ቅዱስ ብስራት!!
+++++++++
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባ የሚከተለውን ውሳኔ አስተላልፏል፦
1. ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆርስን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፤
2. ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤
3. ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስን የሐዲያ ሀ/ስብከትን እንደያዙ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤
4. ብፁዕ አቡነ ናትናኤል ዘኮሎራዶን የቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ገዳማት ሊቀ ጳጳስ፤
5. ብፁዕ አቡነ ናትናኤልን ሚኒሶታን እንደያዙ የኮሎራዶ ሀ/ስብከትን እንዲመሩ፤
6. ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የደቡብ አፍሪካ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳ ጳስ፤
7. ብፁዕ አቡነ ዕንባቆምን የገዳማት መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ፤
8. ብፁዕ አቡነ ሙሴ አውስትራልያን እንደያዙ የግቢ ቅዱስ ገብርኤልና የበዐታ ለማርያም ገዳም ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ ወስኗል።
+++++++++
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባ የሚከተለውን ውሳኔ አስተላልፏል፦
1. ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆርስን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፤
2. ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤
3. ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስን የሐዲያ ሀ/ስብከትን እንደያዙ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤
4. ብፁዕ አቡነ ናትናኤል ዘኮሎራዶን የቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ገዳማት ሊቀ ጳጳስ፤
5. ብፁዕ አቡነ ናትናኤልን ሚኒሶታን እንደያዙ የኮሎራዶ ሀ/ስብከትን እንዲመሩ፤
6. ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የደቡብ አፍሪካ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳ ጳስ፤
7. ብፁዕ አቡነ ዕንባቆምን የገዳማት መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ፤
8. ብፁዕ አቡነ ሙሴ አውስትራልያን እንደያዙ የግቢ ቅዱስ ገብርኤልና የበዐታ ለማርያም ገዳም ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ ወስኗል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትግራይ ሀገር ሆና እንድትወጣ ኢትዮጵያ መበተን አለባት የባህር በር ከተመለሰ ምንጎዳው እኛ ነን እያለ ነው ።
ለዚህ እኩይ ተግባራቸው እንደነ ጃዋር እንደነ ታዬ እንደነ አንዳርጋቸው ፣መሳይ መኮንን ፣ የኦሮሞ ሸኔ የአማራ ሸኔን እየተጠቀሙ ነው ከኦሮሞ በዘረፉት ሪሶርስ. ሀገር እንዲበተን ህዝብ እንዲተላለቅ እያደረጉ የኢትዮጵያ ህዝብ ንቃ !!
ለዚህ እኩይ ተግባራቸው እንደነ ጃዋር እንደነ ታዬ እንደነ አንዳርጋቸው ፣መሳይ መኮንን ፣ የኦሮሞ ሸኔ የአማራ ሸኔን እየተጠቀሙ ነው ከኦሮሞ በዘረፉት ሪሶርስ. ሀገር እንዲበተን ህዝብ እንዲተላለቅ እያደረጉ የኢትዮጵያ ህዝብ ንቃ !!
የአሜሪካ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ኧርቪን ሆሴ ማሲንጋ በኢትዮጵያ ውስጥ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ለመፍጠር እራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራው ሃይል ከቅዠት በመላቀቅ ተጨባጭ የመደራደሪያ እቅድ እንዲያቀርብ ጥሪ አድርገዋል።
አምባሳደር ኧርቪን ሆሴ ማሲንጋ “ኦነግ ሸኔ ከመንግሥት ጋር ጀምሮት የነበረውን ድርድር እንዲቀጥል በማሳሰብ መንግስት ለሰላም ያለውን ቁርጠኝነት አሁንም ጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።”
አምባሳደር ኧርቪን ሆሴ ማሲንጋ “ኦነግ ሸኔ ከመንግሥት ጋር ጀምሮት የነበረውን ድርድር እንዲቀጥል በማሳሰብ መንግስት ለሰላም ያለውን ቁርጠኝነት አሁንም ጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።”
ጀዋርና ታዬ የደበቁትን ምስጥር
መሐመድ ሐሰንና አንዳርጋቸው አደባባይ አወጡት
ሐኪሞችና ነርሶች ያልታጠቁ ፋኖዎች ናቸዉ ፤
ያልታጠቁ ፋኖዎችን ከታጠቁ ፋኖዎች ትግል ጋር በማቀናጀት በአመጽ መንግሥቱን መጣል ይኖርብናል
መሐመድ ሐሰን
በከተማ ዉስጥ የጤና ባለሙያዎች ፣
መምህራን ፣ ሌሎች ሠራተኞችና የከተማ ነዋሪዎች የሚያነሱትን ቅሬታ ወደ አመጽ እንዲያድግ በማድረግና ከትጥቅ ትግሉ ጋር የሚያቀናጅ ስትራቴጂ አዉጥተን እየሰራን ነዉ
አንዳርጋቸው ጽጌ
ከኤርትራ መንግስት ጋር በቅርበት በመሥራት የሚታወቁት እነዚህ ሁለት ግለሰቦች በአንድ ቀን ልዩነት ለሻዕቢያ ባሊላዉ መሳይ መኮንን ተመሳሳይ ሐሳብ ሰጥተዋል
ሻዕቢያ የሚፈጽመዉን አፍራሽ ተልዕኮ በግልጽ በመናገር ይታወቃል...
ከጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ጀርባ እጁ እንደአለበት በቆርጦቹ በኩል የኢትዮጵያ መንግሥት እንዲያዉቀዉ ለማድረግ የፈለገበት ምክንያት ምን እንደሆነ ባይታወቅም
ከጅምሩ ስዉር ያልነበረዉ ጀዋር መሐመድና ታዬ ደንደኣ የተጠመዱበት መሰሪ ተግባር በማያሻማ ሁኔታ አሁን ታዉቋል
(Hawwi Darrara)
መሐመድ ሐሰንና አንዳርጋቸው አደባባይ አወጡት
ሐኪሞችና ነርሶች ያልታጠቁ ፋኖዎች ናቸዉ ፤
ያልታጠቁ ፋኖዎችን ከታጠቁ ፋኖዎች ትግል ጋር በማቀናጀት በአመጽ መንግሥቱን መጣል ይኖርብናል
መሐመድ ሐሰን
በከተማ ዉስጥ የጤና ባለሙያዎች ፣
መምህራን ፣ ሌሎች ሠራተኞችና የከተማ ነዋሪዎች የሚያነሱትን ቅሬታ ወደ አመጽ እንዲያድግ በማድረግና ከትጥቅ ትግሉ ጋር የሚያቀናጅ ስትራቴጂ አዉጥተን እየሰራን ነዉ
አንዳርጋቸው ጽጌ
ከኤርትራ መንግስት ጋር በቅርበት በመሥራት የሚታወቁት እነዚህ ሁለት ግለሰቦች በአንድ ቀን ልዩነት ለሻዕቢያ ባሊላዉ መሳይ መኮንን ተመሳሳይ ሐሳብ ሰጥተዋል
ሻዕቢያ የሚፈጽመዉን አፍራሽ ተልዕኮ በግልጽ በመናገር ይታወቃል...
ከጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ጀርባ እጁ እንደአለበት በቆርጦቹ በኩል የኢትዮጵያ መንግሥት እንዲያዉቀዉ ለማድረግ የፈለገበት ምክንያት ምን እንደሆነ ባይታወቅም
ከጅምሩ ስዉር ያልነበረዉ ጀዋር መሐመድና ታዬ ደንደኣ የተጠመዱበት መሰሪ ተግባር በማያሻማ ሁኔታ አሁን ታዉቋል
(Hawwi Darrara)
የኦነግ ሸኔ ቡድን አባ ገዳዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች ጋር በመነጋገር የበደላቹሁትን የኦሮሞ ህዝብ እና መንግሥትን ይቅርታ ጠይቃቹ ግቡ።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ በትልቅ ስክሪን የሚታየው ልጅ በጣም የነቃ ኦሮሞ ነው ። ገና ያልገባቸው ብዙ ሚሰራባቸው ኦሮሞዎች አሉ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በግፍ የወስደውን አስባችንን መልሶ በስላም ከኛ ጋር መኖር ሲችል የከሸፈው የኢትዮ 360 ኦሮሙማ እያለ ሲቃዥ ውሏል
አስብ በህግም በታሪክም የኢትዮጵያ ነው።
አስብ በህግም በታሪክም የኢትዮጵያ ነው።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
“የኢትዮጵያ ህዝብ ከሰራዊቱ ጎን ነው፤ ከሰራዊታችን ዋነኛ ዕሴቶች አንደኛውና ቀዳሚው ከእራስ በላይ ለህዝብ የሚል ነው።” — ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የኢትዮጵያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
💔 በጋዛ አንዲት ሕጻን ልጅ ከእሳት ለማምለጥ ስትታገል የሚያሳይ ልብ ሰባሪ ቪዲዮ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሁለቱ የፈርኦን ተላላኪ ሻቢያ እና ወያኔ ትልቁን የኢትዮጵያን ህዝብ አዋርደው ቆልፈውበት አይቀርም. ቀይባህር ይመለሳል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዘራፊ ወንጀለኛን ወያኔ በልኩ መንገር ሥራቸውን ማስታወስ ተገቢ ነው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስብሓቲዝም ግብዓት መሬቱ ሊፈፀም የተቃረበ ይመስላል !!
ጭቆና የወለደው ትውልድ እንጅ ኦሮሙማ ያስታጠቀው የራያ፣ የእንድርታ ፣እንዲሁም የዓጋመ፣ የቴምቤን ልጅ የለኝም። የ50 ዓመት አጋንንት የስብሓትዝም ስርወ መንግስት ለመጣል በረሃ የወረዱ ናቸው።
የእንድርታ ወጣት ደበደቡ
-የቴምቤን ወጣት ደበደቡ
-የዓዲጉዶም ወጣት በአደባባይ ገደሉ
-የዓዲግራት ወጣት ደበደቡ
-መንግስትን ገለበጡ
-አሁን ደግሞ የአላማጣን ወጣት እየገደሉ ነው
ስብሓቲዝም ሊቀብሩ ወደ ሓራ መሬት ወረዱ
ጭቆና የወለደው ትውልድ እንጅ ኦሮሙማ ያስታጠቀው የራያ፣ የእንድርታ ፣እንዲሁም የዓጋመ፣ የቴምቤን ልጅ የለኝም። የ50 ዓመት አጋንንት የስብሓትዝም ስርወ መንግስት ለመጣል በረሃ የወረዱ ናቸው።
የእንድርታ ወጣት ደበደቡ
-የቴምቤን ወጣት ደበደቡ
-የዓዲጉዶም ወጣት በአደባባይ ገደሉ
-የዓዲግራት ወጣት ደበደቡ
-መንግስትን ገለበጡ
-አሁን ደግሞ የአላማጣን ወጣት እየገደሉ ነው
ስብሓቲዝም ሊቀብሩ ወደ ሓራ መሬት ወረዱ