲጣልበት በፊድራለሰ ፖሊስ መጋቢት 24/2017 ዓ/ም ተጠየቀ።
ከኢትዮጵያውያን ባህል፣ ኃይማኖትና ወግ ተቃራኒ የሆነ በርካታ ድርጊቶችን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ያሰራጨ ግለሰብን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።
***
ግለሰቡ ሚሊዮን ድሪባ የሚባል ሲሆን በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች በሚለቃቸው ተንቀሳቃሽ ምስል በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች ቅሬታቸውን ያነሱበት ጉዳይ ሆኗል።

ፖሊስ እንዳስታወቀው ግለሰቦቹ ከሚያነሱት ቅሬታ ባሻገር በኢትዮጵያ የወንጀል ህግ ፀያፍ ወይም ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ የሆነ ድርጊት መፈፀም ወንጀል መሆኑን ይደነግጋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ እንዳስታወቀው ግለሰቡ በጎዳናዎች ላይ የተለያዩ አፀያፊ በተለይም የሴቶችን ክብር የሚነካ ኢ-ሞራላዊ ድርጊቶች በመፈፀም የቀረፃቸውን ምስሎች በመልቀቅ በፈፀመው ህገ ወጥ ተግባርና በለቀቀው ተንቀሳቃሽ ምስል በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ ፖሊስ ገልጿል።

በአንዳድ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚለቀቁ አንዳንድ ምስሎች ተገቢነታቸውን የሳቱና ያፈነገጡ እየሆኑ መምጣታቸውን ፖሊስ ገልፆ ህገ ወጥ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን በሚለቁ ግለሰቦች ላይ የሚወስደውን ህጋዊ እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እስክንድር ነጋ አስመራ ውስጥ ቢሮ ለመክፈት እና ወታደራዊ እርዳታ እንዲደረግላቸው ሲማፀንና "የባህር በር ጥያቄ የለንም" እያለ ሻቢያን ሲገረድ አድምጡት ።

በአሁን ስዓት ኢትዮጵያ ውስጥ በውጪም ሆነ ጫካ ውስጥ የሚርመሰመሱት ተቃዋሚ እና ነፃ አውጪ ነን ባዮች የባዕዳን ተላላኪ የኢትዮጵያ ህዝብ ደመኛ ጠላቶች ናቸው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጎንደር ጃውሳ መሪ ተብዬ ደረጀ መኪና አቃጥሉ ትዕዛዝ።ለነገሩ ከዚህ የተለዬ ቢሰሩ ነበር ይደንቅ የነበረው።ማቃጠል መግደል ማፈናቀል መዝረፍ ሕዝብ እረፍት መንሳት የማይም ወንበዴው ባህሪና በጠላት የተሰጠው ዋና ተልዕኮ ነውና።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአረመኔነት ጥግ !!

"የምንታገለው ለነፃነት እና ህዝባችንን ከማንነትና ፆታዊ ጥቃቶች ለመታደግ " ነው እያለ የሚደሰኩረው የወመኔ እና የአረመኔዎች ስብስብ የሆነው(ፋኖ) በሴት ልጅ እንዲህ አይነት ጭካኔና ኢሰበዓዊ ድርጊት በተግባር እየፈፀመ ነው " ቡርቴ " የሚል የሀሰት ድራማ የሚሰራው ::

ለመሆኑ የኛዎቹ እነ ጃዋር እነ ሚልኬሳ ይህንን ድርጊት ያወግዙ ይሆን ????

/-/
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ህወሓትን ይዞ ወደ አዲስ አበባ መምጣት አይቻልም። በሌላዉ የኢትዮጵያ ማሕበረሰብ የተጠላ ነዉ። የዓለም አቀፍ ማሕበረሰብም ከአማራጭ ዉጪ ያደረገዉ ድርጅት ነዉ። (አሉላ ሰለሞን)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ህዝብ ደመኛ ጠላቶች እና የነሱ ተላላኪ ባንዳዎች ሀገራችንን ለማፍረስ ህዝባችንን ሀገር አልባ ለማድረግ ለተቀን እየሰሩ ነው የኢትዮጵያ ህዝብ ከሀገር መከላከያ ጋር በመሆን ሊያጠፋቸው ግድ ይላል
የአማራው ሸኔ ጃዊሳ ደረጄ በላይ ሻቢያ ተተኳሽ እንዲልኩላቸው ሲለምን አድምጡት
ስድስት ዓመት ሙሉ በኦሮሞ ህዝብ ላይ ግድያ ፣ መድፈር ፣ማገት እና መዝረፍ ያደረገው ይሄ የሸኔ ቡድን ዛሬ ንፁሀንን እየጨፈጨፈነው

#ማስታወሻ

ይሄ ቡድን ታንዛንያ ለድርድር ተቀምጦ TPLF እና ፋኖ ጋር የሽግግር መንግሥት ካልተመሰረተ ብሎ ድርድሩን አፍርሶ መምጣቱ ይታወቃል ከዛም በኃላ መላው የኦሮሞ ህዝብ በሰላማዊ ስልፍ ግቡ ብሎ ሲለመን ግማሹ ሲገባ ተጎምዶ ጫካ የቀረው ሃይል በአጥፊ ድርጊቱ ቀጥሏል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለሻቢያ ተገርዳ በአማራ ህዝብ ደም ስትቆምር የከረመችው መዓዛ መሃመድ የፋኖ አረመኔነት በዚህ መልኩ አሄጋልጣለች
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሞ ህዝብ ከማጀቴ አማራ ትምህርት መውሰድ አለበት. ኦነግ ሸኔ በሚባል የTPLF ክንፍ እስከመቼ እየተገደለ ፣እየተዘረፈ ሴት ልጁ እና ሚስቱ የተደፈረች ከብቶቹ ታርደው እየተበሉ ይኖራል ????

ተደራጅተህ ውጣና ይሄንን ስነፍ የTPLF ጭራ ከቀዬህ ላይ ጥረገው።
2025/07/04 03:53:24
Back to Top
HTML Embed Code: